#ደሀ_ደንብ
• ዳኝነት ሳይከፈል፣ በነፃ መዝገብ ማስከፈት ክስ ለማቅረብ የፈለገ ወገን ከፍርዱ ለሚያገኘው የዳኝነት አገልግሎት መክፈል የሚገባውን የዳኝነት ገንዘብ ለመክፈል የሚያስችል የገንዘብ አቅም የሌለው ከሆነ ክሱን ያለዳኝነት ገንዘብ በደሀ ደንብ መሠረት የማቅረብ መብት እንዳለው በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 215 ተደንግጓል፡፡
ክሱን የሚያቀርበው ወገን ድሀ በመሆኑ ምክንያት የዳኝነት ገንዘብ ሳይከፍል ክሱን አቅርቦ እንዲያሰማ ሊፈቅድለት ይገባል? የሚለው ጉዳይ ሊለይ የሚችልበት ዝርዝር አፈፃፀም ደንቡም ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 467 እና ተከታዩ ድንጋጌዎች ተመልክቷል፡፡ እነዚህ ደንቦች ተፈፃሚነታቸው ክስ ለማቅረብ በፈለገ የተፈጥሮ ሰውም ሆነ በሕግ ሰውነት ያላቸው ወገኖችም ጭምር ነው፡፡
በዚህም መሠረት ድሀ ነኝ፤ መብቴን ለማስከበር ያለኝ ፍላጐቴ በዳኝነት ገንዘብ እንቅፋት ምክንያት ሊሰናከል አይገባም፡፡ ስለሆነም በድሀ ደንብ መሠረት ክሱን በነፃ እንዳሰማ ይፈቀድልኝ የሚል ማናቸውም ከሳሽ ድሀ መሆኑን ሊያመለክት የሚችል የሚገኝበትን የገንዘብ አቋም ማረጋገጥ ይገባዋል፡፡ ይህም ከሳሹ የሚገኝበት የገንዘብ አቋም ከተረጋገጠ በኋላ ለክሱ ሊከፈል የሚገባው የዳኝነት ገንዘብ መጠን ከሳሹ ከሚገኝበት የገንዘብ አቋም አኳያ ተገናዝቦ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 467 መሠረት ድሀ የመሆኑና ያለመሆኑ ጉዳይ ሊለይ ይገባል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 79555 ቅጽ 14፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ 215፣ 467
አንድ ሰው በፍርድ ሊያልቅ የሚገባው ጉዳይን ፍርድ ቤት ይዞ ሲቀርብ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ መክፈል ያለበት መሆኑን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 215፣ ከ467 እስከ 479 ድረስ የተደነገጉት ድንጋጌዎች ያሳያሉ፡፡ የዳኝነት አገልግሎት መክፈል የማይችል ሰው ክስ ለማቅረብ የሚችልበት አግባብ ስለመኖሩም ተጠቃሽ ድንጋጌዎች ያስገነዝባሉ፡፡ አንድ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ለመክፈል የማይችል ሰው በደሃ ደንብ ክስ ለማቅረብ የሚችል ሲሆን ለመክፈል አቅም እያለው ክስ ያቀረበ መሆኑ ከተረጋገጠ ግን መዝገቡ እንደሚዘጋ፣ የተዘጋ መዝገብ ደግሞ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ /ገንዘቡን/ ለመክፈል ዝግጁ እስከሆነ ድረስ የሚንቀሳቀስለት መሆኑን የሥነ ሥርዓት ሕጉ ድንጋጌዎች መንፈስና ይዘት ያስገነዝባሉ።
ሰ/መ/ቁ. 52942 ቅጽ 12፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ 215፣ 467-479 ....ይቀጥላል --- source ፦Amharic Legal Glossary Abrham Yohanes
• ዳኝነት ሳይከፈል፣ በነፃ መዝገብ ማስከፈት ክስ ለማቅረብ የፈለገ ወገን ከፍርዱ ለሚያገኘው የዳኝነት አገልግሎት መክፈል የሚገባውን የዳኝነት ገንዘብ ለመክፈል የሚያስችል የገንዘብ አቅም የሌለው ከሆነ ክሱን ያለዳኝነት ገንዘብ በደሀ ደንብ መሠረት የማቅረብ መብት እንዳለው በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 215 ተደንግጓል፡፡
ክሱን የሚያቀርበው ወገን ድሀ በመሆኑ ምክንያት የዳኝነት ገንዘብ ሳይከፍል ክሱን አቅርቦ እንዲያሰማ ሊፈቅድለት ይገባል? የሚለው ጉዳይ ሊለይ የሚችልበት ዝርዝር አፈፃፀም ደንቡም ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 467 እና ተከታዩ ድንጋጌዎች ተመልክቷል፡፡ እነዚህ ደንቦች ተፈፃሚነታቸው ክስ ለማቅረብ በፈለገ የተፈጥሮ ሰውም ሆነ በሕግ ሰውነት ያላቸው ወገኖችም ጭምር ነው፡፡
በዚህም መሠረት ድሀ ነኝ፤ መብቴን ለማስከበር ያለኝ ፍላጐቴ በዳኝነት ገንዘብ እንቅፋት ምክንያት ሊሰናከል አይገባም፡፡ ስለሆነም በድሀ ደንብ መሠረት ክሱን በነፃ እንዳሰማ ይፈቀድልኝ የሚል ማናቸውም ከሳሽ ድሀ መሆኑን ሊያመለክት የሚችል የሚገኝበትን የገንዘብ አቋም ማረጋገጥ ይገባዋል፡፡ ይህም ከሳሹ የሚገኝበት የገንዘብ አቋም ከተረጋገጠ በኋላ ለክሱ ሊከፈል የሚገባው የዳኝነት ገንዘብ መጠን ከሳሹ ከሚገኝበት የገንዘብ አቋም አኳያ ተገናዝቦ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 467 መሠረት ድሀ የመሆኑና ያለመሆኑ ጉዳይ ሊለይ ይገባል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 79555 ቅጽ 14፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ 215፣ 467
አንድ ሰው በፍርድ ሊያልቅ የሚገባው ጉዳይን ፍርድ ቤት ይዞ ሲቀርብ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ መክፈል ያለበት መሆኑን የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 215፣ ከ467 እስከ 479 ድረስ የተደነገጉት ድንጋጌዎች ያሳያሉ፡፡ የዳኝነት አገልግሎት መክፈል የማይችል ሰው ክስ ለማቅረብ የሚችልበት አግባብ ስለመኖሩም ተጠቃሽ ድንጋጌዎች ያስገነዝባሉ፡፡ አንድ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ለመክፈል የማይችል ሰው በደሃ ደንብ ክስ ለማቅረብ የሚችል ሲሆን ለመክፈል አቅም እያለው ክስ ያቀረበ መሆኑ ከተረጋገጠ ግን መዝገቡ እንደሚዘጋ፣ የተዘጋ መዝገብ ደግሞ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ /ገንዘቡን/ ለመክፈል ዝግጁ እስከሆነ ድረስ የሚንቀሳቀስለት መሆኑን የሥነ ሥርዓት ሕጉ ድንጋጌዎች መንፈስና ይዘት ያስገነዝባሉ።
ሰ/መ/ቁ. 52942 ቅጽ 12፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ 215፣ 467-479 ....ይቀጥላል --- source ፦Amharic Legal Glossary Abrham Yohanes
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍10
የገንዘብ ሚኒስቴር የደመወዝ ገቢ ግብር ለማሻሻል ጥናት መጀመሩ ታወቀ
ዝቅተኛ ገቢ ያለውን የኅብረተሰብ ክፍል ለመደገፍ በደመወዝ ገቢ ላይ የሚጣለውን የግብር ምጣኔ ለማሻሻል የገንዘብ ሚኒስቴር ጥናት መጀመሩ ታወቀ፡፡
ማንኛውም ተቀጣሪ የሚያገኘው ጠቅላላ ገቢ ከ600 ብር በላይ ከሆነ አሥር በመቶ የደመወዝ ገቢ ግብር የሚከፍል ሲሆን፣ ከአሥር ሺሕ ብር በላይ ገቢ ያለው ተቀጣሪ ደግሞ 35 በመቶ የግብር ምጣኔ ይጣልበታል፡፡ ይህ የደመወዝ ግብር ምጣኔ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ ጫና እየፈጠረባቸው በመሆኑ ማሻሻያ ለማድረግ ጥናት መጀመሩን ለማወቅ ተችሏል፡፡
https://www.ethiopianreporter.com/130806/?sfnsn=mo&fbclid=IwZXh0bgNhZW0CMTEAAR0N4gxIUZJO1XCV3Ip9LVfIM79fGyxjJM8iXmhNEQOpI8wP8HaF2YbGr40_aem_kLLsxujrpnlV6FWervIW4g&sfnsn=mo
ዝቅተኛ ገቢ ያለውን የኅብረተሰብ ክፍል ለመደገፍ በደመወዝ ገቢ ላይ የሚጣለውን የግብር ምጣኔ ለማሻሻል የገንዘብ ሚኒስቴር ጥናት መጀመሩ ታወቀ፡፡
ማንኛውም ተቀጣሪ የሚያገኘው ጠቅላላ ገቢ ከ600 ብር በላይ ከሆነ አሥር በመቶ የደመወዝ ገቢ ግብር የሚከፍል ሲሆን፣ ከአሥር ሺሕ ብር በላይ ገቢ ያለው ተቀጣሪ ደግሞ 35 በመቶ የግብር ምጣኔ ይጣልበታል፡፡ ይህ የደመወዝ ግብር ምጣኔ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ ጫና እየፈጠረባቸው በመሆኑ ማሻሻያ ለማድረግ ጥናት መጀመሩን ለማወቅ ተችሏል፡፡
https://www.ethiopianreporter.com/130806/?sfnsn=mo&fbclid=IwZXh0bgNhZW0CMTEAAR0N4gxIUZJO1XCV3Ip9LVfIM79fGyxjJM8iXmhNEQOpI8wP8HaF2YbGr40_aem_kLLsxujrpnlV6FWervIW4g&sfnsn=mo
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
❤8👍5👏4🔥2😁1
Forwarded from PIN NGO
Call for new Members and Volunteers👇
Public Information Noble (PIN) is dedicated to advocating for the noble and fundamental right to access information. Please take a moment to fill out this form and send it back to us as soon as possible.
[Click here to access the form](https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScXiS4woaxEHRKUQk8l0q7wnjLZPLCz4CV8D0EQVl4PeuVY3Q/viewform?vc=0&c=0&w=1&flr=0).
Thank you. Remember, information is key!
Information matters!
Best regards,
Public Information Noble (PIN) https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScXiS4woaxEHRKUQk8l0q7wnjLZPLCz4CV8D0EQVl4PeuVY3Q/viewform?vc=0&c=0&w=1&flr=0
Public Information Noble (PIN) is dedicated to advocating for the noble and fundamental right to access information. Please take a moment to fill out this form and send it back to us as soon as possible.
[Click here to access the form](https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScXiS4woaxEHRKUQk8l0q7wnjLZPLCz4CV8D0EQVl4PeuVY3Q/viewform?vc=0&c=0&w=1&flr=0).
Thank you. Remember, information is key!
Information matters!
Best regards,
Public Information Noble (PIN) https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScXiS4woaxEHRKUQk8l0q7wnjLZPLCz4CV8D0EQVl4PeuVY3Q/viewform?vc=0&c=0&w=1&flr=0
Google Docs
Public Information Noble (PIN) ፐብሊክ ኢንፎርሜሽን ኖብል (ፒን) Empowering…
Public Information Noble (PIN) is a non-governmental and civil society organization dedicated to advocating for the fundamental right to access information, bridging the information gap, and promoting good governance, transparency, and accountability. Our…
❤4👍3
★[በ0 አመት እና በልምድ unique Marketing & promotion plc ]
♦Deadline: July 7, 2024
unique Marketing & promotion plc Vacancy Fresh Graduates.
✔ Position 3: Lawyer
🔻Experience: 0 year and above
🔻Location : Addis Ababa
🌀How to Apply online??
👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2024/07/01/unique-marketing-vacancy/
♦Deadline: July 7, 2024
unique Marketing & promotion plc Vacancy Fresh Graduates.
✔ Position 3: Lawyer
🔻Experience: 0 year and above
🔻Location : Addis Ababa
🌀How to Apply online??
👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2024/07/01/unique-marketing-vacancy/
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Dailyjobsethiopia.com
UNIQUE MARKETING Vacancy
Find the latest job vacancies in Ethiopia, reporter jobs, NGO jobs, government jobs, reporter jobs, Addis Zemen Jobs and, provide free job notification in Ethiopia, Stay updated with free notifications from dailyjobsethiopia.com
👍5❤1
Africa Village Microfinance wants to recruit qualified applicants for the following positions.
Position 2: Legal Attorney
Educational Qualification: LLM/LLB in Law
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/07/02/africa-village-microfinance-vacancy-announcement-2/
Deadline: July 9, 2024
Position 2: Legal Attorney
Educational Qualification: LLM/LLB in Law
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/07/02/africa-village-microfinance-vacancy-announcement-2/
Deadline: July 9, 2024
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
shegerjobs.com
Africa Village Microfinance Vacancy announcement - shegerjobs.com
👍4❤1
ብርሀን ኢንሺራንስ አዲስ የስራ ማስታወቂያ
♦Deadline: July 8, 2024
Berhan Insurance would like to invite potential candidates who fulfill the job requirement for the following post.
✔ Position 3: Legal Officer
❇️ Qualification: BA in Management, Accounting, Business Administration, Banking & Insurance, Economics/ LLB in Law / 10th /12th grade Complete or related fields.
🌀 How to Apply Online??
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2024/07/01/berhan-insurance-vacancy-7/
♦Deadline: July 8, 2024
Berhan Insurance would like to invite potential candidates who fulfill the job requirement for the following post.
✔ Position 3: Legal Officer
❇️ Qualification: BA in Management, Accounting, Business Administration, Banking & Insurance, Economics/ LLB in Law / 10th /12th grade Complete or related fields.
🌀 How to Apply Online??
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2024/07/01/berhan-insurance-vacancy-7/
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Dailyjobsethiopia.com
Berhan Insurance Vacancy
Find the latest job vacancies in Ethiopia, reporter jobs, NGO jobs, government jobs, reporter jobs, Addis Zemen Jobs and, provide free job notification in Ethiopia, Stay updated with free notifications from dailyjobsethiopia.com
👍4
#Yegna Microfinance Intitution SC#
Job Position 1 - Legal Officer-I
Job Position 2 - Loan Section Head-I
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/job/yegna-microfinance-intitution-sc-july-02-24/
▪️Deadline: July 12/24
Job Position 1 - Legal Officer-I
Job Position 2 - Loan Section Head-I
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/job/yegna-microfinance-intitution-sc-july-02-24/
▪️Deadline: July 12/24
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍4❤1
👍1
👍3
★ ኢቲ ስዊች አዲስ የስራ ማስታወቂያ
♦Deadline: July 10, 2024
Ethswitch invites intrested and qualified applicants for the following vacant Positions.
✔ Position 1: Legal clerk
🔻 Place of Work: Addis Ababa
🌀How to Apply??
👇👇👇👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2024/07/03/ethswitch-job-vacancy/
♦Deadline: July 10, 2024
Ethswitch invites intrested and qualified applicants for the following vacant Positions.
✔ Position 1: Legal clerk
🔻 Place of Work: Addis Ababa
🌀How to Apply??
👇👇👇👇👇👇👇
https://dailyjobsethiopia.com/2024/07/03/ethswitch-job-vacancy/
Dailyjobsethiopia.com
EthSwitch Job Vacancy
Find the latest job vacancies in Ethiopia, reporter jobs, NGO jobs, government jobs, reporter jobs, Addis Zemen Jobs and, provide free job notification in Ethiopia, Stay updated with free notifications from dailyjobsethiopia.com
👍4
Forwarded from ኢንትረስት ሜዲካል IVF
Ethiopia currently has millions of IVF cases per year and faces a high infertility rate. Under the current law, donor cases are not permitted, which has significant implications. Do you support changing the law to allow donor cases in Ethiopia?
Anonymous Poll
63%
Yes
24%
No
13%
Undecided
👍5😁1