የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ፖርት ሱዳን የመንገደኛ በረራ አገልግሎት የሚጀምር መሆኑን ሲገልፅ በደስታ ነው።
ይህ አዲስ በረራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን በአየር ትራንስፖርት ለማስተሳሰር ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ ከመሆኑም በላይ በቀጠናው ያለውን ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የንግድና ቱሪዝም ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው።
ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://rb.gy/faairf
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስበረራ #ፖርትሱዳን
ይህ አዲስ በረራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን በአየር ትራንስፖርት ለማስተሳሰር ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ ከመሆኑም በላይ በቀጠናው ያለውን ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የንግድና ቱሪዝም ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው።
ለተጨማሪ ንባብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://rb.gy/faairf
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስበረራ #ፖርትሱዳን