#ሰበር_ዜና
የአፍሪካ ህብረት ሱዳንን ከአባልነት አገደ
የአፍሪካ ህብረት ሱዳን ሪፐብሊክ በየትኞቹም የድርጊት መርሃ ግብሮቹ እንዳትሳተፍ አገደ፡፡
ህብረቱ እገዳው የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው የሲቪል አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ የሚቀጥል ነው ብሏል፡፡
በጠ/ሚ ሃምዶክ የሚመራው የሱዳን የሲቪል መንግስት በሃገሪቱ ጦር ከስልጣን መወገዱ ይታወሳል፡፡
ከአፍሪካ ህብረት አባልነት የታገደችው ሱዳን በግድቡ የድርድር ሂደት አትሳተፍም ተባለ
ህብረቱ፤ ሱዳን የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው የሲቪል አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ ድረስ ከአባልነት ታግዳ እንደምትቆይ ማስታወቁ ይታወሳል።
አል ዐይን
የአፍሪካ ህብረት ሱዳንን ከአባልነት አገደ
የአፍሪካ ህብረት ሱዳን ሪፐብሊክ በየትኞቹም የድርጊት መርሃ ግብሮቹ እንዳትሳተፍ አገደ፡፡
ህብረቱ እገዳው የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው የሲቪል አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ የሚቀጥል ነው ብሏል፡፡
በጠ/ሚ ሃምዶክ የሚመራው የሱዳን የሲቪል መንግስት በሃገሪቱ ጦር ከስልጣን መወገዱ ይታወሳል፡፡
ከአፍሪካ ህብረት አባልነት የታገደችው ሱዳን በግድቡ የድርድር ሂደት አትሳተፍም ተባለ
ህብረቱ፤ ሱዳን የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው የሲቪል አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ ድረስ ከአባልነት ታግዳ እንደምትቆይ ማስታወቁ ይታወሳል።
አል ዐይን
#ሰበር_ዜና #Breaking_News
ከ2014 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት ያመጡት ሦስት በመቶ ብቻ ናቸው ተባለ 😳
ኩረጃን ለማስቀረትና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚል፣ በልዩ ሁኔታ ከተሰጠው የ2014 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የመልቀቂያ ፈተና ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት (የማለፊያ ነጥብ) ያገኙ ተማሪዎች 28 ሺሕ ብቻ መሆናቸውን አዲስ ማለዳ ከአስተማማኝ ምንጮቿ መስማቷን ዘግባለች።
#atc_newsbot
#አለ_ህግ #ale_hig #lawsocieties #law
https://t.me/lawsocieties
ከ2014 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት ያመጡት ሦስት በመቶ ብቻ ናቸው ተባለ 😳
ኩረጃን ለማስቀረትና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚል፣ በልዩ ሁኔታ ከተሰጠው የ2014 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የመልቀቂያ ፈተና ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት (የማለፊያ ነጥብ) ያገኙ ተማሪዎች 28 ሺሕ ብቻ መሆናቸውን አዲስ ማለዳ ከአስተማማኝ ምንጮቿ መስማቷን ዘግባለች።
#atc_newsbot
#አለ_ህግ #ale_hig #lawsocieties #law
https://t.me/lawsocieties