በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጉዘው ሊያዩት የሚሹት መዳረሻ የት ነው?
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጠንካራ የስራ ባሕልን ከማዳበር ጎን ለጎን ቤተሰባዊነትን የተላበሰ የስራ አካባቢን ለመፍጠር ያላሰለሰ ጥረት ያደርጋል። አየር መንገዱ ባዘጋጀው የሶስት ምሽት የጫጉላ ሽርሽር የጉዞ ጥቅል ወደ ዛንዚባር የተጓዙት ሙሽሮች የስራ ባልደረቦቻችን ተጨማሪ ምስሎች እነሆ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኢትዮጵያንሆሊደይስ #ስካይላይትሆቴል #ዛንዚባር
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኢትዮጵያንሆሊደይስ #ስካይላይትሆቴል #ዛንዚባር
በስካይ ላይት ሆቴል የተጀመረው የሰራተኞቻችን ልዩ የሰርግ ስነ-ስረአት በውቧ ዛንዚባር በሀገሬው ባህል ደማቅ አቀባበል ሞቅ ብሎ ቀጥሏል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኢትዮጵያንሆሊደይስ #የጫጉላሽርሽርጥቅል #የዛንዚባርበረራ #ስካይላይትሆቴል #ዛንዚባር
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኢትዮጵያንሆሊደይስ #የጫጉላሽርሽርጥቅል #የዛንዚባርበረራ #ስካይላይትሆቴል #ዛንዚባር
ቀጣይ የጉዞ መዳረሻዎን ይምረጡ- ከእኛ ጋር በቅንጦት ይጓዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር (AFRAA) ጋር በጥምረት ያዘጋጀው 12ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማህበር ጉባዔ በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል በድምቀት በመካሄድ ላይ ይገኛል። ይህ የሶስት ቀናት ጉባዔ 'የአፍሪካን አቪዬሽን ከማገናኘት ባሻገር' በሚል መሪ ቃል የኢንዱስትሪውን ቁልፍ ተዋናዮች ያሰባሰበ ነው። #12ኛውየአፍሪካአየርመንገዶችማህበር #የአፍሪካንአቪዬሽንከማገናኘትባሻገር #የኢትዮጵያስካይላይትሆቴል #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቡርኪና ፋሶ ኦጋዱጉ የሚያደርገውን በረራ አሳድጓል። ከግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በረራውን ዕለታዊ በማድረግ ቀልጣፋ የበረራ አማራጭ ፈጥሯል። ይህን መልካም አጋጣሚ ተጠቅመው ትኬትዎን ከሞባይል መተግበሪያችን፣ ከድረገጻችን አልያም በአቅራቢያዎ ካሉ የሽያጭ ቢሮዎቻችን እና የጉዞ ወኪልዎ በመግዛት በምቾት ማራኪዋን ከተማ ለመጎብኘት ይዘጋጁ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ