ጫኝ እና አውራጆች ከባለንብረቱ ፍላጎት ውጪ የማንኛውንም ሰው ዕቃ ማውረድም ይሁን ማጓጓዝ አይችሉም፦
የአዲስ አበባ ከተማ ሰላም እና ፀጥታ
በአዲስ አበባ ከተማ በተለይም የጋራ መኖርያ ቤቶች፣ ሪልስቴቶች እና የማኅበር ቤቶች በብዛት በሚገኙባቸው የተለያዩ አካባቢዎች የተደራጁ ጫኝ እና አውራጆች ነዋሪዎችን ለእንግልት እና ምሬት ሲዳርጉ መቆየታቸው ተደጋግሞ ሲነገር ይሰማል።
ከባለቤቱ ፍላጎት ውጪ ማንኛውንም ዕቃ "እኛ ነን የምናወርደው" ማለት፣ ከፍ ያለ ዋጋ መጠየቅ እና መሰል ጉዳዮች የከተማዋ ነዋሪዎች ደጋግመው የሚያነሧቸው ችግሮች ናቸው።
ይሄንን ችግር ለማስቀረትም የአዲስ አበባ ከተማ ሰላም እና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አገልግሎት አሰጣጡን በሕግ እና ሥርዓት ለመከታተል እና ለመቆጣጠር ጫኝ እና አውራጅ ማኅበራትን መልሶ ከማደራጀት ባሻገር መመሪያ አውጥቶ ወደተግባር መግባቱ ይታወሳል።
ቢሮው በጫኝ እና አውራጅ ማኅበራት መመሪያ፣ በወንጀል መከላከል እና በሰላም እሴት ግንባታ ዙሪያ ከጫኝ እና አውራጆች ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል።
ጫኝ እና አውራጆች ከባለንብረቱ ፍላጎት ውጪ የማንኛውንም ሰው ዕቃ ማውረድም ይሁን ማጓጓዝ እንደማይችሉ እና ለእያንዳንዱ ዕቃ የዋጋ ተመን ስለመቀመጡ በውይይቱ ላይ ተነሥቷል።
ጫኝ እና አውራጆች ሕግ እና ሥርዓትን ብቻ ተከትለው ማገልገል እንዳለባቸውም ተመልክቷል።
አገልግሎታቸውን በሕግ እና ሥርዓት ብቻ ከማድረግ ባሻገር የአካባቢያቸውን ሰለም እና ፀጥታ በማስጠበቅ እንዲሁም በበጎ ፍቃድ አገልግሎት በመሳተፍ ከተማቸውን ማገልገል እንዳለባቸውም መጠየቁን አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ዘግቧል።
በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች 5 ሺህ 375 ነዋሪዎች በጫኝ እና አውራጅ ሥራ ተሰማርተው አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸው ተጠቁሟል።
አስተዳደር ቢሮ
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍12❤1
በመስተንግዶ ሥራ ላይ የተሰማሩ ሴቶች ያልተገባ አለባበስ እንዳይለብሱ የሚከለክል ረቂቅ ደንብ ወጣ
*******
በሆቴል እና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ተቀጥረው የሚሠሩ ሠራተኞች የአለባበስ ሥነ-ሥርዓት ሊኖራቸው እንደሚገባ የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ።
ቢሮው በሆቴል እና መሰል አገልግሎቶች ሰጪ ተቋማት የሚሠሩ ባለሙያዎች የደንብ ልብስ አለባበስ፣ የጌጣ ጌጥ እና የመዋቢያ አጠቃቀም ደንብ የሚል ስያሜ የተሰጠው አዲስ ረቂቅ ደንብ አውጥቷል።
አዲሱ ረቂቅ ደንብ በሆቴል እና መሰል አገልግሎቶች ሰጪ ተቋማት ውስጥ የሚሠሩ ባለሙያዎችን አለባበስ፣ የፀጉር አያያዝ፣ በሚታዩ የሰውነት አካላት ላይ የሚደረጉ ጌጣ ጌጦች አጠቃቀምን እና የሚጠቀሟቸው ሽቶዎች መጠንን የተመለከቱ ድንጋጌዎችን ይዟል።
ኢቢሲ ሳይበር ሚዲያ ይህንኑ ደንብ በተመለከተ በአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የቱሪስት አገልግሎቶች እና ብቃት ማረጋገጥ ደረጃ ምደባ ዳይሬክተሮት ዳይሬክተር ከሆኑት ወ/ሮ ገነት ይመር ጋር ቆይታ አድርጓል።
ወ/ሮ ገነት በጉዳዩ ላይ በሰጡት ሐሳብ፣ የማኅበረሰቡ አካል እንደመሆናችን በዕለት ተዕለት እቅስቃሴያችን ውስጥ በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ያለውን የሠራተኞች ያልተገባ አለባበስ አስተውለናል፤ ጉዳዩ ከምልከታችን በተጨማሪ የማኅበረሰቡ ቅሬታ ጭምር ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በዚህም በመስተንግዶ ሥራ ላይ የተሰማሩ ሴቶች የተራቆተ እና ሰውነታቸውን ከልክ በላይ የሚያሳይ ልብስ መልበስ እንደየማይችሉ ደንቡ ላይ መቀመጡን ገልጸዋል።
የሚታይ የሰውነት አካል ላይ ያለ ንቅሳት በአግባቡ መሸፈን እንዳለበት እና ሊታይ እንደማይገባውም በደንቡ መቀመጡን ገልጸዋል።
*******
በሆቴል እና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ተቀጥረው የሚሠሩ ሠራተኞች የአለባበስ ሥነ-ሥርዓት ሊኖራቸው እንደሚገባ የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ።
ቢሮው በሆቴል እና መሰል አገልግሎቶች ሰጪ ተቋማት የሚሠሩ ባለሙያዎች የደንብ ልብስ አለባበስ፣ የጌጣ ጌጥ እና የመዋቢያ አጠቃቀም ደንብ የሚል ስያሜ የተሰጠው አዲስ ረቂቅ ደንብ አውጥቷል።
አዲሱ ረቂቅ ደንብ በሆቴል እና መሰል አገልግሎቶች ሰጪ ተቋማት ውስጥ የሚሠሩ ባለሙያዎችን አለባበስ፣ የፀጉር አያያዝ፣ በሚታዩ የሰውነት አካላት ላይ የሚደረጉ ጌጣ ጌጦች አጠቃቀምን እና የሚጠቀሟቸው ሽቶዎች መጠንን የተመለከቱ ድንጋጌዎችን ይዟል።
ኢቢሲ ሳይበር ሚዲያ ይህንኑ ደንብ በተመለከተ በአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የቱሪስት አገልግሎቶች እና ብቃት ማረጋገጥ ደረጃ ምደባ ዳይሬክተሮት ዳይሬክተር ከሆኑት ወ/ሮ ገነት ይመር ጋር ቆይታ አድርጓል።
ወ/ሮ ገነት በጉዳዩ ላይ በሰጡት ሐሳብ፣ የማኅበረሰቡ አካል እንደመሆናችን በዕለት ተዕለት እቅስቃሴያችን ውስጥ በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ያለውን የሠራተኞች ያልተገባ አለባበስ አስተውለናል፤ ጉዳዩ ከምልከታችን በተጨማሪ የማኅበረሰቡ ቅሬታ ጭምር ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በዚህም በመስተንግዶ ሥራ ላይ የተሰማሩ ሴቶች የተራቆተ እና ሰውነታቸውን ከልክ በላይ የሚያሳይ ልብስ መልበስ እንደየማይችሉ ደንቡ ላይ መቀመጡን ገልጸዋል።
የሚታይ የሰውነት አካል ላይ ያለ ንቅሳት በአግባቡ መሸፈን እንዳለበት እና ሊታይ እንደማይገባውም በደንቡ መቀመጡን ገልጸዋል።
👍19❤1
በሌላ በኩል ሽታው ከበድ ያለ ሽቶ መቀባት፣ ‘ሂዩማን ሄር’ ማድረግ፣ ከሸሚዝ በላይ የሚደረግ የአንገት ጌጥ እንዲሁም በጆሮ ላይ የተደረደሩ ጌጦች ማድረግ የማይቻል ሲሆን፤ ወንዶች በፍፁም የጆሮ ጌጥ ማድረግ እንደማይችሉ በረቂቅ ደንቡ ተደንግጓል።
ይህ ረቂቅ ደንብ የመስተንግዶ ሥራ ላይ ብቻ እንደማያተኩር እና ለሁሉም የሥራ ዘርፍ የሚሆን የአለባበስ ሥርዓትን ያካተተ መሆኑን አንሥተዋል።
ለአብነትም በላውንደሪ ቤቶች የማያንሸራትቱ መጫሚያዎች፣ በምግብ ማብሰያ ቦታዎች ከሚፈናጠሩ እና ከሚያቃጥሉ ነገሮች ሊከላከሉ የሚችሉ አልባሳት እና ሌሎችም ከተለያዩ የሥራ ዘርፎች ጋር የሚጣጣሙ እና ለሠራተኛው ደኅንነት ቅድሚያ እንዲሰጡ የሚያስገድድ ረቂቅ ደንብ መሆኑን አክለዋል።
ይህ ረቂቅ ደንብ ፀድቆ ተግባራዊ መሆን ሲጀምር ቅድሚያ ለሠራተኛ ደኅንነት ትኩረት እንደሚሰጥ ጠቁመው፤ በተጨማሪም ማንኛውም ተገልጋይ ለባለድርጅቶቹ እና ለሠራተኞቹ ክብር እንዲኖረው የሚያደርግ ነው ብለዋል።
ከዚህ ጎን ለጎን ኢትዮጵያውያን ያላቸው ባህል፣ ሥርዓት እና እሴት እንዳይሸረሸር የሚያደርግ መሆኑም ልብ ሊባል ይገባዋል ሲሉ ተናግረዋል።
በአፎሚያ ክበበው
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
ይህ ረቂቅ ደንብ የመስተንግዶ ሥራ ላይ ብቻ እንደማያተኩር እና ለሁሉም የሥራ ዘርፍ የሚሆን የአለባበስ ሥርዓትን ያካተተ መሆኑን አንሥተዋል።
ለአብነትም በላውንደሪ ቤቶች የማያንሸራትቱ መጫሚያዎች፣ በምግብ ማብሰያ ቦታዎች ከሚፈናጠሩ እና ከሚያቃጥሉ ነገሮች ሊከላከሉ የሚችሉ አልባሳት እና ሌሎችም ከተለያዩ የሥራ ዘርፎች ጋር የሚጣጣሙ እና ለሠራተኛው ደኅንነት ቅድሚያ እንዲሰጡ የሚያስገድድ ረቂቅ ደንብ መሆኑን አክለዋል።
ይህ ረቂቅ ደንብ ፀድቆ ተግባራዊ መሆን ሲጀምር ቅድሚያ ለሠራተኛ ደኅንነት ትኩረት እንደሚሰጥ ጠቁመው፤ በተጨማሪም ማንኛውም ተገልጋይ ለባለድርጅቶቹ እና ለሠራተኞቹ ክብር እንዲኖረው የሚያደርግ ነው ብለዋል።
ከዚህ ጎን ለጎን ኢትዮጵያውያን ያላቸው ባህል፣ ሥርዓት እና እሴት እንዳይሸረሸር የሚያደርግ መሆኑም ልብ ሊባል ይገባዋል ሲሉ ተናግረዋል።
በአፎሚያ ክበበው
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍25❤8
ካሉበት ሆነው በኦላይን www.eservices.gov.et ላይ ተመዝግበው በፍትሕ ሚኒስቴር የሚሰጡ የጥብቅና ፈቃድ፣ የይቅርታና የቅሬታ ማቅረቢያ አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ፡፡
ፍትሕ ሚኒስቴር
ፍትሕ ሚኒስቴር
👍15
ቅንጡ መኪና ለመንዳት ህልናዬ አይፈቅድም ..
ገመዳ_ በውጭ ሀገር እንደምናውቀው አትሌቶች
ቅንጡ Super Car የሚባሉትን መኪናዎች ነው
የሚያሽከረክሩት ቀነኒሳስ?
ቀነኒሳ- እውነት ለመናገር በሀገራችን አለኝ ብለህ ዘመናዊና ቅንጡ መኪና ይዘህ ለመውጣት ህሊናህ አይፈቅድም:: ምክኒያቱም ከቤትህ ወጥተህ እስክትመለስ በየመንገዱ ተቸግሮ ማደሪያና የሚበላው አጥቶ የሚለምንህ አለ። በዚህ ሁሉ ውስጥ አንተ አለኝ ብለህ በዚህ ህዝብ ላይ ልታይ ልታይ ማለት ምን ያደርጋል? አንድ አባባል አለ 'ድሀ በበዛባት አገር ሀብታምም ደሀ ነው' ።
በየመንገዱ የምታየው ሁሉ እናት አባትህ እህት ወንድምህ ነው:: ታዲያ ማን ላይ ነው ይህን የምታደርገው? ስለዚህ እኔ የማሽከረክረው መኪና በጣምም የወረደ ባይሆንም መካከለኛ ነው።"
በ Gammaddaa Show
እውነትም ቀነኒ ኬኛ!
Firehiwot Tamiru
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
"ድሀ በበዛባት አገር ሀብታምም ደሀ ነው"
ትሁቱ ጀግናው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ
ገመዳ_ በውጭ ሀገር እንደምናውቀው አትሌቶች
ቅንጡ Super Car የሚባሉትን መኪናዎች ነው
የሚያሽከረክሩት ቀነኒሳስ?
ቀነኒሳ- እውነት ለመናገር በሀገራችን አለኝ ብለህ ዘመናዊና ቅንጡ መኪና ይዘህ ለመውጣት ህሊናህ አይፈቅድም:: ምክኒያቱም ከቤትህ ወጥተህ እስክትመለስ በየመንገዱ ተቸግሮ ማደሪያና የሚበላው አጥቶ የሚለምንህ አለ። በዚህ ሁሉ ውስጥ አንተ አለኝ ብለህ በዚህ ህዝብ ላይ ልታይ ልታይ ማለት ምን ያደርጋል? አንድ አባባል አለ 'ድሀ በበዛባት አገር ሀብታምም ደሀ ነው' ።
በየመንገዱ የምታየው ሁሉ እናት አባትህ እህት ወንድምህ ነው:: ታዲያ ማን ላይ ነው ይህን የምታደርገው? ስለዚህ እኔ የማሽከረክረው መኪና በጣምም የወረደ ባይሆንም መካከለኛ ነው።"
በ Gammaddaa Show
እውነትም ቀነኒ ኬኛ!
Firehiwot Tamiru
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
❤15👍6😢3🔥2
ተማሪዎች ይህ የማካካሻ ክላስ እንዳያመልጣችሁ ⏸‼️
https://youtu.be/oSytbJuBjvw?si=iO619OATINejggFO
https://youtu.be/oSytbJuBjvw?si=iO619OATINejggFO
👍2
Alternative legal enlightenment (ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣ የተለያዩ የሕግ ማብራርያ ያገኛሉ 🔴
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Lawsocieties
👍16❤2🔥1
Forwarded from ሕግ ቤት
የመቀሌ ኒቨርሲቲ የሕግ ተማሪዎች ማህበር አዲስ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ምርጫ እየተካሄደ ነው።
ውጤቱን የምናሳውቅ ይሆናል።
https://t.me/EthiopianLawStudentsUnion
👍4❤1
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ የጥብቅና ፍቃድ ተፈታኞች ውጤት ፤
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የጥብቅና ፈቃድ ለመውሰድ ጥቅምት 03 ቀን 2016 ዓ.ም ፈተና የተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት የፈተና ውጤቱ ከታች አባሪ በተደረገው ሰንጠረዥ መሰረት ይፋ የተደረገ ሲሆን፡-
1. የፈተና ማለፊያ ውጤቱ 50 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ስለተወሰነ የተባለውን ነጥብ ያመጣችሁ ተፈታኞች ባንቢስ በሚገኘው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 (የጥብቅና ፈቃድ አስተዳደርና ነጻ የህግ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት) በመቅረብ ለፈቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ መስፈርቶቹን አሟልታችሁ ፈቃዳችሁን ለመውሰድ እንድታመለክቱ፣
2. በፈተና ውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ፈተናው ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት የፈተና ኮዱን ብቻ በመግለጽ ቅሬታችሁን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 በሚገኘው የጥብቅና ፈቃድ አስተዳደርና ነጻ የህግ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን::
የጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና ኮሚቴ
መረጃውን #share #like በማድረግ እንድታጋሩልን እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ታህሳስ 09 ቀን 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
#አለሕግ #Alehig
👉Telegram Channel 👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtu.be/oSytbJuBjvw?si=iO619OATINejggFO
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍2