የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ A350 የተሰኘውን ግዙፍና ዘመናዊ አውሮፕላን ከሚያበሩ አምስት ግዙፍ የአለማችን አየር መንገዶች አንዱ ነው። ይሕ ኤርባስ A350 አውሮፕላንም በዚህ መልኩ የቀለም ቅብ ተደርጎለት አለም አቀፍ በረራዎቻችንን ላይ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ቪዲዮውን እንዲመለከቱ ጋብዘንዎታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://youtu.be/kxQdhBzpJd4
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://youtu.be/kxQdhBzpJd4
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን@WondimagegnFanta ናቸው ፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በከፍተኛ የአየር ጭነት ፍላጎት መጨመር ምክንያት መልካም በሚባል የፋይናንስ እንቅስቃሴ ላይ እንደሚገኝና በትርፋማነት እንደቀጠለ ዋና ስራ አስፈፃሚው አቶ ተወልደ ገብረማርያም ጥር 3 ቀን 2014 ዓ. ም በዱባይ ኤክስፖ በተካሔደው የበይነ መረብ ኮንፈረንስ ላይ ተናግረዋል። አየር መንገዱ ወረርሽኙን በራሱ የፋይናንስ ጥንካሬ የተቆጣጠረው ሲሆን፣ ከወረርሽኙ በፊት ካለው አቅሙ ወደ 70 በመቶ እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል።
https://reut.rs/31PVk9U
https://reut.rs/31PVk9U
❤1
ፈር ቀዳጅ ከሆኑት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖች መካከል ወደ ጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የመጀመሪያዎቹን በረራ ያደረገው የዲሲ- 6ቢ አውሮፕላን። #ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
ከምቹ የበረራ መስተንግዶ ጋር እንጠብቅዎታለን። የበረራ ምዝገባዎትን ከቤትዎ ሆነው በቀላሉ ይያዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa
👍2
ወደ ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ለጥምቀት በዓል አከባበር ለሚጓዙ ደንበኞቻችን ክብረ ወሰን ሆኖ የተመዘገበ በቀን 22 በረራዎች በማድረጋችን ደስታ ይሰማናል!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ መልካም የከተራ እና ጥምቀት በዓል ይመኛል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ መልካም የከተራ እና ጥምቀት በዓል ይመኛል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2
የፌዴራል አቪዬሽን አድሚኒስትሬሽን /FAA/,የአውሮፓ ህብረት አቪየሽን ደህንነት ኤጀንሲ /EASA/, CAAC, ECAA እንዲሁም ሌሎች በርካታ የአቪየሽን ተቆጣጣሪ አካላት በቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ላይ ጥልቅ ምርመራና ፍተሻ ካደረጉና ዳግም ማረጋገጫ ከሰጡ በኋላ የማክስ አውሮፕላናችንን ዳግም ወደ በረራ ለመመለስ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውናል፡፡ ለደህንነት ቅድሚያ እንደመስጠታችንና ማክስ አውሮፕላንን ወደ ስራ ለመመለስ ከመጨረሻዎቹ አየር መንገዶች ተርታ እንደምንሆን በገባነው ቃል መሰረት እስካሁን 36 አየር መንገዶች አውሮፕላኑን ወደበረራ በመመለስ ከ330 ሺህ በላይ በረራዎችን አድርገዋል፡፡ የአውሮፕላን አብራሪዎች፣ መሃንዲሶች፣ የአውሮፕላን ጥገና ባለሞያዎች እንዲሁም የበረራ አስተናጋጆች 737 ማክስ አውሮፕላኖቻችንን ወደ በረራ ለመመለስ ሙሉ በሙሉ ተዘጋጅተዋል፡፡ ከእኛ ጋር አብረውን እንዲበሩ ተጋብዘዋል፤ ለበረራው ሲመጡ እርስዎን ሞቅ ባለ አቀባበል ለመቀበል ተዘጋጅተናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
ለ 75አመታት አፍሪካውያንን እርስ በርስ እያስተሳሰረ እንዲሁም ከተቀረው አለም እያገናኘ ያለውና የአፍሪካ ምልክት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ወደ አዲስ አበባ ለሚመጡ ተሳታፊዎች እስከ 15 በመቶ የሚደርስ የጉዞ ትኬት ዋጋ ቅናሽ ማድረጉን ሲገልፅ ደስታ ይሰማዋል! ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው ጥር 21 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ተቋርጦ የነበረውን በረራ ወደ ዱባይ እንደሚጀምር ሲገልጽ ታላቅ ደስታ ይሰማዋል።
የጉዞ ምዝገባዎን ለመያዝ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
የጉዞ ምዝገባዎን ለመያዝ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
ፓን አፍሪካዊ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ መለያ አርማ ሆኖ ላለፉት 75 ዓመታት አፍሪካውያንን እርስ በርስ እያስተሳሰረ ዘልቋል። ይሕን አጭር ቪዲዮ እንዲመለከቱ ጋብዘንዎታል! https://youtu.be/5vZ42XGIVlQ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በላቀ አገልግሎታችን እየተደሰቱ ከእኛ ጋር በምቾት ይብረሩ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
አገልግሎታችንን አስፍተን ወደ 127 መዳረሻዎቻችን በከፍታ እንበራለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ