1156 PCE .pdf
2.9 MB
አዲሱ የአሰሪና ሰራተኛ ህግ/labour Law
አለ_ህግ #Ale_Hig #Alehig
#ሼር #Share https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig_Group
https://t.me/Alehig
አለ_ህግ #Ale_Hig #Alehig
#ሼር #Share https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig_Group
https://t.me/Alehig
proclamation no. 1249.pdf
1.2 MB
የፌዴራል ጥብቅና አስተዳደር አዋጅ
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ንግድ ምልክት Trade Mark .pdf
658.4 KB
የንግድ ምልክት ምዝገባና
ጥበቃ አዋጅ
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ጥበቃ አዋጅ
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ጥቅምት 30 ቀን 2015 ዓ.ም
ሰ/መ/ቁ. 226596
የኢንሹራንስ ዉልን መነሻ ያደረገ ክርክር ሲሆን ከሳሻ በምርጫዉ የኢንሹራንስ ኩባኒያዉ በሚገኝበት ዋና መስሪያ አካባቢ ስልጣን ላለዉ ፍ/ቤት ክስ ማቅረብ የሚችል በመሆኑ ምንም እንኳ ለክሱ መነሻ የሆነዉ አደጋ የተከሰተዉ ከአዲስ አበባ ውጭ በሌላ ክልል ዉስጥ ቢሆንም፣ የተክሳሽ ድርጅት ዋና መስሪያ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በሚያስችሉበት በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኝ ከመሆኑ አንፃር ሲታይ ከሳሽ በእራሱ ምርጫ ክሱን ለፌዴራል ፍርድ ቤት ሊያቀርብ ይችላል። ፌዴራል ፍርድ ቤቶችም ክሱን ሰምቶ ለመወሰን የአካባቢ የዳኝነት ስልጣን አለው።
ሰ/መ/ቁ. 226596
የኢንሹራንስ ዉልን መነሻ ያደረገ ክርክር ሲሆን ከሳሻ በምርጫዉ የኢንሹራንስ ኩባኒያዉ በሚገኝበት ዋና መስሪያ አካባቢ ስልጣን ላለዉ ፍ/ቤት ክስ ማቅረብ የሚችል በመሆኑ ምንም እንኳ ለክሱ መነሻ የሆነዉ አደጋ የተከሰተዉ ከአዲስ አበባ ውጭ በሌላ ክልል ዉስጥ ቢሆንም፣ የተክሳሽ ድርጅት ዋና መስሪያ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በሚያስችሉበት በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኝ ከመሆኑ አንፃር ሲታይ ከሳሽ በእራሱ ምርጫ ክሱን ለፌዴራል ፍርድ ቤት ሊያቀርብ ይችላል። ፌዴራል ፍርድ ቤቶችም ክሱን ሰምቶ ለመወሰን የአካባቢ የዳኝነት ስልጣን አለው።
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
26 ክሶችን ያልተረታው ዳኛ በ27ኛው ራሱ ተከሰሰ 😳
በኬንያ ምንም አይነት የህግ ትምህርተ ሳይወስድ በሐሰተኛ ትምህርት ማስረጃ ጠበቃ ሆኖ ሲሰራ የነበረ አንድ ግለሰብ በፖሊስ መያዙ ተዘግቧል።
ግለሰቡ ለ26 ክሶች ጠበቃ ሆኖ ቀርቦ ሁሉንም በአሸናፊነት ፋይል አዘግቷል።ነገር ግን የህግ ትምህርት በዲፕሎማም ሆነ በዲግሪ ደረጃ አለመማሩን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ሰሞኑን ዘግበዋል። አሁን ላይ 27ኛው ክስ የራሱ ሆኖ ቀርቦለታል😳
Via: DW
Ephrem H. From woldia university school of law
ለሌሎች ሼር ያድርጉት፣ ያጋሩት ይማሩበታል ያተርፉበታል
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
በኬንያ ምንም አይነት የህግ ትምህርተ ሳይወስድ በሐሰተኛ ትምህርት ማስረጃ ጠበቃ ሆኖ ሲሰራ የነበረ አንድ ግለሰብ በፖሊስ መያዙ ተዘግቧል።
ግለሰቡ ለ26 ክሶች ጠበቃ ሆኖ ቀርቦ ሁሉንም በአሸናፊነት ፋይል አዘግቷል።ነገር ግን የህግ ትምህርት በዲፕሎማም ሆነ በዲግሪ ደረጃ አለመማሩን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ሰሞኑን ዘግበዋል። አሁን ላይ 27ኛው ክስ የራሱ ሆኖ ቀርቦለታል😳
Via: DW
Ephrem H. From woldia university school of law
ለሌሎች ሼር ያድርጉት፣ ያጋሩት ይማሩበታል ያተርፉበታል
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
✉✉ችግርን_በሰነድ ✉✉✉✉✉
አንድ የህግ ባለሙያ በባቡር እየተጓዘ ሳለ
አንድ በጣም ቆንጆ የሆነች ልጅ መጥታ ፊት ለፊቱ ከሚገኘው ወንበር ላይ ተቀመጠች።
በዚህም የህግ ባለሙያው ደስ አለው። ቀና ብሎ ሲመለከታት አይን ለአይን ተያዩ ከዛም ፈገግ አለች።
አሁን ደግሞ በይበልጥ ደስ አለው። ትንሽ ቆይታ አጠገቡ ሄዳ ተቀመጠች። በዚህን ጊዜ እጅግ በጣም ደስ አለው።
ትንሽ ቆየችና ወደ ጆሮው ጠጋ ብላ በሹክሹክታ "ያለህን ገንዘብ; የATM ካርድህን ከነፓስ ዎርዱ እና የሞባይል ቀፎህን አሁኑኑ ካልሰጠኸኝ ስትጎነትለኝ እንደ ነበረና ፆታዊ ትንኮሳ እንደደረሰብኝ እዚህ ባቡር ውስጥ ላሉት ሁሉ በመንገር እጮኃለሁ።" አለችው።
የህግ ባለሙያው በቸልተኝነት ቀና ብሎ ተመለከታትና ከቦርሳው ውስጥ ወረቀትና እስክሪብቶ አውጥቶ እንዲህ ብሎ ፃፈላት "ይቅርታ መናገርና መስማት የተሳነኝ ነኝ። እባክሽን ማለት የፈለግሽውን ሁሉ እዚህ ወረቀት ላይ ፃፊልኝ።"
ልጅቷም ቀደም ብላ ስትነግረው የነበረውን ሁሉ ጽፋ ሰጠችው።
የህግ ባለሙያው ወረቀቱን ተቀብሏት በጥሩ ሁኔታ አጥፎ ኪሱ ከከተተው በኋላ ከተቀመጠበት ተነስቶ ጎርነን ባለ ድምጽ ምን ቢላት ጥሩ ነው "አሁን እንደፈለግሽ መጮህ ትቺያለሽ።"
የታሪኩ ምግባር: ሰነድን በአግባቡ መያዝ ምን ግዜም አስፈላጊ ነው።
ለሌሎች ሼር ያድርጉት፣ ያጋሩት ይማሩበታል ያተርፉበታል
("ዮኒ እንደተረጎመው"]
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
አንድ የህግ ባለሙያ በባቡር እየተጓዘ ሳለ
አንድ በጣም ቆንጆ የሆነች ልጅ መጥታ ፊት ለፊቱ ከሚገኘው ወንበር ላይ ተቀመጠች።
በዚህም የህግ ባለሙያው ደስ አለው። ቀና ብሎ ሲመለከታት አይን ለአይን ተያዩ ከዛም ፈገግ አለች።
አሁን ደግሞ በይበልጥ ደስ አለው። ትንሽ ቆይታ አጠገቡ ሄዳ ተቀመጠች። በዚህን ጊዜ እጅግ በጣም ደስ አለው።
ትንሽ ቆየችና ወደ ጆሮው ጠጋ ብላ በሹክሹክታ "ያለህን ገንዘብ; የATM ካርድህን ከነፓስ ዎርዱ እና የሞባይል ቀፎህን አሁኑኑ ካልሰጠኸኝ ስትጎነትለኝ እንደ ነበረና ፆታዊ ትንኮሳ እንደደረሰብኝ እዚህ ባቡር ውስጥ ላሉት ሁሉ በመንገር እጮኃለሁ።" አለችው።
የህግ ባለሙያው በቸልተኝነት ቀና ብሎ ተመለከታትና ከቦርሳው ውስጥ ወረቀትና እስክሪብቶ አውጥቶ እንዲህ ብሎ ፃፈላት "ይቅርታ መናገርና መስማት የተሳነኝ ነኝ። እባክሽን ማለት የፈለግሽውን ሁሉ እዚህ ወረቀት ላይ ፃፊልኝ።"
ልጅቷም ቀደም ብላ ስትነግረው የነበረውን ሁሉ ጽፋ ሰጠችው።
የህግ ባለሙያው ወረቀቱን ተቀብሏት በጥሩ ሁኔታ አጥፎ ኪሱ ከከተተው በኋላ ከተቀመጠበት ተነስቶ ጎርነን ባለ ድምጽ ምን ቢላት ጥሩ ነው "አሁን እንደፈለግሽ መጮህ ትቺያለሽ።"
የታሪኩ ምግባር: ሰነድን በአግባቡ መያዝ ምን ግዜም አስፈላጊ ነው።
ለሌሎች ሼር ያድርጉት፣ ያጋሩት ይማሩበታል ያተርፉበታል
("ዮኒ እንደተረጎመው"]
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ማስታወቂያ
።።።።።።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በዕጩ ዓቃቤ ሕግነት አወዳድሮ ለመቅጠር በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እሁድ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም እትም ማውጣት ይታወቃል።
በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከጥቅምት 5 ቀን ጀምሮ ባሉ 15 የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
።።።።።።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በዕጩ ዓቃቤ ሕግነት አወዳድሮ ለመቅጠር በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እሁድ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም እትም ማውጣት ይታወቃል።
በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከጥቅምት 5 ቀን ጀምሮ ባሉ 15 የስራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share
#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
#United Insurance Company S.C#
▪️1- Underwriting Officer II
▪️2 - Senior Attorney
▪️3 - Documentation/Filing Clerk
▪️4 - Junior Attorney
▪️5 - Attorney II
▪️6 - Head-Legal Service
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/job/united-insurance-s-c-oct-16-23/
▪️Deadline: October 20/2023
▪️1- Underwriting Officer II
▪️2 - Senior Attorney
▪️3 - Documentation/Filing Clerk
▪️4 - Junior Attorney
▪️5 - Attorney II
▪️6 - Head-Legal Service
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://elelanajobs.com/job/united-insurance-s-c-oct-16-23/
▪️Deadline: October 20/2023