አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
በተሽከርካሪ ሠው በቸልተኝነት ግድያ የተጠረጠረ ሠው የሚከሰሰው በወንጀል ህግ አንቀፅ 543(2) ወይም አንቀፅ543(3) የሚለውን ለመለየት በእግረኛ መንገድ ዜብራ ምልክት መኖር አለመኖሩ አንድ መለያ ነጥብ ነው።ስለሆም ዜብራ ከሌለ በ አንቀፅ 543(2) ድንጋጌ ላይ ያርፋል።

ሠበር ውሳኔ ቁጥር 230508 ነሀሴ 30 ቀን 2014 ዓ.ም
መልስ የማቅረብ መብት መታለፍ ውጤት ሰ/መ/ቁ. 188331

የመከላከያ መልስ የማቅረብ መብቱ የታለፈበት ተከራካሪ ክሱ በሚሰማበት ሆነ በሙግት ጊዜ ማስረጃ የማቅረብ መብቱን ያጣል።
#Click Ethiopian Laws
Africa is leading, Ethiopia is on top

The world’s 10 fastest growing airline brands for 2023:

1. Ethiopian Airlines 🇪🇹
2. Vueling (Spain) 🇪🇸
3. United Airlines
4. China Southern 🇨🇳
5. American Airlines 🇺🇸
6. Korean 🇰🇷
7. Turkish 🇹🇴
8. China Eastern 🇨🇳
9. Alaska 🇺🇸
10.Qatar 🇶🇦

Source: @BrandFinance

Follow National Belt
Federal Income Tax Explanatory Notes.docx
321.9 KB
የኢትዮጵያ የገቢ ግብር ማብራሪያ ፅሁፍ
Ethiopian Federal Income Tax Explanatory Notes
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer and Consultant)
የማስረጃ ህግና ህገ-መንግስቱ.pdf
15 MB
The 1995 FDRE Constitution Minutes - Part One (2).pdf
26.3 MB
የህገመንግስት ኮሚሽን ከ1ኛ-88ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ ጥራዝ
  #አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
The 1995 FDRE Constitution Minutes - Part Two (2).pdf
38.1 MB
የህገመንግስት ኮሚሽን ከ1ኛ-88ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ ጥራዝ
  #አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
procurement_directive_english (1).pdf
416.3 KB
Share 'procurement_directive_english (1).pdf'
ጋብቻ በአንደኛው ተጋቢ ሞት ምክንያት በፈረሰ ጊዜ የጋራም ሆነ የግል ንብረት በምን ያህል ጊዜ ውስጥ መጠየቅ እንዳለበት

በፍ/ብ/ህ/ቁ. 1677 መሠረት በቁ. 1845 ላይ የተቀመጠው #የ10_ዓመት ይርጋ ተፈፃሚ ስለመሆኑ፣

የፍ/ብ/ህ/ቁ. 1677፣ 1845   * ቅፅ-4 መ/ቁ 17937

ጋብቻ ልዩ ባህርይ ቢኖረውም ከሁለቱም ተጋቢዎች ስምምነት የሚመነጭ መብትና ግዴታም የሚጥል በመሆኑ በቤተሰብ ሕግ ግልጽ ድንጋጌ ሣይኖር ሲቀር በውል ሕግ መርሆች ወይም ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ማድረግ የውል ሕግ አንቀጽ 1677ም የሚፈቅደው ነው:: ይኸው ድንጋጌ «ግዱታዎቹ ከውል የተገኙ ባይሆኑም የዚህ አንቀፅ ደንቦች ይፈፀሙባቸዋል» በማለት ይደነግጋል፡፡ የባልና ሚስት የንብረት ክርክር የተለየ የይርጋ ጊዜ ስለሌለው በዚህ ድንጋጌ መሠረት የውል ሕግ የይርጋ ድንጋጌዎች እንዲገዛ ማድረግ ተገቢ ነው:: የውል ሕግ ይርጋ አጠቃላይ ድንጋጌ በአንቀፅ 1845 እንደተገለፀው በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር 10 ዓመት ነው፡፡

አውራሽ/ሟች/ በህይወት እያለ ከይዞታ ቦታው ላይ ለሌላ ሠው ቤት እንዲሠራ ፈቅዶ ቢሰጠው ሟች በሚሞትበት ጊዜ በሟች ፈቃድ ቤት የሠራው የቤቱ ባለቤት እንደሚሆንና ከሌላው ቦታ ጋር ሆኖ የውርስ ክፍል የሚሆን ስላለመሆኑ፣ የፍ/ህ/ቁ. 826/2/ እና 1179/1/። ሰ/መ/ቁ-96628  ቅፅ-17.
በመሆኑም ፈቅዶ የሰጠው ሟች የቦታውን መብት ለባለ ሀብቱ እያስተላለፈ /እያጠ/ ስለሆነ በፍ/ብ/ህ/ቁ/826/2/ መሰረት አውራሻቸው የሌለው መብት ለወራሾች ሊተላለፍ የሚችልበት የሕግ መሠረት የለም፡፡በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1179(1) መሠረት ባለመብት የሚሆነው አውራሽ ሳይቃወመው በራሱ ወጭ በሠራቸው ቤቶችና ቤቶቹ በተሰሩበት ወይም ባረፉበት ቦታ ላይ ብቻ ይሆናል ።ይህ ቦታም የውርስ ሀብት ክፍል በሆኑ ንብረቶቹ ውስጥ ሊካተት አይችልም ።
  #አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
በግብይት_የተገኘ_ንብረት_የግል_ይባልልኝ.pdf
76.3 KB
ባልና ሚስት ከትዳር በፊት ያፈሯቸው ወይም ከትዳር በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ ያገኟቸው ንብረቶች የግል ንብረታቸው ሆነው ይቀራሉ፡፡ እንዲሁም ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ ከተጋቢዎች አንዱ የግል ሀብቱን ለውጦ፤ ንብረቱን ሸጦ ወይም በግል ገንዘቡ የሚያገኘው ገንዘብ ወይም ንብረት የግል ንብረቱ ይሆናል፡፡
ነገር ግን ከላይ በተገለጸው መልኩ በግብይት /ንብረት በመሸጥ፤ በመለወጥ ወይም በግል ገንዘብ በመግዛት/ የተገኘ ንብረት የግል ንብረት የሚሆነው ንብረቱን በግብይት ያገኘው ተጋቢ ይህ ንብረት የግል ይባልልኝ ብሎ ለፍርድ ቤት ጥያቄ ሲቀርብ እና ጥያቄው በፍርድ ቤት ውሳኔ መሠረት ተቀባይነት ሲያገኝ ብቻ ነው፡፡ ካልሆነ ይህ የግል ንብረት ይሆን የነበረው በግብይት የተገኘ ንብረት የጋራ ንብረት እንሆነ የሕግ ግምት ይወሰዳል፡፡
በግብይት የተገኘ ንብረት የግል ይባልልኝ በሚል የሚቀርብ ማመልከቻ ከዚህ በታች በተገለጸው ፎርም የሚቀርብ ሲሆን ጋብቻው በተፈጸመበት አከባቢ በሚገኘው ወይም በተጠሪ የመኖሪያ አድራሻ አከባቢ ለሚያስችለው ፍርድ ቤት ይቀርባል፡፡ አመልካች በግብይት የግል ንብረት ያፈራው ተጋቢ ሲሆን ተጠሪ ማለት ደግሞ ሌላኛው ተጋቢ ነው፡፡
https://t.me/lawsocieties