ኢትዮጵያ በቀዳሚነት አፍሪካውያንን እርስ በርስ ብሎም ከተቀረው ዓለም ጋር እያገናኘ ለዘመናት የዘለቀ ፓን አፍሪካዊ አየር መንገድ መገኛ አገር ናት። በመጪው አዲስ ዓመት ትኬትዎን በድረገፃችን www.ethiopianairlines.com አሊያም በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app ገዝተው በአዲስ መንፈስ በአዲስ ከፍታ ከፓን አፍሪካዊው አየር መንገድዎ ጋር ይብረሩ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስዓመት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስዓመት
September 8, 2024
ኢትዮጵያ የሰው ዘር መገኛ፤ ምድረ ቀደምት!
ትኬትዎን ባመችዎት አማራጭ ቆርጠው አገርዎን ይጎብኙ ያስጎብኙ ።
ድረ-ገፅ www.ethiopianairlines.com
ተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስዓመት
ትኬትዎን ባመችዎት አማራጭ ቆርጠው አገርዎን ይጎብኙ ያስጎብኙ ።
ድረ-ገፅ www.ethiopianairlines.com
ተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስዓመት
September 9, 2024
ከ2016 ስኬቶቻችን በጥቂቱ። 2016ን ከነዚህ ስኬቶች ጋር በማገባደድ ለ2017 በአዲስ መንፈስ ለበለጠ ከፍታ ተዘጋጅተናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስዓመት #ስኬታማዓመት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስዓመት #ስኬታማዓመት
September 10, 2024
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢትዮጵያ እና በመላው ዓለም ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን እንኳን ለአዲሱ ዓመት 2017 አደረሳችሁ እያለ መጪው ዘመን የሰላም፣ የስኬት እና የደስታ እንዲሆንልን ልባዊ ምኞቱን ይገልፃል።
መልካም አዲስ ዓመት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአዲስአመት
መልካም አዲስ ዓመት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የኢትዮጵያአዲስአመት
September 10, 2024
ክቡራን መንገደኞቻችን
በናይሮቢ የጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሠራተኞች በስራ ማቆም አድማ ላይ በመሆናቸው ወደ ናይሮቢ የምናደርገው በረራ በታቀደለት መርኃ ግብር እየተከናወነ አይደለም።
በዚህ አጋጣሚ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተልን የምንገኝ መሆኑን እየገለጽን በክስተቱ ለተፈጠረው መስተጓጎል ይቅርታ እንጠይቃለን።
ለበለጠ መረጃ የዓለም አቀፍ የደንበኞች አገልግሎት ማዕከላችንን በ+251 11 617 9900 ወይም በ 6787 በመደወል አልያም ናይሮቢ የሚገኘውን ትኬት ሽያጭ ቢሯችንን እንዲጎበኙ በትህትና እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አልያንስ አባል
በናይሮቢ የጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሠራተኞች በስራ ማቆም አድማ ላይ በመሆናቸው ወደ ናይሮቢ የምናደርገው በረራ በታቀደለት መርኃ ግብር እየተከናወነ አይደለም።
በዚህ አጋጣሚ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተልን የምንገኝ መሆኑን እየገለጽን በክስተቱ ለተፈጠረው መስተጓጎል ይቅርታ እንጠይቃለን።
ለበለጠ መረጃ የዓለም አቀፍ የደንበኞች አገልግሎት ማዕከላችንን በ+251 11 617 9900 ወይም በ 6787 በመደወል አልያም ናይሮቢ የሚገኘውን ትኬት ሽያጭ ቢሯችንን እንዲጎበኙ በትህትና እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አልያንስ አባል
September 11, 2024
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ፖርት ሱዳን የመንገደኛ በረራ አገልግሎት የሚጀምር መሆኑን ሲገልፅ በደስታ ነው።
ይህ አዲስ በረራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን በአየር ትራንስፖርት ለማስተሳሰር ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ ከመሆኑም በላይ በቀጠናው ያለውን ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የንግድና ቱሪዝም ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው።
ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://rb.gy/faairf
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስበረራ #ፖርትሱዳን
ይህ አዲስ በረራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን በአየር ትራንስፖርት ለማስተሳሰር ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ ከመሆኑም በላይ በቀጠናው ያለውን ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የንግድና ቱሪዝም ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው።
ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://rb.gy/faairf
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስበረራ #ፖርትሱዳን
September 11, 2024
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የስታር ዋይድ አዋርድ 2016 ‘ቀልጣፋ አገልግሎት ሰጪ የመንግስት ተቋም’ በመባል በሕዝብ ድምፅ ተሸላሚ ሆኗል። ሽልማቱን አስመልክተው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው በሽልማት ርክክብ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ይህ ሽልማት የሚያስደስተን ብቻ ሳይሆን ይበልጥ ለላቀ ደረጃ በትጋት እንድንሰራ የሚደግፈን ነው ብለዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
September 13, 2024
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦትስዋና ጋቦሮኒ በተካሄደው የ2024 የአፍሪካ ቱሪዝም አመራር ፎረም ላይ “የላቀ የቱሪዝም ትራንስፖርት ሽልማት” እንደተበረከተለት ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው። ይህ ሽልማት ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ለመንገደኞች በማቅረብ እንዲሁም ዘላቂነት እና የአየር ንብረት ጥበቃ ላይ ጠንካራ ተሳትፎ በማድረግ ለአፍሪካ ቱሪዝም ኢንደስትሪ የላቀ አስተዋፅዖ ላበረከቱ ድርጅቶች ዕውቅና የሚሰጥበት ነው። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ https://rb.gy/ifr4sj
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
September 13, 2024
ክቡራን ደንበኞቻችን
የደንበኞች ጥሪ መቀበያ ማዕከል ቁጥራችን 6787 በሙሉ አቅሙ ጥሪዎችን እየተቀበለ እንዳልሆነ ተረድተናል። ይህንን ችግር ለመቅረፍ የቴክኒክ ባለሙያዎቻችን እየሰሩ ይገኛሉ። በ6787 መገልገል ያልቻላችሁ ክቡራን ደንበኞቻችን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመውአገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ተጨማሪ እርዳታ የምትሹ ደንበኞቻችን በአቅራቢያችሁ ወደሚገኙ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችን አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን። ለተፈጠረው መጉላላት ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
የደንበኞች ጥሪ መቀበያ ማዕከል ቁጥራችን 6787 በሙሉ አቅሙ ጥሪዎችን እየተቀበለ እንዳልሆነ ተረድተናል። ይህንን ችግር ለመቅረፍ የቴክኒክ ባለሙያዎቻችን እየሰሩ ይገኛሉ። በ6787 መገልገል ያልቻላችሁ ክቡራን ደንበኞቻችን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመውአገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ተጨማሪ እርዳታ የምትሹ ደንበኞቻችን በአቅራቢያችሁ ወደሚገኙ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችን አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን። ለተፈጠረው መጉላላት ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
September 14, 2024
ክቡራን ደንበኞቻችን
ዛሬ በደንበኞቻችን የጥሪ አገልግሎት ማዕከል ቁጥር 6787 ላይ ባጋጠመ የቴክኒክ ችግር ምክንያት ማዕከሉ የደንበኞችንን ጥሪ በሙሉ አቅሙ እየተቀበለ አለመሆኑን መግለፃችን ይታወሳል።
ችግሩን ለመቅረፍ የቴክኒክ ባለሙያዎቻችን ባደረጉት ርብርብ በአሁኑ ሰዓት አገልግሎቱን ሙሉ ለሙሉ ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል። በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ወደ 6787 በመደወል የተለመደውን የደንበኞች አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እያስታወቅን ለተፈጠረው ችግር በድጋሚ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
ዛሬ በደንበኞቻችን የጥሪ አገልግሎት ማዕከል ቁጥር 6787 ላይ ባጋጠመ የቴክኒክ ችግር ምክንያት ማዕከሉ የደንበኞችንን ጥሪ በሙሉ አቅሙ እየተቀበለ አለመሆኑን መግለፃችን ይታወሳል።
ችግሩን ለመቅረፍ የቴክኒክ ባለሙያዎቻችን ባደረጉት ርብርብ በአሁኑ ሰዓት አገልግሎቱን ሙሉ ለሙሉ ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል። በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ወደ 6787 በመደወል የተለመደውን የደንበኞች አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እያስታወቅን ለተፈጠረው ችግር በድጋሚ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
September 14, 2024
September 15, 2024
በርካታ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ከአስደሳች የበረራ ቆይታዎች ጋር!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
September 16, 2024
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኅዳር 23 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ የሚያደርገውን አራት ሳምንታዊ በረራ በማሳደግ በሳምንት ስድስት ቀን በረራ ማድረግ የሚጀምር መሆኑን ሲገልፅ በደስታ ነው። ትኬትዎን በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመው በመቁረጥ ጉዞዎን ያቀላጥፉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ #ግሪክ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አቴንስ #ግሪክ
September 18, 2024
ቻይና ወደሚገኙ መዳረሻዎቻችን በድረገፃችን www.ethiopianairlines.com በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app አሊያም በቴሌግራም ቻት ቦት https://t.me/ethiopian_chatBot ተጠቅመው ትኬትዎን በመግዛት አስደሳች የበረራ ቆይታ እና ልዩ ግዜ ያሳልፉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
September 19, 2024