የአክብሮት ሰላምታችን ከበረራ መቆጣጠሪያ ክፍል በያላችሁበት ይድረስ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መግለጫ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደሴ፣ ጎንደር፣ እና ላሊበላ የሚያደርገውን የቅዳሜ እና የእሁድ በረራዎች የተሰረዙ መሆኑን እየገለጸ ወደተጠቀሱት አካባቢዎች ለመጓዝ ትኬት የቆረጡ ደንበኞቹን በረራዎቹ እንደተመለሱ ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኑን በትህትና ይገልጻል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ አየር መንገድ!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደሴ፣ ጎንደር፣ እና ላሊበላ የሚያደርገውን የቅዳሜ እና የእሁድ በረራዎች የተሰረዙ መሆኑን እየገለጸ ወደተጠቀሱት አካባቢዎች ለመጓዝ ትኬት የቆረጡ ደንበኞቹን በረራዎቹ እንደተመለሱ ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኑን በትህትና ይገልጻል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ድረ-ገጻችንን (www.ethiopianairlines.com) ይጎብኙ!
ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ አየር መንገድ!
በሚያምር ኢትዮጵያዊ ፈገግታ በታጀበው መስተንግዶአችን ይደሰቱ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ከሰባት የአፍሪካ ሀገራት ከ1500 በላይ የአቪዬሽን ባለሙያዎችን አስመረቀ።
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርሲቲ
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርሲቲ
ምቾትዎን ጠብቀን እርስዎን በብቃት ማገልገላችን የሁልግዜም ኩራታችን ነው! #የኢትዮጵያአየርመንገድ