አለሕግAleHig ️
የልጅን ስም የማውጣት ቀዳሚ መብት የአባት ነው 😁 ሴቶች እንዳትናደዱ እኔ አላልኩም ህጉ ነው የፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 34 (1)የአንድን ልጅ የግል ስም የሚመርጠው አባቱ ወይም አባቱ በሌለ ግዜ የእናቱ ቤተ ዘመድ ነው:: (2) ለልጁ ሁለተኛ የግል ስም እናቱ ወይም እርስዋ እንደሌለች የእናቱ ቤተ ዘመዶች መርጠው ቢያወጡለት ይችላሉ ምን ለማለት ነው ከባሎቻችሁ ጋር ብዙ ስም ለማውጣት አትከራከሩ በህጉ አግባብ…
የፍታብሔር ህጉ አንቀጽ 34(1) ስንመለከት የእናት ስም የማውጣት ደረጃ 3ኛ ላይ ሆኖ እናገኘዋለን🤔🤔...
መጀመሪያ #አባት እሱ ከሌለ #የእናት_ቤተዘመዶች(እዚህ ጋር የአባት ቤተሰብ ለማለት ተፈልጎ የጽሑፍ ስህተት ይመስለኛል ምክንያቱም አንቀጽ 34(2) ላይ እናት ከሌለች የእናት ቤተዘም ይላል) ሶስተኛ ደረጃ ላይ ደግሞ #እናት ተቀምጣለች የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 34(2) ላይ ተቀምጧል።
እዚህ ጋር ማየት ያለብን ነገር የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 34(1) እና 34(2) ላይ የተቀመጠው ከFDRE ህገመንግስት አንቀጽ 35 ጋር በግልጽ ይቃረናል ህገመንግስቱ ሴት በሁሉም ነገር(በቤተሰብ፣ ንብረት በማስተዳደር፣ንብረት በማፍራት....) ከወንድ እኩል መብት አላት ይላል። የህገመንግስቱን እና የፍትሐብሔር ህጉን Hierarchy ስንመለከት ህገመንግስቱ ከላይ ሆኖ እናገኘዋለን ይህ ማለት የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 34 በህገመንግስቱ አንቀጽ 35 የተሻረ ነው።
እና ምን ለማለት ነው ባሎቻችሁ እኛ በህጉ መሰረት የልጃችንን የመጀመሪያ ስም የማውጣት ተቀዳሚ መብት አለን ካሉ እንዳተሰሙ ለማለት ነው።😂
Via Ephrem H/mariam
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
መጀመሪያ #አባት እሱ ከሌለ #የእናት_ቤተዘመዶች(እዚህ ጋር የአባት ቤተሰብ ለማለት ተፈልጎ የጽሑፍ ስህተት ይመስለኛል ምክንያቱም አንቀጽ 34(2) ላይ እናት ከሌለች የእናት ቤተዘም ይላል) ሶስተኛ ደረጃ ላይ ደግሞ #እናት ተቀምጣለች የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 34(2) ላይ ተቀምጧል።
እዚህ ጋር ማየት ያለብን ነገር የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 34(1) እና 34(2) ላይ የተቀመጠው ከFDRE ህገመንግስት አንቀጽ 35 ጋር በግልጽ ይቃረናል ህገመንግስቱ ሴት በሁሉም ነገር(በቤተሰብ፣ ንብረት በማስተዳደር፣ንብረት በማፍራት....) ከወንድ እኩል መብት አላት ይላል። የህገመንግስቱን እና የፍትሐብሔር ህጉን Hierarchy ስንመለከት ህገመንግስቱ ከላይ ሆኖ እናገኘዋለን ይህ ማለት የፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ 34 በህገመንግስቱ አንቀጽ 35 የተሻረ ነው።
እና ምን ለማለት ነው ባሎቻችሁ እኛ በህጉ መሰረት የልጃችንን የመጀመሪያ ስም የማውጣት ተቀዳሚ መብት አለን ካሉ እንዳተሰሙ ለማለት ነው።😂
Via Ephrem H/mariam
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/