አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.87K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
DAAD Scholarships 2023-24 in Germany (Fully Funded)

Provided by: Federal Ministry for Economic Cooperation and Development
Degree level: Masters, PhD
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: All Nationalities
Award country: Germany
Last Date: Different for every University

Apply Link: https://brightscholarship.com/daad-scholarships-in-germany-2023-24/
👍41
ስለ ህግ ጉዳዮች መረጃ ከፈለጉ 👈
ስለ ህግ ማብራሪያ ከፈለጉ 👈
አዳዲስ ህጎችን፣ መመሪያ፣ ደንብ እና ልዩ ልዩ የህግ ውሳኔዎችን የሚያገኙት ከአለ ህግ የቴሌግራም ቻናል ቤተሰብ ይሁኑ።👈
ለሌሎች ሼር ያድርጉት፣ ያጋሩት ይማሩበታል ያተርፉበታል
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share

#Telegram #channel:
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties

#Telegram #Group:
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
👍122
proclamation no. 1249.pdf
1.2 MB
የፌዴራል ጥብቅና አስተዳደር አዋጅ
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
👍2
ጥቅምት 30 ቀን 2015 ዓ.ም
ሰ/መ/ቁ. 226596
የኢንሹራንስ ዉልን መነሻ ያደረገ ክርክር ሲሆን ከሳሻ በምርጫዉ የኢንሹራንስ ኩባኒያዉ በሚገኝበት ዋና መስሪያ አካባቢ ስልጣን ላለዉ ፍ/ቤት ክስ ማቅረብ የሚችል በመሆኑ ምንም እንኳ ለክሱ መነሻ የሆነዉ አደጋ የተከሰተዉ ከአዲስ አበባ ውጭ በሌላ ክልል ዉስጥ ቢሆንም፣ የተክሳሽ ድርጅት ዋና መስሪያ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በሚያስችሉበት በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኝ ከመሆኑ አንፃር ሲታይ ከሳሽ በእራሱ ምርጫ ክሱን ለፌዴራል ፍርድ ቤት ሊያቀርብ ይችላል። ፌዴራል ፍርድ ቤቶችም ክሱን ሰምቶ ለመወሰን የአካባቢ የዳኝነት ስልጣን አለው።
👍31