የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከብራዚል መንግስት “ሪዮ ብራንኮ” የተሰኘው የሀገሪቱ ከፍተኛ የክብር ሜዳይ ሽልማት ተበረከተለት። ሽልማቱ የተበረከተው ለቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ለነበሩት ለአቶ ተወልደ ገብረማርያም እና በብራዚልና በደቡብ አሜሪካ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኦፕሬሽናል ዳይሬክተር ለነበሩት አቶ ግሩም አበበ ነው።
ሽልማቱ የተበረከተው ብራዚል በኮቪድ-19 በተፈተነችባቸው ወቅቶች ብራዚላውያንን ወደ ሀገራቸው በማጓጓዝና የኮቪድ-19 ክባትንና የህክምና ቁሳቁሶችን ወደ ብራዚል በማድረስ አየር መንገዱ ለተጫወተው ጉልህ ሚና ነው።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት የተለያዩ ሀገራት ዜጎችን ወደየሀገሮቻቸው በማጓጓዝና የኮቪድ-19 ክትባትን እንዲሁም የህክምና ቁሳቁሶችን በመላው ዓለም በማድረስ ወረርሽኙን ለመከላከል በተደረገው ርብርብ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እንደነበረው የሚታወስ ነው።
ሽልማቱ የተበረከተው ብራዚል በኮቪድ-19 በተፈተነችባቸው ወቅቶች ብራዚላውያንን ወደ ሀገራቸው በማጓጓዝና የኮቪድ-19 ክባትንና የህክምና ቁሳቁሶችን ወደ ብራዚል በማድረስ አየር መንገዱ ለተጫወተው ጉልህ ሚና ነው።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት የተለያዩ ሀገራት ዜጎችን ወደየሀገሮቻቸው በማጓጓዝና የኮቪድ-19 ክትባትን እንዲሁም የህክምና ቁሳቁሶችን በመላው ዓለም በማድረስ ወረርሽኙን ለመከላከል በተደረገው ርብርብ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እንደነበረው የሚታወስ ነው።
👍2❤1
የስኬት ሳምንት ይሁንልዎ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
📸 Thewodros S. Girma
📸 Thewodros S. Girma
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @Raimund Stehmann ናቸው ፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በምናብ ወደኋላ ተጉዘን የቀደሙትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዉሮፕላን አብራሪዎች ስናስታውስ።#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የጥሪ ማዕከላችን የእርስዎን የጉዞ ጥያቄዎች ለማስተናገድ ዝግጁ ነው! ለሀገር ውስጥ ደንበኞቻችን ባለአራት አሃዝ ቁጥር (6787) ይጠቀሙ። እንደዚሁም ለዓለም አቀፍ ደንበኞቻችን (+251-116-179-900) ይጠቀሙ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/services/help-and-contact/call-center-numbers?fbclid=IwAR235RAvisbHwRb2t30i7mZij3sAnyv8TL743gQ_8i8s64u3Pp_6IVKsxBY
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/services/help-and-contact/call-center-numbers?fbclid=IwAR235RAvisbHwRb2t30i7mZij3sAnyv8TL743gQ_8i8s64u3Pp_6IVKsxBY
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
ከአውሮፕላን የበረራ ብቃትና አስተማማኝነት በስተጀርባ ያሉ ድንቅ የጥገና ባለሙያዎቻችን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በላቀ አገልግሎታችን እየተደሰቱ ከእኛ ጋር በምቾት ይብረሩ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ጉዞዎን ምቹ እና ቀልጣፋ ለማድረግ እንተጋለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#ትውስታ ጀግናው የማራቶን ንጉስ ሻምበል አበበ ቢቂላ እ.ኤ.አ 1960 የሮም ኦሎምፒክ በባዶ እግሩ ሮጦ ያሸነፈውን የወርቅ ሜዳሊያ ይዞ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደሀገሩ በተመለሰበት ወቅት።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤2👍1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢድ-አልፈጥርን በአል ከወዳጅ ዘመድ ጋር ለማክበር ወደ ሃገር ቤት ለሚመጡ ለኢኮኖሚ እና ቢዝነስ ክላስ ተጓዦች 20 በመቶ ቅናሽ ማድረጉን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው፡፡
መንገደኞች ትኬቱን ከመጋቢት 29 ፡ ሚያዝያ 13 ብቻ በመግዛት ጉዟቸውን ከሚያዝያ 17 እስከ ግንቦት 9 ብቻ ማድረግ ይችላሉ፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መንገደኞች ትኬቱን ከመጋቢት 29 ፡ ሚያዝያ 13 ብቻ በመግዛት ጉዟቸውን ከሚያዝያ 17 እስከ ግንቦት 9 ብቻ ማድረግ ይችላሉ፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤1
የኢትዮጵያ አቪዬሽን አካዳሚን ይቀላቀሉ፣ በአቪዬሽን የሙያ ዘርፍ ብቁ እና ውጤታማ ይሁኑ።
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa?fbclid=IwAR1_q2nqHFGBV5FSerC8TUSwu_j6lW5ZGCUNWlrgnsdpbREGNaUfqSJwMUE
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa?fbclid=IwAR1_q2nqHFGBV5FSerC8TUSwu_j6lW5ZGCUNWlrgnsdpbREGNaUfqSJwMUE
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
የዛሬ 76 አመት እ.ኤ.አ ኤፕሪል 8 ፣1946 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያ አለም አቀፍ በረራውን በዳግላስ C-47 ስካይትሬን አውሮፕላን በአስመራ በኩል ወደ ካይሮ አደረገ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #76ስኬታማአመታት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #76ስኬታማአመታት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከ76 ዓመታት በፊት ልክ በዛሬው ቀን የተደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያ ዓለም አቀፍ በረራ
Ethiopian Broadcasting Corporation
Ethiopian Broadcasting Corporation
👍1
የአፍሪካ አቪየሽን ኢንደስትሪ መሪ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ 30 በላይ ዳሽ 8-400 አውሮፕላኖችን በሀገር ውስጥና ቀጠናዊ በረራዎች በአስተማማኝ ብቃት እያበረረ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ