Forwarded from አለሕግAleHig ️
በህንፃ ለሚደርስ ጉዳት የሚኖር ኃላፊነት፡- ህንፃው በመፍረስ ወይም በመደርመስ በሌላ ሰው መብት ወይም ጥቅም ላይ ጉዳት ቢያደርስ ያደርሳል ተብሎ ያልታሰበም ሆነ አልሆነ የህንፃው ባለቤት ወይም ባለይዞታ ጥፋት ያለበት መሆኑን ማስረዳት ሳያፈስልግ ተጠያቂ ይሆናል (ፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2077)፡፡ ከሕንፃዎች ጋር በተያያዘ ኃላፊነትን የሚያስከትለው በመፍረስ ብቻ ለሚደርስ ጉዳት ሳይሆን ከሕንፃው ላይ በሚወድቁ ዕቃዎችም ጭምር ነው፡፡ በዚህ ጊዜ ኃላፊነት የሚወስደው የግድ የሕንፃው ባለቤት ሳይሆን በሕንፃው የሚኖረው ሰው ይሆናል (ፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2080)፡፡ ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
+251920666595
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
+251920666595
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ተከራካሪዎች ህጻናት ከሆኑ የይግባኝ ጊዜው ቢያልፍም ይግባኛቸው ይታያል።
የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ።
procedure አላከበሩም ተብሎ substantive right አይጣስም የህጻናት እንደ ማለት አይሆንም?
#አብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት ደ/ብ/ም
የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ።
procedure አላከበሩም ተብሎ substantive right አይጣስም የህጻናት እንደ ማለት አይሆንም?
#አብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት ደ/ብ/ም
የተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕጩ ዳኞችን ሹመት አጸደቀ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ16ኛ መደበኛ ስብሰባው የቀረቡለትን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ሹመት መርምሮ አጽድቋል፡፡
በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየጨመረ የመጣውን የተገልጋይ እና የመዝገብ ብዛት ካለው የሰው ሃይል ጋር የተጣጣመ እንዲሁም የፍትሕ ስርዓቱን ቀልጣፋ፣ ተደራሽ፣ ቴክኖሎጂን ያማከለ ለማድረግና ፍርድ ቤቶች የያዙትን የሪፎርም ስራ ለማሳካት የዳኞቹ ሹመት አስፈላጊ ነው፡፡
ዕጩ ዳኞች በፌደራል የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ግልጽ በሆነ ማስታወቂያ የተመለመሉና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሕግ ትምህርት ቤት የፅሑፍና የቃል ፈተና ወስደው ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ ናቸው፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ፤ ሥነ ምግባርና ተያያዥ ጉዳዮች ለማጣራት የሚሰሩባቸው ክልሎች ድረስ በመሄድና ሰፊ ስራ የተሰራ ሲሆን መጋቢት 02/2016 ዓ.ም ምክር ቤቱ የ16 ዳኞችን ሹመት መርምሮ አጽድቀል፡፡
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሹመታቸው የፀደቀላቸው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች።
1. አቶ አየለ ማሞ በድሩ
2. አቶ መኩሪያ ፊለሖ ፈንካሾ
3. አቶ ነኪር ሱፋ ብርከታ
4. አቶ ኃይለማርያም ሞገስ ተሰማ
5. አቶ አለማየሁ ዳባ ሹማ
6. አቶ ኡርጋ ጌታሁን ፈይሳ
7. አቶ መሀመድ ጅብሪል ሽበሽ
8. አቶ ሀይሌ አስናቀ ጋረዴ
9. ወ/ሮ ከበቡሽ ወርቁ ዳዲ
10. አቶ ኑር ቡሽራ አሊ
11. ወ/ሮ ምጽላል ጥላሁን ገብሩ
12. አቶ ሀብቴ ተረፈ ዋቆ
13. አቶ ተመስገን መንግስቴ ጓንጉል
14. አቶ ሀብቴ ወ/ሰንበት ጃለታ
15. ወ/ሮ ትክክል ጣሰው አስፋው
16. አቶ አወል ዘውዴ ዲሳሳ ናቸው፡፡
ምንጭ፡- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com/
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ16ኛ መደበኛ ስብሰባው የቀረቡለትን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች ሹመት መርምሮ አጽድቋል፡፡
በፌደራል ፍርድ ቤቶች እየጨመረ የመጣውን የተገልጋይ እና የመዝገብ ብዛት ካለው የሰው ሃይል ጋር የተጣጣመ እንዲሁም የፍትሕ ስርዓቱን ቀልጣፋ፣ ተደራሽ፣ ቴክኖሎጂን ያማከለ ለማድረግና ፍርድ ቤቶች የያዙትን የሪፎርም ስራ ለማሳካት የዳኞቹ ሹመት አስፈላጊ ነው፡፡
ዕጩ ዳኞች በፌደራል የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ግልጽ በሆነ ማስታወቂያ የተመለመሉና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሕግ ትምህርት ቤት የፅሑፍና የቃል ፈተና ወስደው ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ ናቸው፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ፤ ሥነ ምግባርና ተያያዥ ጉዳዮች ለማጣራት የሚሰሩባቸው ክልሎች ድረስ በመሄድና ሰፊ ስራ የተሰራ ሲሆን መጋቢት 02/2016 ዓ.ም ምክር ቤቱ የ16 ዳኞችን ሹመት መርምሮ አጽድቀል፡፡
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሹመታቸው የፀደቀላቸው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች።
1. አቶ አየለ ማሞ በድሩ
2. አቶ መኩሪያ ፊለሖ ፈንካሾ
3. አቶ ነኪር ሱፋ ብርከታ
4. አቶ ኃይለማርያም ሞገስ ተሰማ
5. አቶ አለማየሁ ዳባ ሹማ
6. አቶ ኡርጋ ጌታሁን ፈይሳ
7. አቶ መሀመድ ጅብሪል ሽበሽ
8. አቶ ሀይሌ አስናቀ ጋረዴ
9. ወ/ሮ ከበቡሽ ወርቁ ዳዲ
10. አቶ ኑር ቡሽራ አሊ
11. ወ/ሮ ምጽላል ጥላሁን ገብሩ
12. አቶ ሀብቴ ተረፈ ዋቆ
13. አቶ ተመስገን መንግስቴ ጓንጉል
14. አቶ ሀብቴ ወ/ሰንበት ጃለታ
15. ወ/ሮ ትክክል ጣሰው አስፋው
16. አቶ አወል ዘውዴ ዲሳሳ ናቸው፡፡
ምንጭ፡- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com/
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የወንጀል_ሕግ_ሥነ_ሥርዓት_እና_የማስረጃ_ሕግ_ረቂቅ.pdf
2.4 MB
አዲስ አበባን ነገ ማክሰኞ ጠዋት ለኦሮሚያ የሚሰጡባቸው ሕጎች መካከል አንደኛው ሊፀድቅ ነው። ህጉ ምን ይላል? ዶክመንቶቹን ሙሉውን አንብቡት።
አስችኳይ ክፍት ስራ ለሴቶች👈👈👈
በቪዲዬግራፌክስ እና የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም በደንብ የምትችል።
ለጥሩ ማርኬቲንግ እና የደንበኞች ግንኙት በሶሻል ሚዲያ ልትሰራ የምትችል።
በደንብ መናገር እና አሳቦችን መግለፅ የምትችል።
የስራ ቦታ አዲስ አበባ ጀርመን አደባባይ
ደመወዝ በስምምነት 5ሺ+
የስራ ልምድ ከ0_1 አመት
ይደውሉ👇
+251985455565
በቪዲዬግራፌክስ እና የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም በደንብ የምትችል።
ለጥሩ ማርኬቲንግ እና የደንበኞች ግንኙት በሶሻል ሚዲያ ልትሰራ የምትችል።
በደንብ መናገር እና አሳቦችን መግለፅ የምትችል።
የስራ ቦታ አዲስ አበባ ጀርመን አደባባይ
ደመወዝ በስምምነት 5ሺ+
የስራ ልምድ ከ0_1 አመት
ይደውሉ👇
+251985455565