#ሰበር_ዜና
የአፍሪካ ህብረት ሱዳንን ከአባልነት አገደ
የአፍሪካ ህብረት ሱዳን ሪፐብሊክ በየትኞቹም የድርጊት መርሃ ግብሮቹ እንዳትሳተፍ አገደ፡፡
ህብረቱ እገዳው የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው የሲቪል አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ የሚቀጥል ነው ብሏል፡፡
በጠ/ሚ ሃምዶክ የሚመራው የሱዳን የሲቪል መንግስት በሃገሪቱ ጦር ከስልጣን መወገዱ ይታወሳል፡፡
ከአፍሪካ ህብረት አባልነት የታገደችው ሱዳን በግድቡ የድርድር ሂደት አትሳተፍም ተባለ
ህብረቱ፤ ሱዳን የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው የሲቪል አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ ድረስ ከአባልነት ታግዳ እንደምትቆይ ማስታወቁ ይታወሳል።
አል ዐይን
የአፍሪካ ህብረት ሱዳንን ከአባልነት አገደ
የአፍሪካ ህብረት ሱዳን ሪፐብሊክ በየትኞቹም የድርጊት መርሃ ግብሮቹ እንዳትሳተፍ አገደ፡፡
ህብረቱ እገዳው የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው የሲቪል አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ የሚቀጥል ነው ብሏል፡፡
በጠ/ሚ ሃምዶክ የሚመራው የሱዳን የሲቪል መንግስት በሃገሪቱ ጦር ከስልጣን መወገዱ ይታወሳል፡፡
ከአፍሪካ ህብረት አባልነት የታገደችው ሱዳን በግድቡ የድርድር ሂደት አትሳተፍም ተባለ
ህብረቱ፤ ሱዳን የሽግግር ሂደቱን ይመራ የነበረው የሲቪል አስተዳደር ወደ ቦታው እስከሚመለስ ድረስ ከአባልነት ታግዳ እንደምትቆይ ማስታወቁ ይታወሳል።
አል ዐይን
#ሰበር_ዜና #Breaking_News
ከ2014 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት ያመጡት ሦስት በመቶ ብቻ ናቸው ተባለ 😳
ኩረጃን ለማስቀረትና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚል፣ በልዩ ሁኔታ ከተሰጠው የ2014 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የመልቀቂያ ፈተና ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት (የማለፊያ ነጥብ) ያገኙ ተማሪዎች 28 ሺሕ ብቻ መሆናቸውን አዲስ ማለዳ ከአስተማማኝ ምንጮቿ መስማቷን ዘግባለች።
#atc_newsbot
#አለ_ህግ #ale_hig #lawsocieties #law
https://t.me/lawsocieties
ከ2014 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የማለፊያ ውጤት ያመጡት ሦስት በመቶ ብቻ ናቸው ተባለ 😳
ኩረጃን ለማስቀረትና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚል፣ በልዩ ሁኔታ ከተሰጠው የ2014 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የመልቀቂያ ፈተና ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት (የማለፊያ ነጥብ) ያገኙ ተማሪዎች 28 ሺሕ ብቻ መሆናቸውን አዲስ ማለዳ ከአስተማማኝ ምንጮቿ መስማቷን ዘግባለች።
#atc_newsbot
#አለ_ህግ #ale_hig #lawsocieties #law
https://t.me/lawsocieties
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
#ሰበር #መረጃ
የመንግስት አገልግሎቶች። ግለሰቦች እና ቢዝነሶች ብዙ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ወይም ድረ-ገጾችን ሳይጎበኙ ሁሉንም አስፈላጊ የመንግስት አገልግሎቶችን በአንድ ቦታ በዚህ ዌብሳይት ማግኘት ይችላሉ።
ይህ ድረ-ገጽ የመንግስት አገልግሎቶችን እና መስፈርቶቻቸውን ከነ ሙሉ መረጃው ትክክለኛ በዌብሳይቱ ጨምሮ በግልፅ በአንድ ቦታ በማሳየት የመጀመሪያው የአገራችን የመረጃ መዕከል በመሆን ተመራጭ ከመሆኑ በላይ የመረጃ መብትን በማሳለጥ ጊዜን ለመቆጠብ ይረዳል።
ጊዜዎን ይቆጥቡ
ዋናው ነገር መረጃ ነው!
visit
one-stop government services website
https://entrustconsult.com/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የመንግስት አገልግሎቶች። ግለሰቦች እና ቢዝነሶች ብዙ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ወይም ድረ-ገጾችን ሳይጎበኙ ሁሉንም አስፈላጊ የመንግስት አገልግሎቶችን በአንድ ቦታ በዚህ ዌብሳይት ማግኘት ይችላሉ።
ይህ ድረ-ገጽ የመንግስት አገልግሎቶችን እና መስፈርቶቻቸውን ከነ ሙሉ መረጃው ትክክለኛ በዌብሳይቱ ጨምሮ በግልፅ በአንድ ቦታ በማሳየት የመጀመሪያው የአገራችን የመረጃ መዕከል በመሆን ተመራጭ ከመሆኑ በላይ የመረጃ መብትን በማሳለጥ ጊዜን ለመቆጠብ ይረዳል።
ጊዜዎን ይቆጥቡ
ዋናው ነገር መረጃ ነው!
visit
one-stop government services website
https://entrustconsult.com/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ሰ/መ/ቁጥር 241073 ሀምሌ 27 ቀን 2015 ዓ/ም #ውርስ_ህግ #ኑዛዜ
አመልካች፡- አቶ ዳዊት አበራ አቶ ዳዊት አበራ- ሞግዚት ፀሐይነሽ ተሾመ
ተጠሪ፡- ወ/ሮ አለምነሽ ከፈለኝ-
በሁኔታ ላይ የተመሰረተ (conditional legaty) ወይም በገደብ የተደረገ ኑዛዜ
በ#ወራሽ የገቢ ማጣት እና በጤና ሁኔታ ችግር የተነሳ ኑዛዜ ሊሻሻል ወይም ቀሪ ሊሆን ስለሚችልበት ሁኔታ
#ፍ/ሕ/ቁጥር 879/1 እና #ፍ/ሕ/ቁጥር 872
በዚህ መዝገብ አመልካች የሟች ልጅ ሲሆኑ ተጠሪ ሟች ኋላ ላይ (ከአመልካች እናት በኋላ) ያገቧት ሚስት ናት። ሟች ለልጆቻቸው ንብረታቸውን እንዲወርሱ ኑዛዜ የተዉ ቢሆንም በኑዛዜው ተጠሪ በህይወት እስካሉ የመጠቀም መብት የተሰጣቸው በመሆኑ ኑዛዜው ተፈጻሚነት የሚያገኘው ተጠሪ ከሞቱ በኋላ ነው።
የአመልካች ጥያቄ ሟች ለተጠሪ በውርስ ሐብት በህይወት እስካሉ እንዲጠቀሙ ኑዛዜ ማድረጋቸው አመልካች ያለብኝን የአይምሮ ጤና እና የኑሮ ችግር ለመወጣት እንዳልችል የሚያደርገኝ ስለሆነ (በተጨማሪም ኑዛዜው በዝምታ የነቀለኝ ስለሆነ የሚል መከራከሪያም አቅርበዋል።) ኑዛዜው ሊፈርስ ይገባል የሚል ነው።
የ#ሰበር ችሎቱ የተያዘውን ጉዳይ አስመልክቶ የሰጠው ውሳኔ እና የሐተታው ክፍል ከዚህ በታች ይነበባል
አመልካች ባለባቸው ጤና ችግር ምክንያት ስራዎችን በመስራት ወይም በሌላ በማናቸውም ምክንያት የራሳቸውን ገቢ ማግኘት እና ለኑሮ አስፈላጊ የሆኑ ወጪዎችን መሸፈን የማይችሉ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን ሟች ለክርክሩ መሰረት በሆነው ኑዛዜ ለተጠሪ በህይወት እስካሉ በውርስ ሀብቱ የመጠቀም መብት ባያስተላልፉ ኖሮ አመልካች የውርስ ድርሻውን በማግኘት ለኑሮ እና ለጤና አስፈላጊ የሆኑ ወጪዎችን ለመሸፈን ያስችላቸዋል፡፡ የሟችን ፍላጎት ለማስጠበቅ ሲባል ብቻ የአመልካች የከፋ ችግር እየታወቀ በኑዛዜ የተቀመጠው ገደብ መቀጠል አለበት የሚባል ከሆነ የአመልካችን በህይወት የመኖር መብት አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ ለሞራል ተቃራኒ ይሆናል፡፡ ተጠሪ በሰጡት መልስ የአመልካች ብቻ ሳይሆን የተጠሪም የጤና ችግር ከግምት ሊገባ ይገባል በሚል የሚከራከሩ ቢሆንም ተጠሪ ለክርክር መሰረት ከሆነው ንብረት ላይ 50% የሚስትነት ድርሻ ያላቸው ከመሆኑ አንጻር በኑዛዜው ላይ የተቀመጠው ገደብ አመልካችን በተመለከተ ብቻ ተፈጻሚነቱ ቢቀር በተጠሪ ላይ የሚደርስባቸው ጉዳት ከፍተኛ ወይም ለሞራል ተቃራኒ ነው ሊባል አይችልም፡፡
ሟች ለተጠሪ በህይወት እስካሉ የውርስ ድርሻቸውን የመጠቀም መብት በኑዛዜ አስተላልፈዋል፡፡ በኑዛዜው መሰረት የሟች ወራሾች ድርሻቸውን ማግኘት የሚችሉት ተጠሪ ከዚህ አለም በሞት ሲለዩ ብቻ ነው፡፡ ይህም ሟች ለወራሾቻቸው ያረጉት ኑዛዜ በሁኔታ ላይ የተመሰረተ (conditional legaty) ወይም በገደብ የተደረገ ኑዛዜ መሆኑን ያሳያል፡፡ በኑዛዜ የተጠቀሰው ሁኔታ ወይም በወራሾች ላይ በኑዛዜ የተደረገው ገደብ እንዳልተደረገ ሊቆጠር የሚችለው ግዴታው የማይቻል ወይም ለህግ ወይም ለመልካም ጠባይ ወይም ለሞራል ተቃራኒ ሆኖ ሲገኝ መሆኑን በፍ/ሕ/ቁጥር 879/1 ስር ተመልክቷል፡፡ በተጨማሪም በፍ/ሕ/ቁጥር 872 ስር ሟቹ በፊት ካደረገው ጋብቻ የተገኙ ተወላጆች ያሉት ከሆነ ለኋላኛው ባል ወይም ሚስት ጥቅም የተደረገ የኑዛዜ ቃል በዳኞች ሊቀነስ ወይም ሊሻር እንደሚችል ተመልከልቷል፡፡
እነዚህ ሁለት ድንጋጌዎች ሟች ከቀድሞ ትዳር የተፈሩ ልጆች እያሉ ለኋላኛው ሚስት ወይም ባል የተደረገ ኑዛዜ ከቀድሞ ትዳር የተወለዱትን ልጆች ጥቅም የሚጎዳ ከሆነ በተወላጆቹ ጠያቂነት ዳኞች ኑዛዜውን ለማሻሻል ወይም ሙሉ ለሙሉ ቀሪ ሊያደርጉ እንደሚችሉ፤ በተለይም ኑዛዜው በግዴታ ላይ የተመሰረተ ከሆነ እና ግዴታው ለህግ፣ ለሞራል ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ ከሆነ በኑዛዜው የተመለከተው ገደብ ወይም ግዴታ በኑዛዜው እንዳልተጻፈ ይቆጠራል፡፡ በእርግጥ እነዚህ ድንጋጌዎች ተግባራዊ ሲደረጉ በጥንቃቄ ሊሆን ይገባል፡፡ ምክንያቱም ኑዛዜ የተናዛዙን ፍላጎት መግለጫ እና ሟች ንብረቱን ለሚፈልገው ሰው የማስተላለፍበት አንዱ መንገድ በመሆኑ ኑዛዜው ሲቀነስ ወይም ሲሻሻል ወይም በኑዛዜ የተቀመጠው ገደብ እና ግዴታ ቀሪ ሲደረግ የተናዛዙን ፍላጎት እንዳይቃረን መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ በሌላ በኩል ኑዛዜው ላይ የተገለጸው ግዴታ ለመፈጸም የማይቻል ወይም ለህግ ወይም ለሞራል ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ መሆኑ በጥንቃቄ በዳኞች ተመርምሮ ግዴታው ሊፈጸም የማይችል ወይም ለህግ ወይም ለሞራል ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ ሆኖ ከተገኘ በኑዛዜ ላይ የተመለከተው ገደብ ወይም ግዴታ ቀሪ ሊሆን ይገባል፡፡
አመልካች፡- አቶ ዳዊት አበራ አቶ ዳዊት አበራ- ሞግዚት ፀሐይነሽ ተሾመ
ተጠሪ፡- ወ/ሮ አለምነሽ ከፈለኝ-
በሁኔታ ላይ የተመሰረተ (conditional legaty) ወይም በገደብ የተደረገ ኑዛዜ
በ#ወራሽ የገቢ ማጣት እና በጤና ሁኔታ ችግር የተነሳ ኑዛዜ ሊሻሻል ወይም ቀሪ ሊሆን ስለሚችልበት ሁኔታ
#ፍ/ሕ/ቁጥር 879/1 እና #ፍ/ሕ/ቁጥር 872
በዚህ መዝገብ አመልካች የሟች ልጅ ሲሆኑ ተጠሪ ሟች ኋላ ላይ (ከአመልካች እናት በኋላ) ያገቧት ሚስት ናት። ሟች ለልጆቻቸው ንብረታቸውን እንዲወርሱ ኑዛዜ የተዉ ቢሆንም በኑዛዜው ተጠሪ በህይወት እስካሉ የመጠቀም መብት የተሰጣቸው በመሆኑ ኑዛዜው ተፈጻሚነት የሚያገኘው ተጠሪ ከሞቱ በኋላ ነው።
የአመልካች ጥያቄ ሟች ለተጠሪ በውርስ ሐብት በህይወት እስካሉ እንዲጠቀሙ ኑዛዜ ማድረጋቸው አመልካች ያለብኝን የአይምሮ ጤና እና የኑሮ ችግር ለመወጣት እንዳልችል የሚያደርገኝ ስለሆነ (በተጨማሪም ኑዛዜው በዝምታ የነቀለኝ ስለሆነ የሚል መከራከሪያም አቅርበዋል።) ኑዛዜው ሊፈርስ ይገባል የሚል ነው።
የ#ሰበር ችሎቱ የተያዘውን ጉዳይ አስመልክቶ የሰጠው ውሳኔ እና የሐተታው ክፍል ከዚህ በታች ይነበባል
አመልካች ባለባቸው ጤና ችግር ምክንያት ስራዎችን በመስራት ወይም በሌላ በማናቸውም ምክንያት የራሳቸውን ገቢ ማግኘት እና ለኑሮ አስፈላጊ የሆኑ ወጪዎችን መሸፈን የማይችሉ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን ሟች ለክርክሩ መሰረት በሆነው ኑዛዜ ለተጠሪ በህይወት እስካሉ በውርስ ሀብቱ የመጠቀም መብት ባያስተላልፉ ኖሮ አመልካች የውርስ ድርሻውን በማግኘት ለኑሮ እና ለጤና አስፈላጊ የሆኑ ወጪዎችን ለመሸፈን ያስችላቸዋል፡፡ የሟችን ፍላጎት ለማስጠበቅ ሲባል ብቻ የአመልካች የከፋ ችግር እየታወቀ በኑዛዜ የተቀመጠው ገደብ መቀጠል አለበት የሚባል ከሆነ የአመልካችን በህይወት የመኖር መብት አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ ለሞራል ተቃራኒ ይሆናል፡፡ ተጠሪ በሰጡት መልስ የአመልካች ብቻ ሳይሆን የተጠሪም የጤና ችግር ከግምት ሊገባ ይገባል በሚል የሚከራከሩ ቢሆንም ተጠሪ ለክርክር መሰረት ከሆነው ንብረት ላይ 50% የሚስትነት ድርሻ ያላቸው ከመሆኑ አንጻር በኑዛዜው ላይ የተቀመጠው ገደብ አመልካችን በተመለከተ ብቻ ተፈጻሚነቱ ቢቀር በተጠሪ ላይ የሚደርስባቸው ጉዳት ከፍተኛ ወይም ለሞራል ተቃራኒ ነው ሊባል አይችልም፡፡
ሟች ለተጠሪ በህይወት እስካሉ የውርስ ድርሻቸውን የመጠቀም መብት በኑዛዜ አስተላልፈዋል፡፡ በኑዛዜው መሰረት የሟች ወራሾች ድርሻቸውን ማግኘት የሚችሉት ተጠሪ ከዚህ አለም በሞት ሲለዩ ብቻ ነው፡፡ ይህም ሟች ለወራሾቻቸው ያረጉት ኑዛዜ በሁኔታ ላይ የተመሰረተ (conditional legaty) ወይም በገደብ የተደረገ ኑዛዜ መሆኑን ያሳያል፡፡ በኑዛዜ የተጠቀሰው ሁኔታ ወይም በወራሾች ላይ በኑዛዜ የተደረገው ገደብ እንዳልተደረገ ሊቆጠር የሚችለው ግዴታው የማይቻል ወይም ለህግ ወይም ለመልካም ጠባይ ወይም ለሞራል ተቃራኒ ሆኖ ሲገኝ መሆኑን በፍ/ሕ/ቁጥር 879/1 ስር ተመልክቷል፡፡ በተጨማሪም በፍ/ሕ/ቁጥር 872 ስር ሟቹ በፊት ካደረገው ጋብቻ የተገኙ ተወላጆች ያሉት ከሆነ ለኋላኛው ባል ወይም ሚስት ጥቅም የተደረገ የኑዛዜ ቃል በዳኞች ሊቀነስ ወይም ሊሻር እንደሚችል ተመልከልቷል፡፡
እነዚህ ሁለት ድንጋጌዎች ሟች ከቀድሞ ትዳር የተፈሩ ልጆች እያሉ ለኋላኛው ሚስት ወይም ባል የተደረገ ኑዛዜ ከቀድሞ ትዳር የተወለዱትን ልጆች ጥቅም የሚጎዳ ከሆነ በተወላጆቹ ጠያቂነት ዳኞች ኑዛዜውን ለማሻሻል ወይም ሙሉ ለሙሉ ቀሪ ሊያደርጉ እንደሚችሉ፤ በተለይም ኑዛዜው በግዴታ ላይ የተመሰረተ ከሆነ እና ግዴታው ለህግ፣ ለሞራል ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ ከሆነ በኑዛዜው የተመለከተው ገደብ ወይም ግዴታ በኑዛዜው እንዳልተጻፈ ይቆጠራል፡፡ በእርግጥ እነዚህ ድንጋጌዎች ተግባራዊ ሲደረጉ በጥንቃቄ ሊሆን ይገባል፡፡ ምክንያቱም ኑዛዜ የተናዛዙን ፍላጎት መግለጫ እና ሟች ንብረቱን ለሚፈልገው ሰው የማስተላለፍበት አንዱ መንገድ በመሆኑ ኑዛዜው ሲቀነስ ወይም ሲሻሻል ወይም በኑዛዜ የተቀመጠው ገደብ እና ግዴታ ቀሪ ሲደረግ የተናዛዙን ፍላጎት እንዳይቃረን መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ በሌላ በኩል ኑዛዜው ላይ የተገለጸው ግዴታ ለመፈጸም የማይቻል ወይም ለህግ ወይም ለሞራል ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ መሆኑ በጥንቃቄ በዳኞች ተመርምሮ ግዴታው ሊፈጸም የማይችል ወይም ለህግ ወይም ለሞራል ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ ሆኖ ከተገኘ በኑዛዜ ላይ የተመለከተው ገደብ ወይም ግዴታ ቀሪ ሊሆን ይገባል፡፡