አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
አለሕግAleHig ️
የ5 አመት ህጻን ልጅ በመድፈር ወንጀል ተከሳሽን #በ6ወር እስራት እንዲቀጣ የፍርድ ዉሳኔ የሰጠዉ ዳኛ ከስራና ከደመወዝ ታግዶ እንዲቆይና ጉዳዩ በኮሚቴ ተጣርቶ እንዲቀርብ ትእዛዝ ተሰጥቷል - የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት።
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት እርምጃ የዳኝነት ነጻነትን ይጻረራል‼️
የተፈጠረውን ስህተት ለማስተካከል ይግባኝ ማለት መብት ሆኖ ሳለ👈
ቅጣቱ ለድርጊቱ ተመጣጣኝ ሆኖ የታየውን በህጉ መሰረት ወሰንኩኝ ካለ በይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት ውሳኔ ትክክል አይደለም ብሎ ሊሽር እንደሚችል እየታወቀ ዳኛው የተሰጠውን ህገመንግስታዊ ተጠያቂነት ለህሌናው መሆኑን ታሳቢ በማድረግ በዳኛው ላይ እንደዚህ አይነት እርምጃ መወሰዱ የደኝነት ነፃነትን የሚጻረር ነው።
ምን ትላላችሁ
አንድን ስህተት ለማስተካከል በሌላ ስህተት ለማረም ወይም ለማስተካከል ለምን ይሞከራል?
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የሕሊና (የሞራል) ጉዳት ካሳ 1 ሺህ ብር የሚለው ሕግ ለኢትዮጵያ ህዝብ ያለውን የሕሊና (የሞራል) ግምት አናሳ መሆኑን ያሳያል!!
በፍ/ብ/ሕ/ቁ 2116(3) የእኔን የሕሊና (የሞራል) ጉዳት በገንዘብ የማይተካ ሆኖ ሳለ በ1ሺ ብር ካስኩህ ካለኝ በዚህግ ምክንያት ሌላ ጉዳት በሕጉ ምክንያት ስለደረሰብኝ ሌላ ካሳ ያስፈልገኛል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
18 እግረኞች ተቀጡ!

#Ethiopia | ትክክለኛ የመንገድ አጠቃቀም ያልተከተሉ 18 እግረኞች መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አሳወቀ።

መገናኛ ሾላ አካባቢ በተደረገ ቁጥጥር 10 እግረኞች ተገቢውን ጥንቃቄ ሳያደርጉ መንገድ ያቋረጡ በደንብ ቁጥር 395/2009 መሠረት 40 ብር ሲቀጡ 8 እግረኞች ገንዘብ ባለመክፈላቸው ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡

የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ቀደም ሲል አደባባይ የሚያቋርጡ፣ ዜብራ ጠብቀው የማይሻገሩ እንዲሁም የትራፊክ መብራት ለማያከብሩ እግረኞች ግንዛቤ መስጠቱ ይታወሳል፡፡

ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!

ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Forwarded from PIN NGO
Today’s Online Training 🔴
#Headline: ACCESS TO ONLINE INFORMATION RIGHT IN ETHIOPIA

In Collaboration Between The youth Network Ethiopia and Public Information Noble (PIN)

🎙Key Note Speaker:
Mikias Melak Birhanie

📅 Date: March 29, 2024
🕘 Time: 9:00 PM Ethiopian Local Time / 2:00 PM Eastern Time Zone

Click here to Join 👉🏽 https://t.me/PINNGO_PIN

#Oxfam #ActionAidEthiopia #IEYA #YNEPodcast

Digital 📱 - Positive 🙌 - Engaging 👪

To Follow & Join us: 📢 Be part of the movement! Follow us on:

Facebook: 👇👇👇👇
https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKw

LinkedIn
https://lnkd.in/ec7dYU8k

X👈
https://x.com/PINNGO_org?t=3gfuRP-g-Y08nKq5kP9tdQ&s=09

Telegram: 👇👇👇👇
https://t.me/PINNGO_PIN

Website:👇👇👇👇👇
https://www.pinngo.org

  📧 For inquiries, reach out to us at:
support@pinngo.org
Pinngoethiopia@gmail.com

Together, let's make a difference! 💪 #AccessToInformation #Transparency #Empowerment #Ethiopia 🇪🇹
Information is key!
አካል ጉዳተኞችን የተመለከተ አዋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊወጣ መሆኑ ተሰማ

አካል ጉዳተኞች መብታቸው እንዲጠበቅ ለመብታቸው መጠበቅም ምላሽ የሚሰጥ ተፈጻሚነቱን የሚከታተል ባለቤት ያለው አዋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊወጣ መሆኑን ሸገር ኤፍ ኤም ዘግቧል።

ኢትዮጵያ ለአካል ጉዳተኞችን መብት ምላሽ የሚሰጥ ጥቅል አዋጅ የላትም የተባለ ሲሆን ያን ለማድረግ የአካል ጉዳተኞች ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ወደ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መላኩ ተገልጿል።

ይህ የአካል ጉዳተኞች አዋጅ ፥ ያሉትን ህጎች ተከታትሎ የሚያስፈፅም፣ ካልተፈፀሙም ተጠያቂ የሚሆን ተቋም እንዲኖር ለማስቻል ፣ የህግ ክፍቶችም እንዲስተካከሉ ያደርጋል ተብሏል። አዋጁ ወደ ፍትህ ሚኒስቴር ተልኮ አስፈላጊ አስተያየት ከተሰጡበት በኋላ ወደ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መላኩ ነው የተገለፀው።
#TikvahethMagazine
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!

ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
    0920666595

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
የዩቱብ አካውንታችን ስለተዘጋብን
እንደአዲስ የቢዚህ አካውንት የምንመጣው በመሆኑ
#Subscribe በማድረግ ተባበሩን።
👇👇👇👇👇

https://www.youtube.com/@Ale_Hig
#update: " የ5 አመት ህፃን የደፈረው ግለሰብ ላይ ክስ መስርታ #በ6ወር እስራት እንዲቀጣ ያስደረገችው ዐቃቤ ህግ ከስራ ታግዳለች " የቤንሻንጉል ክልል ፍትህ ቢሮ

በመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ የ5 ዓመት ህፃን ልጅ ላይ በተፈፀመ የመድፈር ወንጀል የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ በወንጀል ፈፃሚዉ ላይ ክስ መስርቶ ክርክር ከተደረገበት በኋላ የወንበራ ወረዳ ፍ/ቤት ጥፋተኛ የተባለዉን ግለሰብ #በ6ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑ ይታወሳል።

የቤንሻጉል ክልል ፍትህ ቢሮ የቅጣት ዉሳኔዉ ከተፈፀመዉ ወንጀል አንፃር አስተማሪነቱ አጠያያቂ እንደሆነና ለቅጣቱ ማነስ እንደ ምክንያትነት የሚጠቀሰዉ የክሱ አመሰራረት ክፍተት መሆኑን መገንዘቡን ገልጿል።

እናም የፍትህ ቢሮው የታችኛዉን መዋቅር ባሳተፈ መልኩ ዉጤታማ ስራ ሰርቶ የማስተካከያና የእርምት እርምጃ እስከሚሰጥ ድረስ ክሱን የመሰረቱት የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ የሆኑት ወ/ሪት ዘወትር አበበ ቡሩሶ ከመጋቢት 20/2016 ዓ/ም ጀምሮ ከስራ ታግደው የሚሰጠዉን ዉሳኔ እንዲጠባበቁ ተወስኗል።

ምንም እንኳን ዐቃቤ ህግ በተሰጠዉ ዉሳኔ ይግባኝ የጠየቀ ቢሆንም ለተፈፀመዉ ወንጀል ተገቢዉን ዉሳኔ ከማሰጠት አኳያ በክስ አመሰራረቱ ላይ የተፈጠረዉን ክፍተት በጥናት ላይ ተመስርቶ በማረም ተገቢ እና ተመጣጣኝ ዉሳኔ ለማሰጠት እንደሚሰራም የፍትህ ቢሮው ገልጿል።
#TikvahethMagazine
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!

ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
    0920666595

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
በሺዎች የሚቆጠር Subscriber የነበረው የዩቱብ አካውንታችን ስለተዘጋብን
እንደአዲስ የቢዚህ አካውንት የምንመጣው በመሆኑ
#Subscribe በማድረግ ተባበሩን።

👇👇👇👇👇
#አለሕግ እናመሰግናለን

https://www.youtube.com/@Ale_Hig

https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1

https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1

https://www.youtube.com/@Ale_Hig

በእርግጥም በተሻለ ሁኔታ በቅርቡ አለሕግ የተሰኘው ዝግጅታችን ይጀምራል።
ትላንት ቦሌ ሚካኤል አንድ ፖሊስ ና አለኝ ጥያቄ መጠየቅ ጀመረ እኔም በጥያቄው መሰረት መልስ መስጠት ጀመርኩኝ ነገር ግን ጥያቄው አላልቅ ሲለኝ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ህገመንግስታዊ መብት ነው ከብዙ መንገደኞች እኔን ብቻ ነጥለህ የምጠይቀኝ ለምንድነው ስለው መታወቂያ አንጣ አለኝ የዳኛ መሆኔን የሚገልጽ መታወቂያ ሰጠሁት ዳኛ መሆኔን ካረገጠ በኋላ እንዳውም ጣቢያ መሄድ አለብህ ካልሄድክ አለቅህም አለኝ መጨረሻ ላይ ጓደኛው ጣልቃ ገብቶ ለቀቀኝ ፖሊስ ስራውን ሲሰራ የሰዎች የመንቀሳቀስ መብትን እንዴት ነው ማክበር ያለበት የዳኝነትስ ስልጣን እንዴት ነው ፖሊስ የሚረዳው እንዳለው ጣቢያ ሂጄ ቢሆን በየትኛው ህግ ሊከስ ነው ፖሊስ ያላከበረውን ዳኝነትስ ማነው የሚያከብረው ያሳዝናል።
ዳኛ
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
The 8th National Moot Court has come to an end 📢 with a result of
Best Female Orator 🏆 Dire Dawa University
Best  Orator on first round  🏆 Dire Dawa University
Best final Round Orator  🏆 Dire Dawa University
Winner Team  🏆🥇 Dire Dawa University
Runner Up team 🥈Selale University
3rd Best team 🥉 Bahirdar University
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
For Dire Dawa University lejegnochacin
መልካም እሁድ ‼️
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Subscribe our 👉YouTube 👈 channel

https://youtube.com/@Ale_Hig

https://youtube.com/@Ale_Hig

https://youtube.com/@Ale_Hig

https://youtube.com/@Ale_Hig