Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.5K subscribers
3.79K photos
142 videos
2 files
413 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል ለ "Top Shop Awards 2023" ሽልማት በእጩነት ቀርቧል። በአፍሪካ የአውሮፕላን ጥገና መስክ ቀዳሚና በአለም ተመራጭ ከሆኑት የጥገና ማዕከላት አንዱ ለሆነው ኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ማዕከል ድምፅዎን ይስጡ። https://bit.ly/3Hod5zo
👏97👍4731🎉10🥰9
በምቾት ከእኛ ጋር ይብረሩ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍10232🎉9🥰6👏5
ከእኛ ጋር ይብረሩ ፣ የምቹ መስተንግዷችን ተጠቃሚ ይሁኑ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
80👍29🎉12🥰11
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአሜሪካው “Global Traveller” መፅሔት ከመንገደኞች በሚያሰባስበው ድምፅ መሰረት በሚያበረክተው የእውቅና ሽልማት “የ2022 ዓ.ም ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ” ዘርፍ አሸናፊ ሆኗል።
https://bit.ly/3uO0uOF
👏98👍4913🎉12🥰2
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ የነበራቸውን ቆይታ በማራኪ ምስል ያጋሩን @DmitryMeshceryakov ናቸው እናመሰግናለን።
80👍49🥰14😍5
የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ኩራት በሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ!
👍8442🥰14😍6
ውቡ የኢትዮጵያ ቀለም በቶሮንቶ ፒርሰን ዓለም አቀፍ ኤርፖርት!
ምስል 📸 ክቡር አምባሳደር Fitsum Arega
👍10145🥰14😍6🎉3
ሳምንቱን በጠንካራ የስራ መንፈስ እንጀምረው!መልካም እና ውጤታማ ሳምንት ይሁንላችሁ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ

📸Xion Pro Photo
👍8732🎉13🥰12
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን በደህና መጡ!
👍9361🎉11🥰8👏8
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ የነበራቸውን ቆይታ በማራኪ ምስል ያጋሩን @AmenE ናቸው እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍7525🥰12😍5
እ.ኤ.አ በ1950ዎቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያው “ኮንቭኤር” 240 አውሮፕላን አዲስ አበባ ባረፈበት ግዜ !
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
👍82🥰1917😍6👏5🎉4
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በመጪው የካቲት ወር በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በሚካሄደው “The STAT Times International Award for Excellence in Air Cargo” ውድድር ላይ በምርጥ የአመቱ የአፍሪካ ካርጎ ኤርፖርት፣ የአመቱ ፈጣን እድገት ያስመዘገበ ዓለም ዓቀፍ ካርጎ አገልግሎት ፣ የአመቱ ምርጥ የአፍሪካ ካርጎ አየር መንገድ እና ዘላቂና አስተማማኝ የካርጎ አገልግሎት አመራር ዘርፎች ይወዳደራል። ከታች ባለው ሊንክ እስከ ጥር 7 2015 ዓ.ም በአራቱ ዘርፎች ድምፅዎን ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ይስጡ።
https://www.stattimes.com/air-cargo-africa-2023/nominations
79👍64🥰13👏12
በሳምንቱ የእረፍት ቀናት ወደ የት መብረር አቅደዋል?
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍9945😍9🥰5
በአፍሪካ ቀዳሚ በሆነው አየር መንገዳችን ይብረሩ፤ በምርጥ መስተንግዷችን ይደሰቱ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍8726🥰13👏5🎉4
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ ነገ ታሕሳስ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መቀሌ መደበኛ በረራ ማድረግ የሚጀምር መሆኑን ለክቡራን ደንበኞቹ እየገለፀ ደንበኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገፅ እና የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ በመጠቀም የበረራ ትኬት መግዛት የሚችሉ መሆኑን ለማሳወቅ ይወዳል።
www.ethiopianairlines.com
bit.ly/ET-android-app
bit.ly/ET-iOS-App
101👍59👏10🥰8😍8🎉7
ክቡራን ደንበኞቻችን:-

ወደ መቀሌ መደበኛ በረራ መጀመሩን ተከትሎ በደንበኞች አገልግሎት ጥሪ ማዕከላችን እና ትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችን ላይ ከፍተኛ መጨናነቅ ተስተውሏል። በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ባሉበት ቦታ ሆነው ድረ ገፃችንን እና የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችንን ተጠቅመው ምዝገባ ማድረግና ትኬት መቁረጥ የሚችሉ መሆኑን ልናሳውቅ እንወዳለን።
www.ethiopianairlines.com
bit.ly/ET-android-app
bit.ly/ET-iOS-App

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍8137🥰8
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ እይታ ያጋሩን Don Datta ናቸው እናመሰግናለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍5518😍9
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአርብ ታህሳስ 21 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን መደበኛ በረራ በቀን ወደ ሁለት ከፍ ማድረጉን እያስታወቀ በተከታታይም የመንገደኛ ፍላጎት ቁጥርን ከግምት ውስጥ በማስገባት በቀን የሚያደርገውን የበረራ ምልልስ እንደሚጨምር ይገልፃል። በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ባሉበት ቦታ ሆነው ድረ ገፃችንን እና የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችንን ተጠቅመው ምዝገባ ማድረግና ትኬት መቁረጥ የሚችሉ መሆኑን ልናሳውቅ እንወዳለን።
www.ethiopianairlines.com
bit.ly/ET-android-app
bit.ly/ET-iOS-App
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👏42👍3424😍2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዳግላስ DC- 6B አውሮፕላን እ.ኤ.አ በ 1966 ዓ.ም በለንደን ጋትዊክ አየር ማረፊያ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
👍65🥰1611👏11🎉10
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኞ ታህሳስ 24 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሽሬ ከተማ በቀን አንድ በረራ ማድረግ የሚጀምር መሆኑን እያበሰረ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን መደበኛ በረራ በቀን ወደ ሶስት ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ለማሳወቅ ይወዳል፡፡ በተከታታይም የመንገደኛ ፍላጎት ቁጥርን ከግምት ውስጥ በማስገባት በቀን የሚያደርገውን የበረራ ምልልስ ብዛት እንደሚጨምር ይገልፃል።
በመሆኑም ክቡራን ደንበኞቻችን ባሉበት ቦታ ሆነው ድረ ገፃችንን እና የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችንን ተጠቅመው ምዝገባ ማድረግና ትኬት መቁረጥ የሚችሉ መሆኑን ልናሳውቅ እንወዳለን።
www.ethiopianairlines.com
bit.ly/ET-android-app
bit.ly/ET-iOS-App
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍8629👏15🥰9🎉9