Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.6K subscribers
3.82K photos
144 videos
2 files
414 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @Raimund Stehmann ናቸው ፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በምናብ ወደኋላ ተጉዘን የቀደሙትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዉሮፕላን አብራሪዎች ስናስታውስ።#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በምቾት ይብረሩ! ቀጣዩ ጉዞዎን ከእኛ ጋር ያድርጉ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለረመዳን ፆም በሰላም አደረሳችሁ።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የጥሪ ማዕከላችን የእርስዎን የጉዞ ጥያቄዎች ለማስተናገድ ዝግጁ ነው! ለሀገር ውስጥ ደንበኞቻችን ባለአራት አሃዝ ቁጥር (6787) ይጠቀሙ። እንደዚሁም ለዓለም አቀፍ ደንበኞቻችን (+251-116-179-900) ይጠቀሙ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/services/help-and-contact/call-center-numbers?fbclid=IwAR235RAvisbHwRb2t30i7mZij3sAnyv8TL743gQ_8i8s64u3Pp_6IVKsxBY
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
ከአውሮፕላን የበረራ ብቃትና አስተማማኝነት በስተጀርባ ያሉ ድንቅ የጥገና ባለሙያዎቻችን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በላቀ አገልግሎታችን እየተደሰቱ ከእኛ ጋር በምቾት ይብረሩ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ጉዞዎን ምቹ እና ቀልጣፋ ለማድረግ እንተጋለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#ትውስታ ጀግናው የማራቶን ንጉስ ሻምበል አበበ ቢቂላ እ.ኤ.አ 1960 የሮም ኦሎምፒክ በባዶ እግሩ ሮጦ ያሸነፈውን የወርቅ ሜዳሊያ ይዞ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደሀገሩ በተመለሰበት ወቅት።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
2👍1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢድ-አልፈጥርን በአል ከወዳጅ ዘመድ ጋር ለማክበር ወደ ሃገር ቤት ለሚመጡ ለኢኮኖሚ እና ቢዝነስ ክላስ ተጓዦች 20 በመቶ ቅናሽ ማድረጉን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው፡፡
መንገደኞች ትኬቱን ከመጋቢት 29 ፡ ሚያዝያ 13 ብቻ በመግዛት ጉዟቸውን ከሚያዝያ 17 እስከ ግንቦት 9 ብቻ ማድረግ ይችላሉ፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
1
የኢትዮጵያ አቪዬሽን አካዳሚን ይቀላቀሉ፣ በአቪዬሽን የሙያ ዘርፍ ብቁ እና ውጤታማ ይሁኑ።
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa?fbclid=IwAR1_q2nqHFGBV5FSerC8TUSwu_j6lW5ZGCUNWlrgnsdpbREGNaUfqSJwMUE
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
የዛሬ 76 አመት እ.ኤ.አ ኤፕሪል 8 ፣1946 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያ አለም አቀፍ በረራውን በዳግላስ C-47 ስካይትሬን አውሮፕላን በአስመራ በኩል ወደ ካይሮ አደረገ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #76ስኬታማአመታት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከ76 ዓመታት በፊት ልክ በዛሬው ቀን የተደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያ ዓለም አቀፍ በረራ
Ethiopian Broadcasting Corporation
👍1
እርስዎን ለማስተናገድ ሁሌም ዝግጁ ነን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ወደ የት መብረር ይፈልጋሉ?
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2
በስኬት የደመቀ ብሩህ ሳምንት ይሁንላችሁ!

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
የአፍሪካ አቪየሽን ኢንደስትሪ መሪ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ 30 በላይ ዳሽ 8-400 አውሮፕላኖችን በሀገር ውስጥና ቀጠናዊ በረራዎች በአስተማማኝ ብቃት እያበረረ ይገኛል።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ይህን ማራኪ ምስል @AllehoneMulugeta አጋርተውናል እናመሰግናለን። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ፎቶዎች በመልክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በ1950ዎቹ እና በ1960ዎቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እግር ኳስ ስፖርት ክለብ ለብሔራዊ ቡድኑ ቁልፍ ተጫዋቾችን በማበርከት ረገድ ዝነኛ ነበር።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
👏1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎና ሎጀስቲክስ አገልግሎቱን ለማዘመንና የበለጠ አገልግሎት ለመስጠት በመሰረተ ልማት ፣ በቁሳቁስ፣ በሰው ሀይልና በቴክኖሎጂ ረገድ ትልቅ መዋለ ንዋይ ጥቅም ላይ አውሏል። በአፍሪካ የመጀመሪያው የዓለም አቀፉ አየር ትራንስፖርት ማሕበር (IATA) “CEIV PHARMA” ሰርተፍኬት ባለቤት የሆነ አየር መንገድ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘመናዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የአየር እቃ ጭነት አገልግሎት ሰጪ ለመሆኑ አንዱ ማሳያ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1