ዓለም-አቀፍ እውቅና በተቀዳጀንበት ልዩ መስተንግዶ እየተንከባከብን ካሰቡበት እናደርስዎታለን። ኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ጉዞዎን ያቅኑ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከኢትዮጵያ አየር ሃይል ወደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ ለስልጠና የተመደቡት የመጀመሪያዎቹ አራት አብራሪዎች። በምስሉ ላይ ከግራ ወደ ቀኝ ግርማ በዳኔ፣ አሰፋ አየለ፣ አለማየሁ አበበ እና ጋዲሳ ጉማ።
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ