የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተቋርጦ የነበረውን ወደ ግሪክ አቴንስ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ከ ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚቀጥል ሲገልፅ ደስታ ይሰማዋል። በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን ወይም በድረ ገፃችን ተጠቅመው ትኬትዎን ይግዙ ። መልካም በረራ !
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
https://www.ethiopianairlines.com/et
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
https://www.ethiopianairlines.com/et
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍4❤3
ካፒቴን መኮንን በሪ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለሥላሴ በ 1958 ዓ.ም ወደ ጃማይካ ያደረጉትን ታሪካዊ በረራ በዋና አብራሪነት የመሩ አንጋፋ ካፒቴን ሲሆኑ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ታሪክ ዙሪያ የመጀመሪያ ነው የሚባለውን “አቪዬሽን በኢትዮጵያ” የተሰኘውን መፅሐፍም ፅፈው ለህትመት አብቅተዋል።
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍16
በእድሳት ላይ የነበረው የዱባይ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሰሜናዊ ክፍል እድሳቱ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት በመደረጉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሶስት እለታዊ በረራዎቹን ከዱባይ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ (DXB) ተርሚናል 1 እንደሚያደርግ በደስታ ይገልፃል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍3❤2
የሲሺየልስ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ክቡር ዋቭል ራምካላዋን እና ቀዳማዊት እመቤት ክብርት ወ/ሮ ሊንዳ ራምካላዋን በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመብረራቸውና ተቀብለን በማስተናገዳችን ክብር ይሰማናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍5❤1🥰1
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገፆች የኢትዮጵያ አየር መንገድ 75ኛ አመቱን አስመልክቶ ስጦታ እንዳዘጋጀ የሚገልፁ መልዕክቶች ሲዘዋወሩ ተመልክተናል። እነዚህ መልዕክቶች የሀሰት በመሆናቸው ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እያሳሰብን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ ድረ-ገፅ አድራሻ ከታች ያለው መሆኑን እንገልፃለን።
www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍9🥰2
በአፍሪካ ትልቁና በአውሮፕላን ጥገና ዘርፍ ተቆጣጣሪ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት ያለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃውን ያሟላ አስተማማኝ የጥገና አገልግሎት ይሰጣል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍11🥰2
እንዳያመልጥዎ! የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሕንድ ቸናይ ለሚበሩ መንገደኞች እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2014 ዓ. ም የሚቆይ የ 20 በመቶ የትኬት ዋጋ ቅናሽ አድርጓል። ትኬትዎን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ ወይም በድረ ገፃችን ይቁረጡ:: ለተጨማሪ መረጃ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ ::
https://www.ethiopianairlines.com/en-et/flash-sales-discount-on-web-and-mobile-app
https://www.ethiopianairlines.com/en-et/flash-sales-discount-on-web-and-mobile-app
❤5👍4
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው ቅዳሜ ሰኔ 25 ቀን 2014 ዓ. ም ጀምሮ ወደ ህንድ ቸናይ ከተማ በሳምንት ሶስት ጊዜ የሚያደርገውን በረራ ይጀምራል። ቸናይ ከኒው ደልሒ፣ ሙምባይ እና ባንጋሎር ቀጥሎ አራተኛ የህንድ ሀገር መዳረሻችን ትሆናለች።
https://www.youtube.com/watch?v=fAbFBKuoJBQ
https://www.youtube.com/watch?v=fAbFBKuoJBQ
YouTube
Flight to Chennai
Beginning July 2, 2022, Ethiopian Airlines, the aviation group in Africa, will start operating three times a week to Chennai, India. Chennai will be the fourth destination in India after New Delhi, Mumbai, and Bengaluru, on the widespread Ethiopian network.…
👍11❤1
ለተከታታይ አራት አመታት “የስካይ ትራክስ ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ” ተሸላሚ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘንድሮም በተለያዩ ዘርፎች ይወዳደራል። ሊንኩን ተጭነው በአፍሪካ ግዙፍ እና ቀዳሚ ለሆነው አየር መንገዳችን ድምፅዎን ይስጡ!
https://www.worldairlinesurvey.com/
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.worldairlinesurvey.com/
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍38