አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.83K photos
25 videos
1.86K files
3.55K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
የአዲስ ምድብ ችሎት ምስረታ እና አድራሻ ማሳወቅ

የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የዳኝነት አገልግሎቱን ተደራሽነት ለማሳደግ ፣ ቦሌ ምድብ ችሎት ያለውን ከፍተኛ የመዛግብትና የተገልጋዮች መጨናነቅ ለመቀነስ፣ ግልፅ ችሎት ለማስፋፋት እንዲሁም ለተገልጋይ እና አገልግሎት ለሚሰጡ ዳኞችና አስተዳደር ሰራተኞች ምቹ የስራ አካባቢ ለመፍጠር ሲሰራ ቆይቷል፡፡ በዚሁ መሰረት የቀድሞ የቦሌ ምድብ ችሎት የሚባለው አሁን ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት በመባል እንዲቀጥል እንዲሁም የፍርድ ቤቱ 13ኛ አዲስ ምድብ ችሎት በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 24 ኮኮብ ህንጻ ላይ በአዲስ የተደራጀዉ ቦሌ ምድብ ችሎት በመባል ከህዳር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የዳኝነት አገልግሎት መስጠት ይጀምራል፡፡

ከህዳር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ቀጠሮ ያላችሁ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ባለጉዳዮች በቀድሞ ቦሌ {ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት} መስተናገድ እንደሚቀጠል እንዲሁም የቦሌ ክፍለ ከተማ ተገልጋዮች ደግሞ በአዲሱ ቦሌ ምድብ ችሎት በተደራጀዉ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 24 ኮኮብ ህንጻ በመገኘት የዳኝነት አገልግሎት እንድታገኙ በአክብሮት እናሳዉቃለን፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig


Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
በም/አርሲ ዞን በሻሸመኔ የወረዳ አቃቤ ህግ በመሆን እያገለገለ ያለው ወንድማችን #በሪሶ_ካዱ_ጎዳና ( Bariisoo Kaduu Godaanaa)
ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከአገልግሎት ውጭ በመሆናቸው የኛ የወገኖቹ ድጋፍ አስፈልጎታል፡፡

ወንድማችን የሶስት ልጅ አባት ነው።😭 በሙያው ያለመታከት የአካባቢውን ማህበረሰብ እያገለገለ ያለ፣ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው መስጠትን የሚያውቅ፣ ቅን እና በሁሉም መስክ ያለውን አቅም ሳይሰስት እየሠጠ ያለ ወንድማችን ነው፡፡

ይሁን እንጂ ዛሬ እነዚህን ሁሉ የሚያደርግባቸው እግሮቹ በኩላሊት ህመም ምክንያት ተይዘዋል፡፡

ስለሆነም ወንድማችን ወደ ስራው እንዲመለስና ቆሞ እንድናየው ቋሚ የሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ውጪ ሀገር ሄዶ መታከም አለብት ስለተባለ የሁላችንም ርብርብ አስፈልጓል።
👉👉ሼር ማድረግም ድጋፍ ነው።👈
#አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig


Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ማድረግም ድጋፍ ነው።
የኢትዮጵያ “ብሔራዊ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂ” ፀድቆ ወደ ሥራ የገባ ስለመሆኑ የፍትህ ሚኒስትር ድኤታ አቶ አለምአንተ አግደዉ አስታወቁ

ዜጎች በሚያጋጥሟቸዉ የሕግ ጉዳዮች በኢኮኖሚያዊ፣ማህበራዊ፣ባህላዊና ሌሎች ምክንያቶች በተለይም የሕግ ድጋፍ ለማግኘት የገንዘብ አቅም ስለሌላቸዉ ወይም ለጉዳት ተጋላጭ ስለሆኑ ብቻ ፍትህ የማግኘትና በህግ ፊት እኩል የመዳኘት መብታቸዉ እንዳይጓደል መንግስታት ነጻ የህግ ድጋፍ የማመቻቸት ግዴታ ያለባቸዉ ስለመሆኑ በተለያዩ አለምአቀፍ የሰብአዊ መብት ሰነዶች እና በየአገራቱ ሕገ -መንግስታት ተደንግጎ የሚገኝ ሲሆን በኢትዮጵያ ሕገ-መንግስትም እነዚህ መብቶች እዉቅና የተሰጣቸዉ ናቸዉ፡፡ ሆኖም ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ባልተደራጀና በተበታተነ መንገድ እንዲሁም ግልጽ የሆነ ስትራቴጅክ አቅጣጫ ሳይቀመጥለት በተለያዩ አካላት ፣ በፍትህ ሚኒስቴርና በክልል ፍትሕ ቢሮዎች፣በተከላካይ እና የግል ጠበቆች፣በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ስር በሚገኙ የሕግ ትምህርት ቤቶች እና እንደ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ባሉ ሲቪል ማህበራት አማካኝነት አገልግሎቱ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡

ሚኒስትር ድኤታዉ እንደገለጹት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር በአዋጅ ቁጥር 1263/2014 እና በአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀጽ 6(8) (ሀ) በተሰጠዉ ነጻ የሕግ ድጋፍ ስትራቴጂ የመቅረጽ፣አፈጻጸሙን የመከታተልና በመስኩ የተሰማሩ አካላትን የማስተባበር ተግባርና ኃላፊነትን መነሻ በማድረግ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ ብሄራዊ ነጻ የሕግ ስትራቴጂን ቀርጾና ለሚኒስትሮች ም/ቤት አቅርቦ ስትራቴጂዉ ከታየ በኋላ ፀድቆ ወደ ሥራ እንዲገባ በተሰጠዉ አቅጣጫ መሰረት ከጥቅምት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንዲዉል ተወስኗል፡፡

አቶ አለምአንተ አያይዘዉም የስትራቴጂዉ መጽደቅ በህገ-መንግስት ጥበቃ የተደረገላቸዉ ፍትህ የማግኘት መብት፣ በህግ ፊት እኩል የመዳኘት መብት፣ የሴቶችና ሕጻናት መብቶች፣የተያዙና የተከሰሱ ሰዎችን መብት በማስከበር ዜጎች በማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ፣ ባህላዊና ሌሎች ምክንያቶች ፍትህ እንይጓደልባቸዉ ለማድረግ የራሱ የሆነ ከፍተኛ ድርሻ ያለዉ መሆኑን ፤ በኢትዮጵያ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ተደራሽ እና ጥራት ባለዉ አግባብ መስጠት እንዲቻል እንዲሁም አገልግሎቱን ለማስተባበር ፣ለማቀናጀትና ወጥ የአሰራር ስርዓት እንዲኖር ለማስቻል የሚረዳ ከመሆኑም በተጨማሪ ኢትዮጵያ ባፀደቀቻቸዉ ዓለምአቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች የተጣለባትን ግዴታ በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችል መሆኑን ገልፀዉ ስትራቴጂዉን የመተግበር ኃላፊነት ያለባቸዉ ሁሉም አካላት በስትራቴጂዉ በተቀመጠዉ አግባብና በትብብር መንፈስ እንዲፈጽሙ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig


Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
በመርህ ደረጃ ጋብቻ በፍቺ እንዲፈርስ መጠየቅ የሚገባው
ከባልና ሚስቱ አንደኛው ተጋቢ ወይም ሁለቱም ቢሆንም
በህግ አግባብ ተቀባይነት ያለው ውክልና ማስረጃ ጋር
የሚቀርብ የፍቺ ጥያቄ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ
በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ.58፤ በፍ/ብ/ህ/ቁ.2199 የፌ.ጠ.ፍ/ቤት ሰ/ሰሚ ችሎት፤ ቅፅ 23 መ/ቁ 150408
#ዘወልድ ምክረ_ህግ

አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig


Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
ይህ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ሲሆን፣
ለበለጠ መረጃ ግን የህግ ባለሙያ ያማክሩ‼️👈
የፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ 418
አንድ ሰው የመዝገብ ተካፋይ/ተከራካሪ ባይሆንም በክርክሩ ምክንያት የሱ የሆነ ንብረት እንደመያዣ/ ማስከበሪያ በተከራካሪ ወገኖች ቀርቦበት ሊሆን ይችላል። በዚህ ንብረት ላይ ያለውንም መብት ለማስጠበቅ የሚያቀርበው አቤቱታም

1. መዝገቡ አፈፃፀም እስኪደርስ የዘገየው በበቂ ምክንያት መሆኑን ማስረዳት 2. በፅሁፍ ሆኖ ፍርዱን ለሚያስፈጽመው ፍርድ ቤት መቅረብ

3. በንብረቱ ላይ ያለውን የተቀዳሚነት መብት ወይም ባለይዞታነቱን የሚያረጋግጥ የፅሁፍ ማስረጃ አብሮ ማያያዝ አለበት። አቤቱታውን ፍርድ ቤቱ ውድቅ ቢያደርገው አቤት ባዩን በንብረቱ ላይ አዲስ ክስ ከመመስረት አያግደውም።
የቦሌ ክ/ከተማ የሕግ ስርፀትና ምክር መስጠት…
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig


Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
ይህ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ሲሆን፣
ለበለጠ መረጃ ግን የህግ ባለሙያ ያማክሩ‼️👈
የዳኞች ካባ አለባበ
*
**
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የችሎት ስርዓት መመሪያ ቁጥር 13/2014 አንቀጽ (1) ማንኛውም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ በጥቁር ካባ መደብ ላይ ከአንገቱ እስከ እግር ሰማያዊ ቀለም ያለው ካባ፣ ከአንገት የሚጀምር አንድ ወርቃማ መነሳነስ እንዲሁም በካባው እጀታ አንድ ሰማያዊ መስመር ያለው ካባ መልበስ እንዳለበት ይደነግጋል፡፡
በተጨማሪም በችሎት ካባ መልበስ ስላለባቸው ተከራካሪዎች እንዲሁም ካባ የማይለበስባቸው በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ወጣቶች እና በዳኝነት ስርዓቱ የሚያልፉ ህጻናቶችን በተመለከተ የሚያስችሉ ዳኞች፣ ተከራካሪዎች እና ሌሎች ባለሙያዎች ብቻ ካባ ማድረግ እንደሌለባቸው ይደነግጋል፡፡
በመመሪያው መሰረት የክቡራን ዳኞች የካባ ግዥ የተከናወነ እና ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በ13ቱም ምድብ ችሎቶች ለሚገኙ ክብሯን ዳኞች ካባ እየተሰራጨ የሚገኝ ሲሆን በመመሪያው መሰረት እንዲተገብር እናሳውቃለን፡፡

ፍርድ ቤቱ
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig


Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
ወጣት የህግ ባለውያ ንጋቱ አበራ ከአዲስ አበባ ዪኒቨርስቲ የህግ ት/ቤት በ2008 ዓ.ም የLLB (የመጀመሪያ) ዲግሪውን እንዲሁም በ2011 ዓ.ም በድጋሚ ከአዲስ አበባ ዪኒቨርስቲ የLLM ዲግሪውን በ (Business Law) አግኝቷል። በስራው ዓለምም በዪኒቨርስቲ መምህርነት እና በአሁኑ ሰአት ደግሞ በአ/አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በዓቃቤ ህግነት እያገለገለ ይገኛል። በተያዘው ዓመትም የፌደራል የጥብቅና ፍቃድ በማውጣት የጠበቆች ማህበርን ለመቀላቀል በዝግጅት ላይ የነበረ መሆኑን ገልፆአል::  ይሁንና በተደጋጋሚ የራስ ምታት ህመም ምክንያት ወደ ሆስፒታል በመሄድ ምርመራ ሲያደርግ በቀኝ የኋላ የጭንቅላት ክፍል ውስጥ መጠኑ ወደ 5cm*5cm*5cm የሚጠጋ እና በየቀኑ በፍጥነት እየጨመረ የሚሄድ ዕጢ/tumor/ እንዳለ በምርመራ እንደተረጋገጠ ከስራ ባልደረቦቹ የተገኘው የህክምና ማስረጃ ያሳያል።   በሌላ በኩል ከህመሙ ክብደት አንጻር በሀገር ውስጥ ያለው ህክምናም በቂ ስላልሆነ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ መታከም አስፈላጊ መሆኑን ገልፀው፤ ይህን ወጪ ቤተሰቦቹ መሸፈን የሚችሉት ባለመሆኑ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሂሳብ ቁ. 1000582396527 በሆነው በስሙ በተከፈተው የባንክ ሂሳብ የእርዳታ ጥሪ ቀርቧል::

   የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ  የሂሳብ ቁ. 1000582396527

👉👉ሼር ማድረግም ድጋፍ ነው።👈
#አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig


Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆
የመንግስት ( የቀበሌ/የኪራይ) ቤቶችን በተመለከተ የፌደሬሽን ምክር ቤት የሰበር ውሳኔን በመሻር ውሳኔ አስተላለፈ።
ከዚህ ቀደም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስንት ሰሚ ችሎት በሠ/መ/ቁ. 189707 እና በሠ/መ/ቁ. 228002 ጠቅለል ሲደረግ
ቤትን ለረጅም ግዜ መያዝ ብቻውን የባለቤትነት መብት አያጎናጽፍም ሠ/መ/ቁጥር 228002     አንድን ቤት ለረጅም ግዜ መያዝ ብቻውን የባለቤትነት መብት የማያጎናጽፍ በመሆኑ እንዲሁም ቤቱ የቀበሌ / የመንግስት / ቤት መሆኑን የሚያሳይ ቅጽ 003 እና ቅጽ 004 በሌሉበትሁኔታ በተቋሙ የመረጃ ስርአት ቅጽ 008 በቀበሌ ቤትነት መመዝገቡ ብቻ ቤቱ በመንግስትየተወረሰ የቀበሌ /የመንግስት ቤት ነው ሊያስብለው አይችልም። በአዋጅ ቁጥር 47/67 ተወርሶ ለረጅም ግዜ በመንግስት እጅ የነበረ ቤትን በሚመለከት በስህተት አላግባብ ያለህጋዊ ምክንያት ተሰጥቷል የተባለው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የመከነና በመንግሰት ባለቤትነት የሚታወቅ ስለመሆኑ በተገለጸበት በአዋጅ ቁጥር 47/67 መሰረት መንግስት የወረሰው መሆኑን የሚያሳይ ቅጽ 003 እና ቅጽ 004 በሌለበት ቤቱን የመንግስት ንብረት አያሰኘውም።
የሚል ውሳኔ ወስኖ የነበረ ሲሆን ይህንን ውሳኔ የኢፌድሪ የፌደሬሽን ምክር ቤት መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም. ባደረገው 6ተኛ የፓርላማ ዘመን 3ተኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤው በህገ መንግስት አጣሪው በቀረበለት መሰረት በመ/ቁጥር 108/15 የሠ/መ/ቁ .189707 ህገመንግስታዊነት አጣርቶ ውሳኔውን ሽሮታል።
ስለሆነም የመንግስት ቤትን ለረጅም ጊዜ ከአዋጅ 47/67 በኋላ ይዞ ያስተዳድር የነበረ ሁለቱ ቅፃች ቅፅ 003 እና 004 ባይኖሩትም ባለይዞታነቱ ይቀጥላል።
Credit to Daniel Feqadu
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
" የቤት አከራዮች የተከራዮቻቸውን ማንነነት እና የሚሰሩትን ስራ በደንብ ማረጋገጥ አለባቸው " - ፖሊስ

የአዲስ አበባ ፖሊስ ፤ ሀሰተኛ የውጪ ሀገራትና የኢትዮጵያን ገንዘብ በማተም የተጠረጠሩ የውጪ ሀገር ዜጎች መያዙን አሳወቀ።

በተጠርጣሪዎቹ ላይ ክስ እንዲመሰረት መደረጉንም ገልጿል።

ሀሰተኛ ገንዘብ በማዘጋጀት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች የተያዙት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው " ቦሌ አዲስ ትምህርት ቤት " አካባቢ መሆኑን ፖሊስ አመልክቷል።

የውጪ ሀገር ዜግነት ያላቸው 3 ግለሰቦች #ሙሉ_ግቢ የመኖሪያ ቤት በመከራየት  ሀሰተኛ ብር እና የውጭ ሀገር  ገንዘቦችን በማተም  እንደሚያሰራጩ እና የከበሩ ማዕድናትን በህገ-ወጥ መንገድ እንደሚያዘዋውሩ የአዲስ አበባ ፖሊስ ባደረገው ክትትልና ባሰባሰበው ማስረጃ ያረጋግጣል።

ህጋዊ አሰራሩን ተከትሎ በተደረገ ብርበራም ተጠርጣሪዎቹ ፦
- ሀሰተኛ ገንዘቦችን ለማዘጋጀት የሚገለገሉባቸውን መሳሪያዎች ፣
- ልዩ ልዩ ኬሚካሎችን  ፣
- በሀሰተኛ መንገድ የታተሙ ገንዘቦች ፣
- በገንዘብ ልክ ተቆራርጠው የተዘጋጁ ወረቀቶች
- የዘንዶ ቆዳዎችን በኤግዚቢትነት መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡

ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ሀሰተኛ ገንዘብ ከማዘጋጀት በተጨማሪ የፀና የመኖሪያ ፍቃድ ሳይኖራቸው እየኖሩ ያሉና በህገ-ወጥ መንገድ የከበሩ ማእድናትን እንደሚዘዋውሩ በምርመራ ማረጋገጡን ገልጿል።

ፖሊስ የምርመራ መዝገብ በማደራጀትና በማጠናቀቅ ለሚመለከተው የፍትህ አካል በመላክ ክስ ተመስርቶባቸዋል ብሏል።

የአዲስ አበባ ፖሊስ ፤ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ክ/ከተሞች ውስጥ በተመሳሳይ መንገድ ሀሰተኛ ገንዘቦችን ሲያትሙ የተገኙ ግለሰቦች እንደተያዙ አስታውሷል።

" መሰል የወንጀል ድርጊቶች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ ናቸው " ያለው ፖሊስ መኖሪያ ቤት የሚያከራዩ ግለሰቦች ለወንጀሉ መስፋፋት ምቹ ሁኔታን እየፈጠሩ መሆናቸውን በመረዳት  የተከራዮቻችውን ማንነነት እና የሚሰሩትን ስራ የማረጋገጥ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አሳስቧል።
@tikvahethiopia
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
ለአዲሱ ቦሌ ምድብ ችሎት ተገልጋዮች በሙሉ
**
በቀድሞ
ቦሌ (በአሁኑ ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት) ጉዳያችሁን ስተከታተሉ የነበራችሁ እና በአዲሱ ቦሌ ምድበ ችሎት አዲስ ስያሜ የተሰጣቸው ችሎቶች በቀድሞ ሲስተናገዱ የነበሩበት ችሎቶች ስያሜ መግለጫ እንደሚከተለው የተገለጸ ሲሆን ከህዳር 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ጉዳያችሁን የተመደበበት ችሎት በማረጋገጥ እንድታቀርቡ እና እንድትስተናገዱ በአክብሮት እናሳውቃለን ፡፡

ፍርድ ቤቱ
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
የጉዲፈቻ ጉዳዮችን በተመለከተ
*********
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሁሉቱም ክፍለ ከተሞች የሚቀርቡ የጉዱፈቻ ጉዳዮች በቀድሞ ቦሌ ምድብ ችሎት በአሁኑ አጠራር ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት ሲቀርብ የነበረ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በአሁኑ ወቅት የቀድሞ ቦሌ (የአሁኑ ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት) ከሚገኝበት ጂኦግራፊካል አካባቢ ርቀት አኳያ ግልጽ አሰራር እና ተደራሽነት ለማረጋገጥ ለቦሌ ከተማ ተገልጋዮች በቦሌ ክፍለ ከተማ 24 አካባቢ በሚገኘው ኮከብ ህንፃ አዲሱ ቦሌ ምድብ ችሎት የተደራጀ እና ከህዳር 3/2016ዓ.ም ጀምሮ የዳኝነት አገልግሎት መስጠት የሚጀምር ሲሆን ቀደም ሲል በቀድሞ ቦሌ (በአሁኑ ለሚ ኩራ) ሲስተናገዱ የነበሩ የጉዲፈቻ ጉዳዮች እንዲሁም አዲስ የጉዲፈቻ የዳኝነት ጉዳዮች በሙሉ ወደ አዲሱ ቦሌ ምድብ ችሎት ኮከብ ህንፃ የተዘወሩ በመሆኑ በዙሁ መሠረት ወደ አዲሱ ቦሌ ምድብ ችሎት በመቅረብ እንድትስተናገዱ በአከብሮት እናሳውቃለን፡፡
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
የፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ 39-43
አንድ ችሎት በክርክሩ ውስጥ መካተት የነበረበት ወይም መካተት ያልነበረበት ወገን በክሱ ላይ አልተካተተም ወይም ተካቷል በማለት መዝገብ መዝጋት አይችልም። ተካፋይ ያልነበረው ወገንም
1. ክሱ በክፉ ልቦና የቀረበ እስካልሆነ ድረስ በፍርድ ቤቱ ወይም በተከራካሪ ወገን አነሳሽነት መካተት ያልነበረበት ከክርክሩ እንዲወጣ ወይም ያልተካተተ ወደክርክሩ እንዲካተት ትእዛዝ ሊሰጥ ይችላል። አንቀፅ 40 & 43
2. ማንኛውም ጉዳዩ ያገባኛል የሚል ሰዉ ዉሳኔ ከመሰጠቱ በፊት በክርክሩ ጣልቃ ልግባ ሲል ምክንያቱን ዘርዝሮ ሊያመለክት ይችላል። አንቀፅ 41
3. ዐ/ህግ ህጉ በሚፈቅድለት ሁኔታ ሁሉም (በሰብአዊ መብት ጥሰት፣ስለኪሳራ የመሳሰሉት) ጣልቃ ልግባ ሲል ሊጠይ ይችላል ። አንቀፅ 42
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
አዲሱ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 13ተኛዉ ምድብ ችሎት ቦሌ ክፍለ ከተማ 24 አካባቢ ነገ ህዳር 3 ቀን 2016 ስራ የሚጀምር ሲሆን ከፊል ገዽታዉ ይህን ይመስላል።
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties
በሶስተኛ ደረጃ የሚሰላው ተከፋይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ሲሆን በዚህ ስሌት የአውቶሞቢሉን የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ፣ ተከፋይ የጉምሩክ ቀረጥ እና ኤክሳይዝ ታክስን በመደመር በተጨማሪ ዕሴት ታክስ መጣኔ ይባዛል፡፡ በዚህ መሰረት የሚከፈለው ተጨማሪ ዕሴት ታክስ (400,000 + 120,000 + 26,000) 15% = 81,900 ብር ይሆናል፡፡

በአራተኛ ደረጃ የሚሰላው ሱር ታክስ ሲሆን ስሌቱ የአውቶሞቢሉን የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ፣ ተከፋይ የጉምሩክ ቀረጥ፣ ኤክሳይዝ ታክስ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ በመደመር በሱር ታክስ መጣኔ በማባዛት ነው፡፡ በዚህ መሰረት የሚከፈለው ሱር ታክስ (400,000 + 120,000 + 26,000 +81,900)10%= 86,190 ብር ይሆናል፡፡
ተሽከርካሪው በመደበኛ አስመጪ (ከአምራች ድርጅት ውጪ…) የሚመጣ ከሆነ በአምስተኛ ደረጃ ተከፋዩን ዊዝሆልዲንግ ታክስ ነው፡፡ ይህ ታክስ የሚሰላው የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋን በዊዝሆልዲንግ ታክስ መጣኔ በማባዛት ነው፡፡ በዚህ መሰረት ተከፋዩ የዊዝሆልዲንግ ታክስ 400,000 X 3%= 12,000 ብር ይሆናል፡፡

በመጨረሻም የስሌት ደረጃ ሁሉም ተከፋይ ቀረጥና ታክስ የሚደመሩ ሲሆን በዚህ መሰረት መንግስት ከዚህ አውቶሞቢል የሚሰበስበው ቀረጥና ታክስ ስሌት

120,000 + 26,000 + 81,900 + 86,190 + 12,000= 326,090 ብር ይሆናል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች የአገልግሎት ጊዜያቸው መሠረት በማድረግ የተለያየ ኤክሳይዝ ታክስ ይጣልባቸዋል፡፡
አለ_ህግ #Ale_Hig
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
👆👆👆👆🙏🙏🙏🙏🙏
@Lawsocieties #አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/

Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆

#አለ_ህግ #Ale_Hig