ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቀድሞ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መዓዛ አሸናፊ እና የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ሰለሞን አረዳ።
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ኢትዮጵያ - የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች
[ ሪፖርተር ጋዜጣ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ በርኦ ሐሰንን ቃለ መጠይቅ አድርጎ ካወጣው ዘገባ የተወሰደ ]
• መስከረም ወር ላይ የገንዘብ ሚኒስቴር ካደረገው በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች የታክስ ማሻሻያ በኋላ ከ7,000 በላይ ተሽከርካዎች አገር ውስጥ ገብተዋል።
• ከብሔራዊ ባንክ ጋር የኤሌክትሪክ አውቶብሶች እንዲጉ መግባባት ላይ ተደርሶ እንቅስቃሴዎች የተጀመረ ሲሆን በቅርቡ 1,300 የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ወደ አገር ቤት ይገባሉ።
• የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር የአሥር ዓመት ዕቅድ 48,000 የብዙኃን ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ የኤሌክትሪክ አውቶብሶች ፤ በተጨማሪም 148,000 የኤሌክትሪክ #አውቶሞቢሎችን አገር ውስጥ እንዲገቡ ማድረግ ነው።
#ማስታወሻ
በመስከረም ወር ይፋ የሆነው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ከቀረጥ ነፃ ማስገቢያ ማሻሻያ ፦
1ኛ. ሙሉ በሙሉ ተበትነው ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው የሚገጣጠሙ አውቶሞቢሎች ከጉምሩክ ቀረጥ፣ ከኤክሳይዝ ታክስ፣ ከተጨማሪ እሴት ታክስና ከሱር ታክስ #ሙሉ_በሙሉ_ነጻ ናቸው።
2ኛ. በከፊል ተበትነው ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው የሚገጣጠሙ የኤሌክትሪክ የቤት አውቶሞቢሎችን 5 በመቶ የጉምሩክ ቀረጥ ብቻ የሚጣልባቸው ሲሆን ከኤክሳይዝ ታክስ፣ ከተጨማሪ እሴት ታክስና ከሱር ታክስ #ሙሉ_በሙሉ_ነጻ ናቸው።
3ኛ. ሙሉ ለሙሉ ተገጣጥመው ያለቀላቸው የኤሌክትሪክ አውቶሞቢሎች ወደ ሀገር ሲገቡ 15 በመቶ የጉምሩክ ቀረጥ ብቻ የሚጣልባቸው ሲሆን ከኤክሳይዝ ታክስ፣ ከተጨማሪ እሴት ታክስና ከሱር ታክስ #ሙሉ_በሙሉ_ነጻ ናቸው።
Via - tikvahethiopia
[ ሪፖርተር ጋዜጣ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ በርኦ ሐሰንን ቃለ መጠይቅ አድርጎ ካወጣው ዘገባ የተወሰደ ]
• መስከረም ወር ላይ የገንዘብ ሚኒስቴር ካደረገው በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች የታክስ ማሻሻያ በኋላ ከ7,000 በላይ ተሽከርካዎች አገር ውስጥ ገብተዋል።
• ከብሔራዊ ባንክ ጋር የኤሌክትሪክ አውቶብሶች እንዲጉ መግባባት ላይ ተደርሶ እንቅስቃሴዎች የተጀመረ ሲሆን በቅርቡ 1,300 የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች ወደ አገር ቤት ይገባሉ።
• የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር የአሥር ዓመት ዕቅድ 48,000 የብዙኃን ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ የኤሌክትሪክ አውቶብሶች ፤ በተጨማሪም 148,000 የኤሌክትሪክ #አውቶሞቢሎችን አገር ውስጥ እንዲገቡ ማድረግ ነው።
#ማስታወሻ
በመስከረም ወር ይፋ የሆነው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ከቀረጥ ነፃ ማስገቢያ ማሻሻያ ፦
1ኛ. ሙሉ በሙሉ ተበትነው ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው የሚገጣጠሙ አውቶሞቢሎች ከጉምሩክ ቀረጥ፣ ከኤክሳይዝ ታክስ፣ ከተጨማሪ እሴት ታክስና ከሱር ታክስ #ሙሉ_በሙሉ_ነጻ ናቸው።
2ኛ. በከፊል ተበትነው ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው የሚገጣጠሙ የኤሌክትሪክ የቤት አውቶሞቢሎችን 5 በመቶ የጉምሩክ ቀረጥ ብቻ የሚጣልባቸው ሲሆን ከኤክሳይዝ ታክስ፣ ከተጨማሪ እሴት ታክስና ከሱር ታክስ #ሙሉ_በሙሉ_ነጻ ናቸው።
3ኛ. ሙሉ ለሙሉ ተገጣጥመው ያለቀላቸው የኤሌክትሪክ አውቶሞቢሎች ወደ ሀገር ሲገቡ 15 በመቶ የጉምሩክ ቀረጥ ብቻ የሚጣልባቸው ሲሆን ከኤክሳይዝ ታክስ፣ ከተጨማሪ እሴት ታክስና ከሱር ታክስ #ሙሉ_በሙሉ_ነጻ ናቸው።
Via - tikvahethiopia
ተወካይ ተጠያቂ የሚሆንበት አግባብ
የድርጅቱን አስተዳደር በሚመለከት በውክልና ያለው ሰው ያስተላለፈ መሆኑ እና ተወካዩም በተቀበለው ውክልና መሠረት ሥራውን የሚያከናውን መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ሆኖ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት ማከናወኑ ሲረጋገጥ ተጠያቂ የሚሆነው ውክልናውን ተቀብሎ ስራውን በውክልና የሚያስተዳድረው ሰው እንጂ ስራ አስኪያጁ ወይም የድርጅቱ ባለቤት ሊሆን አይገባም፡፡
የሰ.መ.ቁ 211028/ያልታተመ/ - ፍርድ ቤት ቅጣት እንዲገደብ የቀረበ ጥያቄ ካለ ምክንያት ሳይሰጥ ተቀባይነት የለውም በሚል ውደቅ ማድረጉ አግባብነት ያለው የውሳኔ አሰጣጥ አይደለም።
በአዋጅ ቁጥር 285/94 በአዋጅ ቁጥር 609/2001 እንደተሻሻለው አንቀጽ 56/1/ አንቀጽ 22/1/ እና አንቀጽ 50/ለ/1 መሠረት የአንድ የንግድ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ በወንጀል ተጠያቂ የሚሆነው እሱ የሚመራው ድርጅት የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ሆኖ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት ማከናወኑ ሲረጋገጥ እንደሆነ፤ የድርጅቱ ሃላፊነት ከተረጋገጠ የሥራ አስኪያጁ ሃላፊነት የሕግ ግምት የሚወሰድበት ስለመሆኑ እንገነዘባለን፡፡ ሆኖም የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ የድርጅቱን አስተዳደር በሚመለከት በውክልና ያለው ሰው ያስተላለፈ መሆኑ እና ተወካዩም በተቀበለው ውክልና መሠረት ሥራውን የሚያከናውን መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ ተጠያቂ የሚሆነው ውክልናውን ተቀብሎ ስራውን በውክልና የሚያስተዳድረው ሰው እንጂ ስራ አስኪያጁ ወይም የድርጅቱ ባለቤት ሊሆን አይገባም፡፡
የልዩነት ሃሳብ- አንድ ስራ አስኪያጅ ከአዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 132/1/ከተመለከተው የወንጀል ሀላፊነት ነፃ ሊሆኑ የሚችለት ወንጀሉ የተፈፀመው ሳይፈቅዱ ወይም ሳያውቁ መሆኑን አሊያም በተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ ያለና ነገሮችን በጥንቃቄ የሚያይ ሰው የጥፋቱን መፈፀም ለመከላከል ይወስዳቸዋል ተብለው የሚገመቱ ጥንቃቄዎችን ለማድረግ ተገቢውን ትጋትና የአሰራር ጥበብ የተሞላበት እርምጃ መውሰዳቸውን በአንቀፅ 132/2/ አግባብ ሲያስረዱ ቢሆንም በዚህ አግባብ ለማስረዳታቸው የሥር ፍርድ ቤት መዝገብ አያሳይም፡፡
Via #Danielfikadu law office
https://t.me/lawsocieties
የድርጅቱን አስተዳደር በሚመለከት በውክልና ያለው ሰው ያስተላለፈ መሆኑ እና ተወካዩም በተቀበለው ውክልና መሠረት ሥራውን የሚያከናውን መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ሆኖ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት ማከናወኑ ሲረጋገጥ ተጠያቂ የሚሆነው ውክልናውን ተቀብሎ ስራውን በውክልና የሚያስተዳድረው ሰው እንጂ ስራ አስኪያጁ ወይም የድርጅቱ ባለቤት ሊሆን አይገባም፡፡
የሰ.መ.ቁ 211028/ያልታተመ/ - ፍርድ ቤት ቅጣት እንዲገደብ የቀረበ ጥያቄ ካለ ምክንያት ሳይሰጥ ተቀባይነት የለውም በሚል ውደቅ ማድረጉ አግባብነት ያለው የውሳኔ አሰጣጥ አይደለም።
በአዋጅ ቁጥር 285/94 በአዋጅ ቁጥር 609/2001 እንደተሻሻለው አንቀጽ 56/1/ አንቀጽ 22/1/ እና አንቀጽ 50/ለ/1 መሠረት የአንድ የንግድ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ በወንጀል ተጠያቂ የሚሆነው እሱ የሚመራው ድርጅት የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ሆኖ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት ማከናወኑ ሲረጋገጥ እንደሆነ፤ የድርጅቱ ሃላፊነት ከተረጋገጠ የሥራ አስኪያጁ ሃላፊነት የሕግ ግምት የሚወሰድበት ስለመሆኑ እንገነዘባለን፡፡ ሆኖም የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ የድርጅቱን አስተዳደር በሚመለከት በውክልና ያለው ሰው ያስተላለፈ መሆኑ እና ተወካዩም በተቀበለው ውክልና መሠረት ሥራውን የሚያከናውን መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ ተጠያቂ የሚሆነው ውክልናውን ተቀብሎ ስራውን በውክልና የሚያስተዳድረው ሰው እንጂ ስራ አስኪያጁ ወይም የድርጅቱ ባለቤት ሊሆን አይገባም፡፡
የልዩነት ሃሳብ- አንድ ስራ አስኪያጅ ከአዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 132/1/ከተመለከተው የወንጀል ሀላፊነት ነፃ ሊሆኑ የሚችለት ወንጀሉ የተፈፀመው ሳይፈቅዱ ወይም ሳያውቁ መሆኑን አሊያም በተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ ያለና ነገሮችን በጥንቃቄ የሚያይ ሰው የጥፋቱን መፈፀም ለመከላከል ይወስዳቸዋል ተብለው የሚገመቱ ጥንቃቄዎችን ለማድረግ ተገቢውን ትጋትና የአሰራር ጥበብ የተሞላበት እርምጃ መውሰዳቸውን በአንቀፅ 132/2/ አግባብ ሲያስረዱ ቢሆንም በዚህ አግባብ ለማስረዳታቸው የሥር ፍርድ ቤት መዝገብ አያሳይም፡፡
Via #Danielfikadu law office
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የኢትዩጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ልዩ የሕግ ሰውነት በ1960 የፍትሐብሔር ሕግ አንቀፅ #394 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች የተገኘ ነው።
#አለ_ህግ #ale_hig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ #ale_hig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Tender Notice Legal Adviser for CRS Ethiopia https://www.google.com.et/search?ibp=htl;jobs&q=legal+job+in+ethiopia&htidocid=gvYPUUUc27oAAAAAAAAAAA%3D%3D&hl=en-ET&kgs=837f778ffa11d1d9&shndl=-1&source=sh/x/im/textlists/detail/2#fpstate=tldetail&htivrt=jobs&htiq=legal+job+in+ethiopia&htidocid=gvYPUUUc27oAAAAAAAAAAA%3D%3D
ምክር ቤቱ የ3 ሚኒስትሮችን ሹመት አፀደቀ
......
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ9ኛ መደበኛ ጉባዔው የ3 ሚኒስትሮችን ሹመት አጽድቋል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
1. ዶ/ር አለሙ ስሜ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር
2. ዶ/ር ግርማ አመንቴ የግብርና ሚኒስትር
3. ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የማዕድን ሚኒስትር ሆነው በ2 ድምፀ-ተአቅቦ በ10 ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ የተሾሙ ሲሆን፤ ተሿሚዎችም በጉባዔው ፊት ቀርበው የተጣለባቸው ኃላፊነት እንደሚወጡ ቃለ-መሃላ ፈጽመዋል፡፡
ጉባዔው በሌሎች ለዕለቱ በተያዙ አጀንዳዎች ላይ ውይይቱን ቀጥሏል፡፡
https://t.me/lawsocieties
......
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ9ኛ መደበኛ ጉባዔው የ3 ሚኒስትሮችን ሹመት አጽድቋል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
1. ዶ/ር አለሙ ስሜ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር
2. ዶ/ር ግርማ አመንቴ የግብርና ሚኒስትር
3. ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የማዕድን ሚኒስትር ሆነው በ2 ድምፀ-ተአቅቦ በ10 ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ የተሾሙ ሲሆን፤ ተሿሚዎችም በጉባዔው ፊት ቀርበው የተጣለባቸው ኃላፊነት እንደሚወጡ ቃለ-መሃላ ፈጽመዋል፡፡
ጉባዔው በሌሎች ለዕለቱ በተያዙ አጀንዳዎች ላይ ውይይቱን ቀጥሏል፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በማህበራዊ ሚዲያ ጥላቻና ሐሰት መልዕክት ስያሰራጭ የነበረው ግለሰብ በጽኑ እስራት ተቀጣ
ወላይታ ሶዶ፤ ጥር፣15/2015 ዓ.ም በወላይታ ዞን በቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ በማህበራዊ ሚዲያ ጥላቻና ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ህብረተሰቡን ስያወክ የነበረ ግለሰብ ሰባት ወርና 3 ሺህ እንድቀጣ ተወስኗል።
ተከሳሽ አቶ ዳሳለኝ ደግፌ የተባለ ግለሰብ የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከለከልና ለመቆጣጠር የወጠውን አዋጅ ቁ.1185/2012 በመተላለፍ የተለያዩ ስያሜ ያላቸውን ሀሰተኛ የፌስቡክ አካውንት በመጠቀም ከአንድ ዓመት በላይ ለሚሆን ጊዜ በተለያዩ ቀናትና ጊዜያት በህዝብና መንግሥት መካከል እምነት እንዳይኖርና ሁከትና ግጭት እንዲነሳ በማሰብ ሀሰተኛ መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጭ ቆይቷል።
ተከሳሹ ግለሰብ በአከባቢው የሚገኙ ግለሰቦች ስብዕና የሚነኩ፣ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎችና የመንግስት ተቋማትን ሰብዓዊ ክብራቸውን የሚነኩና ስማቸውን የሚያጠፉ በሀሰተኛ አካውንቶች ሐሰተኛ መረጃዎችን ማሰራጨቱም ተመላክቷል።
በቀን 29/01/2015 ዓ.ም በፍርድ ቤት ትዕዛዝ በተደረገው ብርበራ ዉጤት መሰረት ህዝብና መንግስትን የሚያጋጩ ጽሑፎችና መረጃዎች ጋር እጅ ከፍንጅ ተይዟል።
ሀሰተኛ መረጃዎ በማሰራጨት ወንጀል ተከሶ ፍ/ቤት የቀረበ ሲሆን ግራ ቀኙ ስያክራክራ የቆየው የቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ ፍ/ቤት በቀን 15/5/2015 ዓ.ም በዋለው የወንጀል ችሎት ተከሳሹን ሆነ ሌላዉን ማህብረሰብ ያስተምራል ያለዉን በተከሰሱበት ድንጋጌ ጥፋተኛ በማለት በ3000 ብር መቀጮ ወይም የሰባት ወር እሥራት እንድቀጣ ወስኗል።
ወላይታ ሶዶ
https://t.me/lawsocieties
ወላይታ ሶዶ፤ ጥር፣15/2015 ዓ.ም በወላይታ ዞን በቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ በማህበራዊ ሚዲያ ጥላቻና ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ህብረተሰቡን ስያወክ የነበረ ግለሰብ ሰባት ወርና 3 ሺህ እንድቀጣ ተወስኗል።
ተከሳሽ አቶ ዳሳለኝ ደግፌ የተባለ ግለሰብ የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከለከልና ለመቆጣጠር የወጠውን አዋጅ ቁ.1185/2012 በመተላለፍ የተለያዩ ስያሜ ያላቸውን ሀሰተኛ የፌስቡክ አካውንት በመጠቀም ከአንድ ዓመት በላይ ለሚሆን ጊዜ በተለያዩ ቀናትና ጊዜያት በህዝብና መንግሥት መካከል እምነት እንዳይኖርና ሁከትና ግጭት እንዲነሳ በማሰብ ሀሰተኛ መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጭ ቆይቷል።
ተከሳሹ ግለሰብ በአከባቢው የሚገኙ ግለሰቦች ስብዕና የሚነኩ፣ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎችና የመንግስት ተቋማትን ሰብዓዊ ክብራቸውን የሚነኩና ስማቸውን የሚያጠፉ በሀሰተኛ አካውንቶች ሐሰተኛ መረጃዎችን ማሰራጨቱም ተመላክቷል።
በቀን 29/01/2015 ዓ.ም በፍርድ ቤት ትዕዛዝ በተደረገው ብርበራ ዉጤት መሰረት ህዝብና መንግስትን የሚያጋጩ ጽሑፎችና መረጃዎች ጋር እጅ ከፍንጅ ተይዟል።
ሀሰተኛ መረጃዎ በማሰራጨት ወንጀል ተከሶ ፍ/ቤት የቀረበ ሲሆን ግራ ቀኙ ስያክራክራ የቆየው የቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ ፍ/ቤት በቀን 15/5/2015 ዓ.ም በዋለው የወንጀል ችሎት ተከሳሹን ሆነ ሌላዉን ማህብረሰብ ያስተምራል ያለዉን በተከሰሱበት ድንጋጌ ጥፋተኛ በማለት በ3000 ብር መቀጮ ወይም የሰባት ወር እሥራት እንድቀጣ ወስኗል።
ወላይታ ሶዶ
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የሚከተሉት ከተርን ኦቨር ታክስ ክፍያ ነፃ ናቸው፡-
1. ቢያንስ ሁለት ዓመት ያገለገለ መኖሪያ ቤት ሽያጭና የመኖሪያ ቤት ኪራይ፤
2. የፋይናንሰ አገልግሎቶች፤
3. ለሳንቲሞችና ሜዲሊያዎች ጥናት አገልግሎት ከሚውሉት በስተቀር የአገር ውስጥና የውጪ አገር ገንዘቦችና የዋስትና ሰነዶች ማሰራጨት፤
4. በኃይማኖት ድርጅቶች የሚሰጡ የእምነት ወይም ከአምልኮ ጋር የሚገናኙ አገልግሎቶች፤
5. የሕክምና አገልግሎትና አግባብ ባለው የመንግስት መ/ቤት በሚወጣ መመሪያ መሠረት በሐኪም የሚታዘዙ መድኃኒቶች፤
6. በትምህርት ተቋማት የሚሰጡ የማስተማር አገልግሎቶች እንዲሁም ለሕፃናት ጥበቃ በመዋዕለ ሕፃናት የሚሰጡ አገልግሎቶች፤
7. የኤሌክትሪክ፣ የኪሮሲን የውሃ አቅርቦት፤
8. የትራንስፖርት አገልግሎት፤
9. ማናቸውንም የሥራ እንቅስቃሴ ለማከናወን ለሚሰጥ ፈቃድ ለመንግስት የሚፈፀም ክፍያ፤
10. 60% እና ከዚያ በላይ ሠራተኞቹ አካል ጉዳተኞችን ቀጥሮ የሚያሰራ ድርጅት የሚያቀርባቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች፤
11. መጽሐፍት፤
12. ሌሎች ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ የሆኑ ሁሉ ናቸው፡፡
1. ቢያንስ ሁለት ዓመት ያገለገለ መኖሪያ ቤት ሽያጭና የመኖሪያ ቤት ኪራይ፤
2. የፋይናንሰ አገልግሎቶች፤
3. ለሳንቲሞችና ሜዲሊያዎች ጥናት አገልግሎት ከሚውሉት በስተቀር የአገር ውስጥና የውጪ አገር ገንዘቦችና የዋስትና ሰነዶች ማሰራጨት፤
4. በኃይማኖት ድርጅቶች የሚሰጡ የእምነት ወይም ከአምልኮ ጋር የሚገናኙ አገልግሎቶች፤
5. የሕክምና አገልግሎትና አግባብ ባለው የመንግስት መ/ቤት በሚወጣ መመሪያ መሠረት በሐኪም የሚታዘዙ መድኃኒቶች፤
6. በትምህርት ተቋማት የሚሰጡ የማስተማር አገልግሎቶች እንዲሁም ለሕፃናት ጥበቃ በመዋዕለ ሕፃናት የሚሰጡ አገልግሎቶች፤
7. የኤሌክትሪክ፣ የኪሮሲን የውሃ አቅርቦት፤
8. የትራንስፖርት አገልግሎት፤
9. ማናቸውንም የሥራ እንቅስቃሴ ለማከናወን ለሚሰጥ ፈቃድ ለመንግስት የሚፈፀም ክፍያ፤
10. 60% እና ከዚያ በላይ ሠራተኞቹ አካል ጉዳተኞችን ቀጥሮ የሚያሰራ ድርጅት የሚያቀርባቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች፤
11. መጽሐፍት፤
12. ሌሎች ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ የሆኑ ሁሉ ናቸው፡፡
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ ለህግ ተመራቂዎች
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከዚህ በታች በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት (7) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ይህንን ማስፈንጠሪያ (Link) https://recruitment.insa.gov.et/ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከዚህ በታች በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት (7) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ይህንን ማስፈንጠሪያ (Link) https://recruitment.insa.gov.et/ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
ነፍሰ ጡር ሴት ለባሏ እንዲህ በማለት ትጠይቀዋለች:- ምን የምንወልድ ይመስልሃል -ወንድ ወይስ ሴት ልጅ?
ባል - " ምንም ቢሆን ግድ የለኝም። ፈጣሪ የሰጠንን በደስታ እቀበላለሁ ነገር ግን ወንድ ልጅ ከወለድን ሂሳብ አስተምረዋለሁ፣ ስፖርት እንዲሰራ አደርገዋለሁ፣ ሌሎች ጠቃሚ የሆኑ ክህሎቶችን አስተምረዋለሁ።’’ሚስት - "ሃ.. ሃ.. እና ሴት ልጅ ብትሆንስ?"ባል - ‘’ሴት ልጅ ከወለድን ምንም ነገር ማስተማር አይጠበቅብኝም። ምክንያቱም ሁሉንም ነገር የምታስተምረኝ እሷ ትሆናለች። እንደአዲስ እንዴት መልበስ እንዳለብኝ፣ እንዴት መመገብ እንዳለብኝ፣ ምን መናገር እንዳለብኝና እንደሌለብኝ ....ወዘተባጭሩ ሁለተኛ እናቴ ትሆናለች። ምንም የተለየ ነገር ባላደርግም እንደ ጀግናዋ ትቆጥረኛለች፣ የሆነ ነገር ስከለክላት ሁሌም ትረዳኛለች። ሁልጊዜ ባሏን በመልካም ነገር ሁሉ ከእኔ ጋር ታወዳድራለች..ዕድሜዋ ምንም ያህል ቢሆን ሁልጊዜ እንደ ልጅነቷ እንዳደርግላት ትፈልጋለች.. ለእኔ ስትል ከአለም ጋር ትጣላለች እና አንድ ሰው እኔን ቢጎዳ ያንን ሰው በጭራሽ ይቅር አትለውም።’’ሚስት - "ታዲያ ሴት ልጃችን ያን ሁሉ ነገር ስታደርግ ወንድ ልጃችን ግን አያደርገውም እያልክ ነው?’’ባል - "አይ ..እንደዛ ማለቴ አይደለም! ምናልባት እሱ እንዲሁ ሊያደርግ ይችላል ነገር ግን እነዚህን ነገሮች ለማዳበር ይማራል። ሴት ልጆች ከእነዚህ ነገሮች ጋር አብረው ይወለዳሉ። በአጭሩ የሴት ልጅ አባት መሆን ለማንኛውም ወንድ ኩራት ነው። “ሚስት - "ነገር ግን ለዘላለም ከእኛ ጋር አትቆይም። “ባል - "አዎ! ግን ከእሷ ጋር በልቧ ለዘላለም እንሆናለን። እሷ የምትሄድበት ቦታ ምንም ለውጥ አያመጣም። “ ሴት ልጆች ልዩ ስጦታ ናቸው...ቅድመ ሁኔታ ከሌለው ፍቅር እና እንክብካቤ (Unconditional Love & Care).....ጋር አብረው የተወለዱ። በሴት ልጅ/ልጆች ለተባረኩ ለሁሉም እድለኛ አባቶች መታሰቢያ ይሁንልኝ!!ከማህበራዊ ሚዲያው አግኝቸው ስለወደድኩት ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ በመቀየር አካፈልኳችሁ።
https://t.me/lawsocieties
ባል - " ምንም ቢሆን ግድ የለኝም። ፈጣሪ የሰጠንን በደስታ እቀበላለሁ ነገር ግን ወንድ ልጅ ከወለድን ሂሳብ አስተምረዋለሁ፣ ስፖርት እንዲሰራ አደርገዋለሁ፣ ሌሎች ጠቃሚ የሆኑ ክህሎቶችን አስተምረዋለሁ።’’ሚስት - "ሃ.. ሃ.. እና ሴት ልጅ ብትሆንስ?"ባል - ‘’ሴት ልጅ ከወለድን ምንም ነገር ማስተማር አይጠበቅብኝም። ምክንያቱም ሁሉንም ነገር የምታስተምረኝ እሷ ትሆናለች። እንደአዲስ እንዴት መልበስ እንዳለብኝ፣ እንዴት መመገብ እንዳለብኝ፣ ምን መናገር እንዳለብኝና እንደሌለብኝ ....ወዘተባጭሩ ሁለተኛ እናቴ ትሆናለች። ምንም የተለየ ነገር ባላደርግም እንደ ጀግናዋ ትቆጥረኛለች፣ የሆነ ነገር ስከለክላት ሁሌም ትረዳኛለች። ሁልጊዜ ባሏን በመልካም ነገር ሁሉ ከእኔ ጋር ታወዳድራለች..ዕድሜዋ ምንም ያህል ቢሆን ሁልጊዜ እንደ ልጅነቷ እንዳደርግላት ትፈልጋለች.. ለእኔ ስትል ከአለም ጋር ትጣላለች እና አንድ ሰው እኔን ቢጎዳ ያንን ሰው በጭራሽ ይቅር አትለውም።’’ሚስት - "ታዲያ ሴት ልጃችን ያን ሁሉ ነገር ስታደርግ ወንድ ልጃችን ግን አያደርገውም እያልክ ነው?’’ባል - "አይ ..እንደዛ ማለቴ አይደለም! ምናልባት እሱ እንዲሁ ሊያደርግ ይችላል ነገር ግን እነዚህን ነገሮች ለማዳበር ይማራል። ሴት ልጆች ከእነዚህ ነገሮች ጋር አብረው ይወለዳሉ። በአጭሩ የሴት ልጅ አባት መሆን ለማንኛውም ወንድ ኩራት ነው። “ሚስት - "ነገር ግን ለዘላለም ከእኛ ጋር አትቆይም። “ባል - "አዎ! ግን ከእሷ ጋር በልቧ ለዘላለም እንሆናለን። እሷ የምትሄድበት ቦታ ምንም ለውጥ አያመጣም። “ ሴት ልጆች ልዩ ስጦታ ናቸው...ቅድመ ሁኔታ ከሌለው ፍቅር እና እንክብካቤ (Unconditional Love & Care).....ጋር አብረው የተወለዱ። በሴት ልጅ/ልጆች ለተባረኩ ለሁሉም እድለኛ አባቶች መታሰቢያ ይሁንልኝ!!ከማህበራዊ ሚዲያው አግኝቸው ስለወደድኩት ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ በመቀየር አካፈልኳችሁ።
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው እቃዎች ከተመረቱ በኋላ በመጋዘን ስለማስቀመጥ ወይም ስለማስረከብ
1/የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው እቃዎች የማምረት ተግባር ከተጠናቀቀ በኋላ የኤክሳይዝ ታክስ እቃዎች ማከማቻ በመባል ወደ ሚታወቀው ክፍል መዘዋወር እና በመመሪያ መሰረት ከተፈቀደለት ፋብሪካ ቅጥር ግቢ ውጭ እስከሚደረጉ ድረስ በዚሁ ክፍል ውስጥ መቀመጥ አለባቸው፡፡ ሆኖም የተጣራ አልኮል መቀበያ ጋኖች የኤክሳይዝ ታክስ ዕቃዎች ማከማቻ እንደሆኑ ይቆጠራል፡፡
2/ የኤክሳይዝ ታክስ ዕቃዎች ማከማቻ ክፍል በር ላይ “የኤክሳይስ ታክስ የሚከፈልባቸው ዕቃዎች ማከማቻ ክፍል” የሚል ጽሁፍ መለጠፍ አለበት፡፡
3/ የኤክሳይዝ ታክስ ዕቃዎች ማከማቻ ክፍል የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው የተመረቱ ዕቃዎች ከማከማቻነት ወጪ ለሌላ ለማናቸውም ተግባር እንዲውል ማድረግ አይቻልም፡፡
4/ የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው እቃዎች ለቆጠራ በሚያመች አኳኋን በኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው እቃዎች ማከማቻ ክፍል ውስጥ መቀመጥ አለባቸው፡፡
5/ ማንኛውም ሰው የኤክሳይዝ ታክስ በሚከፈልበት እቃ መያዣ ጠርሙስ ወይም ማሸጊያ አምራቹን ለይቶ ማወቅ የሚያስችለው ልዩ ምልክቱ(ሌብል) የአምራቹ ስም፣ የተመረተበት ቦታ እና ቀን፣ አድራሻው፣ የተከታታይ ምርት ቅጥር፣ የባር ኮድ ወይም ሌላ ተጨማሪ ምልክት ሳይደረግበት በፊት ከኤክሳይስ ታክስ እቃዎች ማከማቻ ክፍል ማውጣት ወይም እንደወጣ ማድረግ ወይም መፍቀድ የለበትም፡፡
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇👇👇👇👇
1/የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው እቃዎች የማምረት ተግባር ከተጠናቀቀ በኋላ የኤክሳይዝ ታክስ እቃዎች ማከማቻ በመባል ወደ ሚታወቀው ክፍል መዘዋወር እና በመመሪያ መሰረት ከተፈቀደለት ፋብሪካ ቅጥር ግቢ ውጭ እስከሚደረጉ ድረስ በዚሁ ክፍል ውስጥ መቀመጥ አለባቸው፡፡ ሆኖም የተጣራ አልኮል መቀበያ ጋኖች የኤክሳይዝ ታክስ ዕቃዎች ማከማቻ እንደሆኑ ይቆጠራል፡፡
2/ የኤክሳይዝ ታክስ ዕቃዎች ማከማቻ ክፍል በር ላይ “የኤክሳይስ ታክስ የሚከፈልባቸው ዕቃዎች ማከማቻ ክፍል” የሚል ጽሁፍ መለጠፍ አለበት፡፡
3/ የኤክሳይዝ ታክስ ዕቃዎች ማከማቻ ክፍል የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው የተመረቱ ዕቃዎች ከማከማቻነት ወጪ ለሌላ ለማናቸውም ተግባር እንዲውል ማድረግ አይቻልም፡፡
4/ የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው እቃዎች ለቆጠራ በሚያመች አኳኋን በኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸው እቃዎች ማከማቻ ክፍል ውስጥ መቀመጥ አለባቸው፡፡
5/ ማንኛውም ሰው የኤክሳይዝ ታክስ በሚከፈልበት እቃ መያዣ ጠርሙስ ወይም ማሸጊያ አምራቹን ለይቶ ማወቅ የሚያስችለው ልዩ ምልክቱ(ሌብል) የአምራቹ ስም፣ የተመረተበት ቦታ እና ቀን፣ አድራሻው፣ የተከታታይ ምርት ቅጥር፣ የባር ኮድ ወይም ሌላ ተጨማሪ ምልክት ሳይደረግበት በፊት ከኤክሳይስ ታክስ እቃዎች ማከማቻ ክፍል ማውጣት ወይም እንደወጣ ማድረግ ወይም መፍቀድ የለበትም፡፡
https://t.me/lawsocieties
👇👇👇👇👇👇👇
........
6/ ለውጭ ገበያ ወይም ከኤክሳይዝ ታክስ ነጻ ሆነው ሊሸጡ የተመረቱ ዕቃዎች ለቁጥጥር እና ለክትትል በሚያመች መንገድ ከሌሎች እቃዎች ተለይተው መቀመጥ አለባቸው፡፡
7/ የተፈቀደለት አምራች ከተሸጡ በኋላ ወደ ተመረቱበት ፋብሪካ የተመለሱ እቃዎች የሚቀመጡበት የተለየ መጋዘን ሊኖረው ይገባል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር
#አለ_ህግ #ale_hig #ህግ #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
6/ ለውጭ ገበያ ወይም ከኤክሳይዝ ታክስ ነጻ ሆነው ሊሸጡ የተመረቱ ዕቃዎች ለቁጥጥር እና ለክትትል በሚያመች መንገድ ከሌሎች እቃዎች ተለይተው መቀመጥ አለባቸው፡፡
7/ የተፈቀደለት አምራች ከተሸጡ በኋላ ወደ ተመረቱበት ፋብሪካ የተመለሱ እቃዎች የሚቀመጡበት የተለየ መጋዘን ሊኖረው ይገባል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር
#አለ_ህግ #ale_hig #ህግ #Lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/