የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ1950ዎቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ተረክቦ በረራ የጀመረባቸው ባለ ጀት ሞተር ቦይንግ 720-B አውሮፕላኖች ለአየር መንገዱ ዘመን ተሻጋሪ ስኬት እንዲሁም ለአፍሪካ አቪዬሽን ዕድገት አዲስ ምዕራፍ የከፈቱ ናቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ በዘለቀው የላቀ የአቪዬሽን ስልጠና ግንባር ቀደም ውጤት ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የአብራሪዎች ስልጠና ክፍል እ.ኢ.አ ከተመሰረተበት ከ1964 ዓ.ም ጀምሮ ለኢትዮጵያ እና አፍሪካ አቪዬሽን ዕድገት የራሱን ጉልህ አስተዋፅዖ እያበረከተ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርስቲ
በዘመናዊነት፣በምቾት፣ እና ልዩ መስተንግዶ በአፍሪካ ቀዳሚ በሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ። መልካም የስራ ሳምንት ይሁንልዎ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ