መንግስት ስለጀመረው የጸረ ሙስና ዘመቻ የህግ ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
ሙስና ብሄራዊ የደህንነት ስጋት ነው ያለው መንግስት ሙስናን ለመዋጋትም ሰባት አባላት ያሉት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ስር መጀመሩ ይታወሳል፡፡https://am.al-ain.com/article/who-do-lawyers-say-about-anti-corruption-campaign
https://t.me/lawsocieties
ሙስና ብሄራዊ የደህንነት ስጋት ነው ያለው መንግስት ሙስናን ለመዋጋትም ሰባት አባላት ያሉት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ስር መጀመሩ ይታወሳል፡፡https://am.al-ain.com/article/who-do-lawyers-say-about-anti-corruption-campaign
https://t.me/lawsocieties
አል ዐይን ኒውስ
መንግስት ስለጀመረው የጸረ ሙስና ዘመቻ የህግ ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
በጸረ ሙስና ዘመቻው አካሄድ እና ሊተኮርባቸው ስለሚገቡ ጉዳዮች የህግ ባለሙያዎች ተናግረዋል
የደላላነት ስራን ለመስራት የሚያስችል የንግድ ፍቃድ ሳይኖር የደላላነት ስራ ሰርቻለሁ ብሎ ክፍያ ለማስከፈል የሚቀርብ ክስ የህግ ጥበቃ በሌለው መብት ላይ ተመስርቶ የሚደረግ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም።ቅፅ 25 ሰ/መ/ቁ204199
።።።።።። የሰበር መዝ/ቁ 212950 ።።። ።።።።።።።።።።። ያልታተመ ።።።።።።።
🔵በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ የተከሳሽ ሀላፊነት‼️.....
በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት ከተከሳሽ የሚጠበቀው የማስረዳት ደረጃ እንደ ዐቃቢ ህግ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በፀዳ መልኩ ማስተባበል ወይም በቂ እና አሳማኝ በሆነ መልኩ ማስረዳት ሳይሆን በቀረቡት የዐቃቢ ህግ ማስረጃዎች ቃል እና በወንጀሉ መፈፀም ላይ "ጥርጣሬ መፍጠር" ብቻ ነው።
👉የግል አስተያየት
የወንጀልን ጉዳይ የምታዩ ዳኞች በዚህ የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት የወንጀል ክርክርን መዝናችሁ እየወሰናችሁ ስለመሆኑ ራሳችሁን ፈትሹ፣ በቸልታ አይታችሁ የምትወስኑት የወንጀል ቅጣት የብዙ ቤተሰብን ህይወት እንደሚበትን አስባችሁ በጥንቃቄና በራስ መተማመን ውስጥ ሆናችሁ ስሩ።
https://t.me/lawsocieties
🔵በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ የተከሳሽ ሀላፊነት‼️.....
በወንጀል የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት ከተከሳሽ የሚጠበቀው የማስረዳት ደረጃ እንደ ዐቃቢ ህግ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በፀዳ መልኩ ማስተባበል ወይም በቂ እና አሳማኝ በሆነ መልኩ ማስረዳት ሳይሆን በቀረቡት የዐቃቢ ህግ ማስረጃዎች ቃል እና በወንጀሉ መፈፀም ላይ "ጥርጣሬ መፍጠር" ብቻ ነው።
👉የግል አስተያየት
የወንጀልን ጉዳይ የምታዩ ዳኞች በዚህ የማስረጃ ምዘና መርህ መሰረት የወንጀል ክርክርን መዝናችሁ እየወሰናችሁ ስለመሆኑ ራሳችሁን ፈትሹ፣ በቸልታ አይታችሁ የምትወስኑት የወንጀል ቅጣት የብዙ ቤተሰብን ህይወት እንደሚበትን አስባችሁ በጥንቃቄና በራስ መተማመን ውስጥ ሆናችሁ ስሩ።
https://t.me/lawsocieties
ጣሪያው የሚያፈሰው የዳኝነት ሥርዓታችን -
ሪፖርተር -
Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source In Ethiopia
https://www.ethiopianreporter.com/115318/
https://t.me/lawsocieties
ሪፖርተር -
Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source In Ethiopia
https://www.ethiopianreporter.com/115318/
https://t.me/lawsocieties