አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
አዲሱ የሕዝብ በዓላት እና የበዓላት አከባበር ረቂቅ አዋጅ . . .

ላለፉት 49 ዓመታት በሥራ ላይ የቆየው የሕዝብ በዓላትን እና የእረፍት ቀንን ለመወሰን የወጣ አዋጅ በአዲስ ሊተካ ረቂቅ መዘጋጀቱ ሲገለፅ ፓርላማው መጋቢት ወር ላይ ወደ ሥራ ሲመለስ ይመለከታቸዋል ተብሎ ከሚጠበቁ አዋጆች መካከል ይህ ረቂቅ አዋጅ የሚገኝበት መሆኑ ተገልጿል።

በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ያለው በደርግ መንግሥት የወጣው አዋጅ 13 የሕዝብ እና ሃይማኖታዊ በዓላትን በብሔራዊ ደረጃ እንዲከበሩ የደነገገ ሲሆን ኢህአዴግ ወደ ሥልጣን ከመጣ በኋላ በዚህ አዋጅ ውስጥ የድል ቀን ላይ ብቻ ማሻሻያ በማድረግ ይሄንን አዋጅ መተግበር መቀጠሉና አሁን በሥራ ላይ ባለው አዋጅ እና በአተገባበሩ ላይ ክፍተቶች እንዳሉት ተጠቁሟል።

አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ያመጣቸው ለውጦች ምንድናቸው?

- አዲሱ ረቂቅ አዋጅ፤ ከቀድሞው አዋጅ የሚለየው ዋነኛ ጉዳይ የበዓላት አከባበርን በተመለከተ ዝርዝር ሁኔታዎችን የያዘ ሲሆን ረቂቅ አዋጁ የሕዝብ በዓላትን “ተከብረው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት” ፣ “ታስበው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት” እና “ሃይማኖታዊ በዓላት” ሲል ይከፋፍላቸዋል።

- ተከብረው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት መደበኛ ሥራ ዝግ የሚሆንባቸው ቀናት እንደሆነ ረቂቁ ላይ የሰፈረ ሲሆን እነዚህም የዘመን መለወጫ፣ የአድዋ ድል፣ የላብአደሮች ቀን እና የአርበኞች (የድል) ቀን ናቸው።

- ሥራ ሳይዘጋ ታስበው የሚውሉ ብሔራዊ በዓላት 2የሰማዕታት ቀን እና የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን መሆናቸው ሲገለፅ ወደ ም/ቤቱ የተላከው ረቂቅ ላይ በሃይማኖታዊ በዓልነት የተቀመጡት አምስት የክርስትና እንዲሁም ሦስት የእስልምና እምነት በዓላት ሲሆኑ ከዚህ ቀደም ከነበረው ዝርዝር ውስጥ የተደረገ ለውጥ የለም ተብሏል።

መረጃው የቢቢሲ አማርኛ ነው
#TikvahethMagazine
Dear CEHRO members and partners, we have an ezciting news from the SIHA Network. ,

We hope this message finds you well.

We are excited to share an opportunity that we believe would be beneficial for our network members ,partners and allies . As part of our commitment to building capacity and extending our reach, we have opened a call for applications for an upcoming Training of Trainers (ToT) for female lawyers from Ethiopia. This initiative is a collaborative effort between the SIHA Network and FIDA-Uganda, aiming to empower participants with skills in policy and law reform, strategic litigation, and documenting sexual violence in conflict settings.

This training is particularly geared towards enabling female lawyers to become trainers, who will then disseminate their knowledge to Women’s Rights Activists and other female lawyers in Ethiopia.

Key Details:

- Training Dates: March 4th - 7th, 2024

- Location: Kampala, Uganda

- Provided: All travel and accommodation costs for participants

We seek applications from dedicated women lawyers who are passionate about women's rights advocacy and have a commitment to effecting change through legal reform.

To apply, please complete the form linked below with the required information, including a 2-page summary of your CV/Resume.


Application Form: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSco9dRzfxSyC9PsVF7-EtDzze5LIcpc1mb4TtCtHVU7Go-zfQ/viewform

Google Forms: Sign-in
Access Google Forms with a personal Google account or Google Workspace account (for business use).
docs.google.com

We encourage all eligible candidates to apply by Monday, February 19, 2024, and take part in this transformative experience. Please share among your networks.
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
20 ፓኬት ሲጋራ በእንጀራ ውስጥ ደብቆ ተጠርጣሪ ለመጠየቅ የሄደው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 አንበሳ ጋራዥ ጀርባ ወደሚገኘው የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ ስንቅ ለማቀበል በሚመስል መልኩ በያዘው ሳህን ውስጥ ወደ ተጠርጣሪ ማቆያ ቤት ሲጋራ ለማስገባት የሞከረው ግልሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።

በፖሊስ መምሪያው የተጠርጣሪ ማረፊያ ቤት አካባቢ የፍተሻ እና የማረጋገጥ ስራ የሚሰሩ የፖሊስ አባላት በወቅቱ ግለሰቡ ምግብ አስመስሎ የያዘውን ሳህን እንዲከፍት አድርገው ሲመለከቱ 20 ፓኬት ሲጋራ ከላይ በእንጀራ ተሸፍኖ ማግኘታቸው ተገልጿል።

በወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ጣቢያ የተጠርጣሪ ማቆያ ቤት ለሚገኙ ሰዎች ሲጋራ ማስገባት የተከለከለ ሲሆን፤ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በወጣው ደንብ ቁጥር 299/2006 ላይ በተደነገገው መሰረት ትምባሆን በማንኛውም ህዝብ በሚሰበሰብበት ወይም በሚገለገልበት ቦታ ማጨስ ክልክል እንደሆነ ተደንግጎ እንደሚገኝ ተጠቁሟል።
#TikvahethMagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#Ethio Cement PLC#🚩For Fresh & Exp
▪️4 - Lawyer
▪️Find More Details here
          💧💧💧💧💧
https://kebenajobs.com/job/ethio-cement-plc-feb-14-24/

▪️Deadline: February 15/24
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
ሰላም ውድ የተከበራችሁ የ #አለሕግ ቤተሰቦች ሰላማችሁ ይብዛ።
@alehig ግሩፕ ላይ ተጥሎ የነበረው ማዕቀብ ስለተነሳ ከዛሬ ጀምሮ ለአልተወሰነ ጊዜ በነፃነት እና ጨዋነት በተላበሰ ማንነት የቤቱን ሕግ በጠበቀ መልኩ ሁሉም ሰው መጠየቅ እና መመለስ ይችላል።
የመተጋገዝ ብሂል‼️
🙏🆗
የማከማቸት ሕግ (the law of accumulation)

ታዋቂው የስኬትና የመልካም ስብእና አስተማሪ ብራያን ትሬሲ ስለ አንድ የማይለወጥ ሕግ ይነግረናል፡፡ ይህንን ሕግ፣ የማከማቸት ሕግ (the law of accumulation) በማለት ይጠራዋል፡፡ ሕጉ እንደዚህ ይላል፡-

“ማንኛውም የምናደርገው ነገር ሁሉ ወይ ወደ ክሬዲት ወይም ደግሞ ወደ ዴቢት በመግባት ይቆጠራል“።

ከዚህ ውጪ ምንም ስሌት የለም፡፡ ከራስ በራስ ጋር ባለን ግንኙነት እሳቤም ሆነ አንዳንድ ልማዶች አንጻር ስንመለከተው የምናደርገው ነገር ሁሉ ወይ እንድናከማች ወይም እንድናባክን ያደርገናል፡፡

ዛሬ በግዢ፣ በሽያጭ፣ በመስጠት፣ በመቀበልና በመሳሰሉት ሁኔታዎች ከገንዘብ ጋር የነበራችሁ ንክኪ አስቡት ይህ ሂደት ወይ ክሬዲት ተጨምሮላችኋል ወይም ዴቢት ሆኖ ተቀናሽ አድርጋችኋል፡፡

ከሰዎች ጋር ባለንም ግንኙነት ስሌቱ ይኸው ነው፡፡ የምደርጋቸው ነገሮች፣ ከማድረግ የምንከለከላቸው ነገሮች፣ የምንናገራቸው ነገሮች . . . በሙሉ ወይ ጨምረውልናል ወይም ቀንሰውብናል፡፡

ሁኔታዎችን በዚህ መልኩ ማየት ስንጀምር ለምናደርጋቸውም ሆነ ለማናደርጋቸው ነገሮች በሙሉ ጥንቃቄ በተሞላው መልኩ እንድንንቀሳቀስ ያግዘናል፡፡

ካደረግን ወይም ካላደረግን፣ ከተናገርን ወይም ዝም ካልን በኋላ ስለወጤቱ ከማሰብና ከመጨነቅ ቀድ ሞውኑ ይህ ነገር የሚታሰብልኝ ወደ ክሬዲት ነው ወይስ ወደ ዴቢት ብለን እናሰብ፡፡
via #Dreyob በዶ/ር እዮብ
#Ethiopialegalinfo
@Ethiopialegalinfo
https://t.me/Ethiopialegalinfo
ማንኛውም #የመንግሥት ሠራተኛ ለጋብቻ በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ሰባትም(7) የሥራ ቀናት ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡
የመንግሥት ሠራተኛ አዋጅ 1064/2010 አንቀፅ 45

ማንኛውም #የግል ድርጅት ሠራተኛ ሕጋዊ ጋብቻ ሲፈጽም ከክፍያ ጋር ለ ሶስት(3)የሥራ ቀናት ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ 1156/2011 አንቀፅ 81 (1)(U)(ለ)
@NegereFej
https://t.me/NegereFej
#NegereFej #ነገረፈጅ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የሠራተኛ እና አሠሪዎች ማኅበራትን በተመለከተ በስብስብ ለሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ ለተደረገ ጥናት መረጃ የሰጡ ባለሙያዎች በኢንደስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሠሩ ሠራተኞች ላይ የመብት ጥሰት እንደሚፈፀም አስረድተዋል።ከሥራው ጋር ያልተመጣጠነ አነስተኛ ደመወዝ ክፍያ፣ ያለምንም ክፍያ ትርፍ ሰዓት ማሠራት እና ለሥራ አስፈላጊ የሆኑ የደኅንነት እና የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎች ሳይሟሉ እንዲሠሩ መገደደ ከመብት ጥሰቶቹ መካከል ተጠቀሱ ናቸው።

ሠራተኞች በአግባቡ የተወሰነ የሥራ ሰዓት ዕረፍት፣ የመዝናኛ ጊዜ፣ በየጊዜው ከክፍያ ጋር የሚሰጡ የዕረፍት ቀኖች፣ ደመወዝ የሚከፈልባቸው የሕዝብ በዓላት እንዲሁም ጤናማ እና አደጋ የማያደርስ የሥራ አካባቢ የማግኘት መብት እንዳላቸው የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 43 ስር ተደንግጓል።
#healthinovation
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
“400 የኢቢሲ ሠራተኞች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ እንዳላቸው” ያጋለጠው ግለስብ ከሥራ “ተባረረ”

ዓርብ የካቲት 8 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ)
በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት (ኢቢሲ) ለዘጠኝ ዓመታት ያገለገለው ወገን አበበ የተባለ ግልሰብ በኢቢሲ የተለያየ የሥራ ዘርፍ ላይ ያሉ “400 የሚሆኑ ሠራተኞች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ” እንዳላቸው አጋልጠሃል በሚል ከስራ መባረሩን ለአዲስ ማለዳ ገለጸ።

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በወገን አበበ ላይ “ሃሰተኛ መረጃ በማሰራጨት” ወንጀል ክስ የመሰረተበት ሲሆን፤ ወገን አበበ ሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ያላቸው ሠዎችን ሥም ዝርዝር በማቅረብ ተከራክሮ ፍርድ ቤቱ ጥቅምት 7 ቀን 2016 በዋለ ችሎት ወገን አበበ በነጻ እንዲለቀቅ ወስኗል።

“በተቋሙ ውስጥም በዚህ ጉዳይ ላይ ጥያቄ የሚያነሳና ቅሬታ የሚያቀርብ ካለ ከስራhttps://addismaleda.com/archives/36171
———
986_ስለ_ውጭ_ድርጅቶች_ምዝገባና_አስተዳደር_የወጣ_መመሪያ_ቁጥር_986_2016_.pdf
1.4 MB
ስለ ውጭ ድርጅቶች ምዝገባና አስተዳደር የወጣ መመሪያ
ቁጥር 986/2016
A DIRECTIVE ON THE REGISTRATION AND
ADMINISTRATION OF FOREIGN ORGANIZATIONS
NO . 986 /2024
https://t.me/Ethiopialegalinfo
#Ethiopialegalinfo
በ24 አመት ውስጥ 17 ጊዜ የወሊድ ፈቃድ የወሰደችው ጣሊያናዊት ተከሰስች

ትራስ በሆዷ ይዛ አረማመዷንም የነፍሰጡር በማስመሰል ለአመታት ቀጣሪዎቿን ስታጭበረብር የቆየችው የ50 አመቷ ጎልማሳ አንድም ልጅ አልወለደችም።

https://bit.ly/3SGyU1q
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM