ለ 75አመታት አፍሪካውያንን እርስ በርስ እያስተሳሰረ እንዲሁም ከተቀረው አለም እያገናኘ ያለውና የአፍሪካ ምልክት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ወደ አዲስ አበባ ለሚመጡ ተሳታፊዎች እስከ 15 በመቶ የሚደርስ የጉዞ ትኬት ዋጋ ቅናሽ ማድረጉን ሲገልፅ ደስታ ይሰማዋል! ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው ጥር 21 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ተቋርጦ የነበረውን በረራ ወደ ዱባይ እንደሚጀምር ሲገልጽ ታላቅ ደስታ ይሰማዋል።
የጉዞ ምዝገባዎን ለመያዝ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
የጉዞ ምዝገባዎን ለመያዝ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
ፓን አፍሪካዊ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ መለያ አርማ ሆኖ ላለፉት 75 ዓመታት አፍሪካውያንን እርስ በርስ እያስተሳሰረ ዘልቋል። ይሕን አጭር ቪዲዮ እንዲመለከቱ ጋብዘንዎታል! https://youtu.be/5vZ42XGIVlQ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በላቀ አገልግሎታችን እየተደሰቱ ከእኛ ጋር በምቾት ይብረሩ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
አገልግሎታችንን አስፍተን ወደ 127 መዳረሻዎቻችን በከፍታ እንበራለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአፍሪካ ታላቁና የአህጉሪቱ የአቪየሽን መሪ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኑን ዛሬ ጥር 24 ቀን 2014 ዓ.ም ዳግም ወደ አየር መለሰ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የቦርድ ሰብሳቢ፣ የአየር መንገዱ የማኔጅመንት አባላት፣ የቦይንግ የስራ ኃላፊዎች፣ ሚኒስትሮች፣አምባሳደሮች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ጋዜጠኞችና ደንበኞች በዚህ የመጀመሪያ በረራ ላይ ታድመዋል።
አቶ ተወልደ ገብረማርያም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላንን ወደ አገልግሎት መመለስ አስመልክተው በሰጡት አስተያየት፣ “የበረራ ደህንነት የአየር መንገዳችን ተቀዳሚና ወሳኝ ጉዳይ ነው፤ እያንዳንዷ የምንሰራት ስራና የምንወስናት ውሳኔ በበረራ ደህንነት አብይ ጉዳይ የተቃኘ ነው። በዚህ መርህ ላይ በመመስረት ነው ዛሬ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላናችንን ወደ አገልግሎት የመለስነው።" ብለዋል።
የፌዴራል አቪዬሽን አድሚኒስትሬሽን /FAA/፣ የአውሮፓ ህብረት የአቪየሽን ደህንነት ኤጀንሲ /EASA/፣ ትራንስፖርት ካናዳ፣ የቻይና ሲቪል አቪየሽን አስተዳደር /CAAC/፣ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን /ECAA/ እንዲሁም ሌሎች የአቪየሽን ተቆጣጣሪ አካላት ለአውሮፕላኑ ምስክርነትና ማረጋገጫ የሰጡ ሲሆን፣ 36 የሚሆኑ የአለም አየር መንገዶች አውሮፕላኑን ወደ አገልግሎት መልሰዋል። የማክስ አውሮፕላን ሞዴል ዳግም ወደበረራ ከተመለሰበት አንድ ዓመት ወዲህ በአጠቃላይ 349 ሺህ በረራዎችን ያደረገ ሲሆን፣ በዚህም ወደ 9መቶ ሺህ የሚደርስ የበረራ ሰአት አስመዝግቧል።
አቶ ተወልደ ገብረማርያም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላንን ወደ አገልግሎት መመለስ አስመልክተው በሰጡት አስተያየት፣ “የበረራ ደህንነት የአየር መንገዳችን ተቀዳሚና ወሳኝ ጉዳይ ነው፤ እያንዳንዷ የምንሰራት ስራና የምንወስናት ውሳኔ በበረራ ደህንነት አብይ ጉዳይ የተቃኘ ነው። በዚህ መርህ ላይ በመመስረት ነው ዛሬ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላናችንን ወደ አገልግሎት የመለስነው።" ብለዋል።
የፌዴራል አቪዬሽን አድሚኒስትሬሽን /FAA/፣ የአውሮፓ ህብረት የአቪየሽን ደህንነት ኤጀንሲ /EASA/፣ ትራንስፖርት ካናዳ፣ የቻይና ሲቪል አቪየሽን አስተዳደር /CAAC/፣ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን /ECAA/ እንዲሁም ሌሎች የአቪየሽን ተቆጣጣሪ አካላት ለአውሮፕላኑ ምስክርነትና ማረጋገጫ የሰጡ ሲሆን፣ 36 የሚሆኑ የአለም አየር መንገዶች አውሮፕላኑን ወደ አገልግሎት መልሰዋል። የማክስ አውሮፕላን ሞዴል ዳግም ወደበረራ ከተመለሰበት አንድ ዓመት ወዲህ በአጠቃላይ 349 ሺህ በረራዎችን ያደረገ ሲሆን፣ በዚህም ወደ 9መቶ ሺህ የሚደርስ የበረራ ሰአት አስመዝግቧል።
👍2❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @ mekides.hailemariam ናቸው ፤ እናመሰግናለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ወደ አገልግሎት የተመለሰበት የመጀመሪያ በረራ በእሁድን በኢቢኤስ @EBStv #የኢትዮጵያአየርመንገድ https://www.youtube.com/watch?v=aC8MfFsTRZg
ሳምንትዎን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ይጀምሩ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
📸 joaquinspotter
📸 joaquinspotter
ከእኛ ጋር ያለዎትን ቆይታ ልዩ እና ምቹ ለማድረግ ሁሌም እንተጋለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 707 አውሮፕላን በ1968 እ.ኤ.አ. ከቀደምት ፎቶ ማህደራችን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ