8,649 በፍቺ ምክንያት ትዳር የተበተነ ሲሆን
በ2016 ዓመት ስንት ትዳር ተበተነ (ፍቺ ) ያልነው መረጃ ወጥቷል :
በአዲስ አበባ :-
* ባለፈው ዓመት በ2015
4 ሺህ 696 በፍቺ ምክንያት ትዳር የተበተነ ሲሆን
* በዚህ ዓመት በ2016 ደሞ
8 ሺህ 949 በፍቺ ምክንያት ትዳር ተብትኗል::
Note: ይህ ቁጥር
* ዝም ብሎ
* እልል ብሎ
* እልምም ብሎ
ትዳሩን ጥሎ
* የጠፋ
* የጠፋችን ሳይቆጠር ነው:
በጉርሻ ፔጅ
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
በ2016 ዓመት ስንት ትዳር ተበተነ (ፍቺ ) ያልነው መረጃ ወጥቷል :
በአዲስ አበባ :-
* ባለፈው ዓመት በ2015
4 ሺህ 696 በፍቺ ምክንያት ትዳር የተበተነ ሲሆን
* በዚህ ዓመት በ2016 ደሞ
8 ሺህ 949 በፍቺ ምክንያት ትዳር ተብትኗል::
Note: ይህ ቁጥር
* ዝም ብሎ
* እልል ብሎ
* እልምም ብሎ
ትዳሩን ጥሎ
* የጠፋ
* የጠፋችን ሳይቆጠር ነው:
በጉርሻ ፔጅ
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍7❤5😱3😢3
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የተሻሻሉ የቅጣት እርከኖችን
ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ ከተማን በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ፣ጽዱና ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ የአረንጓዴ ስፍራዎች ፣ፓርኮች መንገዶች እና የተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እየተገነቡ ይገኛሉ፡፡
ይህንን ተከትሎ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነትና የልማቶቹን ዘላቂነት ለማስቀጥል ያግዛሉ የተባሉ አዳዲስ ደንቦች ይፋ ተደርገዋል፡፡
ደንቦችን በተመለከተ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን እና የአዲስ አበባ ጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ባለስልጣኑ በጽዳትና ተያያዥ ህገ-ወጥ ተግባራት ዙሪያ ቀድሞ ሲጠቀምበት በነበረው ደንብ ቁጥር 150/2015 ላይ የነበረውን የቅጣት እርከኖቹን በማሻሻል ወደ ተግባር መግባቱን ተናግረዋል።
የቅጣት እርከኖቹን ለህብረተሰቡ ዝርዝር መረጃ በመስጠት በመረጃ እጦት ለቅጣት እንዳይዳረግ ግንዛቤ መፍጠር ይገባል ብለዋል።
በዚህም ከ2ሺ ብር እስከ 100ሺህ ብር የቅጣት እርከኖች በግለሰቦችና በተቋማት ላይ መጣሉን ተናግረዋል።
በዚህም መሠረት :-
*ማንኛውም ሰው ያመነጨውን ደረቅ ቆሻሻ በግቢው ውስጥ በአግባቡ አለመያዝ፤በዓይነት አለመለየት፤ ማዝረክረክ፤ ለጤናና የአካባቢ ገጽታ በሚጎዳ መልኩ ማከማቸት፤ ለግለሰብ 2 ሺህ ብር ለድርጅት 50 ሺህ ብር
*ማንኛውም የጽዳት አገልግሎት ሰጭ ድርጅት/ማህበር ደረቅ ቆሻሻ ሲሰበስብ ገጽታ ካበላሸ 25 ሺህ ብር
*በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ለደንበኛው ተገቢውን አገልግሎት ካልሰጠ 50 ሺ ብር
*ከጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ እውቅና ውጭ የአገልግሎት ክፍያ ከደንበኛው ከተቀበለ 50 ሺ ብር
*ጊዜያዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስቀመጫ ቦታዎችን እስከ 5 ሜትር ዙሪያ ድረስ ጽዱ ካላደረገ 50 ሺ ብር
* ማንኛውም በመንገድ የሚንቀሳቀስ ሰው የሲጋራ ቁርጥራጭ፣ የሶፍት ወረቀት፣ ፌስታል፣ የጫት ገለባ፣ የፍራፍሬ ተረፈ-ምርቶች፣የትራንስፖርት ቲኬት፣የሞባይል ካርዶችን፣ የማስቲካና ከረሜላ ሽፋኖች፣ የመሳሰሉት ጥቃቅን ደረቅ ቆሻሻን ባልተፈቀደ ቦታ ወይም በፓርኮች፣ በአረንጓዴ ቦታ፣ በኮሪደር ከጣለ 2 ሺ ብር
*ከመኖሪያ ቤት ወይም ከድርጅት ግቢ ውጭ ያለውን የአካባቢ ንጹህና አረንጓዴ አድርጎ አለመጠበቅ ከመኖሪያ ቤት አጥር ግቢ ውጭ እስከ 5 ሜትር ርቀት አለማጽዳት፤20 ሺ ብር
*ከድርጅት/ተቋም አጥር ግቢ ውጭ እስከ 10 ሜትር አለማጽዳት፤ 100 ሺ ብር
*ወቅታዊና ልዩ ዝግጅት አከናውኖ በዓሉ ሲጠናቀቅ በዕለቱና ወዲያው ዝግጅቱ የተከናወነበትን አካባቢ ከቆሻሻ ያላጸዳ የፕሮግራሙ አዘጋጅ፤ 50 ሺ ብር
*ዓመታዊ፤ ወርሃዊና ሳምንታዊ የእምነት በዓላት ሲከናወኑ ዝግጅቱ ሲጠናቀቅ የዝግጅቱ ባለቤት በዕለቱና ወዲያው አካባቢውን ካላጸዳ፤20 ሺ ብር የሚቀጡ መሆኑም ተመላክቷል::
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ ከተማን በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ፣ጽዱና ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ የአረንጓዴ ስፍራዎች ፣ፓርኮች መንገዶች እና የተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እየተገነቡ ይገኛሉ፡፡
ይህንን ተከትሎ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነትና የልማቶቹን ዘላቂነት ለማስቀጥል ያግዛሉ የተባሉ አዳዲስ ደንቦች ይፋ ተደርገዋል፡፡
ደንቦችን በተመለከተ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን እና የአዲስ አበባ ጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ባለስልጣኑ በጽዳትና ተያያዥ ህገ-ወጥ ተግባራት ዙሪያ ቀድሞ ሲጠቀምበት በነበረው ደንብ ቁጥር 150/2015 ላይ የነበረውን የቅጣት እርከኖቹን በማሻሻል ወደ ተግባር መግባቱን ተናግረዋል።
የቅጣት እርከኖቹን ለህብረተሰቡ ዝርዝር መረጃ በመስጠት በመረጃ እጦት ለቅጣት እንዳይዳረግ ግንዛቤ መፍጠር ይገባል ብለዋል።
በዚህም ከ2ሺ ብር እስከ 100ሺህ ብር የቅጣት እርከኖች በግለሰቦችና በተቋማት ላይ መጣሉን ተናግረዋል።
በዚህም መሠረት :-
*ማንኛውም ሰው ያመነጨውን ደረቅ ቆሻሻ በግቢው ውስጥ በአግባቡ አለመያዝ፤በዓይነት አለመለየት፤ ማዝረክረክ፤ ለጤናና የአካባቢ ገጽታ በሚጎዳ መልኩ ማከማቸት፤ ለግለሰብ 2 ሺህ ብር ለድርጅት 50 ሺህ ብር
*ማንኛውም የጽዳት አገልግሎት ሰጭ ድርጅት/ማህበር ደረቅ ቆሻሻ ሲሰበስብ ገጽታ ካበላሸ 25 ሺህ ብር
*በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ለደንበኛው ተገቢውን አገልግሎት ካልሰጠ 50 ሺ ብር
*ከጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ እውቅና ውጭ የአገልግሎት ክፍያ ከደንበኛው ከተቀበለ 50 ሺ ብር
*ጊዜያዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስቀመጫ ቦታዎችን እስከ 5 ሜትር ዙሪያ ድረስ ጽዱ ካላደረገ 50 ሺ ብር
* ማንኛውም በመንገድ የሚንቀሳቀስ ሰው የሲጋራ ቁርጥራጭ፣ የሶፍት ወረቀት፣ ፌስታል፣ የጫት ገለባ፣ የፍራፍሬ ተረፈ-ምርቶች፣የትራንስፖርት ቲኬት፣የሞባይል ካርዶችን፣ የማስቲካና ከረሜላ ሽፋኖች፣ የመሳሰሉት ጥቃቅን ደረቅ ቆሻሻን ባልተፈቀደ ቦታ ወይም በፓርኮች፣ በአረንጓዴ ቦታ፣ በኮሪደር ከጣለ 2 ሺ ብር
*ከመኖሪያ ቤት ወይም ከድርጅት ግቢ ውጭ ያለውን የአካባቢ ንጹህና አረንጓዴ አድርጎ አለመጠበቅ ከመኖሪያ ቤት አጥር ግቢ ውጭ እስከ 5 ሜትር ርቀት አለማጽዳት፤20 ሺ ብር
*ከድርጅት/ተቋም አጥር ግቢ ውጭ እስከ 10 ሜትር አለማጽዳት፤ 100 ሺ ብር
*ወቅታዊና ልዩ ዝግጅት አከናውኖ በዓሉ ሲጠናቀቅ በዕለቱና ወዲያው ዝግጅቱ የተከናወነበትን አካባቢ ከቆሻሻ ያላጸዳ የፕሮግራሙ አዘጋጅ፤ 50 ሺ ብር
*ዓመታዊ፤ ወርሃዊና ሳምንታዊ የእምነት በዓላት ሲከናወኑ ዝግጅቱ ሲጠናቀቅ የዝግጅቱ ባለቤት በዕለቱና ወዲያው አካባቢውን ካላጸዳ፤20 ሺ ብር የሚቀጡ መሆኑም ተመላክቷል::
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍12❤2
Draft Federal Attorneys Tax Payment Research FINAL.pdf
1.6 MB
በፌደራል የጥብቅና ስራ የግብ
ስርዐት የህግና አተገባበር መፍትሄዎች👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ስርዐት የህግና አተገባበር መፍትሄዎች👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍4
Fresh Graduate - CARE Ethiopia would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.
Position:1. Intern - Program Officer
Salary: 216$
Position:2. Gender Intern
Salary: 216$
How to Apply
👇👇👇
https://ethiolatestjobs.com/2024/07/25/care-ethiopia-for-fresh-graduates/
Deadline: Aug 25, 2024
Position:1. Intern - Program Officer
Salary: 216$
Position:2. Gender Intern
Salary: 216$
How to Apply
👇👇👇
https://ethiolatestjobs.com/2024/07/25/care-ethiopia-for-fresh-graduates/
Deadline: Aug 25, 2024
ethiolatestjobs.com
CARE Ethiopia For Fresh Graduates - ethiolatestjobs.com
Wallet Microfinance Institution would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.
Education: Law, Accounting and Finance, Management, and Business Administration field of studies.
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/07/25/wallet-microfinance-institution-vacancy/
Deadline: Aug 01, 2024
Education: Law, Accounting and Finance, Management, and Business Administration field of studies.
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/07/25/wallet-microfinance-institution-vacancy/
Deadline: Aug 01, 2024
shegerjobs.com
Wallet Microfinance Institution Vacancy - shegerjobs.com
👍2
ከጋብቻ ውጭ መወለድ ወይም
የጉዲፈቻ ልጅ መሆን ለወራሸነት የማይገባ አያደርጉም፡፡ 👈👈👈👈
ህጋዊ ወራሽ ነሽ /ወራሽ ነህ🛑
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍3
"ዜጎች የብሔራዊ መታወቂያን በመጠቀም አገልግሎት የማግኘት መብት አላቸው" የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም
“በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት አንሰጥም" የሚሉ ተቋማት የወንጀል ኃላፊነት እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል ሲል የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ አዋጅ 1284/2015 ማንነትን በማረጋገጥ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ተቋማት የብሔራዊ መታወቂያን በመጠቀም ሊሰጡ እንደሚገባቸው ተደንግጓል።
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የሕግና ፖሊሲ ክፍል ኃላፊ ጋብሬላ አብርሃም "አንዳንድ ተቋማት በተለይም የመንጃ ፈቃድ ትምህርት የሚሰጡ ተቋማት በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት አንጠቀምም የሚሉ አሉ” ሲሉ አንስተው ይህንን የሚያደርጉ ግለሰቦችና ተቋማት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል ብለዋል። (ኢፕድ)
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
“በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት አንሰጥም" የሚሉ ተቋማት የወንጀል ኃላፊነት እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል ሲል የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ አዋጅ 1284/2015 ማንነትን በማረጋገጥ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ተቋማት የብሔራዊ መታወቂያን በመጠቀም ሊሰጡ እንደሚገባቸው ተደንግጓል።
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የሕግና ፖሊሲ ክፍል ኃላፊ ጋብሬላ አብርሃም "አንዳንድ ተቋማት በተለይም የመንጃ ፈቃድ ትምህርት የሚሰጡ ተቋማት በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት አንጠቀምም የሚሉ አሉ” ሲሉ አንስተው ይህንን የሚያደርጉ ግለሰቦችና ተቋማት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል ብለዋል። (ኢፕድ)
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍7😁2
Forwarded from ሕግ ቤት
"Wishing the Bahir Dar University School of Law team the best of luck at the 2024 Nuremberg International Moot Court Competition! May your arguments be compelling, your teamwork flawless, and your passion shine bright. Go make history!"
#MekashChane
#TigistDerib
#EssubalewMola #EndryasGetachew #TegegneZergaw
https://t.me/LawSchoolStudents
#MekashChane
#TigistDerib
#EssubalewMola #EndryasGetachew #TegegneZergaw
https://t.me/LawSchoolStudents
❤19👍7👏2🔥1
በሕግ አስከባሪ አካላት ያለአግባብ ጉዳት የደረሰበት ሰው ምን መፍትሔ አለው? /የሕግ ጉዳይ/
አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም (ፖሊስን ይጨምራል) የሥራ ጥፋት ፈጽሞ በሰው ላይ ጉዳት ካደረሰ መንግሥት ካሳ የመክፈል ግዴታ አለበት።(የፍሕቁ 2126 /2/)። ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም የሚፈጽመው ጥፋት ደግሞ የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል።(የፍሕቁ 2127 /3/)። ስለዚህ ፖሊስ ወንጀል ለመፈጸሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሳይኖረው ሰው ቢይዝ፣ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድለት ከ48 ሰዓት በላይ ሰው በእስር ቢያቆይ፣ ወይም በእስረኞች ላይ ድብደባ ቢፈጽም የሥራ ጥፋት ነው ማለት ነው። ለዚህ የፖሊስ ጥፋት መንግሥት ማለትም የፖሊስ ተቋም ፍትሐብሔራዊ ሀላፊነት ይኖርበታል ማለት ነው። ለተጎጂዎች ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ይህ በተግባር ሲሠራበት ባይታይም ሕጉ የሚለው ይህንን ነው።
በተመሳሳይ ዐቃቤ ሕግም ማስረጃ ወይም ሕግ ሳይኖር ሰው ያለአግባብ ቢከስ የሥራ ጥፋት ነው። ስለዚህ መሥሪያ ቤቱ ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ነገርግን ፖሊስ ካሰባሰበው ማስረጃ አንጻር ዐቃቤሕግ በበቂ ምክንያት ከከሰሰ እና ተከሳሹ ተከላክሎ ቢወጣ በፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ በኩል የተፈጸመ ሙያዊ ጥፋት አለ ለማለት አይቻልም። በተግባር ብዙም ባይሠራበትም ሕጉ ይሄው ነው።
ሌላው ሠራተኛው ወይም ሹሙ የሥራ ሳይሆን የግል ጥፋት የፈጸመ እንደሆነ በፍሕቁ 2126 /3/ መሠረት መንግሥት ከሀላፊነት ነጻ ቢሆንም ሹሙ ወይም ሠራተኛው ግን ለግል ጥፋቱ ከመጠየቅ ከለላ የሚሰጠው ሕግ የለም። ስለዚህ አንደኛ ነገር ሁልጊዜ የተፈጸመው ጥፋት የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል። ሁለተኛ ነገር ለተፈጸመው የሥራ ጥፋት መንግሥት ካሳ ይከፍላል። ሦስተኛ ጥፋቱ የሹሙ ወይም የሠራተኛው የግል ጥፋት ሆኖ ቢገኝ እንኳን በግሉ ከመጠየቅ አያመልጥም። በእርግጥ መንግሥት ካሣ የከፈለ እንደሆነ የከፈለውን ካሳ ጥፋቱን ከፈጸመው ፖሊስ ወይም ዐቃቤ ሕግ በግል የመጠየቅ መብት አለው።
አሁን ይሄ በፖሊስና ዐቃቤ ሕግ ላይ ሲተገበር አይሰተዋልም እንጂ ቢተገበር ምን ይጎድለዋል ?
አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም (ፖሊስን ይጨምራል) የሥራ ጥፋት ፈጽሞ በሰው ላይ ጉዳት ካደረሰ መንግሥት ካሳ የመክፈል ግዴታ አለበት።(የፍሕቁ 2126 /2/)። ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም የሚፈጽመው ጥፋት ደግሞ የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል።(የፍሕቁ 2127 /3/)። ስለዚህ ፖሊስ ወንጀል ለመፈጸሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሳይኖረው ሰው ቢይዝ፣ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድለት ከ48 ሰዓት በላይ ሰው በእስር ቢያቆይ፣ ወይም በእስረኞች ላይ ድብደባ ቢፈጽም የሥራ ጥፋት ነው ማለት ነው። ለዚህ የፖሊስ ጥፋት መንግሥት ማለትም የፖሊስ ተቋም ፍትሐብሔራዊ ሀላፊነት ይኖርበታል ማለት ነው። ለተጎጂዎች ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ይህ በተግባር ሲሠራበት ባይታይም ሕጉ የሚለው ይህንን ነው።
በተመሳሳይ ዐቃቤ ሕግም ማስረጃ ወይም ሕግ ሳይኖር ሰው ያለአግባብ ቢከስ የሥራ ጥፋት ነው። ስለዚህ መሥሪያ ቤቱ ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ነገርግን ፖሊስ ካሰባሰበው ማስረጃ አንጻር ዐቃቤሕግ በበቂ ምክንያት ከከሰሰ እና ተከሳሹ ተከላክሎ ቢወጣ በፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ በኩል የተፈጸመ ሙያዊ ጥፋት አለ ለማለት አይቻልም። በተግባር ብዙም ባይሠራበትም ሕጉ ይሄው ነው።
ሌላው ሠራተኛው ወይም ሹሙ የሥራ ሳይሆን የግል ጥፋት የፈጸመ እንደሆነ በፍሕቁ 2126 /3/ መሠረት መንግሥት ከሀላፊነት ነጻ ቢሆንም ሹሙ ወይም ሠራተኛው ግን ለግል ጥፋቱ ከመጠየቅ ከለላ የሚሰጠው ሕግ የለም። ስለዚህ አንደኛ ነገር ሁልጊዜ የተፈጸመው ጥፋት የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል። ሁለተኛ ነገር ለተፈጸመው የሥራ ጥፋት መንግሥት ካሳ ይከፍላል። ሦስተኛ ጥፋቱ የሹሙ ወይም የሠራተኛው የግል ጥፋት ሆኖ ቢገኝ እንኳን በግሉ ከመጠየቅ አያመልጥም። በእርግጥ መንግሥት ካሣ የከፈለ እንደሆነ የከፈለውን ካሳ ጥፋቱን ከፈጸመው ፖሊስ ወይም ዐቃቤ ሕግ በግል የመጠየቅ መብት አለው።
አሁን ይሄ በፖሊስና ዐቃቤ ሕግ ላይ ሲተገበር አይሰተዋልም እንጂ ቢተገበር ምን ይጎድለዋል ?
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍8❤1
በአማራ ክልልበማከላዊ ጎንደር ዞን አለፋ ወረዳ ስር የሚገኙ የጤና ባለሙያወች ለ 15 ወር ያክል የትርፍሰአት ክፍያ አልከፍለን ሲሉ ክስ መሰረትን የሲቢል ሰርቢስ ፍ \ቤት ካልተከፈላቸዉ ቀን አንስቶ ይከፈላቸዉ ቢልም አልከፍለን አሉ አፈፃፀም ለወረዳ ፍ/ቤት አመጣን የወረዳዉ አስተዳዳሪ እንዳይከፈል አደረገ ዳኛዋ አካዉት ሲዘጋ ለምን ተዘጋ በማለት ዳኛዋን በብዙ መንገድ እየጨቆነ አልከፈል አለ
ጎንደር ጎበዝ ጠበቃ
ጤና ይቅደም‼️ ፍትህ ለጤና ባለሞያዎች
ጎንደር ጎበዝ ጠበቃ
ጤና ይቅደም‼️ ፍትህ ለጤና ባለሞያዎች
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ከአልታሰበ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋ ይጠብቃችሁ‼️
መፅናናት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ሞዲዮ ጎምበራ ቀበሌ ተጎጂዎችና ቤተሰቦች በሙሉ‼️
አለሕግ
❤1
ከአልታሰበ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋ ይጠብቃችሁ‼️
መፅናናት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ሞዲዮ ጎምበራ ቀበሌ ተጎጂዎችና ቤተሰቦች በሙሉ‼️
አለሕግ
❤8👍1
Job Title: Lawyer
Job Type: On-site - Permanent (Full-time)
Job Sector: #Law
Work Location: Addis Ababa, Ethiopia
Education Qualification: Bachelor's Degree
Experience Level: Intermediate
Applicants Needed: Female
Salary/Compensation: Monthly
Deadline: July 30th, 2024
Description:
Note:- we need someone near Kality!
We are looking to hire a lawyer with brilliant research and analytical skills. Candidate should be, professional and well informed with a keen interest in upholding the law while protecting our company.
• Preparing business plan
• Preparing a sound company policy
• Preparing employee handbook for each department in our company
• Preparing a Standard contract agreement
• Monitor legal risk in documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk
• Representing the company on legal issues
• Conduct legal research, gather evidence, Explain the law and give legal advice
• Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed
• Facilitate innovative solutions to client and stakeholder problems
Requirements:
• Bachelor’s degree in law
• Internship experience in drafting, negotiating and reviewing legal documents.
• Ability to work under pressure and meet deadlines.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
______
Abosh construction and trading plc
[Verified Company ✅]
10 Jobs Posted
From: @freelance_ethio | @freelanceethbot
Job Type: On-site - Permanent (Full-time)
Job Sector: #Law
Work Location: Addis Ababa, Ethiopia
Education Qualification: Bachelor's Degree
Experience Level: Intermediate
Applicants Needed: Female
Salary/Compensation: Monthly
Deadline: July 30th, 2024
Description:
Note:- we need someone near Kality!
We are looking to hire a lawyer with brilliant research and analytical skills. Candidate should be, professional and well informed with a keen interest in upholding the law while protecting our company.
• Preparing business plan
• Preparing a sound company policy
• Preparing employee handbook for each department in our company
• Preparing a Standard contract agreement
• Monitor legal risk in documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk
• Representing the company on legal issues
• Conduct legal research, gather evidence, Explain the law and give legal advice
• Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed
• Facilitate innovative solutions to client and stakeholder problems
Requirements:
• Bachelor’s degree in law
• Internship experience in drafting, negotiating and reviewing legal documents.
• Ability to work under pressure and meet deadlines.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
______
Abosh construction and trading plc
[Verified Company ✅]
10 Jobs Posted
From: @freelance_ethio | @freelanceethbot
👍13❤4😁1
#Ethiopia : ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያ ምን ለውጦችን አካቷል ?
1ኛ. የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንኮችና በደንበኞቻቸው መካከል ወደሚወሰንበት የገበያ ሥርዓት ተሸጋግሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሚና፣ ገበያውን በማረጋጋት ላይ ያተኩራል።
2ኛ. የውጭ ምንዛሪን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማስተላለፍ ግዴታ ቀሪ ሆኗል፡፡ ላኪዎች እና ንግድ ባንኮች ያፈሩትን የውጭ ምንዛሪ ለራሳቸው ማስቀረት ይችላሉ። ይህ ለግሉ ዘርፍ የሚሰጠውን የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በእጅጉ እንደሚያሻሽል ይጠበቃል።
3ኛ. ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ ተነሥቷል፡፡ ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ ቢሆንም፣ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ ሆኗል፡፡
4ኛ. ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ ነጋዴዎች ካፈሩት የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለራሳቸው ያስቀሩት የነበረው 40 በመቶ ወደ 50 በመቶ ብሏል፡፡ በሂደት የውጭ ምንዛሬ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው የሚያስቀሩበት አሰራር ይዘረጋል።
5ኛ. ቀደም ሲል ባንኮች ለተለያዩ ገቢ ሸቀጦች የሚጠቀሙበት የውጭ ምንዛሪ አሠራርና አደላደል ደንቦች ቀሪ ሆነዋል፡፡
6ኛ. አሁን በሥራ ካሉና በባንኮች ከተቋቋሙ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች (Forex Bureaus) በተጨማሪ ባንክ ያልሆኑ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ይቋቋማሉ፡፡ ለእነዚህ ባንክ ላልሆኑ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችም በገበያ ዋጋ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ እንዲገዙና እንዲሸጡ የሥራ ፈቃድ ይሰጣቸዋል፡፡
7ኛ. ሸቀጦችን በፍራንኮ ቫሉታ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ረገድ የተጣሉ ክልከላዎች ተነስተዋል።
8ኛ. በውጭ ተቋማት፣ በውጭ ኢንቨስተሮች እና በትውልደ ኢትዮጵያውያን (በዳያስፖራዎች) የተከፈቱ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦችን አስተዳደር የሚመለከቱ በርካታ ሕጎች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
9ኛ. በኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ስዎች ከውጭ የሚላክላቸውን ሐዋላ፣ በውጭ ምንዛሪ የሚከፈል ደሞዝን/የኪራይ ገቢን እና ሌሎች ገቢዎችን የሚያስቀምጡባቸውን የውጭ ምንዛሪ ሃሳቦች እንዲከፍቱ፣ እንዲሁም እነዚህን የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦች ተጠቅመው የውጭ አገልግሎት ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ተፈቅዷል፡፡
10ኛ. ቀደም ሲል የግል ኩባንያዎች ወይም ባንኮች በሚወስዷቸው የውጭ ብድሮች ላይ ይከፍሉት የነበረው የወለድ ተመን ጣሪያ ተነሥቷል።
11ኛ. መመዘኛውን የሚያሟሉ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange) እንዲሳተፉ ተፈቅዷል፡፡
12ኛ. በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚሠሩ ኩባንያዎች የውጭ ምንዛሪ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው መያዝን ጨምሮ ልዩ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መብት ተሰጥቷቸዋል፡፡
13ኛ. ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገራት የሚጓዙ ወይም ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ሊይዙ በሚገባ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ መጠን ላይ ተጥለው የነበሩ የተለያዩ ጥብቅ ደንቦች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
#NationalBankofEthiopia
@tikvahethiopia
1ኛ. የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንኮችና በደንበኞቻቸው መካከል ወደሚወሰንበት የገበያ ሥርዓት ተሸጋግሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሚና፣ ገበያውን በማረጋጋት ላይ ያተኩራል።
2ኛ. የውጭ ምንዛሪን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማስተላለፍ ግዴታ ቀሪ ሆኗል፡፡ ላኪዎች እና ንግድ ባንኮች ያፈሩትን የውጭ ምንዛሪ ለራሳቸው ማስቀረት ይችላሉ። ይህ ለግሉ ዘርፍ የሚሰጠውን የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በእጅጉ እንደሚያሻሽል ይጠበቃል።
3ኛ. ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ ተነሥቷል፡፡ ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ ቢሆንም፣ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ ሆኗል፡፡
4ኛ. ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ ነጋዴዎች ካፈሩት የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለራሳቸው ያስቀሩት የነበረው 40 በመቶ ወደ 50 በመቶ ብሏል፡፡ በሂደት የውጭ ምንዛሬ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው የሚያስቀሩበት አሰራር ይዘረጋል።
5ኛ. ቀደም ሲል ባንኮች ለተለያዩ ገቢ ሸቀጦች የሚጠቀሙበት የውጭ ምንዛሪ አሠራርና አደላደል ደንቦች ቀሪ ሆነዋል፡፡
6ኛ. አሁን በሥራ ካሉና በባንኮች ከተቋቋሙ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች (Forex Bureaus) በተጨማሪ ባንክ ያልሆኑ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ይቋቋማሉ፡፡ ለእነዚህ ባንክ ላልሆኑ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችም በገበያ ዋጋ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ እንዲገዙና እንዲሸጡ የሥራ ፈቃድ ይሰጣቸዋል፡፡
7ኛ. ሸቀጦችን በፍራንኮ ቫሉታ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ረገድ የተጣሉ ክልከላዎች ተነስተዋል።
8ኛ. በውጭ ተቋማት፣ በውጭ ኢንቨስተሮች እና በትውልደ ኢትዮጵያውያን (በዳያስፖራዎች) የተከፈቱ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦችን አስተዳደር የሚመለከቱ በርካታ ሕጎች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
9ኛ. በኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ስዎች ከውጭ የሚላክላቸውን ሐዋላ፣ በውጭ ምንዛሪ የሚከፈል ደሞዝን/የኪራይ ገቢን እና ሌሎች ገቢዎችን የሚያስቀምጡባቸውን የውጭ ምንዛሪ ሃሳቦች እንዲከፍቱ፣ እንዲሁም እነዚህን የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦች ተጠቅመው የውጭ አገልግሎት ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ተፈቅዷል፡፡
10ኛ. ቀደም ሲል የግል ኩባንያዎች ወይም ባንኮች በሚወስዷቸው የውጭ ብድሮች ላይ ይከፍሉት የነበረው የወለድ ተመን ጣሪያ ተነሥቷል።
11ኛ. መመዘኛውን የሚያሟሉ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange) እንዲሳተፉ ተፈቅዷል፡፡
12ኛ. በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚሠሩ ኩባንያዎች የውጭ ምንዛሪ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው መያዝን ጨምሮ ልዩ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መብት ተሰጥቷቸዋል፡፡
13ኛ. ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገራት የሚጓዙ ወይም ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ሊይዙ በሚገባ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ መጠን ላይ ተጥለው የነበሩ የተለያዩ ጥብቅ ደንቦች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
#NationalBankofEthiopia
@tikvahethiopia
👍18❤2
ለፈፀሙት ግብይት ደረሰኝ ካላገኙ አይክፈሉ››
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ደረሰኝ አለመቁረጥ በወንጀል ተጠያቂ ያደርጋል
ደረሰኝ ማለት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ታክስ ከፋይ ከደንበኞቹ ጋር ለሚያከናውነው ግብይትና ለሚሰበስበው ገንዘብ እውቅና የሚሰጥ ሕጋዊ ሰነድ ለደንበኞቹ ቆርጦ በመስጠት በመንግስት የተጣለበትን ግብር የማስከፈል እና የመክፈል ግዴታው የተወጣ ስለ መሆኑ የሚረጋገጥበት የማረጋገጫ ወረቀት ነው ፡፡
የሽያጭ መመዝገብያ መሣርያዎች ስለመጠቀም ለመደንገግ በሚኒስትሮች ምክርቤት የወጣ ደንብ ቁጥር 139/2007 አንቀጽ 2(3) ላይም ደረሰኝ (Receipt) ማለት የጥሬ ገንዘብ ሽያጭ ሲሆን ፣ የዱቤ ሽያጭ ኢንቮይስና ያለክፍያ የሚሰጥ እቃ ወይም የአገልግሎት ማስተላለፍያ ደረሰኝን ይጨምራል በማለት ይደነግጋል ፡፡
በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(3) መሠረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ግብር ከፋይ ደረሰኝ እንዲሰጥ ይገደዳል ፡፡
የደረሰኙ አይነት በህግ መሠረት የሚወሰን ሆኖ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ግብር ከፋይ ካለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ እንደየሁኔታው በአንቀጽ 120 ወይም በአንቀጽ 131(1)(ለ) መሠረት በወንጀል ይጠየቃል ፡፡
ግብር አለመክፈል ወንጀል ነው ይህንን እኩይ ድርጊት ለመቆጣጠር እና አጥፊዎችን ለማስተማር በማሰብ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 120 (1) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሀያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሀምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጮ እና ከ3-5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ እና በአንቀፅ 131(1)(ለ) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመቁረጥ ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ ወይም አገልግሎት ከሰጠ ከ2-5 ዓመት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስቀጣ በግልፅ ደንግጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ግብይት ሳይፈፅም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ ከአዋጁ ድንጋጌ መገንዘብ ይቻላል።
ከላይ የተቀመጡትን የህግ ድንጋጌዎች በመረዳት እና በማክበር አገልግሎት ስንፈፅም ደረሰኝ መስጠትና መቀበል እንዳለብን በማወቅና ለህግ ተገዥ በመሆን ግብርን በአግባቡ በመክፈል ለሀገራችን አድገት የበኩላችንን አስተዋፅኦ እናበርክት ፡፡
‹‹ለፈፀሙት ግብይት ደረሰኝ ካላገኙ አይክፈሉ››
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ደረሰኝ አለመቁረጥ በወንጀል ተጠያቂ ያደርጋል
ደረሰኝ ማለት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ታክስ ከፋይ ከደንበኞቹ ጋር ለሚያከናውነው ግብይትና ለሚሰበስበው ገንዘብ እውቅና የሚሰጥ ሕጋዊ ሰነድ ለደንበኞቹ ቆርጦ በመስጠት በመንግስት የተጣለበትን ግብር የማስከፈል እና የመክፈል ግዴታው የተወጣ ስለ መሆኑ የሚረጋገጥበት የማረጋገጫ ወረቀት ነው ፡፡
የሽያጭ መመዝገብያ መሣርያዎች ስለመጠቀም ለመደንገግ በሚኒስትሮች ምክርቤት የወጣ ደንብ ቁጥር 139/2007 አንቀጽ 2(3) ላይም ደረሰኝ (Receipt) ማለት የጥሬ ገንዘብ ሽያጭ ሲሆን ፣ የዱቤ ሽያጭ ኢንቮይስና ያለክፍያ የሚሰጥ እቃ ወይም የአገልግሎት ማስተላለፍያ ደረሰኝን ይጨምራል በማለት ይደነግጋል ፡፡
በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(3) መሠረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ግብር ከፋይ ደረሰኝ እንዲሰጥ ይገደዳል ፡፡
የደረሰኙ አይነት በህግ መሠረት የሚወሰን ሆኖ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ግብር ከፋይ ካለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ እንደየሁኔታው በአንቀጽ 120 ወይም በአንቀጽ 131(1)(ለ) መሠረት በወንጀል ይጠየቃል ፡፡
ግብር አለመክፈል ወንጀል ነው ይህንን እኩይ ድርጊት ለመቆጣጠር እና አጥፊዎችን ለማስተማር በማሰብ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 120 (1) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሀያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሀምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጮ እና ከ3-5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ እና በአንቀፅ 131(1)(ለ) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመቁረጥ ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ ወይም አገልግሎት ከሰጠ ከ2-5 ዓመት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስቀጣ በግልፅ ደንግጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ግብይት ሳይፈፅም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ ከአዋጁ ድንጋጌ መገንዘብ ይቻላል።
ከላይ የተቀመጡትን የህግ ድንጋጌዎች በመረዳት እና በማክበር አገልግሎት ስንፈፅም ደረሰኝ መስጠትና መቀበል እንዳለብን በማወቅና ለህግ ተገዥ በመሆን ግብርን በአግባቡ በመክፈል ለሀገራችን አድገት የበኩላችንን አስተዋፅኦ እናበርክት ፡፡
‹‹ለፈፀሙት ግብይት ደረሰኝ ካላገኙ አይክፈሉ››
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍9😁2