Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
#ሰበር #መረጃ
የመንግስት አገልግሎቶች። ግለሰቦች እና ቢዝነሶች ብዙ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ወይም ድረ-ገጾችን ሳይጎበኙ ሁሉንም አስፈላጊ የመንግስት አገልግሎቶችን በአንድ ቦታ በዚህ ዌብሳይት ማግኘት ይችላሉ።
ይህ ድረ-ገጽ የመንግስት አገልግሎቶችን እና መስፈርቶቻቸውን ከነ ሙሉ መረጃው ትክክለኛ በዌብሳይቱ ጨምሮ በግልፅ በአንድ ቦታ በማሳየት የመጀመሪያው የአገራችን የመረጃ መዕከል በመሆን ተመራጭ ከመሆኑ በላይ የመረጃ መብትን በማሳለጥ ጊዜን ለመቆጠብ ይረዳል።
ጊዜዎን ይቆጥቡ
ዋናው ነገር መረጃ ነው!
visit
one-stop government services website
https://entrustconsult.com/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የመንግስት አገልግሎቶች። ግለሰቦች እና ቢዝነሶች ብዙ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ወይም ድረ-ገጾችን ሳይጎበኙ ሁሉንም አስፈላጊ የመንግስት አገልግሎቶችን በአንድ ቦታ በዚህ ዌብሳይት ማግኘት ይችላሉ።
ይህ ድረ-ገጽ የመንግስት አገልግሎቶችን እና መስፈርቶቻቸውን ከነ ሙሉ መረጃው ትክክለኛ በዌብሳይቱ ጨምሮ በግልፅ በአንድ ቦታ በማሳየት የመጀመሪያው የአገራችን የመረጃ መዕከል በመሆን ተመራጭ ከመሆኑ በላይ የመረጃ መብትን በማሳለጥ ጊዜን ለመቆጠብ ይረዳል።
ጊዜዎን ይቆጥቡ
ዋናው ነገር መረጃ ነው!
visit
one-stop government services website
https://entrustconsult.com/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
Attention all aspiring entrepreneurs and business owners in Ethiopia! Are you struggling with navigating the complex world of government regulations and bureaucracy? Look no further! Our consulting services specialize in helping individuals start their own businesses and guide established businesses through the maze of red tape. Let us help you achieve success in your entrepreneurial journey. Contact us today to learn more! #Entrepreneurship #BusinessConsulting #Ethiopia
ጊዜዎን ይቆጥቡ
ዋናው ነገር መረጃ ነው!
visit
one-stop government services website
https://entrustconsult.com/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
https://t.me/EntrustConsultant
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0p21MDMjtXcbAwq5snYVMAD7GWSskLMAGNyquzttKMzbNt8S266T75kymBNm8GTDxl&id=100075827601389&mibextid=Nif5oz
ጊዜዎን ይቆጥቡ
ዋናው ነገር መረጃ ነው!
visit
one-stop government services website
https://entrustconsult.com/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
https://t.me/EntrustConsultant
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0p21MDMjtXcbAwq5snYVMAD7GWSskLMAGNyquzttKMzbNt8S266T75kymBNm8GTDxl&id=100075827601389&mibextid=Nif5oz
Telegram
Entrust Consult 📗ኢንትረስት
Consulting on HR
With a one-stop government services website, Individuals and businesses can access all necessary government services in one place without having to visit multiple government offices or websites.
consultantentrust@gmail.com
With a one-stop government services website, Individuals and businesses can access all necessary government services in one place without having to visit multiple government offices or websites.
consultantentrust@gmail.com
Forwarded from Entrust Consult 📗ኢንትረስት
Attention business owners!
Are you struggling with obtaining work permits, residency permits, driving licenses, and business licenses for your workers? Look no further! Our business consulting services provide assistance in these areas and more, including developing business plans, conducting market research, fundraising, and strategic decision-making. Don't let administrative tasks hold back your business growth. Contact us today to learn how we can help! #businessconsulting #administrativetasks #businessgrowth
#Entrepreneurship #BusinessConsulting #Ethiopia
ጊዜዎን ይቆጥቡ
ዋናው ነገር መረጃ ነው!
visit
one-stop government services website
https://entrustconsult.com/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
https://t.me/EntrustConsultant
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0p21MDMjtXcbAwq5snYVMAD7GWSskLMAGNyquzttKMzbNt8S266T75kymBNm8GTDxl&id=100075827601389&mibextid=Nif5oz
Are you struggling with obtaining work permits, residency permits, driving licenses, and business licenses for your workers? Look no further! Our business consulting services provide assistance in these areas and more, including developing business plans, conducting market research, fundraising, and strategic decision-making. Don't let administrative tasks hold back your business growth. Contact us today to learn how we can help! #businessconsulting #administrativetasks #businessgrowth
#Entrepreneurship #BusinessConsulting #Ethiopia
ጊዜዎን ይቆጥቡ
ዋናው ነገር መረጃ ነው!
visit
one-stop government services website
https://entrustconsult.com/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
https://t.me/EntrustConsultant
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0p21MDMjtXcbAwq5snYVMAD7GWSskLMAGNyquzttKMzbNt8S266T75kymBNm8GTDxl&id=100075827601389&mibextid=Nif5oz
Telegram
Entrust Consult 📗ኢንትረስት
Consulting on HR
With a one-stop government services website, Individuals and businesses can access all necessary government services in one place without having to visit multiple government offices or websites.
consultantentrust@gmail.com
With a one-stop government services website, Individuals and businesses can access all necessary government services in one place without having to visit multiple government offices or websites.
consultantentrust@gmail.com
የሰ/መ/ቁ 59085 ቅፅ 12፡-
በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 323/2/ የተጠቀሰው የይግባኝ ማቅረቢያ የይርጋ ጊዜ በማንኛውም ሁኔታ ቢሆን ፍርድ በተፈረደ በ 60 ቀን ጊዜ ውስጥ መሆን ይኖርበታል የሚባል ከሆነ ተከራካሪው ወገን ግልባጭ በመጠየቅና በማግኘት ረገድ ያሳየው ጉድለት ሳይኖር ፍ/ቤቶች ባለባቸው አሰራር ምክንያት የባከነ ጊዜ ሁሉ በስሌት ውሰጥ የሚገባ ሆኖ ስለሚገኝ ትርጉም ያስፈልገዋል፡፡በመሆኑም የሰነ-ስርዓት ህጉ ግብ መሰረት ተደረጎ ሲተረጎም ፍርድ እንደተፈረደበት ይግባኝ እንደሚጠይቅ ገልፆ የይግባኝ መጠየቂያ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የመዝገብ ግልባጭ እስከሚሰጠው ድረስ ያለው ጊዜ የይግባኝ ማቅረቢያ ተብሎ ከተቀመጠው 60 ቀን ስሌት ውስጥ ሊካተት አይገባም፡፡በፍርድ ቤቱ አሰራር የባከነ ጊዜ ከይግባኝ ጠያቂው አቅም ውጭ የሆነና እንደበቂ ምክንያት ሰለሚቆጠር የይግባኝ ጊዜ እንዳለፈበት በይግባኝ ማስፈቀጃ አቤቱታ አማካኝነት ይግባኙን እንዲያቀርብ ያድርግ የሚለውን መስመር መከተል ይኖርብናል እንዳይባል ከላይ እንደተጠቀሰው አስቀድሞ ውጤቱ ለሚታወቅ ጉዳይ ትርጉም አልባ የሆነ ስርዓት እንዲፈፀም ለማድረግ ብቻ ከሚሆን በቀር ተግባራዊ ውጤት የሚያስከትል ሆኖ አይገኝም፡፡ስለሆነም በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 323/2/ የተመለከተው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ይሰላ ከተባለ ፍርዱ ከተፈረደበት ቀን እና ይግባኝ ጠያቂው የይግባኝ አቤቱታ ሊያቀርብ እንደሚፈልግ ገልፆ የመዝገብ ግልባጭ በጠየቀበት ጊዜ መካከል የባከነ ጊዜ ፣የመዝገብ ግልባጭ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ የይግባኝ አቤቱታውን አዘጋጀቶ ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት እስካቀረበበት ድረስ የባከነውንም ጊዜ በማስላትና በመደመር 60 ቀን ማለፉና አለማለፉ እንዲለይ በማድረግ ሊሆን ይገባል ፡፡
(ሄኖክ ታዬ)
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 323/2/ የተጠቀሰው የይግባኝ ማቅረቢያ የይርጋ ጊዜ በማንኛውም ሁኔታ ቢሆን ፍርድ በተፈረደ በ 60 ቀን ጊዜ ውስጥ መሆን ይኖርበታል የሚባል ከሆነ ተከራካሪው ወገን ግልባጭ በመጠየቅና በማግኘት ረገድ ያሳየው ጉድለት ሳይኖር ፍ/ቤቶች ባለባቸው አሰራር ምክንያት የባከነ ጊዜ ሁሉ በስሌት ውሰጥ የሚገባ ሆኖ ስለሚገኝ ትርጉም ያስፈልገዋል፡፡በመሆኑም የሰነ-ስርዓት ህጉ ግብ መሰረት ተደረጎ ሲተረጎም ፍርድ እንደተፈረደበት ይግባኝ እንደሚጠይቅ ገልፆ የይግባኝ መጠየቂያ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የመዝገብ ግልባጭ እስከሚሰጠው ድረስ ያለው ጊዜ የይግባኝ ማቅረቢያ ተብሎ ከተቀመጠው 60 ቀን ስሌት ውስጥ ሊካተት አይገባም፡፡በፍርድ ቤቱ አሰራር የባከነ ጊዜ ከይግባኝ ጠያቂው አቅም ውጭ የሆነና እንደበቂ ምክንያት ሰለሚቆጠር የይግባኝ ጊዜ እንዳለፈበት በይግባኝ ማስፈቀጃ አቤቱታ አማካኝነት ይግባኙን እንዲያቀርብ ያድርግ የሚለውን መስመር መከተል ይኖርብናል እንዳይባል ከላይ እንደተጠቀሰው አስቀድሞ ውጤቱ ለሚታወቅ ጉዳይ ትርጉም አልባ የሆነ ስርዓት እንዲፈፀም ለማድረግ ብቻ ከሚሆን በቀር ተግባራዊ ውጤት የሚያስከትል ሆኖ አይገኝም፡፡ስለሆነም በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ 323/2/ የተመለከተው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ይሰላ ከተባለ ፍርዱ ከተፈረደበት ቀን እና ይግባኝ ጠያቂው የይግባኝ አቤቱታ ሊያቀርብ እንደሚፈልግ ገልፆ የመዝገብ ግልባጭ በጠየቀበት ጊዜ መካከል የባከነ ጊዜ ፣የመዝገብ ግልባጭ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ የይግባኝ አቤቱታውን አዘጋጀቶ ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት እስካቀረበበት ድረስ የባከነውንም ጊዜ በማስላትና በመደመር 60 ቀን ማለፉና አለማለፉ እንዲለይ በማድረግ ሊሆን ይገባል ፡፡
(ሄኖክ ታዬ)
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Statement of the Problem
በጥናት ስራ ወቅት #ትክክለኛውን (Significant Problem) በርዕሰ ሀሳቡ ውስጥ ማመልከት አስፈላጊም ፈታኝም ነው። ብዙ ተማሪዎች በጥናታቸው ማረጋገጥ የፈለጉትን ጭብጥ በግልጽ ለመዘርዘር ይቸገራሉ።
ለአብዛኞች የርዕስ ምንጭ ኢንተርኔት ነው! እኔ በግሌ ከመማሪያ መፅሃፎቻችሁ፤ ከስራ ልምዶቻችሁ፤ ከምትመለከቱት ሁኔታ፤ ከግል ፍላጎቶቻችሁ በመነሳት የምትችሉትን፤ ዳታ የሚገኝበትን እና የእናንተ የሆነ (Orginal)/በሌሎች የተሰራም የርዕስ ሃሳብ ከሆነ ከቀደሙ ስራዎች የተለየ አተያይ ያለው ጥናት ብትሰሩ ጥሩ ነው።
#ለምሳሌ፦ አንድ ሰው ይደውል እና ርዕሴ "The #impact of unemployment on household welfare" ነው ይላል! ታዲያ በጥናት ማረጋገጥ የፈለከው ጉዳይ ምንድን ነው? ሲባል "ስራ አጥነት ለቤተሰብ መሰረታዊ ፍላጎቶችን ለሟሟላት ያለው ጫና" ይላል። ልብ በሉ Impact በአማርኛ ትርጓሜው #ጫና ነው እያለ ነው!
ከላይ ያለውን ምሳሌ ተከትሎ አጥኚው ስራ አጥ መሆን ያለውን #አሉታዊ_ጫና (Negative Impact) ሊፈልግ ነው ማለት ነው። ከዛ ስራ አጥ መሆን ገቢ እንዳይኖር ስለሚያደርግ ቤተሰቡ ድሃ ይሆናል/ይራባል (Research Hypothesis) የሚል አይነት ውጤት በመፈለግ ላይ ይሆናል ትኩረቱ (ሂደቱን ልብ ላይለው ይችላል)።
እዚህ ጋር ሁለት ትኩረት የሚፈልጉ ጉዳዮች አሉ፦
#አንደኛው፦ የጥናቱን ውጤት ዳታ ሰብስቦ ውጤት ከመተንተኑ በፊት ወደ እርግጠኝነት የቀረበ ግምት እያስቀመጠ ነው። ስለዚህ ምን አልባት ጥናቱ ሲጠናቀቅ የጥናቱ ውጤት ስራ አጥ መሆን መሰረታዊ (Significant) ችግር ቤተሰቦች ላይ አይፈጥርም! የሚል ከሆነ፡ እንዴት ብሎ? ለመቀበል በመቸገር ውጤት ወደ መለወጥ (Manipulation) ሊገባ ይችላል።
አስታውሱ ጥናት ማለት ከሚታወቅ መነሻ ወደ የማይታወቅ እውነት መሄድ ነው "Known To Unknown" ምን ማለት ነው? በላይኛው ምሳሌ አጥኝው ጥናት ከመጀመሩ በፊት ስራ አጥነት ተፅኖ እንዳለው ያውቃል። ነገር ግን #በዳታ እስካላረጋገጠ ድረስ ስራ አጥነት እንዴት (Negative/Positive? እና በምን ያህል ጥልቀት? (Significance Level) ተፅኖ እንዳለው ማወቅ አይችልም (መላምት ወይም Hypothesis ማስቀመጥ ግን ይችላል!)።
#ለምሳሌ፦ አንድ Independent Variable በጥናት ማረጋገጥ የተፈለገውን ውጤት (Dependent Variable) 89% ያህል ተፅኖ የመፍጠር አቅም ቢኖረው፡ እውነት ነው ተፅኖ አለው! ነገር ግን መሰረታዊ (Significant) የችግሩ መንስሄ አይደለም፡፡ ለዚህ ሲባል ነው በአብዛኛው በ90%, 95%, 99% አስተማማኝነት (Significance Level) ድረስ ብቻ የምትተነትኑት #ተፅኖ እና #መሰረታዊ_ተፅኖ የሚለውን ለመለየት ነው።
ማህበራዊ ሳይንስ ጥናት የምትሰሩ ተማሪዎች ዝቅተኛው 90% አስተማማኝነት (Significance Level) ቢፈቀድም የተፈጥሮ ሳይንስ ነክ ጥናት ለምትሰሩ ዝቅተኛው ከ95% አስተማማኝነት (Significance level) በታች እንዲሆን አትመከሩም።
በማህበራዊ ሳይንስ እስከ 90% Significance level ለምን ተፈቀደ? ካላችሁ በአብዛኛው በማህበራዊ ሳይንስ #ባህሪያዊ ጥናት (Quasi-Experimental) ስለሚከናወን ውጪያዊ ተፅኖዎችን ለመቆጣጠር ስለሚያስቸግር ሲሆን በተፈጥሮ ሳይንስ Variable በአብዛኛው ከተፅኖ ነፃ ስለሚሆኑ ወደ ትክክለኛነት የቀረቡ የመሆን እድል ይጠበቅባቸዋል (#ለምሳሌ፦ መድሃኒት የማዳን አቅሙ በጥናት ከ95% በላይ የተረጋገጠ መሆኑን ማሳየት ይገባል እንደማለት ነው)። #ለምሳሌ፦ በማህበራዊ ሳይንስ ጥናት ድሃ የመሆንን 90% ምክንያት ለመግለጽ እንኳን ፈታኝ ነው።
#ሁለተኛው፦ Impact, Effect, Determinant.....ብሎ የጀመረ ርዕሰ አሉታዊ (Negative) ችግር እየለየ ነው ብሎ ማለት አይደለም። የአንድ ጉዳይ ተፅኖ/Impact እያጠናቹ ነው ማለት መልካምም መጥፎም ተፅኖ ነው እያረጋገጣችሁ ያላችሁት። ምክንያቱም የውጤት ዝርዝራችሁ ላይ ቤታ ወይም ኮፊሸንት ሲነበብ Negative ወይም Positive እና የሚያወጣው ተፅዕኖው አሉታዊም አዎንታዊም ነው እያላችሁ ነው።
#ለምሳሌ፦ አንድ ሰው በንግግሩ "ስራ ማጣቴ በህይወቴ Impact ፈጥሮብኛል" ቢል! ወዲያው ማመን የምትጀምሩት #ጉዳት ፈጥሮብኛል (ተርቢያለሁ፤ ተስፋ አስቆርጦኛል፤ ወዘተ) ማለቱን ነው እንጂ "ስራ አጥ መሆኔ የተሻለ የህይወት አረዳድ ሰጥቶኛል ወይም የፈጠራ ሃሳብ እንዳመነጭ አግዞኛል" እያላቹ እንደሆነ አትገምቱም። ነገር ግን ጥናት ስትሰሩ የተፅኖ ትርጉም እናንተ ሳትሆኑ ዳታው ነው አዎንታዊ/አሉታዊ ወይም Negative/Positive ማለት ያለበት።
በተመሳሳይ የጥናት ሀተታ ወይም Statement of the Problem ስታስቀምጡ ስለምታጠኑት ጉዳይ ችግር እየዘረዘራችሁ ሳይሆን የጥናታችሁን የቀደመ አዎንታዊ እና አሉታዊ ተፅኖ እያሳያችሁ ነው።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
በጥናት ስራ ወቅት #ትክክለኛውን (Significant Problem) በርዕሰ ሀሳቡ ውስጥ ማመልከት አስፈላጊም ፈታኝም ነው። ብዙ ተማሪዎች በጥናታቸው ማረጋገጥ የፈለጉትን ጭብጥ በግልጽ ለመዘርዘር ይቸገራሉ።
ለአብዛኞች የርዕስ ምንጭ ኢንተርኔት ነው! እኔ በግሌ ከመማሪያ መፅሃፎቻችሁ፤ ከስራ ልምዶቻችሁ፤ ከምትመለከቱት ሁኔታ፤ ከግል ፍላጎቶቻችሁ በመነሳት የምትችሉትን፤ ዳታ የሚገኝበትን እና የእናንተ የሆነ (Orginal)/በሌሎች የተሰራም የርዕስ ሃሳብ ከሆነ ከቀደሙ ስራዎች የተለየ አተያይ ያለው ጥናት ብትሰሩ ጥሩ ነው።
#ለምሳሌ፦ አንድ ሰው ይደውል እና ርዕሴ "The #impact of unemployment on household welfare" ነው ይላል! ታዲያ በጥናት ማረጋገጥ የፈለከው ጉዳይ ምንድን ነው? ሲባል "ስራ አጥነት ለቤተሰብ መሰረታዊ ፍላጎቶችን ለሟሟላት ያለው ጫና" ይላል። ልብ በሉ Impact በአማርኛ ትርጓሜው #ጫና ነው እያለ ነው!
ከላይ ያለውን ምሳሌ ተከትሎ አጥኚው ስራ አጥ መሆን ያለውን #አሉታዊ_ጫና (Negative Impact) ሊፈልግ ነው ማለት ነው። ከዛ ስራ አጥ መሆን ገቢ እንዳይኖር ስለሚያደርግ ቤተሰቡ ድሃ ይሆናል/ይራባል (Research Hypothesis) የሚል አይነት ውጤት በመፈለግ ላይ ይሆናል ትኩረቱ (ሂደቱን ልብ ላይለው ይችላል)።
እዚህ ጋር ሁለት ትኩረት የሚፈልጉ ጉዳዮች አሉ፦
#አንደኛው፦ የጥናቱን ውጤት ዳታ ሰብስቦ ውጤት ከመተንተኑ በፊት ወደ እርግጠኝነት የቀረበ ግምት እያስቀመጠ ነው። ስለዚህ ምን አልባት ጥናቱ ሲጠናቀቅ የጥናቱ ውጤት ስራ አጥ መሆን መሰረታዊ (Significant) ችግር ቤተሰቦች ላይ አይፈጥርም! የሚል ከሆነ፡ እንዴት ብሎ? ለመቀበል በመቸገር ውጤት ወደ መለወጥ (Manipulation) ሊገባ ይችላል።
አስታውሱ ጥናት ማለት ከሚታወቅ መነሻ ወደ የማይታወቅ እውነት መሄድ ነው "Known To Unknown" ምን ማለት ነው? በላይኛው ምሳሌ አጥኝው ጥናት ከመጀመሩ በፊት ስራ አጥነት ተፅኖ እንዳለው ያውቃል። ነገር ግን #በዳታ እስካላረጋገጠ ድረስ ስራ አጥነት እንዴት (Negative/Positive? እና በምን ያህል ጥልቀት? (Significance Level) ተፅኖ እንዳለው ማወቅ አይችልም (መላምት ወይም Hypothesis ማስቀመጥ ግን ይችላል!)።
#ለምሳሌ፦ አንድ Independent Variable በጥናት ማረጋገጥ የተፈለገውን ውጤት (Dependent Variable) 89% ያህል ተፅኖ የመፍጠር አቅም ቢኖረው፡ እውነት ነው ተፅኖ አለው! ነገር ግን መሰረታዊ (Significant) የችግሩ መንስሄ አይደለም፡፡ ለዚህ ሲባል ነው በአብዛኛው በ90%, 95%, 99% አስተማማኝነት (Significance Level) ድረስ ብቻ የምትተነትኑት #ተፅኖ እና #መሰረታዊ_ተፅኖ የሚለውን ለመለየት ነው።
ማህበራዊ ሳይንስ ጥናት የምትሰሩ ተማሪዎች ዝቅተኛው 90% አስተማማኝነት (Significance Level) ቢፈቀድም የተፈጥሮ ሳይንስ ነክ ጥናት ለምትሰሩ ዝቅተኛው ከ95% አስተማማኝነት (Significance level) በታች እንዲሆን አትመከሩም።
በማህበራዊ ሳይንስ እስከ 90% Significance level ለምን ተፈቀደ? ካላችሁ በአብዛኛው በማህበራዊ ሳይንስ #ባህሪያዊ ጥናት (Quasi-Experimental) ስለሚከናወን ውጪያዊ ተፅኖዎችን ለመቆጣጠር ስለሚያስቸግር ሲሆን በተፈጥሮ ሳይንስ Variable በአብዛኛው ከተፅኖ ነፃ ስለሚሆኑ ወደ ትክክለኛነት የቀረቡ የመሆን እድል ይጠበቅባቸዋል (#ለምሳሌ፦ መድሃኒት የማዳን አቅሙ በጥናት ከ95% በላይ የተረጋገጠ መሆኑን ማሳየት ይገባል እንደማለት ነው)። #ለምሳሌ፦ በማህበራዊ ሳይንስ ጥናት ድሃ የመሆንን 90% ምክንያት ለመግለጽ እንኳን ፈታኝ ነው።
#ሁለተኛው፦ Impact, Effect, Determinant.....ብሎ የጀመረ ርዕሰ አሉታዊ (Negative) ችግር እየለየ ነው ብሎ ማለት አይደለም። የአንድ ጉዳይ ተፅኖ/Impact እያጠናቹ ነው ማለት መልካምም መጥፎም ተፅኖ ነው እያረጋገጣችሁ ያላችሁት። ምክንያቱም የውጤት ዝርዝራችሁ ላይ ቤታ ወይም ኮፊሸንት ሲነበብ Negative ወይም Positive እና የሚያወጣው ተፅዕኖው አሉታዊም አዎንታዊም ነው እያላችሁ ነው።
#ለምሳሌ፦ አንድ ሰው በንግግሩ "ስራ ማጣቴ በህይወቴ Impact ፈጥሮብኛል" ቢል! ወዲያው ማመን የምትጀምሩት #ጉዳት ፈጥሮብኛል (ተርቢያለሁ፤ ተስፋ አስቆርጦኛል፤ ወዘተ) ማለቱን ነው እንጂ "ስራ አጥ መሆኔ የተሻለ የህይወት አረዳድ ሰጥቶኛል ወይም የፈጠራ ሃሳብ እንዳመነጭ አግዞኛል" እያላቹ እንደሆነ አትገምቱም። ነገር ግን ጥናት ስትሰሩ የተፅኖ ትርጉም እናንተ ሳትሆኑ ዳታው ነው አዎንታዊ/አሉታዊ ወይም Negative/Positive ማለት ያለበት።
በተመሳሳይ የጥናት ሀተታ ወይም Statement of the Problem ስታስቀምጡ ስለምታጠኑት ጉዳይ ችግር እየዘረዘራችሁ ሳይሆን የጥናታችሁን የቀደመ አዎንታዊ እና አሉታዊ ተፅኖ እያሳያችሁ ነው።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ከትርፍ ድርሻ እና ወለድ ላይ ምን ያህል የገቢ ግብር ይከፈላል?
የትርፍ ድርሻ
• በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ሰው የትርፍ ድርሻ ያገኘ እንደሆነ ከጠቅላላ የትርፍ ድርሻው ላይ 10% የገቢ ግብር ይከፍላል፡፡
• በኢትዮጵያ ነዋሪ ያልሆነ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው በቋሚነት በሚሰራ ድርጅት አማካኝነት በኢትዮጵያ ውስጥ የትርፍ ድርሻ ገቢ ያገኘ እንደሆነ ከጠቅላላ የትርፍ ድርሻው ላይ 10% ገቢ ግብር ይከፍላል፡፡
ወለድ
• በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ሰው በገንዘብ ተቋማት ገንዘቡን አስቀምጦ በሚያገኘው ጠቅላላ ወለድ ላይ 5% ግብር ይከፍላል፡፡
• በሌላ በማናቸውም ሁኔታ በሚያገኘው ጠቅላላ ወለድ ላይ 10% ግብር ይከፍላል፡፡
• ከላይ የተመለከቱት የግብር መጣኔዎች በኢትዮጵያ ነዋሪ ያልሆነ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ በቋሚነት በሚሰራ ድርጅት አማካኝነት በሁለቱ ሁኔታዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ባገኘው ወለድ ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
የትርፍ ድርሻ
• በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ሰው የትርፍ ድርሻ ያገኘ እንደሆነ ከጠቅላላ የትርፍ ድርሻው ላይ 10% የገቢ ግብር ይከፍላል፡፡
• በኢትዮጵያ ነዋሪ ያልሆነ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው በቋሚነት በሚሰራ ድርጅት አማካኝነት በኢትዮጵያ ውስጥ የትርፍ ድርሻ ገቢ ያገኘ እንደሆነ ከጠቅላላ የትርፍ ድርሻው ላይ 10% ገቢ ግብር ይከፍላል፡፡
ወለድ
• በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ሰው በገንዘብ ተቋማት ገንዘቡን አስቀምጦ በሚያገኘው ጠቅላላ ወለድ ላይ 5% ግብር ይከፍላል፡፡
• በሌላ በማናቸውም ሁኔታ በሚያገኘው ጠቅላላ ወለድ ላይ 10% ግብር ይከፍላል፡፡
• ከላይ የተመለከቱት የግብር መጣኔዎች በኢትዮጵያ ነዋሪ ያልሆነ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ በቋሚነት በሚሰራ ድርጅት አማካኝነት በሁለቱ ሁኔታዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ባገኘው ወለድ ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ ምጣኔ
በድርጅቶች የሚከፈለው የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔ 30% (ሰላሳ በመቶ) ነው፡፡
የተከራይ አከራዮች
የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ነው የሚባለው የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ከተቀበለው ጠቅላላ የኪራይ ገቢ ላይ ለዋናው አከራይ የሚከፍለው ኪራይ እንዲሁም ገቢውን ለማግኘት ያወጣቸው ሌሎች ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ የሚቀረው ገንዘብ ነው፡፡
ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ እንዲያከራይ የሚፈቅድ የቤት ባለቤት ተከራዩ ግብሩን ሳይከፍል ቢቀር ስለእርሱ ሆኖ ግብሩን የመክፈል ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
የግለሰቦች የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔዎች የሚከተሉት ናቸው፡-
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
በድርጅቶች የሚከፈለው የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔ 30% (ሰላሳ በመቶ) ነው፡፡
የተከራይ አከራዮች
የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ነው የሚባለው የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ከተቀበለው ጠቅላላ የኪራይ ገቢ ላይ ለዋናው አከራይ የሚከፍለው ኪራይ እንዲሁም ገቢውን ለማግኘት ያወጣቸው ሌሎች ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ የሚቀረው ገንዘብ ነው፡፡
ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ እንዲያከራይ የሚፈቅድ የቤት ባለቤት ተከራዩ ግብሩን ሳይከፍል ቢቀር ስለእርሱ ሆኖ ግብሩን የመክፈል ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
የግለሰቦች የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔዎች የሚከተሉት ናቸው፡-
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ ምጣኔ
በድርጅቶች የሚከፈለው የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔ 30% (ሰላሳ በመቶ) ነው፡፡
የተከራይ አከራዮች
የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ነው የሚባለው የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ከተቀበለው ጠቅላላ የኪራይ ገቢ ላይ ለዋናው አከራይ የሚከፍለው ኪራይ እንዲሁም ገቢውን ለማግኘት ያወጣቸው ሌሎች ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ የሚቀረው ገንዘብ ነው፡፡
ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ እንዲያከራይ የሚፈቅድ የቤት ባለቤት ተከራዩ ግብሩን ሳይከፍል ቢቀር ስለእርሱ ሆኖ ግብሩን የመክፈል ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
የግለሰቦች የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ ምጣኔዎች ከላይ ይመልከቱ https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
በድርጅቶች የሚከፈለው የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔ 30% (ሰላሳ በመቶ) ነው፡፡
የተከራይ አከራዮች
የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ነው የሚባለው የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ከተቀበለው ጠቅላላ የኪራይ ገቢ ላይ ለዋናው አከራይ የሚከፍለው ኪራይ እንዲሁም ገቢውን ለማግኘት ያወጣቸው ሌሎች ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ የሚቀረው ገንዘብ ነው፡፡
ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ እንዲያከራይ የሚፈቅድ የቤት ባለቤት ተከራዩ ግብሩን ሳይከፍል ቢቀር ስለእርሱ ሆኖ ግብሩን የመክፈል ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
የግለሰቦች የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ ምጣኔዎች ከላይ ይመልከቱ https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
መጥሪያ አደራረስ ሥነ -ሥርዓት እና ውጤቱ
👆👆👆👆👆👆👆👆
በፍትሐብሕር ጉዳይ ተከሣሽ ለሆነ ወገን ከፍ/ቤት የሚላከውን መጥሪያ ለተከሳሹ ሊደርስ የሚችልበትን የተሻለ አማራጭ መንገድ በመለየት ሊላክ ይገባል፡፡ የመኖሪያ አድራሻው በግልፅ ለሚታወቅ ተከሳሽ ፍ/ቤቱ የሚልከውን መጥሪያ በፍ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ብቻ እንዲለጠፍ በማድረግ ተከሳሹ አልቀረበም በሚል በሌለበት ጉዳዩ እዲታይ የሚሰጥ ውሣኔ ተገቢነት የለውም፡፡ በዚህ መንገድ በአግባቡ መጥሪያ እንዲደርሰው ያልተደረገ ተከሳሽ በሌለበት ታይቶ የተሰጠበት ውሣኔ እንዲነሣለት የሚያቀርበው አቤቱታ ተገቢነት ያለው ነው፡፡ ተከሳሽን በአግባቡ መጥራት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕጉ ከተቀመጡት የመስማት መብት ከሚረጋገጥባቸው መርሆዎች አንደ ነው፡፡ ይህን መርህ ባለመጠበቅ የሚሰጠው ትዕዛዝ ወይም ውሳኔ በሕጉ አግባብ እንደተሰጠ አይቆጠርም፡፡ በመሆኑም ክሱ የቀረበለት ፍ/ቤት ወደጉዳዩ ሥረ-ነገር ገብቶ ተከሣሹን ባለዕዳ የሚያደርግ ውሳኔ ከመሰጠቱ በፉት ተከሳሹን በአግባቡ ስለመጠራቱ ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፡፡ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 105(1), 78. በሌላ በኩል ደግሞ ለተከሳሽ የተላከው መጥሪያ በጋዜጣ ጥሪ ሊደረግ የሚገባው ሌሎች አግባብነት ያላቸው የመጥሪያ አላላክ መንገዶች ቅደም ተከተላቸውን በጠበቀ መልኩ ከተከናወኑ በኋላ ነው፡፡ መጥሪያ በአግባቡ ደርሷል ለማለት የሚላክለት ሰው ስም በተሟላ ሁኔታ ተገልጾ መላክ ያለበት በአድራሻው መላክ አለበት፡፡ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 94-110, 78, 70/ሀ/
ለአንድ የመንግስት ተቋም የተላከ መጥሪያ መጥሪያው በአግባቡ ለሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ካልደረሰ በስተቀር መጥሪያው ለተቋሙ መዝገብ ቤት ገቢ በመሆኑ ብቻ መጥሪያው እንደደረሠ ተቆጥሮ ክርክሩ ተቋሙ በሌለበት ሊታይ አይገበም፡፡ የመጥሪያ አሰጣጥ ዘዴና ቅደም ተከተል እንዲሁም መጥሪያው ለማን እንደሚሰጥ የሚመለከተው የፍትሐብሕር ሥነ ሥርዓት ሕግ ክፍል ዓይነተኛ ዓላማ ከሆኑት መካከል አንዱ ተከራካሪ ወገኖችን እኩል የመከራከር መብት እንዲኖራቸው በማድረግ ጉዳዩን ፍትሓዊ በሆነ አኳኋን ለመወሰን ማስቻል መሆኑን ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ፍርድ ቤቱ መጥሪያ የሚደርስበትን ተገቢ መንገድና ለማን መድረስ እንዳለበት ማረጋገጥ ይገባዋል፡፡ መጥሪያ በተገቢው መንገድ ደርሶት ተከራካሪ ወገን ካልቀረበ ወይም መጥሪያን አልቀበልም ካለ ፍርድ ቤቱ ሊከተለው የሚገባው ስርዓትም በሕጉ በግልጽ ተመልክቷል፡፡ ከእነዚህም ድንጋጌዎች መካከል አንደ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 70(ሀ)፣ 103፣ 104፣ 105፣ 106 እና 107 ስር የተመለከተው ሲሆን በእነዚህ ድንጋጌዎች መሰረት ተከሳሽ በላለበት ክርክሩ ታይቶ ውሳኔ ሊሰጥ የሚችለው መጥሪያው በአግባቡ የደረሰው መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም መጥሪያውን ለመቀበል ፈቃደኛ አለመሆኑ ወይም ሊገኝ ያልቻለ መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም መጥሪያውን ለመቀበሌ ፈቃደኛ አለመሆኑ ወይም ሊገኝ ያልቻለ መሆኑ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ ተመልክቷል፡፡ ድንጋጌዎቹ መጥሪያው በትክክል ያልደረሰው መሆኑ ከተረጋገጠ ጉዳዩ ተከሳሽ በሌለበት እንዲታይ የማይታዘዝ ስለመሆኑ ያስገነዝባል፡፡ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 70(ሀ) ድንጋጌ ስር ላይ ‛መጥሪያው በትክክል መድረሱ“ የሚለው ሐረግ መኖሩም የሚያሳየው ስለመጥሪያ አሰጣጥና አደራረስ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 94 እስከ 110 ድረስ የተመለከቱት ሁኔታዎች በአግባቡ መሟላታቸውን የሚያስገነዝብ ነው፡፡ አንድ ተከሳሽ በሌለበት ጉዳዩ ታይቶ ውሳኔ ከተሰጠውም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 78 መሰረት መፍትሔ መጠየቅ የሚችል ስለመሆኑ ተመልክቷል፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት መፍትሔ ሊጠየቅ የሚችለው አቤቱታ አቅራቢው በሚያቀርበው አቤቱታ ላይ የጥሪው ትዕዛዝ ‛በሚገባ ያልደረሰው“ መሆኑን በመጥቀስ ይህንኑ ማረጋገጥ ሲችል ነው፡፡ ከእነዚህ ሁሉ ድንጋጌዎች መገንዘብ የሚቻለው አንድ ሰው የመከራከር መብቱን እንደተወው የሚቆጠረው መጥሪያው በሕጉ በተዘረጋው ሥርዓትና ቅደም ተከተል መሰረት ደርሶት ክርክር ያለው መሆኑን እያወቀ ሳይቀርብ ሲቀር ብቻ መሆኑን ነው፡፡ ፍርድ ቤቱ በሕጉ የተዘረጋውን ስርዓት ተከትሎ አማራጭ የመጥሪያ አደራረስ ሥርዓት ከፈጸመ መጥሪያው ለተከሳሹ እንደደረሰ እንደሚቆጠርና በቂና ሕጋዊ ምክንያት ካለው ብቻ ወደ ክርክሩ እንድገባ የሚፈቀድ መሆኑን ከላይ የተጠቀሱት ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ያስገነዝባል፡፡ ስለሆነም ማንኛውም ውሳኔ መሰጠት ያለበትም በሕጉ በተዘረጋው ሥርዓት መሰረት መጥሪያው መድረሱ በሚገባ የተረጋገጠና የተከሳሽ የመከራከር መብት የተጠበቀ መሆኑ ሲታወቅ ሊሆን ይገባል፡፡ የፍ/ሥ/ህ/ቁ 70/ሀ/፣78/2/፣96፣102
ከላይ በተመለከተው መሠረት ለተከሳሽ የተላከው መጥሪያ በአግባቡ መድረስ አለመድረሱ ሳይረጋገጥ ክርክሩ በሌለበት ይቀጥል በሚል ትዕዛዝ ተሰጥቶ ክርክሩ የቀጠለ እንደሆነ ክርክሩን ወደ ኋለ የሚመልስና ለአላስፈላጊ እንግልት የሚዳርግ ነው፡፡ ስለዚህ በሌለበት ክርክሩ ይቀጥል ለማለት መጥሪያው ለሚመለከታቸው ተከሳሾች መድረስ አለመድረሱን በአግባቡ ማጣራት ያስፈልጋል፡፡ መጥሪያ በአግባቡ ያልደረሰው ሰው ተከሳሽ በሌለበት የተሰጠው ውሳኔ እንድነሳለት የሚጠይቀው በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 78 መሠረት ሲሆን አንድ አንድ ጊዜ በስህተት ወይም ባለማወቅ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 መሠረት የውሳኔ መቃወሚያ የሚቀርብበት ጊዜም አለ፤ ይህ ደግሞ ተገቢነት ያለው አይደለም፡፡ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 መሠረት የውሳኔ መቃወሚያ የሚቀርበው ከጅምሩ በክርክሩ መግባት የነበረበት ግን በክርክሩ ውስጥ በከሳሽነት ወይም በተከሳሽነት ያልተጠቀሰ፤ በተሰጠው ውሳኔም መብቱ/ጥቅሙ የተነከ ሰው ነው፡፡ በክርክር ወቅት መጥሪያ አልደረሰኝም ብሎ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 መሠረት የውሳኔ መቃወሚያ የሥነ-ሥርዓት ህጉን የተከተለ አይደለም፡፡ የሰበር ውሳኔዎች ቅጽ 9 የመ/ቁ. 50022, ቅጽ 9 የመ/ቁ. 50376 https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆
በፍትሐብሕር ጉዳይ ተከሣሽ ለሆነ ወገን ከፍ/ቤት የሚላከውን መጥሪያ ለተከሳሹ ሊደርስ የሚችልበትን የተሻለ አማራጭ መንገድ በመለየት ሊላክ ይገባል፡፡ የመኖሪያ አድራሻው በግልፅ ለሚታወቅ ተከሳሽ ፍ/ቤቱ የሚልከውን መጥሪያ በፍ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ብቻ እንዲለጠፍ በማድረግ ተከሳሹ አልቀረበም በሚል በሌለበት ጉዳዩ እዲታይ የሚሰጥ ውሣኔ ተገቢነት የለውም፡፡ በዚህ መንገድ በአግባቡ መጥሪያ እንዲደርሰው ያልተደረገ ተከሳሽ በሌለበት ታይቶ የተሰጠበት ውሣኔ እንዲነሣለት የሚያቀርበው አቤቱታ ተገቢነት ያለው ነው፡፡ ተከሳሽን በአግባቡ መጥራት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕጉ ከተቀመጡት የመስማት መብት ከሚረጋገጥባቸው መርሆዎች አንደ ነው፡፡ ይህን መርህ ባለመጠበቅ የሚሰጠው ትዕዛዝ ወይም ውሳኔ በሕጉ አግባብ እንደተሰጠ አይቆጠርም፡፡ በመሆኑም ክሱ የቀረበለት ፍ/ቤት ወደጉዳዩ ሥረ-ነገር ገብቶ ተከሣሹን ባለዕዳ የሚያደርግ ውሳኔ ከመሰጠቱ በፉት ተከሳሹን በአግባቡ ስለመጠራቱ ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፡፡ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 105(1), 78. በሌላ በኩል ደግሞ ለተከሳሽ የተላከው መጥሪያ በጋዜጣ ጥሪ ሊደረግ የሚገባው ሌሎች አግባብነት ያላቸው የመጥሪያ አላላክ መንገዶች ቅደም ተከተላቸውን በጠበቀ መልኩ ከተከናወኑ በኋላ ነው፡፡ መጥሪያ በአግባቡ ደርሷል ለማለት የሚላክለት ሰው ስም በተሟላ ሁኔታ ተገልጾ መላክ ያለበት በአድራሻው መላክ አለበት፡፡ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 94-110, 78, 70/ሀ/
ለአንድ የመንግስት ተቋም የተላከ መጥሪያ መጥሪያው በአግባቡ ለሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ካልደረሰ በስተቀር መጥሪያው ለተቋሙ መዝገብ ቤት ገቢ በመሆኑ ብቻ መጥሪያው እንደደረሠ ተቆጥሮ ክርክሩ ተቋሙ በሌለበት ሊታይ አይገበም፡፡ የመጥሪያ አሰጣጥ ዘዴና ቅደም ተከተል እንዲሁም መጥሪያው ለማን እንደሚሰጥ የሚመለከተው የፍትሐብሕር ሥነ ሥርዓት ሕግ ክፍል ዓይነተኛ ዓላማ ከሆኑት መካከል አንዱ ተከራካሪ ወገኖችን እኩል የመከራከር መብት እንዲኖራቸው በማድረግ ጉዳዩን ፍትሓዊ በሆነ አኳኋን ለመወሰን ማስቻል መሆኑን ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ፍርድ ቤቱ መጥሪያ የሚደርስበትን ተገቢ መንገድና ለማን መድረስ እንዳለበት ማረጋገጥ ይገባዋል፡፡ መጥሪያ በተገቢው መንገድ ደርሶት ተከራካሪ ወገን ካልቀረበ ወይም መጥሪያን አልቀበልም ካለ ፍርድ ቤቱ ሊከተለው የሚገባው ስርዓትም በሕጉ በግልጽ ተመልክቷል፡፡ ከእነዚህም ድንጋጌዎች መካከል አንደ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 70(ሀ)፣ 103፣ 104፣ 105፣ 106 እና 107 ስር የተመለከተው ሲሆን በእነዚህ ድንጋጌዎች መሰረት ተከሳሽ በላለበት ክርክሩ ታይቶ ውሳኔ ሊሰጥ የሚችለው መጥሪያው በአግባቡ የደረሰው መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም መጥሪያውን ለመቀበል ፈቃደኛ አለመሆኑ ወይም ሊገኝ ያልቻለ መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም መጥሪያውን ለመቀበሌ ፈቃደኛ አለመሆኑ ወይም ሊገኝ ያልቻለ መሆኑ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ ተመልክቷል፡፡ ድንጋጌዎቹ መጥሪያው በትክክል ያልደረሰው መሆኑ ከተረጋገጠ ጉዳዩ ተከሳሽ በሌለበት እንዲታይ የማይታዘዝ ስለመሆኑ ያስገነዝባል፡፡ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 70(ሀ) ድንጋጌ ስር ላይ ‛መጥሪያው በትክክል መድረሱ“ የሚለው ሐረግ መኖሩም የሚያሳየው ስለመጥሪያ አሰጣጥና አደራረስ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 94 እስከ 110 ድረስ የተመለከቱት ሁኔታዎች በአግባቡ መሟላታቸውን የሚያስገነዝብ ነው፡፡ አንድ ተከሳሽ በሌለበት ጉዳዩ ታይቶ ውሳኔ ከተሰጠውም በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 78 መሰረት መፍትሔ መጠየቅ የሚችል ስለመሆኑ ተመልክቷል፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት መፍትሔ ሊጠየቅ የሚችለው አቤቱታ አቅራቢው በሚያቀርበው አቤቱታ ላይ የጥሪው ትዕዛዝ ‛በሚገባ ያልደረሰው“ መሆኑን በመጥቀስ ይህንኑ ማረጋገጥ ሲችል ነው፡፡ ከእነዚህ ሁሉ ድንጋጌዎች መገንዘብ የሚቻለው አንድ ሰው የመከራከር መብቱን እንደተወው የሚቆጠረው መጥሪያው በሕጉ በተዘረጋው ሥርዓትና ቅደም ተከተል መሰረት ደርሶት ክርክር ያለው መሆኑን እያወቀ ሳይቀርብ ሲቀር ብቻ መሆኑን ነው፡፡ ፍርድ ቤቱ በሕጉ የተዘረጋውን ስርዓት ተከትሎ አማራጭ የመጥሪያ አደራረስ ሥርዓት ከፈጸመ መጥሪያው ለተከሳሹ እንደደረሰ እንደሚቆጠርና በቂና ሕጋዊ ምክንያት ካለው ብቻ ወደ ክርክሩ እንድገባ የሚፈቀድ መሆኑን ከላይ የተጠቀሱት ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ያስገነዝባል፡፡ ስለሆነም ማንኛውም ውሳኔ መሰጠት ያለበትም በሕጉ በተዘረጋው ሥርዓት መሰረት መጥሪያው መድረሱ በሚገባ የተረጋገጠና የተከሳሽ የመከራከር መብት የተጠበቀ መሆኑ ሲታወቅ ሊሆን ይገባል፡፡ የፍ/ሥ/ህ/ቁ 70/ሀ/፣78/2/፣96፣102
ከላይ በተመለከተው መሠረት ለተከሳሽ የተላከው መጥሪያ በአግባቡ መድረስ አለመድረሱ ሳይረጋገጥ ክርክሩ በሌለበት ይቀጥል በሚል ትዕዛዝ ተሰጥቶ ክርክሩ የቀጠለ እንደሆነ ክርክሩን ወደ ኋለ የሚመልስና ለአላስፈላጊ እንግልት የሚዳርግ ነው፡፡ ስለዚህ በሌለበት ክርክሩ ይቀጥል ለማለት መጥሪያው ለሚመለከታቸው ተከሳሾች መድረስ አለመድረሱን በአግባቡ ማጣራት ያስፈልጋል፡፡ መጥሪያ በአግባቡ ያልደረሰው ሰው ተከሳሽ በሌለበት የተሰጠው ውሳኔ እንድነሳለት የሚጠይቀው በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 78 መሠረት ሲሆን አንድ አንድ ጊዜ በስህተት ወይም ባለማወቅ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 መሠረት የውሳኔ መቃወሚያ የሚቀርብበት ጊዜም አለ፤ ይህ ደግሞ ተገቢነት ያለው አይደለም፡፡ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 መሠረት የውሳኔ መቃወሚያ የሚቀርበው ከጅምሩ በክርክሩ መግባት የነበረበት ግን በክርክሩ ውስጥ በከሳሽነት ወይም በተከሳሽነት ያልተጠቀሰ፤ በተሰጠው ውሳኔም መብቱ/ጥቅሙ የተነከ ሰው ነው፡፡ በክርክር ወቅት መጥሪያ አልደረሰኝም ብሎ በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 358 መሠረት የውሳኔ መቃወሚያ የሥነ-ሥርዓት ህጉን የተከተለ አይደለም፡፡ የሰበር ውሳኔዎች ቅጽ 9 የመ/ቁ. 50022, ቅጽ 9 የመ/ቁ. 50376 https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሰ/መ/ቁጥር 215444 ጥቅምት 02 ቀን 2015 ዓ/ም
በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤት ሳይመዘገብ በተወካይ አማካይነት የተደረገ የቤት ሽያጭ ውል ውሉ ስለመደረጉ በተወካዩ ታምኖ ሆኖም ወካዩ ውል መኖሩን ከካደ ህጋዊ ውጤት አይኖረውም።
ውሉ ፈርሶ ተዋዋዮች ወደነበሩበት መመለስ ይኖርባቸዋል። https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤት ሳይመዘገብ በተወካይ አማካይነት የተደረገ የቤት ሽያጭ ውል ውሉ ስለመደረጉ በተወካዩ ታምኖ ሆኖም ወካዩ ውል መኖሩን ከካደ ህጋዊ ውጤት አይኖረውም።
ውሉ ፈርሶ ተዋዋዮች ወደነበሩበት መመለስ ይኖርባቸዋል። https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ ምጣኔ
በድርጅቶች የሚከፈለው የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔ 30% (ሰላሳ በመቶ) ነው፡፡
የተከራይ አከራዮች
የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ነው የሚባለው የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ከተቀበለው ጠቅላላ የኪራይ ገቢ ላይ ለዋናው አከራይ የሚከፍለው ኪራይ እንዲሁም ገቢውን ለማግኘት ያወጣቸው ሌሎች ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ የሚቀረው ገንዘብ ነው፡፡
ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ እንዲያከራይ የሚፈቅድ የቤት ባለቤት ተከራዩ ግብሩን ሳይከፍል ቢቀር ስለእርሱ ሆኖ ግብሩን የመክፈል ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
የግለሰቦች የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔዎች የሚከተሉት ናቸው፡-
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
በድርጅቶች የሚከፈለው የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔ 30% (ሰላሳ በመቶ) ነው፡፡
የተከራይ አከራዮች
የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ነው የሚባለው የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ከተቀበለው ጠቅላላ የኪራይ ገቢ ላይ ለዋናው አከራይ የሚከፍለው ኪራይ እንዲሁም ገቢውን ለማግኘት ያወጣቸው ሌሎች ወጪዎች ከተቀነሱ በኋላ የሚቀረው ገንዘብ ነው፡፡
ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ እንዲያከራይ የሚፈቅድ የቤት ባለቤት ተከራዩ ግብሩን ሳይከፍል ቢቀር ስለእርሱ ሆኖ ግብሩን የመክፈል ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡
የግለሰቦች የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔዎች የሚከተሉት ናቸው፡-
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
.............. ቅፅ 17 መ/ቁ 96858.......
አንድ የተከራየ ሰው የኪራይ ዘመኑ ሲያልቅ አከራዩ የኪራይ ተመኑን መጨመሩን ማስጠንቀቂያ ከሰጠው እና ተከራዩም ዝም ብሎ ቤቱን መጠቀም ከቀጠለ አድሱን የኪራይ ተመን ተከራይ እንደተቀበለ የሚቆጠር ነው።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
አንድ የተከራየ ሰው የኪራይ ዘመኑ ሲያልቅ አከራዩ የኪራይ ተመኑን መጨመሩን ማስጠንቀቂያ ከሰጠው እና ተከራዩም ዝም ብሎ ቤቱን መጠቀም ከቀጠለ አድሱን የኪራይ ተመን ተከራይ እንደተቀበለ የሚቆጠር ነው።
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #ህግ #Lawsocieties #አለ_ህግ #Ale_Hig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Education and Training Policy of Ethiopia - Amharic version - 2023
https://www.abyssinialaw.com/online-resources/policies-and-strategies/policies-and-strategies/education-and-training-policy-of-ethiopia-amharic-version-2023
https://www.abyssinialaw.com/online-resources/policies-and-strategies/policies-and-strategies/education-and-training-policy-of-ethiopia-amharic-version-2023
Abyssinia Law | Making Law Accessible!
Education and Training Policy of Ethiopia - Amharic version - 2023
The Education and Training Policy of Ethiopia is a comprehensive and coherent policy that aims to provide all Ethiopians with access to quality education. The policy is based on the principles of equity, quality, and relevance, and it is designed to promote…
ከታክስ ነፃ የሚገቡ ምርቶች ዋጋ ንረት አንድምታና የመፍትሄ አማራጮች
****************
(ኢ ፕ ድ)
መንግሥት በምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ምርቶች ላይ እየተስተዋለ ያለውን የዋጋ ንረት ለማርገብ የተለያዩ የመፍትሔ አማራጮችን እየወሰደ ነው። በተለይም ከውጭ የሚገቡ እንደ ፓስታ፤ ማካሮኒ፤ ዱቄትና የሕፃናት ምግቦች፣ የምግብ ዘይትና የመሳሰሉት ምርቶች ላይ የነበረውን ታክስ በማንሳት ከታክስ ነፃ ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ በፍራንኮ ቫሉታ በኩል መፍቀዱ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ የእነዚህ ምግቦች ዋጋ አሁን ላይ በከፍተኛ ደረጃ ጨምሮ ለኅብረተሰቡ ፈታኝ ሆነው እየተስተዋሉ ነው። ይህ ለምን ሆነ፤ እያጋጠመ ያለውን የዋጋ ንረት ለመግታት የመፍትሔ እርምጃዎች ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=98490
****************
(ኢ ፕ ድ)
መንግሥት በምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ምርቶች ላይ እየተስተዋለ ያለውን የዋጋ ንረት ለማርገብ የተለያዩ የመፍትሔ አማራጮችን እየወሰደ ነው። በተለይም ከውጭ የሚገቡ እንደ ፓስታ፤ ማካሮኒ፤ ዱቄትና የሕፃናት ምግቦች፣ የምግብ ዘይትና የመሳሰሉት ምርቶች ላይ የነበረውን ታክስ በማንሳት ከታክስ ነፃ ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ በፍራንኮ ቫሉታ በኩል መፍቀዱ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ የእነዚህ ምግቦች ዋጋ አሁን ላይ በከፍተኛ ደረጃ ጨምሮ ለኅብረተሰቡ ፈታኝ ሆነው እየተስተዋሉ ነው። ይህ ለምን ሆነ፤ እያጋጠመ ያለውን የዋጋ ንረት ለመግታት የመፍትሔ እርምጃዎች ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=98490