ለፌደራል ጥብቅና ሙያ ተፈታኞች የፈተና ውጤት
***********************
በፌደራል በማናቸውም ደረጃ ፍ/ቤቶች የተፈታኝ ጠበቆች ውጤት በአዋጅ ቁ.1249/2013 አንቀፅ 77 መሰረት በተቋቋመው የጥብቅና ሙያ የመግቢያ ፈተና ኮሚቴ Exam Committee ይፋ ተደርጓል:: የማለፊያ ነጥቡ 50 እና ከዚያ በላይ ውጤት ላስመዘገቡ መሆኑን እንገልፃለን::
የማለፊያ ነጥቡን ያስመዘገቡ ተፈታኞች በአዋጁ አንቀፅ 79 መሰረት ለተቋቋመው የጥብቅና ፈቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ Licensing Committee ሰነዶቻቸውን በማቅረብ የሚመረመር እና የጥብቅና ሙያን ለመቀላቀል መስፈርቱን ላሟሉት ባለሙያዎች የፌደራል የጥብቅና ፈቃድ የሚሰጣቸው ይሆናል::
የጠበቆች ማህበር የማለፊያ ውጤቱን ላገኙ ተፈታኞች እንኳን ደስ አላችሁ! እያለ መስፈርቱን አሟልታችሁ ፈቃድ የምትወስዱ ባለሙያዎች ለሀገራችን የህግ ስርአት መዳበር ከፍ ባለ ስነምግባር ሀላፊነታችሁን እንደትወጡ በማሳሰብም ጭምር ነው::
መረጃውን #share በማድረግ ላልደረሳቸው እንድታሳውቁ እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ የፌስቡክ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=LQQJ4d
የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ነሀሴ 15 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
***********************
በፌደራል በማናቸውም ደረጃ ፍ/ቤቶች የተፈታኝ ጠበቆች ውጤት በአዋጅ ቁ.1249/2013 አንቀፅ 77 መሰረት በተቋቋመው የጥብቅና ሙያ የመግቢያ ፈተና ኮሚቴ Exam Committee ይፋ ተደርጓል:: የማለፊያ ነጥቡ 50 እና ከዚያ በላይ ውጤት ላስመዘገቡ መሆኑን እንገልፃለን::
የማለፊያ ነጥቡን ያስመዘገቡ ተፈታኞች በአዋጁ አንቀፅ 79 መሰረት ለተቋቋመው የጥብቅና ፈቃድ ገምጋሚ ኮሚቴ Licensing Committee ሰነዶቻቸውን በማቅረብ የሚመረመር እና የጥብቅና ሙያን ለመቀላቀል መስፈርቱን ላሟሉት ባለሙያዎች የፌደራል የጥብቅና ፈቃድ የሚሰጣቸው ይሆናል::
የጠበቆች ማህበር የማለፊያ ውጤቱን ላገኙ ተፈታኞች እንኳን ደስ አላችሁ! እያለ መስፈርቱን አሟልታችሁ ፈቃድ የምትወስዱ ባለሙያዎች ለሀገራችን የህግ ስርአት መዳበር ከፍ ባለ ስነምግባር ሀላፊነታችሁን እንደትወጡ በማሳሰብም ጭምር ነው::
መረጃውን #share በማድረግ ላልደረሳቸው እንድታሳውቁ እንጠይቃለን::
መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርሷችሁ የፌስቡክ ገፃችንን በሚከተለው መስፈንጠሪያ ይቀላቀሉ::
https://www.facebook.com/ethiopianbarassociation?mibextid=LQQJ4d
የኢትዮዽያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ነሀሴ 15 ቀን 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ ፤
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የእርቅ ስምምነትን በተመለከተ 5 መሰረታዊ ጉዳዮች
1-በኢትዮጵያ ህግ ሁለት ዓይነት የእርቅ ስምምነቶች አሉ። በአስማሚና ያለአስማሚ የሚደረግ የእርቅ ስምምነት
2-ያለ አስማሚ የሚደረግ የእርቅ ስምምነት በአዋጅ ቁ. 1237/2013 አይገዛም።
3- ያለ አስማሚ ከፍርድ ቤት ውጭ የተደረገ የእርቅ ስምምነት እንደ ፍርድ ቤት ውሳኔ አስገዳጅነት ኖሮት አፈጻጸም ሊጠየቅበት አይችልም። የሚፈጸመው እንደ ማንኛውም ውል እንዲፈጸም ክስ በማቅረብ ነው፣
...እና ሌሎች መሰረታዊ ነጥቦች
https://youtu.be/Q60Ko65cmnE
1-በኢትዮጵያ ህግ ሁለት ዓይነት የእርቅ ስምምነቶች አሉ። በአስማሚና ያለአስማሚ የሚደረግ የእርቅ ስምምነት
2-ያለ አስማሚ የሚደረግ የእርቅ ስምምነት በአዋጅ ቁ. 1237/2013 አይገዛም።
3- ያለ አስማሚ ከፍርድ ቤት ውጭ የተደረገ የእርቅ ስምምነት እንደ ፍርድ ቤት ውሳኔ አስገዳጅነት ኖሮት አፈጻጸም ሊጠየቅበት አይችልም። የሚፈጸመው እንደ ማንኛውም ውል እንዲፈጸም ክስ በማቅረብ ነው፣
...እና ሌሎች መሰረታዊ ነጥቦች
https://youtu.be/Q60Ko65cmnE
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (TransparencyE TE)
"መኖር ማለት አለመሞት ከሆነ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እየኖረ ነው።
ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፣
ለዓላማ መቆም፣
ህሊናን አለመዘንጋት፣
ፍርድን አለማጓደል፣
ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርአያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው?" ዶክተር #ምህረት_ደበበ
⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️
#law #societies @lawsocieties
ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፣
ለዓላማ መቆም፣
ህሊናን አለመዘንጋት፣
ፍርድን አለማጓደል፣
ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርአያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው?" ዶክተር #ምህረት_ደበበ
⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️⁉️
#law #societies @lawsocieties
ከእነዚህ ውስጥ "በክርክር ውስጥ ክርክር [በመዝገብ ውስጥ መዝገብ]" አንደኛው ነው። በከሟች አባቴ በኪራይ የያዘውን የውርስ ሀብት ይመልስልኝ በሚል በቀረበ ክስ ላይ ተከሳሽ ቤቱን ከሟች በሽያጭ ውል እንዳገኘው መልስ ሲሰጥ የሚጸና የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል አለ ወይስ የለም? ብሎ ጭብጥ ይዞ ማከራከርና ውሳኔ መስጠት የሚራይ ውልን በሚመለከት የፍርድ ቤት መዝገብ ውስጥ ሌላ የሽያጭ ውል መዝገብ የመክፈት ያክል ነው።
https://youtu.be/EvGqeUjjOK0
https://youtu.be/EvGqeUjjOK0
ከሰራተኝነት ወደ አምራችነት!
ቀኑን ሙሉ በስራ ሲባክኑ መዋልና ምርታማነት ሁለት የተለያዩ ነገሮች ናቸው፡፡ አንዳንድ ሰዎች ቀኑን ሙሉ ወዲህና ወዲያ ስላሉ ብቻ ስኬታማ የሆኑ ይመስላቸዋል፡፡ ነገር ግን ቀኑን ሙሉ ስራ መስራት ማለት ውጤታማና ምርታማ መሆን ማለት አይደለም፡፡
ለምሳሌ፣ በአንዳንድ መስሪያ ቤቶች ውስጥ ሰራተኞች ብዙ ናቸው፣ አምራቾች ግን ጥቂት ናቸው፡፡ በግል ሕይወታችንም ቢሆን ተመሳሳይ ሁኔታ ሊከሰት ይችላል፡፡ ከጠዋት እስከማታ፣ ሳምንቱን ሙሉ ስነባክንና ስንሯሯጥ ውለንና ከርመን መጨረሻ ላይ ያመረትነው (ያከናወንነው) ነገር ከሌለ ጊዜያችንን በከንቱ አባክነናል፡፡
በጣም እየሰራን ወራትና አመታት አስቆጥረን ብዙም ለውጥ ካላየን ምናልባት ምክንያቱ የምንሰራው ስራ ምርታማ የመሆኑን ጉዳይ ስላላሰብንበት ይሆናል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ በሚገባ ማሰብ ማለት ሁሉን ነገር ከዋናው ዓላማችንና ከግባችን አንጻር መቃኘት ማለት ነው፡፡
ከሰራተኝነት ወደ አምራችነት ለመዘዋወር አንዱ መንገድ በየቀኑ የምንሰራቸውን ስራዎች ቅደም ተከተል ማውጣት ነው፡፡ ይህንን ተግባር ለምንድን ነው የምተገብረው? ሌላ ሊቀድም የሚገባው ስራ ይኖር ይሆን? እዚህ ቦታ ዛሬ የምሄደው ለምንድነው? ሌላ ቀን ብሄድ ምን ችግር አለበት? ይህ የማደርገው ነገር ማከናወን ከምፈልገው ከዋናው አላማዬ ጋር ምን ግንኙነት አለው? . . . እና የመሳሰሉትን ጥያቄዎች መጠየቅ እጅግ ወሳኝ ጉዳይ ነው፡፡
ሰራተኝነት ማለት የተገኘውንና ፊታችን የመጣውን ነገር ሁሉ ሲሰሩ መዋል ማለት ነው፣ አምራችነት ማለት ከአላማ አንጻር መስራት ማለት ነው፡፡ ሰራተኝነት ቢዚ ያደርገናል፣ አምራችነት ውጤታማ ያደርገናል፡፡ ሰራተኛ ሆነን አምራች ላንሆን እንችላለን፣ አምራች ሆነን ግን ሰራተኛ ላለመሆን አንችልም፡፡
ብዙ አጠናለሁ (ስራ) ውጤቴ (ምርት) ግን ጥሩ አይደለም . . . ብዙ አይነት ተግባሮች አከናውናለሁ (ስራ)፣ ነገር ግን የገቢዬ ምንጭ (ምርት) ግን አይጨምርም . . . ይኸው ብዙ ስደክም (ስራ) አመታት ሆነኝ፣ ሕይወቴ ግን ምንም ለውጥ የለውም (ምርት) . . . ብዙ ጓደኞች አሉኝ (ስራ)፣ ነገር ግን ከማንም ጋር የጠለቀና ውጤታማ ወዳጅነት እንደለኝ አይሰማኝም (ምርት) . . . ፡፡
ከላይ የተጠቀሱት አይነትና መሰል ስሜቶች ካሉብህ በሁኔታው በሚገባ አስብበት፡፡ ከሰራህ አይቀር ለምርታማነት ስራ፡፡ ከሮጥክ አይቀር ለማሸነፍ ሩጥ፡፡ ከለፋህ አይቀር ውጤት ለማግኘጥት ልፋ፡፡
Dr-Eyob-Mamo
ቀኑን ሙሉ በስራ ሲባክኑ መዋልና ምርታማነት ሁለት የተለያዩ ነገሮች ናቸው፡፡ አንዳንድ ሰዎች ቀኑን ሙሉ ወዲህና ወዲያ ስላሉ ብቻ ስኬታማ የሆኑ ይመስላቸዋል፡፡ ነገር ግን ቀኑን ሙሉ ስራ መስራት ማለት ውጤታማና ምርታማ መሆን ማለት አይደለም፡፡
ለምሳሌ፣ በአንዳንድ መስሪያ ቤቶች ውስጥ ሰራተኞች ብዙ ናቸው፣ አምራቾች ግን ጥቂት ናቸው፡፡ በግል ሕይወታችንም ቢሆን ተመሳሳይ ሁኔታ ሊከሰት ይችላል፡፡ ከጠዋት እስከማታ፣ ሳምንቱን ሙሉ ስነባክንና ስንሯሯጥ ውለንና ከርመን መጨረሻ ላይ ያመረትነው (ያከናወንነው) ነገር ከሌለ ጊዜያችንን በከንቱ አባክነናል፡፡
በጣም እየሰራን ወራትና አመታት አስቆጥረን ብዙም ለውጥ ካላየን ምናልባት ምክንያቱ የምንሰራው ስራ ምርታማ የመሆኑን ጉዳይ ስላላሰብንበት ይሆናል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ በሚገባ ማሰብ ማለት ሁሉን ነገር ከዋናው ዓላማችንና ከግባችን አንጻር መቃኘት ማለት ነው፡፡
ከሰራተኝነት ወደ አምራችነት ለመዘዋወር አንዱ መንገድ በየቀኑ የምንሰራቸውን ስራዎች ቅደም ተከተል ማውጣት ነው፡፡ ይህንን ተግባር ለምንድን ነው የምተገብረው? ሌላ ሊቀድም የሚገባው ስራ ይኖር ይሆን? እዚህ ቦታ ዛሬ የምሄደው ለምንድነው? ሌላ ቀን ብሄድ ምን ችግር አለበት? ይህ የማደርገው ነገር ማከናወን ከምፈልገው ከዋናው አላማዬ ጋር ምን ግንኙነት አለው? . . . እና የመሳሰሉትን ጥያቄዎች መጠየቅ እጅግ ወሳኝ ጉዳይ ነው፡፡
ሰራተኝነት ማለት የተገኘውንና ፊታችን የመጣውን ነገር ሁሉ ሲሰሩ መዋል ማለት ነው፣ አምራችነት ማለት ከአላማ አንጻር መስራት ማለት ነው፡፡ ሰራተኝነት ቢዚ ያደርገናል፣ አምራችነት ውጤታማ ያደርገናል፡፡ ሰራተኛ ሆነን አምራች ላንሆን እንችላለን፣ አምራች ሆነን ግን ሰራተኛ ላለመሆን አንችልም፡፡
ብዙ አጠናለሁ (ስራ) ውጤቴ (ምርት) ግን ጥሩ አይደለም . . . ብዙ አይነት ተግባሮች አከናውናለሁ (ስራ)፣ ነገር ግን የገቢዬ ምንጭ (ምርት) ግን አይጨምርም . . . ይኸው ብዙ ስደክም (ስራ) አመታት ሆነኝ፣ ሕይወቴ ግን ምንም ለውጥ የለውም (ምርት) . . . ብዙ ጓደኞች አሉኝ (ስራ)፣ ነገር ግን ከማንም ጋር የጠለቀና ውጤታማ ወዳጅነት እንደለኝ አይሰማኝም (ምርት) . . . ፡፡
ከላይ የተጠቀሱት አይነትና መሰል ስሜቶች ካሉብህ በሁኔታው በሚገባ አስብበት፡፡ ከሰራህ አይቀር ለምርታማነት ስራ፡፡ ከሮጥክ አይቀር ለማሸነፍ ሩጥ፡፡ ከለፋህ አይቀር ውጤት ለማግኘጥት ልፋ፡፡
Dr-Eyob-Mamo
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Alemwaza)
Where are the lawyers, the natural leaders in Ethiopia!?
Most of the greatest leaders and change agents in the world are Lawyers. The notable ones being Abraham Lincoln, Gandhi, Mandella, Barack Obama, even the President-Elect Joe-all Lawyers.
What about in Ethiopia? Lawyers are busy with rhetorics and opportunism while others play the game (of course, very badly). So, Comrades, it is time to live up to what the discipline is all about-leadership! Come out from your temporary refuge and lead the nation to leave some legacy behind. Or else, you will remain playing Low-year!
By Moges Zewdu Teshome
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Most of the greatest leaders and change agents in the world are Lawyers. The notable ones being Abraham Lincoln, Gandhi, Mandella, Barack Obama, even the President-Elect Joe-all Lawyers.
What about in Ethiopia? Lawyers are busy with rhetorics and opportunism while others play the game (of course, very badly). So, Comrades, it is time to live up to what the discipline is all about-leadership! Come out from your temporary refuge and lead the nation to leave some legacy behind. Or else, you will remain playing Low-year!
By Moges Zewdu Teshome
@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
የሕገ_መንግሥት_ጉዳዮች_አጣሪ_ጉባዔ_የጉዳዮች_አቀራረብና_አወሳሰን_መመሪያ.pdf
366.3 KB
Share 'የሕገ_መንግሥት_ጉዳዮች_አጣሪ_ጉባዔ_የጉዳዮች_አቀራረብና_አወሳሰን_መመሪያ.pdf'
የሰበር ችሎት በ2014 ዓ/ም /የቀበሌ ቤቶችን አስመልክቶ ከሰጣቸው ውሳኔዎች በሰ/መ/ቁ 228002 የቀድሞ አቋሙነሰ /በግልፅ ባይጠቀስም/ የሚቀይር ነው። በዚህ መዝገብ በተሰጠው የህግ ትርጉም ቤቱ የቀበሌ መሆኑን የሚያሳይ ቅፅ 003 እና 004 በሌሉበት ለረጅም ጊዜ በመንግስት አካል ተይዞ መቆየቱ ብቻ በመንግስት /በቀበሌ/ የተወረሰ ነው ሊያስብለው አይችልም።
https://youtu.be/Aj5YQCNrynI?feature=shared
https://youtu.be/Aj5YQCNrynI?feature=shared
YouTube
የመንግስት /ቀበሌ/ ቤቶች 5 መሰረታዊ የሰበር ውሳኔዎች
ልዩነታቸው አደናጋሪ የሆኑ 5 የህግ ቃላት
የጊዜ ገደብ እና ይርጋ፥ በጽሑድ መደረግና በጽሑፍ መረጋገጥ ያለበት ውል፥ የልዩነት ሀሳብ እና የመስማሚያ ሀሳብ፥ የውል መሰረዝ እና የውል መፍረስ፥ ሐራጅ እና ጨረታ
https://youtu.be/2KXflpkGQ6g
የጊዜ ገደብ እና ይርጋ፥ በጽሑድ መደረግና በጽሑፍ መረጋገጥ ያለበት ውል፥ የልዩነት ሀሳብ እና የመስማሚያ ሀሳብ፥ የውል መሰረዝ እና የውል መፍረስ፥ ሐራጅ እና ጨረታ
https://youtu.be/2KXflpkGQ6g
YouTube
ልዩነታቸው አደናጋሪ የሆኑ 5 የህግ ቃላት
የጊዜ ገደብ እና ይርጋ፥ በጽሑድ መደረግና በጽሑፍ መረጋገጥ ያለበት ውል፥ የልዩነት ሀሳብ እና የመስማሚያ ሀሳብ፥ የውል መሰረዝ እና የውል መፍረስ፥ ሐራጅ እና ጨረታ
ሰ.መ.ቁ 226490 ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ.ም
የወራሽነት ማስረጃ ከፍርድ ቤት የተሰጠው ሰው የመብት ጥያቄ ሲያቀርብ ሌላኛው ወራሽ የመውረስ መብት እንደሌለው ክርክር ለማቅረብ በቅድሚያ የወራሽነት ማስረጃውን ማሰረዝ አስፈላጊ አይደለም። ስለሆነም የወራሽነት ማስረጃ የተሰጠው ሰው የውርስ ድርሻውን ለማግኘት ባቀረበው ክስ ላይ የሟች ልጅ አይደለም ብሎ ለመቃወም በቅድሚያ የወራሽነት ማስረጃው እንዲሰረዝ አቤቱታ አቅርቦ ማሰረዝ አይጠበቅበትም። ወራሽነትን በማረጋግጥ የሚሰጥ የወራሽነት ማስረጃ በአመልካች ብቻ የቀረበውን የአንድ ወገን ማስረጃ በመቀበል የሚሰጥ ማስረጃ (Declaratory judgment) ለመክሰስ መብትና ጥቅም ያለው መሆኑን አሳይቶ የድርሻ ክፍፍል ጥያቄ ለማቅረብ በማስረጃነት የሚቀርብ፤ በማንኛውም ተዓማኒነት እና ክብደት ባለው ማስረጃ ሊስተባበል የሚችል ማስረጃ በመሆኑ ማስረጃው በተሰጠበት መዝገብ ላይ መብት ወይንም ጥቅሜን ይነካል በማለት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሠረት የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት አይደለም።
Via
#ethiolawtips
የወራሽነት ማስረጃ ከፍርድ ቤት የተሰጠው ሰው የመብት ጥያቄ ሲያቀርብ ሌላኛው ወራሽ የመውረስ መብት እንደሌለው ክርክር ለማቅረብ በቅድሚያ የወራሽነት ማስረጃውን ማሰረዝ አስፈላጊ አይደለም። ስለሆነም የወራሽነት ማስረጃ የተሰጠው ሰው የውርስ ድርሻውን ለማግኘት ባቀረበው ክስ ላይ የሟች ልጅ አይደለም ብሎ ለመቃወም በቅድሚያ የወራሽነት ማስረጃው እንዲሰረዝ አቤቱታ አቅርቦ ማሰረዝ አይጠበቅበትም። ወራሽነትን በማረጋግጥ የሚሰጥ የወራሽነት ማስረጃ በአመልካች ብቻ የቀረበውን የአንድ ወገን ማስረጃ በመቀበል የሚሰጥ ማስረጃ (Declaratory judgment) ለመክሰስ መብትና ጥቅም ያለው መሆኑን አሳይቶ የድርሻ ክፍፍል ጥያቄ ለማቅረብ በማስረጃነት የሚቀርብ፤ በማንኛውም ተዓማኒነት እና ክብደት ባለው ማስረጃ ሊስተባበል የሚችል ማስረጃ በመሆኑ ማስረጃው በተሰጠበት መዝገብ ላይ መብት ወይንም ጥቅሜን ይነካል በማለት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሠረት የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት አይደለም።
Via
#ethiolawtips