ወንጀል ሲፈፅም ጤነኛ የነበረው ግለሰብ ወንጀሉን ከፈፀመ በኋላ እንደ እብድ አድርጎታል፡፡
ዕብደቱ ግን ”አውቆ አበድ" ይሉትን አይነት ነበር፡፡
ሽንት እና ሰገራውን በላዩ ላይ ይፀዳዳል፡፡
የአዕምሮ ህመምተኛ መስሎ ከህግ ተጠያቂነት ለማምለጥ ያልቆፈረው ጉድጓድ፣ ያልፈነቀለው ድንጋይ አልነበረም።
*** https://t.me/lawsocieties
ጌቱ ከበደ እና ጌቱ ነጋሽ በሚል የተለያዩ ስሞች የሚጠቀመው ይኸው ግለሰብ ጥር 25 ቀን 2013 ዓ/ም በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ሉባር ሆቴል ተብሎ ቢጠራው አካባቢ ከለሊቱ 10፡ 40 ሰዓት ገደማ በአንድ የመኖሪያ ቤት ውስጥ ገብቶ 19 ሺህ ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ አልባሳትን ሰርቆ ሲወጣ በአካባቢው ነዋሪዎች እጅ ከፍንጅ ሲያዝ ነበር ዕብደቱ የጀመረው፡፡
ወዲውኑ ራሱን የሳተ መስሎ መሬት ላይ ተጠቅልሎ ተኛ፡፡
የአካባቢው ነዋሪዎች ግን በተፈጠረው ድንገተኛ ነገር ተገርመውም ተደናግጠውም ፖሊስ ጠሩ፡፡
ፖሊስ በስፍራው ሲደርስም ወንጀል ፈፃሚው አይናገርም፤ አይጋገርም፡፡
ችግሩን በህክምና ለማወቅ ወደ ጤና ጣቢያ ተወሰደ፡፡ ጤና ጣቢያውም ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሪፈር ፃፈ፡፡ ሆስፒታሉም ባደረገው ምርመራ ምንም ችግር የለበትም ብሎ ምላሽ ሰጠ፡፡ ወንጀል ፈፃሚው ግን የጤና ለውጥም ሆነ መሻሻል አላሳየም፡፡ በድጋሚ ወደ ተለያዩ የህክምና ተቋማት ለተጨማሪ ምርመራ በተደጋጋሚ በተለያዩ ቀናት ተወሰደ፡፡ አሁንም ውጤቱ ተመሳሳይ ነው፡፡
ፖሊስ ጥርጣሬ ገብቶታል፡፡
ከተጠያቂነት ለማምለጥ የፈጠረው ዘዴ መሆኑን በተለያዩ ሁኔታዎች አረጋግጧል፡፡
ግለሰቡ ከ1990 ዓ/ም ጀምሮ 16 የተለያዩ ወንጀሎችን ስለመፈፀሙ፣ በተለያዩ 6 ስሞች የሚጠቀም ስለመሆኑ ከፌደራል ፖሊስ ፎረንሲክ ምርመራ የተገኘው የጣት አሻራ ሪከርድ ማስረጃ የፖሊስን የጥርጣሬ ከፍታ ጨምሮታል፡፡ ምናልባት የአዕምሮ ችግር ይኖርበት ከሆነ በሚል እሳቤ ከአቃቤ ህግ ጋር በመነጋገር የወንጀሉን ጉዳይ እየተመለከተ የሚገኘው ፍርድ ቤት ለአማኑኤል የአዕምሮ ህክምና ሆስፒታል ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠየቁ፡፡
ሆስፒታሉም ምርመራ ለማድረግ በቀጠሮ አሰናበታቸው፡፡ ጌቱ ከበደ ወይም ጌቱ ነጋሽ ለ3 ወራት ያህል ፖሊስ ጣቢያ ሲቆይ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀሰው ፖሊስ ተሸክሞት ነበር፡፡
ቀን ቀን መፀዳጃ ቤትም አይሄድም፡፡ ምሽት ላይ ደግሞ እዚያው ማረፊያ ክፍል ውስጥ ይፀዳዳል፡፡ ፖሊስ ደግሞ የቆሸሸውን እና የተበላሸውን ማረፊያ ክፍል ያፀዳል፡፡
አንዳንድ ወንጀል ፈፃሚዎች እንዲህ አይነት የማምለጫ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ፡፡
ወንጀል ከፈፀሙ በኋላ ሰገራቸውን እላያቸው ላይ በመፀዳዳት ማንም እንዳይጠጋቸው ያደርጋሉ፡፡
ይህ ዘዴ ደግሞ ለፖሊስ አዲስ አልነበረም፡፡ እናም ጌቱ ከበደ ወይም ጌቱ ነጋሽ በዚህ መንገድ ዕድሉን እየተጠቀመ በነፃ እንዲለቀቅ ጥረት ሲያደርግ ተስተውሏል፡፡
ፖሊስ ምግብ ሲያቀርብለት አይበላም፡፡ ነገር ግን ጭር ሲልለት የተሰጠውን ምግብ ይሰለቅጠዋል፡፡
ፖሊስ ሲያየው ይተኛል ፤ ፖሊስ ከአጠገቡ ሲርቅ ደግሞ ተነስቶ ይቀመጣል፡፡ እንዲህ ሲያደርግ ደግሞ የፖሊስ አባላት ተከታትለው በሞባይል ስልካቸው በድብቅ ቀርፀውታል፡፡
የ3 ወራቱ የፖሊስ ጣቢያ ቆይታው በዚህ ሁኔታ ከተጠናቀቀ በኋላ ፍርድ ቤቱ በማረሚያ ቤት ቆይቶ ጉዳዩን እንዲከታተል ወሰነ፡፡ ፖሊስም ተጠርጣሪውን ለማረሚያ ቤት ወስዶ ሲያስረክብ ማረሚያ ቤቱም በሸክም የመጣ ተጠርጣሪ አንቀበልም ብሎ መለሳቸው፡፡
ይህንኑ ፍርድ ቤቱ እንዲያውቀው ከተደረገ በኋላ ተጠርጣሪውን እንዲቀበል ፍርድ ቤቱ ለማረሚያ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ የጤንነቱን ሁኔታ የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ እስኪመጣ ድረስ በዚህ ሁኔታ ውሳኔ እየተጠባበቀ ማረሚያ ቤት ውስጥ ለ 1 ዓመት ያህል ከቆየ በኋላ ከአማኑኤል ሆስፒታል የህክምና ምርመራ ውጤት መጣ፡፡ ጌቱ ከበደ ወይም ጌቱ ነጋሽ ምንም አይነት የአዕምሮ ህመም የለበትም የሚል፡፡ ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት የህክምና ማስረጃውን ከተመለከተ በኋላ ጥር 25 ቀን 2013 ዓ/ም በፈፀመው የስርቆት ወንጀል በ5 ዓመት እስራት እንዲቀጣ በቅርቡ በዋለው ችሎት ውሳኔ አስተላልፎበታል፡፡ አውቆ አበድነቱ እውነትን አላሸነፈለትም፤ አሸናፊው የፖሊስ ትዕግስት ሆኗል፡፡
ፖሊስ በትዕግስቱም የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ አድርጓል፡፡
የመረጃ ምንጭ፡
ኢንስፔክተር ዮሃንስ ሸንዶ
ዘጋቢ፡- ኢንስፔክተር ተዘራ አብሽር
“በጀግንነት መጠበቅ በሰብዓዊነት ማገልገል!”
https://t.me/lawsocieties
ዕብደቱ ግን ”አውቆ አበድ" ይሉትን አይነት ነበር፡፡
ሽንት እና ሰገራውን በላዩ ላይ ይፀዳዳል፡፡
የአዕምሮ ህመምተኛ መስሎ ከህግ ተጠያቂነት ለማምለጥ ያልቆፈረው ጉድጓድ፣ ያልፈነቀለው ድንጋይ አልነበረም።
*** https://t.me/lawsocieties
ጌቱ ከበደ እና ጌቱ ነጋሽ በሚል የተለያዩ ስሞች የሚጠቀመው ይኸው ግለሰብ ጥር 25 ቀን 2013 ዓ/ም በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ሉባር ሆቴል ተብሎ ቢጠራው አካባቢ ከለሊቱ 10፡ 40 ሰዓት ገደማ በአንድ የመኖሪያ ቤት ውስጥ ገብቶ 19 ሺህ ብር ግምት ያላቸው የተለያዩ አልባሳትን ሰርቆ ሲወጣ በአካባቢው ነዋሪዎች እጅ ከፍንጅ ሲያዝ ነበር ዕብደቱ የጀመረው፡፡
ወዲውኑ ራሱን የሳተ መስሎ መሬት ላይ ተጠቅልሎ ተኛ፡፡
የአካባቢው ነዋሪዎች ግን በተፈጠረው ድንገተኛ ነገር ተገርመውም ተደናግጠውም ፖሊስ ጠሩ፡፡
ፖሊስ በስፍራው ሲደርስም ወንጀል ፈፃሚው አይናገርም፤ አይጋገርም፡፡
ችግሩን በህክምና ለማወቅ ወደ ጤና ጣቢያ ተወሰደ፡፡ ጤና ጣቢያውም ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሪፈር ፃፈ፡፡ ሆስፒታሉም ባደረገው ምርመራ ምንም ችግር የለበትም ብሎ ምላሽ ሰጠ፡፡ ወንጀል ፈፃሚው ግን የጤና ለውጥም ሆነ መሻሻል አላሳየም፡፡ በድጋሚ ወደ ተለያዩ የህክምና ተቋማት ለተጨማሪ ምርመራ በተደጋጋሚ በተለያዩ ቀናት ተወሰደ፡፡ አሁንም ውጤቱ ተመሳሳይ ነው፡፡
ፖሊስ ጥርጣሬ ገብቶታል፡፡
ከተጠያቂነት ለማምለጥ የፈጠረው ዘዴ መሆኑን በተለያዩ ሁኔታዎች አረጋግጧል፡፡
ግለሰቡ ከ1990 ዓ/ም ጀምሮ 16 የተለያዩ ወንጀሎችን ስለመፈፀሙ፣ በተለያዩ 6 ስሞች የሚጠቀም ስለመሆኑ ከፌደራል ፖሊስ ፎረንሲክ ምርመራ የተገኘው የጣት አሻራ ሪከርድ ማስረጃ የፖሊስን የጥርጣሬ ከፍታ ጨምሮታል፡፡ ምናልባት የአዕምሮ ችግር ይኖርበት ከሆነ በሚል እሳቤ ከአቃቤ ህግ ጋር በመነጋገር የወንጀሉን ጉዳይ እየተመለከተ የሚገኘው ፍርድ ቤት ለአማኑኤል የአዕምሮ ህክምና ሆስፒታል ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠየቁ፡፡
ሆስፒታሉም ምርመራ ለማድረግ በቀጠሮ አሰናበታቸው፡፡ ጌቱ ከበደ ወይም ጌቱ ነጋሽ ለ3 ወራት ያህል ፖሊስ ጣቢያ ሲቆይ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀሰው ፖሊስ ተሸክሞት ነበር፡፡
ቀን ቀን መፀዳጃ ቤትም አይሄድም፡፡ ምሽት ላይ ደግሞ እዚያው ማረፊያ ክፍል ውስጥ ይፀዳዳል፡፡ ፖሊስ ደግሞ የቆሸሸውን እና የተበላሸውን ማረፊያ ክፍል ያፀዳል፡፡
አንዳንድ ወንጀል ፈፃሚዎች እንዲህ አይነት የማምለጫ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ፡፡
ወንጀል ከፈፀሙ በኋላ ሰገራቸውን እላያቸው ላይ በመፀዳዳት ማንም እንዳይጠጋቸው ያደርጋሉ፡፡
ይህ ዘዴ ደግሞ ለፖሊስ አዲስ አልነበረም፡፡ እናም ጌቱ ከበደ ወይም ጌቱ ነጋሽ በዚህ መንገድ ዕድሉን እየተጠቀመ በነፃ እንዲለቀቅ ጥረት ሲያደርግ ተስተውሏል፡፡
ፖሊስ ምግብ ሲያቀርብለት አይበላም፡፡ ነገር ግን ጭር ሲልለት የተሰጠውን ምግብ ይሰለቅጠዋል፡፡
ፖሊስ ሲያየው ይተኛል ፤ ፖሊስ ከአጠገቡ ሲርቅ ደግሞ ተነስቶ ይቀመጣል፡፡ እንዲህ ሲያደርግ ደግሞ የፖሊስ አባላት ተከታትለው በሞባይል ስልካቸው በድብቅ ቀርፀውታል፡፡
የ3 ወራቱ የፖሊስ ጣቢያ ቆይታው በዚህ ሁኔታ ከተጠናቀቀ በኋላ ፍርድ ቤቱ በማረሚያ ቤት ቆይቶ ጉዳዩን እንዲከታተል ወሰነ፡፡ ፖሊስም ተጠርጣሪውን ለማረሚያ ቤት ወስዶ ሲያስረክብ ማረሚያ ቤቱም በሸክም የመጣ ተጠርጣሪ አንቀበልም ብሎ መለሳቸው፡፡
ይህንኑ ፍርድ ቤቱ እንዲያውቀው ከተደረገ በኋላ ተጠርጣሪውን እንዲቀበል ፍርድ ቤቱ ለማረሚያ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ የጤንነቱን ሁኔታ የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ እስኪመጣ ድረስ በዚህ ሁኔታ ውሳኔ እየተጠባበቀ ማረሚያ ቤት ውስጥ ለ 1 ዓመት ያህል ከቆየ በኋላ ከአማኑኤል ሆስፒታል የህክምና ምርመራ ውጤት መጣ፡፡ ጌቱ ከበደ ወይም ጌቱ ነጋሽ ምንም አይነት የአዕምሮ ህመም የለበትም የሚል፡፡ ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ ከተማ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት የህክምና ማስረጃውን ከተመለከተ በኋላ ጥር 25 ቀን 2013 ዓ/ም በፈፀመው የስርቆት ወንጀል በ5 ዓመት እስራት እንዲቀጣ በቅርቡ በዋለው ችሎት ውሳኔ አስተላልፎበታል፡፡ አውቆ አበድነቱ እውነትን አላሸነፈለትም፤ አሸናፊው የፖሊስ ትዕግስት ሆኗል፡፡
ፖሊስ በትዕግስቱም የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ አድርጓል፡፡
የመረጃ ምንጭ፡
ኢንስፔክተር ዮሃንስ ሸንዶ
ዘጋቢ፡- ኢንስፔክተር ተዘራ አብሽር
“በጀግንነት መጠበቅ በሰብዓዊነት ማገልገል!”
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ይግባኝ የማቅረቢያው የመጨረሻ ቀን የመንግስት ስራ ዝግ በሆነበት ቀን ላይ ያረፈ ከሆነ ይግባኝ ማስፈቀጃ አያስፈልግም........
የሰበር መዝገብ ቁጥርም 220962 (ያልታተመ)
ይግባኝ የማቅረቢያው የመጨረሻ ቀን የመንግስት ስራ ዝግ በሆነበት ቀን ላይ ያረፈ ከሆነ በፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር. 1862 ግዴታው የሚፈጸምበት ቀን ከአንድ የበአል ቀን ጋር ከገጠመ በዓል ባልሆነበት በማግስቱ ባለው የሥራ ቀን እንደሚተላለፍ በተደነገገው አግባብ ይግባኝ ጠያቂው ጊዜ ሳያባክን በቀጣዩ የሥራ ቀን ይግባኙን አዘጋጅቶ ያቀረበ ከሆነ ይግባኙ ማስፈቀጃ ሳያስፈልገው ሊቀርብ ይገባል።
#DanielFikadu
https://t.me/lawsocieties
የሰበር መዝገብ ቁጥርም 220962 (ያልታተመ)
ይግባኝ የማቅረቢያው የመጨረሻ ቀን የመንግስት ስራ ዝግ በሆነበት ቀን ላይ ያረፈ ከሆነ በፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር. 1862 ግዴታው የሚፈጸምበት ቀን ከአንድ የበአል ቀን ጋር ከገጠመ በዓል ባልሆነበት በማግስቱ ባለው የሥራ ቀን እንደሚተላለፍ በተደነገገው አግባብ ይግባኝ ጠያቂው ጊዜ ሳያባክን በቀጣዩ የሥራ ቀን ይግባኙን አዘጋጅቶ ያቀረበ ከሆነ ይግባኙ ማስፈቀጃ ሳያስፈልገው ሊቀርብ ይገባል።
#DanielFikadu
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የሰ/መ/ቁ.150408: ቅጽ/23
እንደ ጋብቻ ሁሉ ፍችን በውክልና ማከናወን የሚቻል ስለመሆኑ
ጋብቻ ለመፈጸም በልዩ ሁኔታ በውክልና እንደሚቻል ህጉ እየፈቀደ የፍቺ ጥያቄ ፍርድ ቤት የባልና ሚስትን ክርክር በሚያይበት ጊዜ እንደነገሩ ሁኔታ አስፈላጊ ሁኖ ካገኘው ባልና ሚስቱን በአንድነት ወይም በተናጠል ሲያነጋግር ወይም ጉዳዩን ሲመረምርና ምስክር ሲሰማ በዝግ ችሎት ያስችላል የሚለውን የቤተሰብ ህጉን ድንጋጌ አንቀጽ 110/ በመጥቀስ ጋብቻና ፍች በውክልና ሊጠየቅ አይችልም በሚል የሚቀርብ ክርክር ተገቢነት የለዉም፡፡
ምክንያቱም ፍርድ ቤቱ ተጋቢዎችን በአካል የሚያነጋግራቸው አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ እንጂ የግድ ማነጋገር እንዳለበት የሚደነግግ ባለመሆኑ እና ጋብቻ በእንደራሴ መፈጸም በመርህ ደረጃ የማይቻል ቢሆንም ከተጋቢዎች አንደኛው ጋብቻውን ለመፈጸም ፈቃዱን በማያሻማ ሁኔታ በመግለጽ በግንባር ለመገኘት የማያስችለው ከባድ ምክንያት ሲያጋጥመው ጉዳዩ ለፍትህ ሚኒስትሩ ቀርቦ ሲረጋገጥ ጋብቻውን በእንደራሴ አማካኝነት መፈጸም እንደሚቻል በግልጽ በተሻሻለው የፌደራል ቤተሰብ ህግ አንቀጽ 12 ተደንግጓል፡፡
በመሆኑም የተሰጠው የውክልና ማስረጃ ይዘት በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ.58 እና በፍ/ብ/ህ/ቁ.2199 ተወካዩ ፍቺን ጨምሮ በማናቸውም ጉዳዮች ወክሎ ለመከራከርም ሆነ ሌላ የህግ ባለሙያ ለመወከል እንደሚችል በውክልና ሰነዱ ላይ በግልጽ የተመለከተ ከሆነ ፍች በዉክልና አይጠየቅም ተብሎ ሊከለከል አይገባም፡፡
https://t.me/lawsocieties
እንደ ጋብቻ ሁሉ ፍችን በውክልና ማከናወን የሚቻል ስለመሆኑ
ጋብቻ ለመፈጸም በልዩ ሁኔታ በውክልና እንደሚቻል ህጉ እየፈቀደ የፍቺ ጥያቄ ፍርድ ቤት የባልና ሚስትን ክርክር በሚያይበት ጊዜ እንደነገሩ ሁኔታ አስፈላጊ ሁኖ ካገኘው ባልና ሚስቱን በአንድነት ወይም በተናጠል ሲያነጋግር ወይም ጉዳዩን ሲመረምርና ምስክር ሲሰማ በዝግ ችሎት ያስችላል የሚለውን የቤተሰብ ህጉን ድንጋጌ አንቀጽ 110/ በመጥቀስ ጋብቻና ፍች በውክልና ሊጠየቅ አይችልም በሚል የሚቀርብ ክርክር ተገቢነት የለዉም፡፡
ምክንያቱም ፍርድ ቤቱ ተጋቢዎችን በአካል የሚያነጋግራቸው አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ እንጂ የግድ ማነጋገር እንዳለበት የሚደነግግ ባለመሆኑ እና ጋብቻ በእንደራሴ መፈጸም በመርህ ደረጃ የማይቻል ቢሆንም ከተጋቢዎች አንደኛው ጋብቻውን ለመፈጸም ፈቃዱን በማያሻማ ሁኔታ በመግለጽ በግንባር ለመገኘት የማያስችለው ከባድ ምክንያት ሲያጋጥመው ጉዳዩ ለፍትህ ሚኒስትሩ ቀርቦ ሲረጋገጥ ጋብቻውን በእንደራሴ አማካኝነት መፈጸም እንደሚቻል በግልጽ በተሻሻለው የፌደራል ቤተሰብ ህግ አንቀጽ 12 ተደንግጓል፡፡
በመሆኑም የተሰጠው የውክልና ማስረጃ ይዘት በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ.58 እና በፍ/ብ/ህ/ቁ.2199 ተወካዩ ፍቺን ጨምሮ በማናቸውም ጉዳዮች ወክሎ ለመከራከርም ሆነ ሌላ የህግ ባለሙያ ለመወከል እንደሚችል በውክልና ሰነዱ ላይ በግልጽ የተመለከተ ከሆነ ፍች በዉክልና አይጠየቅም ተብሎ ሊከለከል አይገባም፡፡
https://t.me/lawsocieties
Job Vacancy:
Lawyer
Deadline: Jan 20, 2023
https://www.ethiojobs.net/display-job/450432/Lawyer.html?searchId=1673433942.8762&page=1
Lawyer
Deadline: Jan 20, 2023
https://www.ethiojobs.net/display-job/450432/Lawyer.html?searchId=1673433942.8762&page=1
የአሰሪና ሰራተኛ ይርጋን በሚመለከት
የስራ ውል ማቋረጥ ያልታተመ የሰበር ውሳኔ፣
የሰበር መዝገብ ቁጥር 221210.
አንድ አሰሪ ስራውን እንዳይሰራ ቢታገድና ፍቃዱ ባይታደስለትም ለሰራተኞቹ የስንበት ደብዳቤ ሰጥቶ የስራ ውሉን እሰካላቋረጠ ድረስ ሰራተኞቹ
በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011. አንቀጽ 163(4) መሰረት የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት በሠራተኛውም ሆነ በአሠሪው የሚቀርብ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ የሥራ ውሉ በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ የታገዳል በሚለው ድንጋጌ መሰረት የይርጋ መከራከሪያን ማንሳት አይችልም።
ጠበቃና የህግ አማካሪ፣ ዳንኤል ፍቃዱ
የስራ ውል ማቋረጥ ያልታተመ የሰበር ውሳኔ፣
የሰበር መዝገብ ቁጥር 221210.
አንድ አሰሪ ስራውን እንዳይሰራ ቢታገድና ፍቃዱ ባይታደስለትም ለሰራተኞቹ የስንበት ደብዳቤ ሰጥቶ የስራ ውሉን እሰካላቋረጠ ድረስ ሰራተኞቹ
በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011. አንቀጽ 163(4) መሰረት የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት በሠራተኛውም ሆነ በአሠሪው የሚቀርብ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ የሥራ ውሉ በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ የታገዳል በሚለው ድንጋጌ መሰረት የይርጋ መከራከሪያን ማንሳት አይችልም።
ጠበቃና የህግ አማካሪ፣ ዳንኤል ፍቃዱ
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from Lawyer and Consultant
Peace.pdf
505.7 KB
አለሕግAleHig ️
ሙስናን መታገል በፋሽን ወይስ በፓሺ❓❓ 👇👇👇የቀጠለ..👆👆👆 የልቦና ውቅር ለውጥ‼️ አሁን እየታየ ያለው ነባራዊ አይን ያወጣ የሙስና ምክንያት እና የሚያመጣው ተፅዕኖ 👈 ዛሬ እሁድ ምሽት 2:30 ቀጥታ ስርጭት ይቀላቀላሉ 👆👆👆👆👆👆👆
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#የቀብድ ግብይት አዋጪ ነው! በዋጋ ንረት ወቅት ያለወለድ አበዳሪ አካል ተጎጂ ነው።
ለወዳጃችሁ የዛሬ ዓመት ያበደራችሁትን ገንዘብ ዘንድሮ ሲከፍል ያንኑ ነው። በማህበራዊ ምክንያት የገንዘቡ የመግዛት አቅም ስለተዳከመ ወዳጅ ወለድ አስቦ አይሰጥም! አበዳሪ ለማካካሻ ወለድ አይጠይቅም።
በተመሳሳይ ቀብድ ቀድሞ ተቀባይ በማህበራዊ ተፅዕኖ የዋጋ ለውጥ ላለመፍጠር ይገደዳል። በተቃራኒው ቀብድ ቀድሞ በመክፈል የተፃፈም ሆነ ያልተፃፈ ስምምነት ውስጥ የወደቀ ሸማች ነባር ዋጋ ለመክፈል እድል ያገኛል።
#ለምሳሌ፦ ዛሬ 3ሺ ብር ለተባላችሁት እቃ ከወር በኋላ 3ሺ ብር ይዛችሁ ብትመጡ 4ሺ ብር ቢገባ ዋስትና የላችሁም! ነገር ግን በማህበራዊ ዋስትና ዘዴ ባንዱ #ቀብድ ከወር በፊት 1ሺ ብር ከፍላችሁ ቢሆን ከወር በኋላ 4ሺ ብር ዋጋ ላይ ላትወድቁ ትችላላችሁ።
ሻጮች የእጅ በእጅ ክፍያ እና የቀብድ ክፍያ መካከል ረጅም የጊዜ ልዩነት እና የዋጋ ልዩነት ላይፈጥሩ ይችላሉ የሚለው ታሳቢ ተደርጎ #እድሉ_ያላችሁ ሰዎች ለመሸመት ለወሰናችሁት ቁስ ፈጣን ውሳኔ ከሌላችሁ የዋጋ ንረት ተገማች ስላልሆነ በቀብድ መገበያየት መጥፎ አይደለም።
የዋጋ ንረት የመቀነስ ባህሪ ባለው ገበያ ላይ የቀብድ ተጠቃሚ ሻጭ ነው። በቀብድ 4ሺ ብር ያሰረው ዋጋ በገበያ ተመን 3ሺ ብር ቢወርድ ዋጋ ለመቀነስ ላይገደድ ይችላል።
የዋጋ ንረት እና የገንዘብ የመግዛት አቅም መዳከሙ ካልቀረ ለመሸመት ያሰቡትን በፍጥነት መሸመት ወይም እድሉ ካለ በቀብድ የጊዜ የዋጋ ለውጥን መቀነስ ይቻላል።
በቅርቡ አንዲት ልጅ ፈርኒቸር ቤት ትከራከራለች። "የዛሬ ወር ጫማ መደርደሪያ 2,800ብር እንዲሰራልሽ 500ብር ቀብድ ስጪ ሲለኝ ስላልወሰንኩ ዛሬ ላይ ያንኑ ምርት 4,000ብር ገብቷል አለኝ" ትላለች ሻጭ "ያንቺ ጥፋት ነው! ያኔ ወስነሽ ቢሆን በቅናሹ ይሰራልሽ ነበር! አሁንም ካልወሰንሽ በቀጣይ የሚደርስበትን የግብዓት ዋጋ አላውቅም" ይላል። Via #WaseAlpha
https://t.me/lawsocieties
ለወዳጃችሁ የዛሬ ዓመት ያበደራችሁትን ገንዘብ ዘንድሮ ሲከፍል ያንኑ ነው። በማህበራዊ ምክንያት የገንዘቡ የመግዛት አቅም ስለተዳከመ ወዳጅ ወለድ አስቦ አይሰጥም! አበዳሪ ለማካካሻ ወለድ አይጠይቅም።
በተመሳሳይ ቀብድ ቀድሞ ተቀባይ በማህበራዊ ተፅዕኖ የዋጋ ለውጥ ላለመፍጠር ይገደዳል። በተቃራኒው ቀብድ ቀድሞ በመክፈል የተፃፈም ሆነ ያልተፃፈ ስምምነት ውስጥ የወደቀ ሸማች ነባር ዋጋ ለመክፈል እድል ያገኛል።
#ለምሳሌ፦ ዛሬ 3ሺ ብር ለተባላችሁት እቃ ከወር በኋላ 3ሺ ብር ይዛችሁ ብትመጡ 4ሺ ብር ቢገባ ዋስትና የላችሁም! ነገር ግን በማህበራዊ ዋስትና ዘዴ ባንዱ #ቀብድ ከወር በፊት 1ሺ ብር ከፍላችሁ ቢሆን ከወር በኋላ 4ሺ ብር ዋጋ ላይ ላትወድቁ ትችላላችሁ።
ሻጮች የእጅ በእጅ ክፍያ እና የቀብድ ክፍያ መካከል ረጅም የጊዜ ልዩነት እና የዋጋ ልዩነት ላይፈጥሩ ይችላሉ የሚለው ታሳቢ ተደርጎ #እድሉ_ያላችሁ ሰዎች ለመሸመት ለወሰናችሁት ቁስ ፈጣን ውሳኔ ከሌላችሁ የዋጋ ንረት ተገማች ስላልሆነ በቀብድ መገበያየት መጥፎ አይደለም።
የዋጋ ንረት የመቀነስ ባህሪ ባለው ገበያ ላይ የቀብድ ተጠቃሚ ሻጭ ነው። በቀብድ 4ሺ ብር ያሰረው ዋጋ በገበያ ተመን 3ሺ ብር ቢወርድ ዋጋ ለመቀነስ ላይገደድ ይችላል።
የዋጋ ንረት እና የገንዘብ የመግዛት አቅም መዳከሙ ካልቀረ ለመሸመት ያሰቡትን በፍጥነት መሸመት ወይም እድሉ ካለ በቀብድ የጊዜ የዋጋ ለውጥን መቀነስ ይቻላል።
በቅርቡ አንዲት ልጅ ፈርኒቸር ቤት ትከራከራለች። "የዛሬ ወር ጫማ መደርደሪያ 2,800ብር እንዲሰራልሽ 500ብር ቀብድ ስጪ ሲለኝ ስላልወሰንኩ ዛሬ ላይ ያንኑ ምርት 4,000ብር ገብቷል አለኝ" ትላለች ሻጭ "ያንቺ ጥፋት ነው! ያኔ ወስነሽ ቢሆን በቅናሹ ይሰራልሽ ነበር! አሁንም ካልወሰንሽ በቀጣይ የሚደርስበትን የግብዓት ዋጋ አላውቅም" ይላል። Via #WaseAlpha
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
*የፍትህ አካላት ስንል
ማን ማንን ያካትታል.....⁉️
👇👇👇👇👇👇👇
1.
2.
3.
4.
5.
....❓
ማን ማንን ያካትታል.....⁉️
👇👇👇👇👇👇👇
1.
2.
3.
4.
5.
....❓
ሰው ብዙ የተፈጥሮ ህጎችን ጥሷል ወይም ተላልፏል ‼️⚖️
ነገር ግን አንድ የተፈጥሮ ህግን መሻር (መተላለፍ) ቢፈልግም አልቻለም ወደፊትም አይችልም‼️
ይህ ህግ ምንድን ነው⁉️
ነገር ግን አንድ የተፈጥሮ ህግን መሻር (መተላለፍ) ቢፈልግም አልቻለም ወደፊትም አይችልም‼️
ይህ ህግ ምንድን ነው⁉️