እሁድ እሁድ ስናካሂድ የነበረውን ከምሽቱ 2:30 የእሁድ ችሎት ነፃ ውይይት ላልተወሰነ ጊዜ የተቋረጠ ሲሆን ውይይቱን ስንጀምር የምናሳውቅ ይሆናል‼️
#የእለቱ_ችሎት
#የችሎቱ_ጭብጥ
❓
ፕሮግራም ለአልተወሰነ ጊዜ የተቋረጠ መሆኑን ስለማሳወቅ‼️
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ሆኖ ተራዝሟል።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
#የእለቱ_ችሎት
#የችሎቱ_ጭብጥ
❓
ፕሮግራም ለአልተወሰነ ጊዜ የተቋረጠ መሆኑን ስለማሳወቅ‼️
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ሆኖ ተራዝሟል።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
የጋብቻ መፈፀም የሚያስከትለው ውጤት
#ጋብቻ አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት በሁለት ሰዎች (ባልና ሚስት) መካከል የሚፈጠም ህብረት እንደሆነ ይጠቀሳል፡፡ የሀገራችን ቤተሰብ ህግ ለጋብቻ ትርጉም ያልሰጠ ሲሆን ጋብቻ ለማቋቋም ሊሟሉ የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎችን እና ጋብቻ የሚፈፀመው በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል እንደሆነ ያስቀምጣል፡፡
በህግ ፊት የፀና ጋብቻ ለመፈጸም የተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች መሟላት አለባቸው፡፡ በዚህ መሰረት የሁለቱ ሰዎች ፈቃድ መኖር፣ በህጉ የተቀመጠው ዝቅተኛ እድሜ መሟላት፣ የዝድና አለመኖር፣ በጋብቻ ላይ ጋብቻ አለመኖር መሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ናቸው፡፡
ጋብቻ በተለያዩ ሶስት መንገዶች ሊፈጸም ይችላል፡፡
እነዚህም በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም፣ የሀይማኖት ጋብቻ እና የባህል ጋብቻ ናቸው፡፡ በእነዚህ መንገዶች የተፈፀመ ጋብቻ ተመሳሳይ ውጤት ያለው ሲሆን በእነዚህ መንገዶች አስፈላጊውን ሁኔታ በማሟላት የተፈጸመ ጋብቻ የሚያስከትለው ውጤቶች እንደሚከተለው ተብራርተዋል፡፡
1. ጋብቻ በተጋቢዎች ግላዊ ግንኙነት ላይ የሚያስከትለው ውጤት
i. አብሮ መኖር
ባልና ሚስት ጋብቻ ከፈፀሙ በኋላ አብረው እንዲኖሩ በህግ ግዴታ ተጥሎባቸዋል፡፡ የመኖሪያ ቦታቸውንም አብረው የሚወስኑ ይሆናል፡፡ ሆኖም ባልና ሚስቱ ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ተለያይተው ለመኖር መስማማት አይከለከሉም፡፡ ይህ ስምምነት መቀየሩ አግባብ ካልሆነ በስተቀርም ተጋቢዎች ወይም ከሁለት አንዳቸው አስበው ሊቀይሩትም ይችላሉ፡፡ ለምሳሌ የባልና ሚስቱ የሥራ ቦታ ሊለያይ የሚችልበት አጋጣሚ ሲፈጠር ሁለቱም በያሉበት ሆነው ሥራቸውን ለመሥራት ሊስማሙ የሚችሉ ሲሆን አመቺ ሆኖ ካላገኙትም ሀሳባቸውን መቀየር ይችላሉ፡፡
ይህ ብቻ ሳይሆን ተጋቢዎች ጋብቻ ተሳስረው ሲኖሩ ለጤናቸው አደገኛ ካልሆነ በስተቀር ከጋብቻ የሚጠበቀውን መደበኛ የሩካቤ ሥጋ መፈፀምም ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህን የሚቃረን ስምምነት ውጤት አይኖረውም፡፡ በተጨማሪም በማንኛውም ሁኔታ አንዳቸው ለሌላኛው ታማኝ የመሆን ግዴታ አለባቸው፡፡ ይህ ሳይሆን ቀርቶ አንዳቸው ሳይታመኑ የአመንዝራነት ድርጊት ቢፈፅሙ በተበደለው ተጋቢ አቤቱታ አቅራቢነት በእስራት ወይም በመቀጮ ሊያስቀጣ የሚችል የወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትል ነው፡፡
ii. መከባበር፣ መተጋገዝና መደጋገፍ
ባልና ሚስት በትዳር በሚኖሩበት ጊዜ አንዳቸው ሌላኛውን የማገዝና የመደገፍ እንዲሁም ተከባብሮ የመኖር ሀላፊነት ተጥሎባቸዋል፡፡ ይህንን ሀላፊነት በስምምነት ፈፅሞ ሊያስቀሩት እንደማይችሉ በህግ ተደንግጓል፡፡
iii. ቤተሰብን በጋራ መምራት
ጋብቻ በሁለቱ ተጋቢዎች ተወስኖ የማይቀርና ልጆችን የሚፈጥርና የቤተሰብ መሰረት የሚሆን ተቋም ነው፡፡ በዚህም የልጆች አስተዳደግ፣ ትምህርት፣ ጤና ወዘተ የመሳሰሉ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች በተጋቢዎች እንዲሟሉ ይጠበቃል፡፡ ከዚህ አንፃር ባልና ሚስት እኩል መብት እንዳላቸው በቤተሰብ ህግ ደንግጓል፡፡ በዚህም በማናቸውም ረገድ የቤተሰቡን ደህንነትና ጥቅም ለማስጠበቅ፣ ልጆቻቸው በመልካም ሥነ ምግባር እንዲታነፁ፣ ተገቢ ትምህርት እንዲቀርሙና ሀላፊነት የሚሰማቸው ዜጎች ሆነው እንዲያድጉ ለማድረግ ባልና ሚስቱ መተባበር ይጠበቅባቸዋል፡፡
2. ጋብቻ በንብረት ረገድ የሚያስከትለው ውጤት
ጋብቻ በተጋቢዎች ግላዊ ግንኙነት ላይ ውጤት እንዳለው ሁሉ በንብረት ረገድም የራሱ የሆነ ውጤት የሚያስከትል ነው፡፡ ንብረትን በተመለከተ ጋብቻ የግል እና የጋራ ንብረት ውጤት የሚስከትል ነው፡፡
i. የግል ንብረት ምንነትና አስተዳደር
የግል ንብረት የምንለው ሁለቱ ተጋቢዎች ከጋብቻው በፊት በየግል የነበሯቸው ንብረቶች ወይም ከጋብቻው በኋላ በውርስ ወይም በየግላቸው በስጦታ ያገኟቸው ንብረቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ንብረቶች በጋብቻውም ዘመን የግላቸው ሆነው ይቀጥላሉ፡፡ እነዚህን ንብረቶች ሸጦ የሚገዛው ንብረት የራሱ የሚሆን ሲሆን ይህ የሚሆነው ግን በፍርድ ቤት የግሌ ይባልልኝ ብሎ ሲጠይቅና ሲፀድቅለት ነው፡፡
የግል ንብረት አስተዳደርን በተመለከተ የግል ንብረቱ ባለቤት የሆነው ተጋቢ ሊያዝበት የሚችል ሲሆን ሌላኛው ተጋቢ እንዲያስተዳድረው በጋብቻ ውል ሊስማሙ የሚችሉ ከመሆኑም በላይ ውክልና በመስጠት ሌላኛው ተጋቢ እንዲያስተዳደር ሊያደርግ ይችላል፡፡
ii. የጋራ ንብረት ምንነትና አስተዳደር
የጋራ ንብረትን በተመለከተ የጋራ ንብረት የሚባለው ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ በግብይት የሚያገኟቸው ንብረቶች፣ ባልና ሚስት በግል ጥረታቸው የሚገኝ ገቢ፣ ከግል እና ከጋራ ንብረታቸው የሚገኟቸው ገቢዎች ሁሉ ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በስጦታ ወይም በኑዛዜ በጋራ የተሰጧቸው ንብረቶች የጋራ ንብረቶች ናቸው፡፡ እዚህ ላይ መታወቅ ያለበት አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብቱ መሆኑን ካላስረዳ በስተቀር በአንደኛው ተጋቢ ስም የተመዘገበ ሀብትም ቢሆን እንኳን የተጋቢዎች የጋራ ሀብት እንደሆነ የህግ ግምት የሚወሰድበት መሆኑ ነው፡፡
በንብረት አስተዳደር ረገድ የጋራ ንብረታቸውን አንደኛው ተጋቢ እንዲያስተዳድረው ካልተስማሙ፣ ችሎታ የለውም በሚል ካልተወሰነ፣ ንብረት የማስተዳደር መብቱ ካልተገፈፈ፣ ወይም በማናቸውም ምክንያት ንብረታቸውን ማስተዳደር የማይችል ሆኖ ካልተገኘ በስተቀር የጋራ ንብረታቸውን በጋራ ያስተዳድራሉ፡፡ ሆኖም በተጠቀሱት ምክንያቶች አንደኛው ተጋቢ ብቻውን ንብረቱን የሚያስተዳድር ከሆነ ለሌላኛው ተጋቢ መረጃ የመስጠት ሃላፊነት አለበት፡፡
በገቢ ረገድ ሁለቱም ተጋቢዎች ገቢያቸውን በየራሳቸው መቀበል የሚችሉ እንዲሁም በግል ወይም በጋራ የባንክ ሂሰብ ከፍተው ማስቀመጥ ይችላሉ፡፡ ይህ ማለት ግን አንደኛው ተጋቢ ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልለት ስልጣን ለመስጠት የሚከለክለው ነገር የለም፡፡ በየግል የሚያገኙትንም ገቢ ሌላኛው ተገቢ ሲጠይቅ ማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
ከንብረት በተጨማሪ በጋብቻ ውስጥ እዳ ሊኖር እንደሚችል የሚጠበቅ ነው፡፡ ልክ እንደንብረት ሁሉ እዳም የግል ወይም የጋራ ተብሎ የሚከፈል ነው፡፡ እዳው ለባልና ሚስት እና ለልጆቻቸው የዕለት ኑሮ አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ለማሟላት ወይም ባል ወይም ሚስት ቀለብ የመስጠት ግዴታቸውን ለመወጣት የተገቡ እዳዎች እንዲሁም ከባልና ሚስት በአንደኛው ወይም በዕዳ ጠያቂው አመልካችነት ለትዳር ጥቅም ስለመሆኑ ፍርድ ቤት የተቀበለው እዳ በጋራ የሚከፍሉት ነው፡፡ ከዚህ ውጪ የሚኖረው እዳ የግል ይሆናል ማለት ነው፡፡ አከፋፈሉ ሲታይ የጋራ እዳ ከባልና ሚስቱ የጋራ ሀብት የሚከፈል ሲሆን ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆን ጊዜ ከባል ወይም ከሚስት የግል ሀብት የሚከፈል ይሆናል፡፡
በአንፃሩ የግል ዕዳ ከባለዕዳው ተጋቢ የግል ሀብት የሚከፈል ሲሆን ዕዳው ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከጋራ ሀብት የሚከፈል ይሆናል፡፡ እዚህ ላይ ልብ ሊባል የሚገባው ጉዳይ ከጋራ ሀብት ሲባል በድርሻው ልክ እንጂ የሌላኛውን ተጋቢ ጥቅም በሚነካ መልኩ ሊሆን እንደማይችል ነው፡፡
የንቃተ ህግ፣ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share #lawsocieties
..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
#ጋብቻ አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት በሁለት ሰዎች (ባልና ሚስት) መካከል የሚፈጠም ህብረት እንደሆነ ይጠቀሳል፡፡ የሀገራችን ቤተሰብ ህግ ለጋብቻ ትርጉም ያልሰጠ ሲሆን ጋብቻ ለማቋቋም ሊሟሉ የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎችን እና ጋብቻ የሚፈፀመው በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል እንደሆነ ያስቀምጣል፡፡
በህግ ፊት የፀና ጋብቻ ለመፈጸም የተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች መሟላት አለባቸው፡፡ በዚህ መሰረት የሁለቱ ሰዎች ፈቃድ መኖር፣ በህጉ የተቀመጠው ዝቅተኛ እድሜ መሟላት፣ የዝድና አለመኖር፣ በጋብቻ ላይ ጋብቻ አለመኖር መሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ናቸው፡፡
ጋብቻ በተለያዩ ሶስት መንገዶች ሊፈጸም ይችላል፡፡
እነዚህም በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም፣ የሀይማኖት ጋብቻ እና የባህል ጋብቻ ናቸው፡፡ በእነዚህ መንገዶች የተፈፀመ ጋብቻ ተመሳሳይ ውጤት ያለው ሲሆን በእነዚህ መንገዶች አስፈላጊውን ሁኔታ በማሟላት የተፈጸመ ጋብቻ የሚያስከትለው ውጤቶች እንደሚከተለው ተብራርተዋል፡፡
1. ጋብቻ በተጋቢዎች ግላዊ ግንኙነት ላይ የሚያስከትለው ውጤት
i. አብሮ መኖር
ባልና ሚስት ጋብቻ ከፈፀሙ በኋላ አብረው እንዲኖሩ በህግ ግዴታ ተጥሎባቸዋል፡፡ የመኖሪያ ቦታቸውንም አብረው የሚወስኑ ይሆናል፡፡ ሆኖም ባልና ሚስቱ ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ተለያይተው ለመኖር መስማማት አይከለከሉም፡፡ ይህ ስምምነት መቀየሩ አግባብ ካልሆነ በስተቀርም ተጋቢዎች ወይም ከሁለት አንዳቸው አስበው ሊቀይሩትም ይችላሉ፡፡ ለምሳሌ የባልና ሚስቱ የሥራ ቦታ ሊለያይ የሚችልበት አጋጣሚ ሲፈጠር ሁለቱም በያሉበት ሆነው ሥራቸውን ለመሥራት ሊስማሙ የሚችሉ ሲሆን አመቺ ሆኖ ካላገኙትም ሀሳባቸውን መቀየር ይችላሉ፡፡
ይህ ብቻ ሳይሆን ተጋቢዎች ጋብቻ ተሳስረው ሲኖሩ ለጤናቸው አደገኛ ካልሆነ በስተቀር ከጋብቻ የሚጠበቀውን መደበኛ የሩካቤ ሥጋ መፈፀምም ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህን የሚቃረን ስምምነት ውጤት አይኖረውም፡፡ በተጨማሪም በማንኛውም ሁኔታ አንዳቸው ለሌላኛው ታማኝ የመሆን ግዴታ አለባቸው፡፡ ይህ ሳይሆን ቀርቶ አንዳቸው ሳይታመኑ የአመንዝራነት ድርጊት ቢፈፅሙ በተበደለው ተጋቢ አቤቱታ አቅራቢነት በእስራት ወይም በመቀጮ ሊያስቀጣ የሚችል የወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትል ነው፡፡
ii. መከባበር፣ መተጋገዝና መደጋገፍ
ባልና ሚስት በትዳር በሚኖሩበት ጊዜ አንዳቸው ሌላኛውን የማገዝና የመደገፍ እንዲሁም ተከባብሮ የመኖር ሀላፊነት ተጥሎባቸዋል፡፡ ይህንን ሀላፊነት በስምምነት ፈፅሞ ሊያስቀሩት እንደማይችሉ በህግ ተደንግጓል፡፡
iii. ቤተሰብን በጋራ መምራት
ጋብቻ በሁለቱ ተጋቢዎች ተወስኖ የማይቀርና ልጆችን የሚፈጥርና የቤተሰብ መሰረት የሚሆን ተቋም ነው፡፡ በዚህም የልጆች አስተዳደግ፣ ትምህርት፣ ጤና ወዘተ የመሳሰሉ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች በተጋቢዎች እንዲሟሉ ይጠበቃል፡፡ ከዚህ አንፃር ባልና ሚስት እኩል መብት እንዳላቸው በቤተሰብ ህግ ደንግጓል፡፡ በዚህም በማናቸውም ረገድ የቤተሰቡን ደህንነትና ጥቅም ለማስጠበቅ፣ ልጆቻቸው በመልካም ሥነ ምግባር እንዲታነፁ፣ ተገቢ ትምህርት እንዲቀርሙና ሀላፊነት የሚሰማቸው ዜጎች ሆነው እንዲያድጉ ለማድረግ ባልና ሚስቱ መተባበር ይጠበቅባቸዋል፡፡
2. ጋብቻ በንብረት ረገድ የሚያስከትለው ውጤት
ጋብቻ በተጋቢዎች ግላዊ ግንኙነት ላይ ውጤት እንዳለው ሁሉ በንብረት ረገድም የራሱ የሆነ ውጤት የሚያስከትል ነው፡፡ ንብረትን በተመለከተ ጋብቻ የግል እና የጋራ ንብረት ውጤት የሚስከትል ነው፡፡
i. የግል ንብረት ምንነትና አስተዳደር
የግል ንብረት የምንለው ሁለቱ ተጋቢዎች ከጋብቻው በፊት በየግል የነበሯቸው ንብረቶች ወይም ከጋብቻው በኋላ በውርስ ወይም በየግላቸው በስጦታ ያገኟቸው ንብረቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ንብረቶች በጋብቻውም ዘመን የግላቸው ሆነው ይቀጥላሉ፡፡ እነዚህን ንብረቶች ሸጦ የሚገዛው ንብረት የራሱ የሚሆን ሲሆን ይህ የሚሆነው ግን በፍርድ ቤት የግሌ ይባልልኝ ብሎ ሲጠይቅና ሲፀድቅለት ነው፡፡
የግል ንብረት አስተዳደርን በተመለከተ የግል ንብረቱ ባለቤት የሆነው ተጋቢ ሊያዝበት የሚችል ሲሆን ሌላኛው ተጋቢ እንዲያስተዳድረው በጋብቻ ውል ሊስማሙ የሚችሉ ከመሆኑም በላይ ውክልና በመስጠት ሌላኛው ተጋቢ እንዲያስተዳደር ሊያደርግ ይችላል፡፡
ii. የጋራ ንብረት ምንነትና አስተዳደር
የጋራ ንብረትን በተመለከተ የጋራ ንብረት የሚባለው ባልና ሚስት ከተጋቡ በኋላ በግብይት የሚያገኟቸው ንብረቶች፣ ባልና ሚስት በግል ጥረታቸው የሚገኝ ገቢ፣ ከግል እና ከጋራ ንብረታቸው የሚገኟቸው ገቢዎች ሁሉ ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በስጦታ ወይም በኑዛዜ በጋራ የተሰጧቸው ንብረቶች የጋራ ንብረቶች ናቸው፡፡ እዚህ ላይ መታወቅ ያለበት አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብቱ መሆኑን ካላስረዳ በስተቀር በአንደኛው ተጋቢ ስም የተመዘገበ ሀብትም ቢሆን እንኳን የተጋቢዎች የጋራ ሀብት እንደሆነ የህግ ግምት የሚወሰድበት መሆኑ ነው፡፡
በንብረት አስተዳደር ረገድ የጋራ ንብረታቸውን አንደኛው ተጋቢ እንዲያስተዳድረው ካልተስማሙ፣ ችሎታ የለውም በሚል ካልተወሰነ፣ ንብረት የማስተዳደር መብቱ ካልተገፈፈ፣ ወይም በማናቸውም ምክንያት ንብረታቸውን ማስተዳደር የማይችል ሆኖ ካልተገኘ በስተቀር የጋራ ንብረታቸውን በጋራ ያስተዳድራሉ፡፡ ሆኖም በተጠቀሱት ምክንያቶች አንደኛው ተጋቢ ብቻውን ንብረቱን የሚያስተዳድር ከሆነ ለሌላኛው ተጋቢ መረጃ የመስጠት ሃላፊነት አለበት፡፡
በገቢ ረገድ ሁለቱም ተጋቢዎች ገቢያቸውን በየራሳቸው መቀበል የሚችሉ እንዲሁም በግል ወይም በጋራ የባንክ ሂሰብ ከፍተው ማስቀመጥ ይችላሉ፡፡ ይህ ማለት ግን አንደኛው ተጋቢ ሌላኛው ተጋቢ እንዲቀበልለት ስልጣን ለመስጠት የሚከለክለው ነገር የለም፡፡ በየግል የሚያገኙትንም ገቢ ሌላኛው ተገቢ ሲጠይቅ ማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
ከንብረት በተጨማሪ በጋብቻ ውስጥ እዳ ሊኖር እንደሚችል የሚጠበቅ ነው፡፡ ልክ እንደንብረት ሁሉ እዳም የግል ወይም የጋራ ተብሎ የሚከፈል ነው፡፡ እዳው ለባልና ሚስት እና ለልጆቻቸው የዕለት ኑሮ አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ለማሟላት ወይም ባል ወይም ሚስት ቀለብ የመስጠት ግዴታቸውን ለመወጣት የተገቡ እዳዎች እንዲሁም ከባልና ሚስት በአንደኛው ወይም በዕዳ ጠያቂው አመልካችነት ለትዳር ጥቅም ስለመሆኑ ፍርድ ቤት የተቀበለው እዳ በጋራ የሚከፍሉት ነው፡፡ ከዚህ ውጪ የሚኖረው እዳ የግል ይሆናል ማለት ነው፡፡ አከፋፈሉ ሲታይ የጋራ እዳ ከባልና ሚስቱ የጋራ ሀብት የሚከፈል ሲሆን ዕዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆን ጊዜ ከባል ወይም ከሚስት የግል ሀብት የሚከፈል ይሆናል፡፡
በአንፃሩ የግል ዕዳ ከባለዕዳው ተጋቢ የግል ሀብት የሚከፈል ሲሆን ዕዳው ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ ከጋራ ሀብት የሚከፈል ይሆናል፡፡ እዚህ ላይ ልብ ሊባል የሚገባው ጉዳይ ከጋራ ሀብት ሲባል በድርሻው ልክ እንጂ የሌላኛውን ተጋቢ ጥቅም በሚነካ መልኩ ሊሆን እንደማይችል ነው፡፡
የንቃተ ህግ፣ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share #lawsocieties
..... 👇👇👇👇👇👇
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማህበር ምስረታ አንደኛ ዓመት መታሰቢያ በማህበሩ መ/ቤት ታስቦ ውሏል!!
***
በኢትዮጵያ የህግ ስርዓት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው የሆነውና ለአስርት ዓመታት በተከታታይ የህግ ሙያ ትውልዶች ትግል ሲደረግበት የቆየው በርካታ ባለሙያዎች በየወቅቶቻቸው አስተዋፅኦ ያደረጉበት የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በአዋጅ ቁጥር 1249/13 ከአንድ አመት በፊት ጥር 15 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ኢንተርሌግዥሪ (ኢንተርኮቲነንታል) ሆቴል ከ ከአንድ ሺህ ስድስት መቶ (1600) በላይ ጠበቆች ፣ ሚኒስትሮች ፣ የፌደራልና የክልል የጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንቶች ፣ የክልል ጠቅላይ ዐቃቢያነ ህግ እና ሌሎች በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት በታሪክ የመጀመሪያው የሆነውን ታሪካዊ ጠቅላላ ጉባኤውን አደረገ::
ማህበሩ በህግ ከተቋቋመበት የመጀመሪያ መስራች ጉባኤው ጀምሮ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴዎች እያደረገ ሲሆን የተቋም መሰረት የመጣልና ተቋም የመፍጠር ስራው ቅድሚያ ተሰጥቶት እየተሰራበት ያለ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በሀገር የህግ ስርአት ላይ የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት በርካታ ጥረቶችን እያደረገ ይገኛል:: ተቋሙ እያሳያቸው ያሉ ጅምሮች ተጠናክረው በመቀጠል ለሀገርና ለህዝብ እንዲተርፍ ለማስቻል ዘንድ የመላው አባላቱ ፣ የህግ ማህበረሰቡ እና የባለድርሻ አካላት ድጋፍ የሚያስፈልግ ነው::
በዛሬው እለትም የማህበሩ መሪዎች በተገኙበት በማህበሩ መ/ቤት የታሪካዉን ምስረታ አንደኛ አመት ያከበረ ሲሆን በእለቱም በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውይይቶች ተደርገዋል::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ጥር 15 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share
https://t.me/lawsocieties
***
በኢትዮጵያ የህግ ስርዓት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው የሆነውና ለአስርት ዓመታት በተከታታይ የህግ ሙያ ትውልዶች ትግል ሲደረግበት የቆየው በርካታ ባለሙያዎች በየወቅቶቻቸው አስተዋፅኦ ያደረጉበት የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በአዋጅ ቁጥር 1249/13 ከአንድ አመት በፊት ጥር 15 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ኢንተርሌግዥሪ (ኢንተርኮቲነንታል) ሆቴል ከ ከአንድ ሺህ ስድስት መቶ (1600) በላይ ጠበቆች ፣ ሚኒስትሮች ፣ የፌደራልና የክልል የጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንቶች ፣ የክልል ጠቅላይ ዐቃቢያነ ህግ እና ሌሎች በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት በታሪክ የመጀመሪያው የሆነውን ታሪካዊ ጠቅላላ ጉባኤውን አደረገ::
ማህበሩ በህግ ከተቋቋመበት የመጀመሪያ መስራች ጉባኤው ጀምሮ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴዎች እያደረገ ሲሆን የተቋም መሰረት የመጣልና ተቋም የመፍጠር ስራው ቅድሚያ ተሰጥቶት እየተሰራበት ያለ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በሀገር የህግ ስርአት ላይ የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት በርካታ ጥረቶችን እያደረገ ይገኛል:: ተቋሙ እያሳያቸው ያሉ ጅምሮች ተጠናክረው በመቀጠል ለሀገርና ለህዝብ እንዲተርፍ ለማስቻል ዘንድ የመላው አባላቱ ፣ የህግ ማህበረሰቡ እና የባለድርሻ አካላት ድጋፍ የሚያስፈልግ ነው::
በዛሬው እለትም የማህበሩ መሪዎች በተገኙበት በማህበሩ መ/ቤት የታሪካዉን ምስረታ አንደኛ አመት ያከበረ ሲሆን በእለቱም በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውይይቶች ተደርገዋል::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
ጥር 15 2015ዓ.ም
አዲስ አበባ
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share
https://t.me/lawsocieties
ኢትዮጵያ በ2022ቱ የሀገራት የሙስና ደረጃ ስንተኛ ላይ ተቀመጠች?
ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የ2022 የሀገራት የሙስና ተጋላጭነት ደረጃን ይፋ አድርጓል።
ኢትዮጵያም 38 ነጥብ በማምጣት ከ180 ሀገራት 94ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን የትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት አመላክቷል።
ተቋሙ "በሙስና የተደናቀፉ መንግስታት ህዝባቸውን የመጠበቅ አቅም የላቸውም፤ የህዝቡ ቅሬታም ወደ ብጥብጥ የመቀየር እድሉ ከፍተኛ ነው" ብሏል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ https://am.al-ain.com/article/corruption-perceptions-index-2022
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share
https://t.me/lawsocieties
ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የ2022 የሀገራት የሙስና ተጋላጭነት ደረጃን ይፋ አድርጓል።
ኢትዮጵያም 38 ነጥብ በማምጣት ከ180 ሀገራት 94ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን የትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት አመላክቷል።
ተቋሙ "በሙስና የተደናቀፉ መንግስታት ህዝባቸውን የመጠበቅ አቅም የላቸውም፤ የህዝቡ ቅሬታም ወደ ብጥብጥ የመቀየር እድሉ ከፍተኛ ነው" ብሏል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ https://am.al-ain.com/article/corruption-perceptions-index-2022
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share
https://t.me/lawsocieties
የሂሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያ ላይ የተደረጉ ማሻሻያያዎች
ሒሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያ ቁጥር 152/2011 ተሽሮ በመመሪያ ቁጥር 176/2014 ተተክቷል፡፡
መመሪያውን ማሻሻል ካስፈለገባቸው ምክንያቶች ውስጥ ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው፡-
1. የታክስ ሒሳብ መዝገብ ሲዘጋጅ ሊሟሉ የሚገባቸው ዝርዝር ሁኔታዎች በነባሩ መመሪያ በግልጽ ስላለተገለፁ፣
2. በታክስ ባለስልጣኑ ቅ/ጽ/ቤቶች ተመሳሳይ አተረጓጎም ወይም አፈጻጸም እንዲኖር እና አገልግሎት አሰጣጡን የተቀላጠፈ ለማድረግ፤
3. የነባሩ መመሪያ አቀራረጽ ከታክስ ህግ ያለፈ እይታ ያለው ይመስል ስለነበር ይሕን ብዥታ ለመቅረፍ፣
4. ግብይት ሳይኖር ወይም ሕገ-ወጥ ደረሰኞች ሲቀርቡ ተቀባይነት እንደሌላችው በግልጽ ማመላከት በማስፈለጉ ምክንያት መመሪያውን ማሻሻል አስፈልጓል፡፡
በዚህም መሰረት በአዲሱ መመሪያ ውስጥ እንዲካተቱ ከተደረጉት ውስጥ ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው፡-
1. የውጪ ምንዛሬ ትርፍ ወይም ኪሳራ መቼ መመዝገብ እንዳለበት፤
2. የብድር ውል ሰነድን የመመዝገብ ስልጣን ባለው አካል ቀሪ ሆኖ ነገር ግን ብድሩ በባንክ የተከፈለ ስለመሆኑ የሚያሳይ ሰነድ መቅረብ እንዳለበት፤
3. የቴምብር ቀረጥ በብድሩ ላይም ሆነ ሰራተኛ ሲቀጠር መከፈል እንዳለበት እና
4. ለወጪም ሆነ ለገቢ የሚቀርቡ ማስረጃዎች ህጋዊ ብቻ እንዲሆኑ ሲባል በመመሪያው እንዲካተት ተደርጓል፡፡
በአጠቃላይ የተሻሻለው የሒሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያ ቁጥር 176/2014 ታክስ ከፋዩ የተቀላጠፈ አገልግሎት አግኝቶ የንግድ ሥራ እንቅስቃሴውን እንዲያከናውን በሚያመች ሁኔታ የተዘጋጀ መመሪያ ነው፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share #lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ሒሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያ ቁጥር 152/2011 ተሽሮ በመመሪያ ቁጥር 176/2014 ተተክቷል፡፡
መመሪያውን ማሻሻል ካስፈለገባቸው ምክንያቶች ውስጥ ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው፡-
1. የታክስ ሒሳብ መዝገብ ሲዘጋጅ ሊሟሉ የሚገባቸው ዝርዝር ሁኔታዎች በነባሩ መመሪያ በግልጽ ስላለተገለፁ፣
2. በታክስ ባለስልጣኑ ቅ/ጽ/ቤቶች ተመሳሳይ አተረጓጎም ወይም አፈጻጸም እንዲኖር እና አገልግሎት አሰጣጡን የተቀላጠፈ ለማድረግ፤
3. የነባሩ መመሪያ አቀራረጽ ከታክስ ህግ ያለፈ እይታ ያለው ይመስል ስለነበር ይሕን ብዥታ ለመቅረፍ፣
4. ግብይት ሳይኖር ወይም ሕገ-ወጥ ደረሰኞች ሲቀርቡ ተቀባይነት እንደሌላችው በግልጽ ማመላከት በማስፈለጉ ምክንያት መመሪያውን ማሻሻል አስፈልጓል፡፡
በዚህም መሰረት በአዲሱ መመሪያ ውስጥ እንዲካተቱ ከተደረጉት ውስጥ ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው፡-
1. የውጪ ምንዛሬ ትርፍ ወይም ኪሳራ መቼ መመዝገብ እንዳለበት፤
2. የብድር ውል ሰነድን የመመዝገብ ስልጣን ባለው አካል ቀሪ ሆኖ ነገር ግን ብድሩ በባንክ የተከፈለ ስለመሆኑ የሚያሳይ ሰነድ መቅረብ እንዳለበት፤
3. የቴምብር ቀረጥ በብድሩ ላይም ሆነ ሰራተኛ ሲቀጠር መከፈል እንዳለበት እና
4. ለወጪም ሆነ ለገቢ የሚቀርቡ ማስረጃዎች ህጋዊ ብቻ እንዲሆኑ ሲባል በመመሪያው እንዲካተት ተደርጓል፡፡
በአጠቃላይ የተሻሻለው የሒሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያ ቁጥር 176/2014 ታክስ ከፋዩ የተቀላጠፈ አገልግሎት አግኝቶ የንግድ ሥራ እንቅስቃሴውን እንዲያከናውን በሚያመች ሁኔታ የተዘጋጀ መመሪያ ነው፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share #lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ቻይና በኦሮሚያ የዜጋዋን ግድያ ተከትሎ ለዜጎቿ ማስጠንቀቂያ አወጣች! //BBC//
አንድ ቻይናዊ በኦሮሚያ ክልል ገብረ ጉራቻ ከተማ ከተገደለ በኋላ ቻይና በክልሉ ለሚንቀሳቀሱ ዜጎቿ ማስጠንቀቂያ ሰጠች።
ኤአፍፒ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲን ጠቅሶ እንደዘገበው ሰኞ ጥር 22/2015 ዓ.ም. ከአዲስ አበባ በሰሜን አቅጣጫ ገብረ ጉራቻ ከተማ 9 የቻይና ዜጎች በታጣቂ ቡድኖች ተኩስ ተከፍቶባቸው ነበር።
ተኩስ ከተከፈተባቸው ቻይናውያን መካከል አንዱ ሕይወቱ ማለፉን ሮይተርስ እና ኤኤፍፒ የዜና ወኪሎች በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲን ዋቢ አድርገው ዘግበዋል።
ኤምባሲው የዜጋውን መገደል ይፋ ባደረገበት መግለጫው፤ ጥቃቱን ያደረሰው ታጣቂ ቡድን ማን እንደሆነ እንዲሁም የጥቃቱ ዒላማ የሆኑት ቻይናውያን ማንነትንም አልገለፀም።
የቻይኛ ኤምባሲ መግለጫ አንድ ቻይናዊ መገደሉን ከመጥቀስ ውጪ፣ በሌሎች ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ ያለው ነገር የለም።
ከአዲስ አበባ 163 ኪሎ ሜትር ርቆ በሚገኘው ከተማ በቻይናውያኑ ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ኤምባሲው ባወጣው የጉዞ ማስጠንቀቂያ ላይ፤ “ከፍተኛ የአደጋ ስጋት ባለበት አካባቢ ከሆናችሁ፤ በአስቸኳይ ደኅንነቱ ወደ ተጠበቀ አካባቢ መውጣት አለባችሁ” ብሏል።
ኤምባሲው በኦሮሚያ ክልል እና በአጎራባች ክልሎች በጦር መሳሪያ የታገዘ ጥቃት፣ አፈና እና ዘረፋ የተስፋፋ ነው ብሏል።
ዘገባው ፦ የቢቢሲ ነው!
አንድ ቻይናዊ በኦሮሚያ ክልል ገብረ ጉራቻ ከተማ ከተገደለ በኋላ ቻይና በክልሉ ለሚንቀሳቀሱ ዜጎቿ ማስጠንቀቂያ ሰጠች።
ኤአፍፒ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲን ጠቅሶ እንደዘገበው ሰኞ ጥር 22/2015 ዓ.ም. ከአዲስ አበባ በሰሜን አቅጣጫ ገብረ ጉራቻ ከተማ 9 የቻይና ዜጎች በታጣቂ ቡድኖች ተኩስ ተከፍቶባቸው ነበር።
ተኩስ ከተከፈተባቸው ቻይናውያን መካከል አንዱ ሕይወቱ ማለፉን ሮይተርስ እና ኤኤፍፒ የዜና ወኪሎች በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲን ዋቢ አድርገው ዘግበዋል።
ኤምባሲው የዜጋውን መገደል ይፋ ባደረገበት መግለጫው፤ ጥቃቱን ያደረሰው ታጣቂ ቡድን ማን እንደሆነ እንዲሁም የጥቃቱ ዒላማ የሆኑት ቻይናውያን ማንነትንም አልገለፀም።
የቻይኛ ኤምባሲ መግለጫ አንድ ቻይናዊ መገደሉን ከመጥቀስ ውጪ፣ በሌሎች ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ ያለው ነገር የለም።
ከአዲስ አበባ 163 ኪሎ ሜትር ርቆ በሚገኘው ከተማ በቻይናውያኑ ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ኤምባሲው ባወጣው የጉዞ ማስጠንቀቂያ ላይ፤ “ከፍተኛ የአደጋ ስጋት ባለበት አካባቢ ከሆናችሁ፤ በአስቸኳይ ደኅንነቱ ወደ ተጠበቀ አካባቢ መውጣት አለባችሁ” ብሏል።
ኤምባሲው በኦሮሚያ ክልል እና በአጎራባች ክልሎች በጦር መሳሪያ የታገዘ ጥቃት፣ አፈና እና ዘረፋ የተስፋፋ ነው ብሏል።
ዘገባው ፦ የቢቢሲ ነው!
Do you find it easy or difficult to live peacefully with others?❓
Anonymous Poll
46%
easy ✅
47%
difficult ❌
12%
None ⁉️
ለእጩ ዐቃቤ ሕግነት መደብ ላይ ለመቀጠር የ2ኛ ዙር ፈተና ለወሰዳችሁ ተወዳዳሪዎች በሙሉ፤
ተቋማችን እጩ ዐቃብየነ ህግን ለመቅጠር መስከረም 06 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሰረት የውድድር መስፈርቱን አሟላልታችሁ ከነበራችሁ ተወዳዳሪዎች መካከል የመጀመሪያ ዙር ፈተናውን ያለፋችሁ ተወዳዳሪዎች የሁለኛ ዙር ፈተና የተሰጣችሁ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት በሁለተኛ ዙር ፈተናው ያገኛችሁት ውጤት ከዚህ በታች የተገለፀ ሲሆን በፈተናው ውጤት ላይ ያላችሁን ቅሬታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበቅ ቀን ጀምሮ ባሉት 4 (አራት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ለዐቃብየነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ፅ/ቤት በፅሁፍ እንድታቀርቡ እየገለፅን የፈተና ውጤታችሁ 60 (ስልሳ) እና ከዛ በላይ የሆነ ተወዳዳሪዎች ፈተናውን ያለፋችሁ ሲሆን የካቲት 01 ቀን 2015 ዓ.ም ቀን የዐቃብየነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ፅ/ቤት በአካል በመቅረብ ሪፖረት እንድታደርጉ እያገለፅን ውጤታችሁ ከ55-59 የሆናችሁ ተጠባባቂ መሆናችሁን እናሳውቃለን፡፡
የዐቃብየነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባዔ ጽ/ቤት
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share #lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ተቋማችን እጩ ዐቃብየነ ህግን ለመቅጠር መስከረም 06 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሰረት የውድድር መስፈርቱን አሟላልታችሁ ከነበራችሁ ተወዳዳሪዎች መካከል የመጀመሪያ ዙር ፈተናውን ያለፋችሁ ተወዳዳሪዎች የሁለኛ ዙር ፈተና የተሰጣችሁ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት በሁለተኛ ዙር ፈተናው ያገኛችሁት ውጤት ከዚህ በታች የተገለፀ ሲሆን በፈተናው ውጤት ላይ ያላችሁን ቅሬታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበቅ ቀን ጀምሮ ባሉት 4 (አራት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ለዐቃብየነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ፅ/ቤት በፅሁፍ እንድታቀርቡ እየገለፅን የፈተና ውጤታችሁ 60 (ስልሳ) እና ከዛ በላይ የሆነ ተወዳዳሪዎች ፈተናውን ያለፋችሁ ሲሆን የካቲት 01 ቀን 2015 ዓ.ም ቀን የዐቃብየነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ ፅ/ቤት በአካል በመቅረብ ሪፖረት እንድታደርጉ እያገለፅን ውጤታችሁ ከ55-59 የሆናችሁ ተጠባባቂ መሆናችሁን እናሳውቃለን፡፡
የዐቃብየነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባዔ ጽ/ቤት
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share #lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ማስታወቂያ
አዲስ የጥብቅና ፈቃድ ለምታወጡ የፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች በሙሉ፤
****
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በአዋጅ ከመጋቢት ወር 2014ዓ.ም ጀምሮ የዳግም ምዝገባ እያካሄደ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ በዚህም አዲስ የጥብቅና ፈቃድ የምታወጡ ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች እንዲሁም የጥብቅና ፈቃዳችሁን በአደራ አስቀምጣችሁ ቆይታችሁ አሁን ላይ ፈቃዳችሁን በድጋሚ እየወሰዳችሁ ላላችሁ ጠበቆች በሙሉ ፍቃዳችሁን በወሰዳችሁ በአንድ ወር ውስጥ የመመዝገቢያ ክፍያ 1,000.00 (አንድ ሺ ብር) በመክፈል የክፍያውን ደረሰኝ እና የጥብቅና ፈቃዳችሁን ኮፒ በመያዝ በማህበሩ ቢሮ በመገኘት የተዘጋጀላችሁን ፎርም ሞልታችሁ የአባልነት ምዝገባ ማድረግ እንደሚጠበቅባችሁ እየገለጽን በማናቸውም ምክኒያት 1 ወሩን አሳልፈው ቢገኙ ለሚደርሰው አስተዳደራዊ ቅጣት እንዳትዳረጉ ማህበሩ በድጋሚ ያሳስባል፡፡
*የማህበሩ የባንክ ሂሳብ ቁጥር፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር- 1000469494218 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ.
*ማስታወሻ፡- የምዝገባው ቦታ ፒያሳ አራዳ ምድብ ችሎት (የፍትህ አካላት ህንፃ) 9ኛ ፎቅ በማህበሩ ቢሮ ቁጥር 922 መሆኑን እናሳውቃለን::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
አዲስ አበባ፤
ጥር 26 ቀን 2015ዓ.ም
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share
https://t.me/lawsocieties
አዲስ የጥብቅና ፈቃድ ለምታወጡ የፌደራል ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች በሙሉ፤
****
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር በአዋጅ ከመጋቢት ወር 2014ዓ.ም ጀምሮ የዳግም ምዝገባ እያካሄደ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ በዚህም አዲስ የጥብቅና ፈቃድ የምታወጡ ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች እንዲሁም የጥብቅና ፈቃዳችሁን በአደራ አስቀምጣችሁ ቆይታችሁ አሁን ላይ ፈቃዳችሁን በድጋሚ እየወሰዳችሁ ላላችሁ ጠበቆች በሙሉ ፍቃዳችሁን በወሰዳችሁ በአንድ ወር ውስጥ የመመዝገቢያ ክፍያ 1,000.00 (አንድ ሺ ብር) በመክፈል የክፍያውን ደረሰኝ እና የጥብቅና ፈቃዳችሁን ኮፒ በመያዝ በማህበሩ ቢሮ በመገኘት የተዘጋጀላችሁን ፎርም ሞልታችሁ የአባልነት ምዝገባ ማድረግ እንደሚጠበቅባችሁ እየገለጽን በማናቸውም ምክኒያት 1 ወሩን አሳልፈው ቢገኙ ለሚደርሰው አስተዳደራዊ ቅጣት እንዳትዳረጉ ማህበሩ በድጋሚ ያሳስባል፡፡
*የማህበሩ የባንክ ሂሳብ ቁጥር፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር- 1000469494218 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ.
*ማስታወሻ፡- የምዝገባው ቦታ ፒያሳ አራዳ ምድብ ችሎት (የፍትህ አካላት ህንፃ) 9ኛ ፎቅ በማህበሩ ቢሮ ቁጥር 922 መሆኑን እናሳውቃለን::
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር
አዲስ አበባ፤
ጥር 26 ቀን 2015ዓ.ም
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share
https://t.me/lawsocieties
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
እሁድ እሁድ ስናካሂድ የነበረውን ከምሽቱ 2:30 የእሁድ ችሎት ነፃ ውይይት ላልተወሰነ ጊዜ የተቋረጠ ሲሆን ውይይቱን ስንጀምር የምናሳውቅ ይሆናል‼️
#የእለቱ_ችሎት
#የችሎቱ_ጭብጥ
❓
ፕሮግራም ለአልተወሰነ ጊዜ የተቋረጠ መሆኑን ስለማሳወቅ‼️
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ሆኖ ተራዝሟል።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
#የእለቱ_ችሎት
#የችሎቱ_ጭብጥ
❓
ፕሮግራም ለአልተወሰነ ጊዜ የተቋረጠ መሆኑን ስለማሳወቅ‼️
#ውሳኔ
ችሎቱ ቢያመልጥዎት በሌሉበት የሚሰማ ይሆናል።
ቀጠሮው እሁድ ማታ በስልክዎት በ @lawsocieties የቴሌግራም ቻናል በመዝገብ ስዓት ቁጥር 2:30 የመገኘት መብትዎ የተከበረ ሆኖ ተራዝሟል።
ወደ ቴሌግራም ቻናላችን ይመለሱ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
#የሚነበብ የ #አለ_ህግ ስም አለበት
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
የቤት ኪራይ መጨመርና ማስለቀቅ የታገደበትን የጊዜ ገደብ እስመልክቶ በውስጥ መስመር ብዙ ጥያቄ ስለመጣ በድጋሚ የተለጠፈ
ቀነ ገደቡ እስካልተራዘመ ድረስ የካቲት 18/2015 ዓ.ም. ያበቃል ይላል ።
ቀነ ገደቡ እስካልተራዘመ ድረስ የካቲት 18/2015 ዓ.ም. ያበቃል ይላል ።
በአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተከሰሰው ወጣት አለምነህ ተካ ተክሌ በ 9 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነ፦
👉 ተከሳሽ ለጊዜው ካልተያዘው ግበብረ አበሩ ጋር በመሆን ህዳር 25 ቀን 2015ዓ/ም በግምት ከምሽቱ 4:00 ሲሆን አዲ አርቃይ ከተማ ቀበሌ 02 ልዩ ቦታው ከ አቶ አስረሳሀኝ አሰፋ ቤት የግል ተበዳይ የሆነችውን ተኝታ ከነበረበት ከሌላ ዶርም ቤት አንኳክተው ካስከፈቱ በኀላ "የ ህግ አካል ነን መታወቂያሽን ካለበት ከመኖሪያ ቤትሽ ወስደሽ አሳይን" በማለት ይዘዋት ከወጡ በኀላ አፏን እና ፊቷን በሽርጥ አፍነው ሀዋዛ በር ከተባለ ቦታ በመውሰድ አስገድዶ ወንጀል ፈፅመውባታል በማለት የአዲ አርቃይ ወረዳ ፍትህ ፅ/ቤት በ ወንጀል ህጉን 620(2) በመጥቅ ክሱን ለ ወረዳው ፍ/ቤት አቅርቧል፡፡ የ አዲ አርቃይ ወረዳ ፍ/ቤትም የሰው ምስክር እና የህክምና ማስረጃዎችን በማየት መዝገቡን ከመረመረ በኀላ በቀን 29/05/2015 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተካሳሽን በ 9 አመት ፅኑ እስራት የቅጣት ውሳኔውን አስተላልፏል በማለት የሰሜን ጎንደር ዞን ፍትሕ መምሪያ መረጃውን አድርሰውናል፡፡
👉 ተከሳሽ ለጊዜው ካልተያዘው ግበብረ አበሩ ጋር በመሆን ህዳር 25 ቀን 2015ዓ/ም በግምት ከምሽቱ 4:00 ሲሆን አዲ አርቃይ ከተማ ቀበሌ 02 ልዩ ቦታው ከ አቶ አስረሳሀኝ አሰፋ ቤት የግል ተበዳይ የሆነችውን ተኝታ ከነበረበት ከሌላ ዶርም ቤት አንኳክተው ካስከፈቱ በኀላ "የ ህግ አካል ነን መታወቂያሽን ካለበት ከመኖሪያ ቤትሽ ወስደሽ አሳይን" በማለት ይዘዋት ከወጡ በኀላ አፏን እና ፊቷን በሽርጥ አፍነው ሀዋዛ በር ከተባለ ቦታ በመውሰድ አስገድዶ ወንጀል ፈፅመውባታል በማለት የአዲ አርቃይ ወረዳ ፍትህ ፅ/ቤት በ ወንጀል ህጉን 620(2) በመጥቅ ክሱን ለ ወረዳው ፍ/ቤት አቅርቧል፡፡ የ አዲ አርቃይ ወረዳ ፍ/ቤትም የሰው ምስክር እና የህክምና ማስረጃዎችን በማየት መዝገቡን ከመረመረ በኀላ በቀን 29/05/2015 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተካሳሽን በ 9 አመት ፅኑ እስራት የቅጣት ውሳኔውን አስተላልፏል በማለት የሰሜን ጎንደር ዞን ፍትሕ መምሪያ መረጃውን አድርሰውናል፡፡
# ማስታወቂያ
በ 2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ተቋማት ገብታችሁ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ የካቲት 02/2015 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ:-
በ 2015 የትምህርት ዘመን በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ መርጣችሁ መመደብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ (ተመሳሳይ ጾታ ያላችሁ መንትያዎች፣ እመጫቶች(በቅርቡ የወለዳችሁ እናቶች) ፣ ነፍሰጡር ተማሪዎች፣ በመንግስት ሆስፒታሎች ህክምና ቦርድ የተረጋገጠ ልዩ ክትትል የሚሻ ህመም ታማሚዎች … ወዘተ) ተማሪዎች ማመልከቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በቀጣዩ ሊንክ
https://student.ethernet.edu.et
በኩል ብቻ እንድትልኩ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን።
ትምህርት ሚኒስቴር!
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share #lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
በ 2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ተቋማት ገብታችሁ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ የካቲት 02/2015 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ:-
በ 2015 የትምህርት ዘመን በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ መርጣችሁ መመደብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ (ተመሳሳይ ጾታ ያላችሁ መንትያዎች፣ እመጫቶች(በቅርቡ የወለዳችሁ እናቶች) ፣ ነፍሰጡር ተማሪዎች፣ በመንግስት ሆስፒታሎች ህክምና ቦርድ የተረጋገጠ ልዩ ክትትል የሚሻ ህመም ታማሚዎች … ወዘተ) ተማሪዎች ማመልከቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በቀጣዩ ሊንክ
https://student.ethernet.edu.et
በኩል ብቻ እንድትልኩ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን።
ትምህርት ሚኒስቴር!
#አለ_ህግ #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share #lawsocieties
https://t.me/lawsocieties