Forwarded from ሕግ ቤት
"Wishing the Bahir Dar University School of Law team the best of luck at the 2024 Nuremberg International Moot Court Competition! May your arguments be compelling, your teamwork flawless, and your passion shine bright. Go make history!"
#MekashChane
#TigistDerib
#EssubalewMola #EndryasGetachew #TegegneZergaw
https://t.me/LawSchoolStudents
#MekashChane
#TigistDerib
#EssubalewMola #EndryasGetachew #TegegneZergaw
https://t.me/LawSchoolStudents
❤19👍7👏2🔥1
July 27, 2024
በሕግ አስከባሪ አካላት ያለአግባብ ጉዳት የደረሰበት ሰው ምን መፍትሔ አለው? /የሕግ ጉዳይ/
አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም (ፖሊስን ይጨምራል) የሥራ ጥፋት ፈጽሞ በሰው ላይ ጉዳት ካደረሰ መንግሥት ካሳ የመክፈል ግዴታ አለበት።(የፍሕቁ 2126 /2/)። ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም የሚፈጽመው ጥፋት ደግሞ የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል።(የፍሕቁ 2127 /3/)። ስለዚህ ፖሊስ ወንጀል ለመፈጸሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሳይኖረው ሰው ቢይዝ፣ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድለት ከ48 ሰዓት በላይ ሰው በእስር ቢያቆይ፣ ወይም በእስረኞች ላይ ድብደባ ቢፈጽም የሥራ ጥፋት ነው ማለት ነው። ለዚህ የፖሊስ ጥፋት መንግሥት ማለትም የፖሊስ ተቋም ፍትሐብሔራዊ ሀላፊነት ይኖርበታል ማለት ነው። ለተጎጂዎች ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ይህ በተግባር ሲሠራበት ባይታይም ሕጉ የሚለው ይህንን ነው።
በተመሳሳይ ዐቃቤ ሕግም ማስረጃ ወይም ሕግ ሳይኖር ሰው ያለአግባብ ቢከስ የሥራ ጥፋት ነው። ስለዚህ መሥሪያ ቤቱ ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ነገርግን ፖሊስ ካሰባሰበው ማስረጃ አንጻር ዐቃቤሕግ በበቂ ምክንያት ከከሰሰ እና ተከሳሹ ተከላክሎ ቢወጣ በፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ በኩል የተፈጸመ ሙያዊ ጥፋት አለ ለማለት አይቻልም። በተግባር ብዙም ባይሠራበትም ሕጉ ይሄው ነው።
ሌላው ሠራተኛው ወይም ሹሙ የሥራ ሳይሆን የግል ጥፋት የፈጸመ እንደሆነ በፍሕቁ 2126 /3/ መሠረት መንግሥት ከሀላፊነት ነጻ ቢሆንም ሹሙ ወይም ሠራተኛው ግን ለግል ጥፋቱ ከመጠየቅ ከለላ የሚሰጠው ሕግ የለም። ስለዚህ አንደኛ ነገር ሁልጊዜ የተፈጸመው ጥፋት የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል። ሁለተኛ ነገር ለተፈጸመው የሥራ ጥፋት መንግሥት ካሳ ይከፍላል። ሦስተኛ ጥፋቱ የሹሙ ወይም የሠራተኛው የግል ጥፋት ሆኖ ቢገኝ እንኳን በግሉ ከመጠየቅ አያመልጥም። በእርግጥ መንግሥት ካሣ የከፈለ እንደሆነ የከፈለውን ካሳ ጥፋቱን ከፈጸመው ፖሊስ ወይም ዐቃቤ ሕግ በግል የመጠየቅ መብት አለው።
አሁን ይሄ በፖሊስና ዐቃቤ ሕግ ላይ ሲተገበር አይሰተዋልም እንጂ ቢተገበር ምን ይጎድለዋል ?
አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም (ፖሊስን ይጨምራል) የሥራ ጥፋት ፈጽሞ በሰው ላይ ጉዳት ካደረሰ መንግሥት ካሳ የመክፈል ግዴታ አለበት።(የፍሕቁ 2126 /2/)። ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም የሚፈጽመው ጥፋት ደግሞ የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል።(የፍሕቁ 2127 /3/)። ስለዚህ ፖሊስ ወንጀል ለመፈጸሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሳይኖረው ሰው ቢይዝ፣ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድለት ከ48 ሰዓት በላይ ሰው በእስር ቢያቆይ፣ ወይም በእስረኞች ላይ ድብደባ ቢፈጽም የሥራ ጥፋት ነው ማለት ነው። ለዚህ የፖሊስ ጥፋት መንግሥት ማለትም የፖሊስ ተቋም ፍትሐብሔራዊ ሀላፊነት ይኖርበታል ማለት ነው። ለተጎጂዎች ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ይህ በተግባር ሲሠራበት ባይታይም ሕጉ የሚለው ይህንን ነው።
በተመሳሳይ ዐቃቤ ሕግም ማስረጃ ወይም ሕግ ሳይኖር ሰው ያለአግባብ ቢከስ የሥራ ጥፋት ነው። ስለዚህ መሥሪያ ቤቱ ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ነገርግን ፖሊስ ካሰባሰበው ማስረጃ አንጻር ዐቃቤሕግ በበቂ ምክንያት ከከሰሰ እና ተከሳሹ ተከላክሎ ቢወጣ በፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ በኩል የተፈጸመ ሙያዊ ጥፋት አለ ለማለት አይቻልም። በተግባር ብዙም ባይሠራበትም ሕጉ ይሄው ነው።
ሌላው ሠራተኛው ወይም ሹሙ የሥራ ሳይሆን የግል ጥፋት የፈጸመ እንደሆነ በፍሕቁ 2126 /3/ መሠረት መንግሥት ከሀላፊነት ነጻ ቢሆንም ሹሙ ወይም ሠራተኛው ግን ለግል ጥፋቱ ከመጠየቅ ከለላ የሚሰጠው ሕግ የለም። ስለዚህ አንደኛ ነገር ሁልጊዜ የተፈጸመው ጥፋት የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል። ሁለተኛ ነገር ለተፈጸመው የሥራ ጥፋት መንግሥት ካሳ ይከፍላል። ሦስተኛ ጥፋቱ የሹሙ ወይም የሠራተኛው የግል ጥፋት ሆኖ ቢገኝ እንኳን በግሉ ከመጠየቅ አያመልጥም። በእርግጥ መንግሥት ካሣ የከፈለ እንደሆነ የከፈለውን ካሳ ጥፋቱን ከፈጸመው ፖሊስ ወይም ዐቃቤ ሕግ በግል የመጠየቅ መብት አለው።
አሁን ይሄ በፖሊስና ዐቃቤ ሕግ ላይ ሲተገበር አይሰተዋልም እንጂ ቢተገበር ምን ይጎድለዋል ?
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍8❤1
July 27, 2024
በአማራ ክልልበማከላዊ ጎንደር ዞን አለፋ ወረዳ ስር የሚገኙ የጤና ባለሙያወች ለ 15 ወር ያክል የትርፍሰአት ክፍያ አልከፍለን ሲሉ ክስ መሰረትን የሲቢል ሰርቢስ ፍ \ቤት ካልተከፈላቸዉ ቀን አንስቶ ይከፈላቸዉ ቢልም አልከፍለን አሉ አፈፃፀም ለወረዳ ፍ/ቤት አመጣን የወረዳዉ አስተዳዳሪ እንዳይከፈል አደረገ ዳኛዋ አካዉት ሲዘጋ ለምን ተዘጋ በማለት ዳኛዋን በብዙ መንገድ እየጨቆነ አልከፈል አለ
ጎንደር ጎበዝ ጠበቃ
ጤና ይቅደም‼️ ፍትህ ለጤና ባለሞያዎች
ጎንደር ጎበዝ ጠበቃ
ጤና ይቅደም‼️ ፍትህ ለጤና ባለሞያዎች
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
July 28, 2024
ከአልታሰበ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋ ይጠብቃችሁ‼️
መፅናናት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ሞዲዮ ጎምበራ ቀበሌ ተጎጂዎችና ቤተሰቦች በሙሉ‼️
አለሕግ
❤1
July 28, 2024
ከአልታሰበ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋ ይጠብቃችሁ‼️
መፅናናት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ሞዲዮ ጎምበራ ቀበሌ ተጎጂዎችና ቤተሰቦች በሙሉ‼️
አለሕግ
❤8👍1
July 28, 2024
Job Title: Lawyer
Job Type: On-site - Permanent (Full-time)
Job Sector: #Law
Work Location: Addis Ababa, Ethiopia
Education Qualification: Bachelor's Degree
Experience Level: Intermediate
Applicants Needed: Female
Salary/Compensation: Monthly
Deadline: July 30th, 2024
Description:
Note:- we need someone near Kality!
We are looking to hire a lawyer with brilliant research and analytical skills. Candidate should be, professional and well informed with a keen interest in upholding the law while protecting our company.
• Preparing business plan
• Preparing a sound company policy
• Preparing employee handbook for each department in our company
• Preparing a Standard contract agreement
• Monitor legal risk in documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk
• Representing the company on legal issues
• Conduct legal research, gather evidence, Explain the law and give legal advice
• Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed
• Facilitate innovative solutions to client and stakeholder problems
Requirements:
• Bachelor’s degree in law
• Internship experience in drafting, negotiating and reviewing legal documents.
• Ability to work under pressure and meet deadlines.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
______
Abosh construction and trading plc
[Verified Company ✅]
10 Jobs Posted
From: @freelance_ethio | @freelanceethbot
Job Type: On-site - Permanent (Full-time)
Job Sector: #Law
Work Location: Addis Ababa, Ethiopia
Education Qualification: Bachelor's Degree
Experience Level: Intermediate
Applicants Needed: Female
Salary/Compensation: Monthly
Deadline: July 30th, 2024
Description:
Note:- we need someone near Kality!
We are looking to hire a lawyer with brilliant research and analytical skills. Candidate should be, professional and well informed with a keen interest in upholding the law while protecting our company.
• Preparing business plan
• Preparing a sound company policy
• Preparing employee handbook for each department in our company
• Preparing a Standard contract agreement
• Monitor legal risk in documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk
• Representing the company on legal issues
• Conduct legal research, gather evidence, Explain the law and give legal advice
• Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed
• Facilitate innovative solutions to client and stakeholder problems
Requirements:
• Bachelor’s degree in law
• Internship experience in drafting, negotiating and reviewing legal documents.
• Ability to work under pressure and meet deadlines.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
______
Abosh construction and trading plc
[Verified Company ✅]
10 Jobs Posted
From: @freelance_ethio | @freelanceethbot
👍13❤4😁1
July 28, 2024
#Ethiopia : ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያ ምን ለውጦችን አካቷል ?
1ኛ. የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንኮችና በደንበኞቻቸው መካከል ወደሚወሰንበት የገበያ ሥርዓት ተሸጋግሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሚና፣ ገበያውን በማረጋጋት ላይ ያተኩራል።
2ኛ. የውጭ ምንዛሪን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማስተላለፍ ግዴታ ቀሪ ሆኗል፡፡ ላኪዎች እና ንግድ ባንኮች ያፈሩትን የውጭ ምንዛሪ ለራሳቸው ማስቀረት ይችላሉ። ይህ ለግሉ ዘርፍ የሚሰጠውን የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በእጅጉ እንደሚያሻሽል ይጠበቃል።
3ኛ. ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ ተነሥቷል፡፡ ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ ቢሆንም፣ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ ሆኗል፡፡
4ኛ. ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ ነጋዴዎች ካፈሩት የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለራሳቸው ያስቀሩት የነበረው 40 በመቶ ወደ 50 በመቶ ብሏል፡፡ በሂደት የውጭ ምንዛሬ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው የሚያስቀሩበት አሰራር ይዘረጋል።
5ኛ. ቀደም ሲል ባንኮች ለተለያዩ ገቢ ሸቀጦች የሚጠቀሙበት የውጭ ምንዛሪ አሠራርና አደላደል ደንቦች ቀሪ ሆነዋል፡፡
6ኛ. አሁን በሥራ ካሉና በባንኮች ከተቋቋሙ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች (Forex Bureaus) በተጨማሪ ባንክ ያልሆኑ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ይቋቋማሉ፡፡ ለእነዚህ ባንክ ላልሆኑ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችም በገበያ ዋጋ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ እንዲገዙና እንዲሸጡ የሥራ ፈቃድ ይሰጣቸዋል፡፡
7ኛ. ሸቀጦችን በፍራንኮ ቫሉታ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ረገድ የተጣሉ ክልከላዎች ተነስተዋል።
8ኛ. በውጭ ተቋማት፣ በውጭ ኢንቨስተሮች እና በትውልደ ኢትዮጵያውያን (በዳያስፖራዎች) የተከፈቱ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦችን አስተዳደር የሚመለከቱ በርካታ ሕጎች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
9ኛ. በኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ስዎች ከውጭ የሚላክላቸውን ሐዋላ፣ በውጭ ምንዛሪ የሚከፈል ደሞዝን/የኪራይ ገቢን እና ሌሎች ገቢዎችን የሚያስቀምጡባቸውን የውጭ ምንዛሪ ሃሳቦች እንዲከፍቱ፣ እንዲሁም እነዚህን የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦች ተጠቅመው የውጭ አገልግሎት ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ተፈቅዷል፡፡
10ኛ. ቀደም ሲል የግል ኩባንያዎች ወይም ባንኮች በሚወስዷቸው የውጭ ብድሮች ላይ ይከፍሉት የነበረው የወለድ ተመን ጣሪያ ተነሥቷል።
11ኛ. መመዘኛውን የሚያሟሉ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange) እንዲሳተፉ ተፈቅዷል፡፡
12ኛ. በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚሠሩ ኩባንያዎች የውጭ ምንዛሪ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው መያዝን ጨምሮ ልዩ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መብት ተሰጥቷቸዋል፡፡
13ኛ. ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገራት የሚጓዙ ወይም ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ሊይዙ በሚገባ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ መጠን ላይ ተጥለው የነበሩ የተለያዩ ጥብቅ ደንቦች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
#NationalBankofEthiopia
@tikvahethiopia
1ኛ. የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንኮችና በደንበኞቻቸው መካከል ወደሚወሰንበት የገበያ ሥርዓት ተሸጋግሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሚና፣ ገበያውን በማረጋጋት ላይ ያተኩራል።
2ኛ. የውጭ ምንዛሪን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማስተላለፍ ግዴታ ቀሪ ሆኗል፡፡ ላኪዎች እና ንግድ ባንኮች ያፈሩትን የውጭ ምንዛሪ ለራሳቸው ማስቀረት ይችላሉ። ይህ ለግሉ ዘርፍ የሚሰጠውን የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በእጅጉ እንደሚያሻሽል ይጠበቃል።
3ኛ. ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ ተነሥቷል፡፡ ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ ቢሆንም፣ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ ሆኗል፡፡
4ኛ. ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ ነጋዴዎች ካፈሩት የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለራሳቸው ያስቀሩት የነበረው 40 በመቶ ወደ 50 በመቶ ብሏል፡፡ በሂደት የውጭ ምንዛሬ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው የሚያስቀሩበት አሰራር ይዘረጋል።
5ኛ. ቀደም ሲል ባንኮች ለተለያዩ ገቢ ሸቀጦች የሚጠቀሙበት የውጭ ምንዛሪ አሠራርና አደላደል ደንቦች ቀሪ ሆነዋል፡፡
6ኛ. አሁን በሥራ ካሉና በባንኮች ከተቋቋሙ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች (Forex Bureaus) በተጨማሪ ባንክ ያልሆኑ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ይቋቋማሉ፡፡ ለእነዚህ ባንክ ላልሆኑ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችም በገበያ ዋጋ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ እንዲገዙና እንዲሸጡ የሥራ ፈቃድ ይሰጣቸዋል፡፡
7ኛ. ሸቀጦችን በፍራንኮ ቫሉታ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ረገድ የተጣሉ ክልከላዎች ተነስተዋል።
8ኛ. በውጭ ተቋማት፣ በውጭ ኢንቨስተሮች እና በትውልደ ኢትዮጵያውያን (በዳያስፖራዎች) የተከፈቱ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦችን አስተዳደር የሚመለከቱ በርካታ ሕጎች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
9ኛ. በኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ስዎች ከውጭ የሚላክላቸውን ሐዋላ፣ በውጭ ምንዛሪ የሚከፈል ደሞዝን/የኪራይ ገቢን እና ሌሎች ገቢዎችን የሚያስቀምጡባቸውን የውጭ ምንዛሪ ሃሳቦች እንዲከፍቱ፣ እንዲሁም እነዚህን የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦች ተጠቅመው የውጭ አገልግሎት ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ተፈቅዷል፡፡
10ኛ. ቀደም ሲል የግል ኩባንያዎች ወይም ባንኮች በሚወስዷቸው የውጭ ብድሮች ላይ ይከፍሉት የነበረው የወለድ ተመን ጣሪያ ተነሥቷል።
11ኛ. መመዘኛውን የሚያሟሉ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange) እንዲሳተፉ ተፈቅዷል፡፡
12ኛ. በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚሠሩ ኩባንያዎች የውጭ ምንዛሪ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው መያዝን ጨምሮ ልዩ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መብት ተሰጥቷቸዋል፡፡
13ኛ. ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገራት የሚጓዙ ወይም ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ሊይዙ በሚገባ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ መጠን ላይ ተጥለው የነበሩ የተለያዩ ጥብቅ ደንቦች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
#NationalBankofEthiopia
@tikvahethiopia
👍18❤2
July 29, 2024
ለፈፀሙት ግብይት ደረሰኝ ካላገኙ አይክፈሉ››
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ደረሰኝ አለመቁረጥ በወንጀል ተጠያቂ ያደርጋል
ደረሰኝ ማለት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ታክስ ከፋይ ከደንበኞቹ ጋር ለሚያከናውነው ግብይትና ለሚሰበስበው ገንዘብ እውቅና የሚሰጥ ሕጋዊ ሰነድ ለደንበኞቹ ቆርጦ በመስጠት በመንግስት የተጣለበትን ግብር የማስከፈል እና የመክፈል ግዴታው የተወጣ ስለ መሆኑ የሚረጋገጥበት የማረጋገጫ ወረቀት ነው ፡፡
የሽያጭ መመዝገብያ መሣርያዎች ስለመጠቀም ለመደንገግ በሚኒስትሮች ምክርቤት የወጣ ደንብ ቁጥር 139/2007 አንቀጽ 2(3) ላይም ደረሰኝ (Receipt) ማለት የጥሬ ገንዘብ ሽያጭ ሲሆን ፣ የዱቤ ሽያጭ ኢንቮይስና ያለክፍያ የሚሰጥ እቃ ወይም የአገልግሎት ማስተላለፍያ ደረሰኝን ይጨምራል በማለት ይደነግጋል ፡፡
በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(3) መሠረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ግብር ከፋይ ደረሰኝ እንዲሰጥ ይገደዳል ፡፡
የደረሰኙ አይነት በህግ መሠረት የሚወሰን ሆኖ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ግብር ከፋይ ካለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ እንደየሁኔታው በአንቀጽ 120 ወይም በአንቀጽ 131(1)(ለ) መሠረት በወንጀል ይጠየቃል ፡፡
ግብር አለመክፈል ወንጀል ነው ይህንን እኩይ ድርጊት ለመቆጣጠር እና አጥፊዎችን ለማስተማር በማሰብ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 120 (1) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሀያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሀምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጮ እና ከ3-5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ እና በአንቀፅ 131(1)(ለ) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመቁረጥ ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ ወይም አገልግሎት ከሰጠ ከ2-5 ዓመት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስቀጣ በግልፅ ደንግጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ግብይት ሳይፈፅም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ ከአዋጁ ድንጋጌ መገንዘብ ይቻላል።
ከላይ የተቀመጡትን የህግ ድንጋጌዎች በመረዳት እና በማክበር አገልግሎት ስንፈፅም ደረሰኝ መስጠትና መቀበል እንዳለብን በማወቅና ለህግ ተገዥ በመሆን ግብርን በአግባቡ በመክፈል ለሀገራችን አድገት የበኩላችንን አስተዋፅኦ እናበርክት ፡፡
‹‹ለፈፀሙት ግብይት ደረሰኝ ካላገኙ አይክፈሉ››
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ደረሰኝ አለመቁረጥ በወንጀል ተጠያቂ ያደርጋል
ደረሰኝ ማለት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ታክስ ከፋይ ከደንበኞቹ ጋር ለሚያከናውነው ግብይትና ለሚሰበስበው ገንዘብ እውቅና የሚሰጥ ሕጋዊ ሰነድ ለደንበኞቹ ቆርጦ በመስጠት በመንግስት የተጣለበትን ግብር የማስከፈል እና የመክፈል ግዴታው የተወጣ ስለ መሆኑ የሚረጋገጥበት የማረጋገጫ ወረቀት ነው ፡፡
የሽያጭ መመዝገብያ መሣርያዎች ስለመጠቀም ለመደንገግ በሚኒስትሮች ምክርቤት የወጣ ደንብ ቁጥር 139/2007 አንቀጽ 2(3) ላይም ደረሰኝ (Receipt) ማለት የጥሬ ገንዘብ ሽያጭ ሲሆን ፣ የዱቤ ሽያጭ ኢንቮይስና ያለክፍያ የሚሰጥ እቃ ወይም የአገልግሎት ማስተላለፍያ ደረሰኝን ይጨምራል በማለት ይደነግጋል ፡፡
በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(3) መሠረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ግብር ከፋይ ደረሰኝ እንዲሰጥ ይገደዳል ፡፡
የደረሰኙ አይነት በህግ መሠረት የሚወሰን ሆኖ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ግብር ከፋይ ካለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ እንደየሁኔታው በአንቀጽ 120 ወይም በአንቀጽ 131(1)(ለ) መሠረት በወንጀል ይጠየቃል ፡፡
ግብር አለመክፈል ወንጀል ነው ይህንን እኩይ ድርጊት ለመቆጣጠር እና አጥፊዎችን ለማስተማር በማሰብ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 120 (1) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሀያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሀምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጮ እና ከ3-5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ እና በአንቀፅ 131(1)(ለ) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመቁረጥ ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ ወይም አገልግሎት ከሰጠ ከ2-5 ዓመት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስቀጣ በግልፅ ደንግጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ግብይት ሳይፈፅም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ ከአዋጁ ድንጋጌ መገንዘብ ይቻላል።
ከላይ የተቀመጡትን የህግ ድንጋጌዎች በመረዳት እና በማክበር አገልግሎት ስንፈፅም ደረሰኝ መስጠትና መቀበል እንዳለብን በማወቅና ለህግ ተገዥ በመሆን ግብርን በአግባቡ በመክፈል ለሀገራችን አድገት የበኩላችንን አስተዋፅኦ እናበርክት ፡፡
‹‹ለፈፀሙት ግብይት ደረሰኝ ካላገኙ አይክፈሉ››
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍9😁2
July 29, 2024
July 29, 2024
July 29, 2024
FXD012024-FOREIGN-EXCHANGE-1-1.pdf
22.8 MB
NATIONAL BANK OF ETHIOPIA FOREIGN EXCHANGE DIRECTIVE NO. FXD/01/2024
በዚህ መመሪያ መሰረት የውጭ ምንዛሪ ማግኘት የሚችሉት እነማን ናቸው ?
➡️ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት የተፈቀደላቸው የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ከኢትዮጵያ ውጭ የሚጓዙ ኢትዮጵያዊውያን ወይም በአገሪቱ ውስጥ የሚኖር የውጭ ዜጎች ናቸው።
➡️ ምንዛሪ ለማግኘት የሚፈልጉ ግለሰቦች ለበዓል ፣ ለትምህርት ፣ ለህክምና ጉዞዎች እና ሌሎች የግል ጉዳዮች እንደሚጓዙ የሚያሳይ ፓስፖርት፣ ሕጋዊ የመግቢያ ቪዛ እና የአየር ትኬት የማቅረብ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
➡️ ተጓዦች ከምንዛሪ ቢሮዎች እስከ 5 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወይም የዚህ አቻ የሆነ የሌላ አገር ገንዘብ በጥሬ ወይም በክፍያ መፈጸሚያ ካርድ (debit card) አማካኝነት ማግኘት ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሂሳብ ያላቸው ተጓዦች እስከ 10 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ድረስ ማግኘት ተፈቅዶላቸዋል።
➡ በብሔራዊ ባንክ ካልተፈቀደ በስተቀር ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነዋሪ በአንድ ጉዞ ላይ ከ10,000 የአሜሪካን ዶላር ወይም ተመጣጣኝ ገንዘብ በካሽ መያዝ አይችልም።
➡️ ለንግድ የሚጓዙ ግለሰቦችም የውጭ ምንዛሪ ማግኘት ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ ፓስፖርት እና የአየር ትኬት ለሚያቀርቡ ለንግድ ድርጅት ተወካዮች የውጭ ምንዛሪ መሸጥ እንዲችሉ ተፈቅዷል። እነዚሁ ቢሮዎች ፦
- ለንግድ ድርጅቶች፣
- ለበጎ አድራጎት ተቋማት
- ለሃይማኖት ማኅበራት፣
- ለንግድ ትርኢቶች፣
- ለቱሪዝም
- ለባህል እና ለስፖርቶች አዘጋጆች የውጭ ምንዛሪ መሸጥ ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ለመንግሥት ተጓዦች ለምግብ፣ ለማረፊያ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎች ከ10 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወይም ተመጣጣኝ ገንዘብ የማይበልጥ የውጭ ምንዛሬ ሊሸጡ ይችላሉ።
➡️ ነዋሪ ላልሆኑ የውጭ አገር ዜጎች እና ቱሪስቶች ብርን ወደ ውጭ ምንዛሬ ሊለውጡ የሚችሉበት አሠራርም አለ። ፓስፖርት፣ ትክክለኛ ቪዛ እና የአየር ትኬት የሚያቀርቡ ሰዎች ያለማስረጃ እስከ 500 የአሜሪካን ዶላር መለወጥ ይችላሉ። ከ500 ዶላር በላይ መለወጥ የሚፈልጉ ከሆነ ፓስፖርት፣ ሕጋዊ ቪዛ፣ የአየር ትኬት እና ተመጣጣኝ የሆነው የውጭ ምንዛሪ በሕጋዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ ገንዘብ መቀየሩን የሚያሳይ የተረጋገጠ የባንክ ማስረጃ ማቅርብ ይጠበቅባቸዋል።
ተጨማሪ ከላይ ተያያዘውን ፋይል ከፍተው ያንብቡ !
#NBE #BBC #Ethiopia
@tikvahethiopia
በዚህ መመሪያ መሰረት የውጭ ምንዛሪ ማግኘት የሚችሉት እነማን ናቸው ?
➡️ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት የተፈቀደላቸው የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ከኢትዮጵያ ውጭ የሚጓዙ ኢትዮጵያዊውያን ወይም በአገሪቱ ውስጥ የሚኖር የውጭ ዜጎች ናቸው።
➡️ ምንዛሪ ለማግኘት የሚፈልጉ ግለሰቦች ለበዓል ፣ ለትምህርት ፣ ለህክምና ጉዞዎች እና ሌሎች የግል ጉዳዮች እንደሚጓዙ የሚያሳይ ፓስፖርት፣ ሕጋዊ የመግቢያ ቪዛ እና የአየር ትኬት የማቅረብ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
➡️ ተጓዦች ከምንዛሪ ቢሮዎች እስከ 5 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወይም የዚህ አቻ የሆነ የሌላ አገር ገንዘብ በጥሬ ወይም በክፍያ መፈጸሚያ ካርድ (debit card) አማካኝነት ማግኘት ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሂሳብ ያላቸው ተጓዦች እስከ 10 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ድረስ ማግኘት ተፈቅዶላቸዋል።
➡ በብሔራዊ ባንክ ካልተፈቀደ በስተቀር ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነዋሪ በአንድ ጉዞ ላይ ከ10,000 የአሜሪካን ዶላር ወይም ተመጣጣኝ ገንዘብ በካሽ መያዝ አይችልም።
➡️ ለንግድ የሚጓዙ ግለሰቦችም የውጭ ምንዛሪ ማግኘት ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ ፓስፖርት እና የአየር ትኬት ለሚያቀርቡ ለንግድ ድርጅት ተወካዮች የውጭ ምንዛሪ መሸጥ እንዲችሉ ተፈቅዷል። እነዚሁ ቢሮዎች ፦
- ለንግድ ድርጅቶች፣
- ለበጎ አድራጎት ተቋማት
- ለሃይማኖት ማኅበራት፣
- ለንግድ ትርኢቶች፣
- ለቱሪዝም
- ለባህል እና ለስፖርቶች አዘጋጆች የውጭ ምንዛሪ መሸጥ ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ለመንግሥት ተጓዦች ለምግብ፣ ለማረፊያ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎች ከ10 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወይም ተመጣጣኝ ገንዘብ የማይበልጥ የውጭ ምንዛሬ ሊሸጡ ይችላሉ።
➡️ ነዋሪ ላልሆኑ የውጭ አገር ዜጎች እና ቱሪስቶች ብርን ወደ ውጭ ምንዛሬ ሊለውጡ የሚችሉበት አሠራርም አለ። ፓስፖርት፣ ትክክለኛ ቪዛ እና የአየር ትኬት የሚያቀርቡ ሰዎች ያለማስረጃ እስከ 500 የአሜሪካን ዶላር መለወጥ ይችላሉ። ከ500 ዶላር በላይ መለወጥ የሚፈልጉ ከሆነ ፓስፖርት፣ ሕጋዊ ቪዛ፣ የአየር ትኬት እና ተመጣጣኝ የሆነው የውጭ ምንዛሪ በሕጋዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ ገንዘብ መቀየሩን የሚያሳይ የተረጋገጠ የባንክ ማስረጃ ማቅርብ ይጠበቅባቸዋል።
ተጨማሪ ከላይ ተያያዘውን ፋይል ከፍተው ያንብቡ !
#NBE #BBC #Ethiopia
@tikvahethiopia
👍7
July 30, 2024
#Ethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን በዛሬው ዕለት አሳውቋል።
ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ እንደሆነ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ መሆኑንም ገልጿል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም " ቅድሚያ የማይሰጣቸው " ተብለው የተለዩ 38 ዓይነት ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ እግድ ጥሎ የነበረው የህገወጥ የምንዛሬ ገበያውን ይበልጥ ለማውረድ በማሰብ እንደነበር መገለጹ የሚዘነጋ አይደለም።
በወቅቱ 2014 ዓ/ም ላይ የአንድ የአሜሪካ ዶላር በባንክ ምንዛሬ 50 ብር ነበር ፤ አሁን ከ76 ብር ተሻግሯል።
አሁን እገዳው ተነስቶላቸዋል ከተባሉት 38ቱ የገቢ ንግድ ሸቀጦች ውስጥ ፦
➡️ የተገጣጠሙ የቤት አውቶሞቢሎች እና ባለ 3 እግር ተሽከርካሪዎች (የነዳጅ)
➡️ የተገጣጠሙ የሞተር ሳይክሎች
➡️ አርቴፊሻል ጌጣጌጦች
➡️ የታሸጉ ምግቦች
➡️ የተለያዩ የጸጉር ጌጣጌጦች
➡️ ከሴራሚክ እና ፖርስሊን የተዘጋጁ የቤት እቃዎች
➡️ የውበት ወይም የመኳካያ ዝግጅቶች
➡️ ሽቶዎች
➡️ የቤት እና የቢሮ እቃዎች ይገኙበታል።
(ወደ ሀገር እንዳይገቡ እግድ ተጥሎባቸው የነበሩ የገቢ ንግድ ሸቀጦችን ዝርዝር ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን በዛሬው ዕለት አሳውቋል።
ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ እንደሆነ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ መሆኑንም ገልጿል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም " ቅድሚያ የማይሰጣቸው " ተብለው የተለዩ 38 ዓይነት ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ እግድ ጥሎ የነበረው የህገወጥ የምንዛሬ ገበያውን ይበልጥ ለማውረድ በማሰብ እንደነበር መገለጹ የሚዘነጋ አይደለም።
በወቅቱ 2014 ዓ/ም ላይ የአንድ የአሜሪካ ዶላር በባንክ ምንዛሬ 50 ብር ነበር ፤ አሁን ከ76 ብር ተሻግሯል።
አሁን እገዳው ተነስቶላቸዋል ከተባሉት 38ቱ የገቢ ንግድ ሸቀጦች ውስጥ ፦
➡️ የተገጣጠሙ የቤት አውቶሞቢሎች እና ባለ 3 እግር ተሽከርካሪዎች (የነዳጅ)
➡️ የተገጣጠሙ የሞተር ሳይክሎች
➡️ አርቴፊሻል ጌጣጌጦች
➡️ የታሸጉ ምግቦች
➡️ የተለያዩ የጸጉር ጌጣጌጦች
➡️ ከሴራሚክ እና ፖርስሊን የተዘጋጁ የቤት እቃዎች
➡️ የውበት ወይም የመኳካያ ዝግጅቶች
➡️ ሽቶዎች
➡️ የቤት እና የቢሮ እቃዎች ይገኙበታል።
(ወደ ሀገር እንዳይገቡ እግድ ተጥሎባቸው የነበሩ የገቢ ንግድ ሸቀጦችን ዝርዝር ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
👍12❤3👎1
July 30, 2024
👇👉 358 እና 418 👈👇⁉️
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
መቃወሚያውን ማቅረብ የሚችሉትም ቀደም ሲል በተደረገው ክርክር ተካፋይ ያልነበሩት ወገኖች ናቸው፡፡
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍10
July 31, 2024
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
ECA Fellowship Advert - 2025_Eng (1).pdf
118.5 KB
🌍✨ Calling all young African professionals!
The United Nations Economic Commission for Africa (ECA) is inviting applications for the ECA Fellowship Program. Don't miss this incredible opportunity to make a difference in various thematic areas. Apply now!
The United Nations Economic Commission for Africa (ECA) is inviting applications for the ECA Fellowship Program. Don't miss this incredible opportunity to make a difference in various thematic areas. Apply now!
👍5❤1
July 31, 2024
FSCCD-Vol1-25-AregayG.pdf
10.7 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ
ቅጽ 01-25
የካቲት 2015ዓ/ም
አዘጋጁ
አረጋይ ገ/እግዚአብሄር (LLB, LLM)
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ
ቅጽ 01-25
የካቲት 2015ዓ/ም
አዘጋጁ
አረጋይ ገ/እግዚአብሄር (LLB, LLM)
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
👍11👏1
July 31, 2024