https://youtu.be/dglJYEteuYI
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአህጉሪቱ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ካለው አየር መንገድ ጋር ሲነፃፀር በሁለት እጥፍ በመላቅ የአፍሪካ መሪ አየር መንገድ ነው። በእድገትም የአፍሪካ አስር ምርጥ አየር መንገዶች ካስመዘገቡት ድምር እድገት በላይ የሆነ ስኬትን አስመዝግቧል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስኬት #SimpleFlying እንደዘገበው፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአህጉሪቱ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ካለው አየር መንገድ ጋር ሲነፃፀር በሁለት እጥፍ በመላቅ የአፍሪካ መሪ አየር መንገድ ነው። በእድገትም የአፍሪካ አስር ምርጥ አየር መንገዶች ካስመዘገቡት ድምር እድገት በላይ የሆነ ስኬትን አስመዝግቧል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስኬት #SimpleFlying እንደዘገበው፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
@ Demis Biz ምስሉን ስላጋሩን እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.youtube.com/watch?v=2GSie3cmoLI የኢትዮጵያ አየር መንገድን 75 ኛ አመት አስመልክቶ የኤሮሰርቪስስ ዳይሬክተር ማስሁድ አክመል ያስተላለፉት መልዕክት።
https://www.youtube.com/watch?v=Lx_bKGWWwek የኢትዮጵያ አየር መንገድን 75ኛ አመት አስመልክቶ የፕራት እና ዊትኒ ካናዳ የአውሮፕላን ሞተር አምራች ኩባንያ ፕሬዝዳንት ማሪያ ዴላ ፖስታ ያስተላለፉት መልዕክት።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
👍1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይናው ጉዋንግዶንግ ኤርፖርት እና በተመሳሳይ ከዚሁ ኤርፖርት ወደ ሌሎች የአለም ሀገራት እ.ኤ.አ በ 2020 ዓ.ም ባጓጓዘው የእቃ ጭነት ብዛት ከጉዋንግዶንግ ኤርፖርት ባለስልጣን የወርቅ ሽልማት ተቀዳጀ። ሽልማቱንም ኤርፖርቱ በደንበኞቹና በእቃ ጭነት ዙሪያ በጉዋንዡ ከተማ ባካሔደው ስብሰባ ላይ ተቀብሏል።
https://bit.ly/3u4AhZX
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
https://bit.ly/3u4AhZX
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
https://www.youtube.com/watch?v=alb7reLpNDc የኢትዮጵያ አየር መንገድን 75ኛ አመት አስመልክቶ የታሌሲ ኢንፊኒት ኤክስፕረስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፌሊፔ ካርቴ ያስተላለፉት መልዕክት።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #75የስኬትአመታት
ምቾት፣ ልዩ የእንግዳ ተቀባይነት ፣ እጅግ ዘመናዊ አውሮፕላኖች እና ሰፊ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምርጫዎ ያድርጉ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #75ስኬታማአመታት
❤1
ልባዊ በሆነ አስደሳች መስተንግዶአችን ልንቀበሎ ዝግጁ ነን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም የአየር ጭነት አገልግሎት የ2021ን በደንበኛ አያያዝ ሽልማት ተሸለመ። ሽልማቱ የተሰጠው ግንቦት 5 ቀን 2021 እ.ኤ.አ. በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደ የኤይር ካርጎ ዊክስ የሽልማት መርሀ ግብር ላይ ነው።
https://www.aircargoweek.com/awards-night-2019/
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.aircargoweek.com/awards-night-2019/
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጣፋጭ ምግቦቻችንን እያጣጣሙ ጉዞዎን አስደሳች ያድርጉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኮቪድ-19 ክትባትን ለአለም ሀገራት በማጓጓዙ ሂደት ላይ ትልቅ አስተዋፅዖ እያበረከተ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬ የኮቫክስ ክትባት ወደ ማደጋስካር አጓጉዟል።