#በዋስትና በሚያስለቅቅ ጉዳይ ላይ ፖሊስ ያለበቂ ምክንያት ተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ ከጠየቀ ለችሎት ይህን ያሳስቡ። "በቅድሚያ ፖሊስ ምርመራውን ሳያጠናቅቅ እኔን ማሰሩ ተገቢ አልነበረም። አሁንም ቢሆን ምርመራውን ለማከናው ተጨማሪ ጊዜ የጠየቀባቸው ምክንያቶች ከእኔ መታሰር ጋር የሚያገናኘው አይደለም።
በመሆኑም በዋስትና እንድወጣ ውሳኔ ይሰጠኝ። ያ ካልሆነ ደግሞ የሚሰጠው ጊዜ ቀጠሮ አጭር ይሁንልኝ።"
#በዚህ አግባብ ዋስትና ያልተፈቀደለት ግለሰብ ግን በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 66 መሠረት በፍርድ ቤት ዋስትና እንዲፈቀድለት መጠየቅ ይችላል።
ይግባኝ መብት ነው!!!
via #ይግባኝምክረሕግ
https://t.me/lawsocieties
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በመሆኑም በዋስትና እንድወጣ ውሳኔ ይሰጠኝ። ያ ካልሆነ ደግሞ የሚሰጠው ጊዜ ቀጠሮ አጭር ይሁንልኝ።"
#በዚህ አግባብ ዋስትና ያልተፈቀደለት ግለሰብ ግን በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 66 መሠረት በፍርድ ቤት ዋስትና እንዲፈቀድለት መጠየቅ ይችላል።
ይግባኝ መብት ነው!!!
via #ይግባኝምክረሕግ
ለበለጠ ሙያዊ ምክር የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ይጠይቁ፣
ይኸ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
https://t.me/lawsocieties
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍10❤2