አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
We've just added the following 10 new laws to our comprehensive database. Stay informed and up-to-date on the latest legal developments.

1. Proclamation No. 1341/2024 - Value Added Tax Proclamation

2. Regulation No. 553/2024 - Unity Parks Corporation Establishment Council of Ministers Regulation

3. መመሪያ ቁጥር 1/2016 - የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ቀለብ አወሳሰን መምሪያ

4. Proclamation No. 1321/2024 - Personal Data Protection Proclamation

5. Proclamation No.1342/2024 - Export Trade Duty Incentive Schemes (Amendment) Proclamation

6. Proclamation No.1334/2024 - Proclamation to Determine Public Holidays and Celebration of Public Holidays

7. Proclamation No. 1316/2024 - Inte'l Development Association Loan Agreement for financing Ethiopia Education and Skills for Employability Project Ratification Proclamation

8. Proclamation No. 1318/2024 - Italian Republic Loan Agreement for Financing Budget Support Programme dedicated to Ethiopian Energy Sector Ratification Proclamation

9. Proclamation No.1329/2024 - Italian Republic Loan Ag't for financing Support to Job Creation Oriented Skills and Infrastructure Dev't Project” Ratification Proclamation

10. The Foreign Exchange Directive No. FXD/01/2024 - የውጭ ምንዛሪ መመሪያ ቁጥር FXD/01/2024

https://pocketlaw.abyssinialaw.com/
#law #legalupdates #database #newlaws #abyssinialaw
👍203
የአስገድዶ መድፈርን የተመለከተው የወንጀል ህግ እንዲሻሻል ኢሰመጉ ጠየቀ

ወንጀል ሰርቶ ያለመያዝ ልምድ መበራከት በሴቶችና ህጻናት ላይ እየተፈጸሙ ለሚገኙ ጥቃቶች መጨመር ምክንያት ነው ብሏል።

https://am.al-ain.com/article/ethiopian-human-rights-council-demands-law-amendment-over-women-rights-abuse
👍34👏32🤔1
ግብር ከፋዮችን ለኦዲት የሚያበቁ ዋና ዋና ምክንያቶች

1. የተጠየቀን ቀረጥና ታክስ በወቅቱ አለመክፈል፣
2. ከሶስተኛ ወገን የሚቀርቡ መረጃዎች/ጥቆማዎች፣
3. ለተከታታይ ጊዜያት በልዩነት ክፍያ መጠየቅ፣
4. በተደጋጋሚ የተሳሳተ ሰነድ ማቅረብ፣
5. ከኢንተለጂንስ የሚመጡ ጥቆማዎችና መረጃዎች፣
6. በመረጃ ቋት እና በግብር ከፋዩ ማህደራት ዉስጥ የተያዘ መረጃ መካከል ሰፊ ልዩነት መከሰት፣
7. ሌሎች የግብር/ታክስ ግዴታዎችን አለመወጣት ናቸዉ፡፡

በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍41
Forwarded from ሕግ ቤት
በሦስተኛ ወገን የተሽከርካሪ አደጋ የመድን ፖሊሲ የሚሸፈነው የካሳ መጠን ይፋ ሆኗል‼️
በዚህም

👉በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የአካል ጉዳት የሚከፈለው የካሳ መጠን 250 ሺሕ ብር

👉በአንድ ሰው ላይ ለሚደርስ የሞት አደጋ ቢያንስ  30 ሺሕ ሲሆን ከፍተኛው 250 ሺሕ ብር

👉 በንብረት ላይ ለሚደርስ ኪሳራ 200ሺሕ ብር

👉የአስቸኳይ የህክምና አገልግሎት 15ሺሕ ብር እንዲሆን መወሰኑ ተመላክቷል።
https://t.me/LawSchoolStudents
👍181
ዓመታዊ ሪፖርት ሲያቀርቡ

1. በተፈቀደላቸው ሒሳብ አዋቂ የተሰራ እንደሆነ የሒሳብ ሰራተኛው የታደሰ ንግድ ፍቃድ፤ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቅጅ ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፣
2. በድርጅቱ ሒሳብ ሠራተኛ የተሰራ እንደሆነ የሒሳብ ሰራተኛው የትምህርት መረጃ፤ በድርጅቱ ማህተም የተረጋገጠ የቅጥር ደብዳቤ ተያይዞ መቅረብ አለበት፣
3. የገቢ ክፍፍል ቅፅ ተሞልቶ ከዓመታዊ ሪፖርት ጋር ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፣
4. ዓመታዊ ሽያጭ ከ500 ሺህ በላይ ከሆነ የዋጋ ትልልፍ ቅጽ መረጃ ተሞልቶ ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፣
5. የተሰራው ዓመታዊ ሪፖርት (የትርፍና ኪሳራ መግለጫ እንዲሁም ሀብትና ንብረት መግለጫ) በገቢዎች ቅጽ ተገልብጦ መቅረብ ይኖርበታል፣
6. የዓመታዊ ሽያጭ ማጠቃለያ(z-report) ተያይዞ መቅረብ አለበት፣
7. ከሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ ውጪ የእጅ በእጅ ደረሰኝ ተጠቅመው እንደሆን የexcel Summary Report ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፣
8. የኦዲት ቦርድ የተመዘገቡበት ምስክር ወረቀት ቅጅ ተያይዞ ማቅረብ፣
9. ዓመታዊ ሪፖርት ውስጥ እርጅና ቅናሽ የተያዘ ንብረት ካለ በሠንጠረዥ የተሰላ ቅጽ አያይዞ ማቅረብ፣
10. ትርፍና ኪሳራ መግለጫ (Profit/Loss)፤ ሀብትና ንብረት መግለጫ (Balance Sheet)፤ የገንዘብ ፍሰት ማሳያ (Cash Flow)፤ የባለቤቶች ሁኔታ( Owners' Equity Position) እና የመረጃ ቋት መያዝ (Ledger) ይኖርበታል፣
11. Withholding Tax ካለዎት Excel Summary እና ኦርጅናል ደረሰኝ ይዘዉ ይቅረቡ፣
12. ኦንላይን ያሳወቁበትን ማያያዝ ይኖርበዎታል፡፡

https://wp.me/pfoz3m-6R

በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)

ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍8🐳1
👍132
የፐርፐዝ ብላክ አክሲዮን ማኅበር ሥራ አስፈጻሚዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰማ!

የፐርፐዝ ብላክ አክሲዮን ማኅበር ሥራ አስፈጻሚዎች ስልጣንን አለአግባብ በመገልገል እና ከባድ አታላይነት የሙስና ወንጀሎች ተጠርጥረው ዛሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል።

በማኅበሩ ተጭበርብረናል ያሉ ባለአክሲዮኖች ለፖሊስ ባቀረቡት አቤቱታ መነሻነት ምርመራ ተጀምሮ የአክሲዮን ማኅበሩ ሥራ አስፈጻሚዎች ከላይ በተገለጹት ምክንያቶች በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፋና ዘግቧል።

ማኅበሩ መሀል ሜክሲኮ ላይ ገና በእጁ ባላስገባው መሬት እና ይዞታ ቤት ገንብቶ ባለ ሦስት መኝታ አፓርትመንት በ1 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚሸጥ መሆኑን በሚዲያ እና በራሪ ወረቀቶች በማስተዋወቅ ከሕዝቡ ገንዘብ ሲሰበስብ መቆየቱን በተለያየ መንገድ ከሕብረተሰቡ ሲቀርቡ የነበሩ ቅሬታዎች ያመላክታሉ። በዚህ መነሻም ሥራ አስፈጻሚዎቹ በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ (Via FBC)
#ኢትዮ-መረጃ
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍102
😁18🤔82👍1
አሜሪካ በአስገድዶ መድፈር ጥፋተኛ የተባለን ወንጀለኛ በመርዝ ገደለች

ግለሰቡ የሞት ፍርድ ከተላለፈበት በኋላ በፍሎሪዳ ማረሚያ ቤት ተገድሏል

አሜሪካ በአስገድዶ ደፋሪዎች ላይ ጥብቅ ቅጣት ከሚያስተላልፉ ሀገራት መካከል አንዷ ናት

ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/3MsTcZA


ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👏16👍10
😁49👍9👏1
ሕግን ማክበር ምርጫ ወይስ ግዴታ?
*
(ኢ ፕ ድ)

የፖለቲካ ውዥንብርና አለመረጋጋት በሚታይበት ዓለም ሕግንና ሕገመንግሥታዊ ተቋማትን የማክ በር አስፈላጊነት አያጠያይቅም። ወደብጥብጥ ከተሸጋገሩ ሰላማዊ ተቃውሞዎች እስከ የዴሞክራሲ ተቋማት መሸርሸር፤ ሕግን አለማክበርና ችላ ማለት የሚያስከትለውን መዘዝ አጉልተው ያሳዩ በርካታ ክስተቶች አሉ።

የውጭ ኃይሎች ስውር ደባ ታክሎበት በሰሜን አፍሪካዋ ሊቢያ ሕግን ያለማክበርና ያለማስከበር ያስከተለው ውጥንቅጥ፣ ግብጽን ጨምሮ በተለያዩ የሰሜን አፍሪካ ሀገራትም ያጋጠሙ ሥርዓት አልበኝነቶች ያስከተሏቸው ቀውሶች የሚዘነጉ አይደሉም።

ከ14 ዓመታት በፊት በአይቮሪኮስት ሎራን ባግቦ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በአላሳን ዋታራ መሸነፋቸውን አልቀበልም ካሉ በኋላ የተቀሰቀሰውን ብጥብጥና ሕግን አለማክበር ያደረሰውን ሰፊ ጉዳት ዳፋው ለበርካቶች ነበር የተረፈው።

ኢትዮጵያም በተለያዩ ጊዜያት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓትን ባለማክበር በተለይም በጉልበት ስልጣን ለመያዝ በሚልና በየአካባቢው በሚፈጠሩ በነፍጥ በታገዙ ግጭቶች ምክንያት የበርካቶች ሕይወት ጠፍቷል፤ ከፍተኛ የኢኮኖሚያዊ ጉዳትም ደርሷል።

በዚህ ረግድ ሕግንና ሕገመንግሥዊ ተቋማትን ያለማክበር መዘዙ እስከምን ድረስ ነው፤ ሥርዓት አልበኝነትን በዘላቂነት ማስወገድ ምን ጠቀሜታ አለው? ጠንካራ ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማትን የማቋቋሙ አስፈላጊነት እስከምን ድረስ ነው? በሚሉና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የዘርፉን ምሁራን አነጋግረናል።

የሕዝብ አመራርና የፖሊሲ ጥናት ምሁር እንዳለ ኃይሌ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በዋናነት በተጻፈ ሕግ የምትመራ ሀገር እንደመሆኗ ሕገ-መንግሥቱ በመሠረታዊነት....

ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=135333

https://t.me/Ethiopialegalinfo
👍15
በህንድ ገበያ የደራላቸው "የሌብነት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች"

ትምህርት ቤቶቹ አንድ “ጥሩ ሌባ” አሰልጥኖ ለማውጣት እስከ 300 ሺህ ሩፒ ድረስ ያስከፍላሉ።
https://bit.ly/477VxT0
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ  2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👎8👍1
በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራ መቅረት ውጤቱ የስራ ስንብት ሳይሆን ጊዜያዊ እግድ ነው። ሰ/መ/ቁ. 229108
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
👍162
fsc-cassation-2014-15-short-sumarrys.pdf
3.5 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በ2014/15 ዓ.ም. የተሰጡ አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች በአጭሩ ተመርጠው የተዘጋጁ / ሙሉ መፅሃፍ/     
👉Murtiilee Dirqisiisoo Dhaddacha Ijibbaataa MMWF tiin bara 2014/15 keessa kennaman keessaa kanneen filataman Haala gaariin qindaa'e dubbisaa🙏🙏
                            
በዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ
👍19
የገጠር መሬት አስ.አዋጅ ቁጥር 1324.2016.pdf
400.5 KB
አሁን መሬት መሸጥና መግዛት ያስቀጣል!!!
Proc. No. 1324/16 art. 62(6)
የተሻሻለው የገጠር መሬት አስተዳደር  እና
ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1324/2016

ይዞት ከመጣው አዲስ ነገር አንዱ የወንጀል ተጠያቂነት ነው።  በዚሁ አዋጅ አንቀፅ 62/6/ ላይ ማንኛውም መሬት የሸጠ እና የገዛ ሠው ከ100,000_200,000 ብር መቀጮ ወይም ከ1 እስከ 5 ዓመት ፅኑ እስራት እንደሚያስቀጣ  ተደንግጓል።
ችግሩን ያቀለው ይሆን????
👍14😁7👎2🤔2
Forwarded from አለሕግAleHig ️
መልካም እሁድ‼️🙏🙏🙏🙏

https://t.me/lawsocieties
👍10