Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Banking Business Proclamation 592-2008.pdf
623.6 KB
Banking Business Proclamation 592-2008.pdf
Proc No. 97-1998 Property Mortgaged or Pledged with Banks.pdf
233.4 KB
Proc No. 97-1998 Property Mortgaged or Pledged with Banks.pdf
#ጠቃሚ መረጃ
የውክልና ስልጣን መሻር እና መተዉ:-
1.1 . ስልጣን ስለመሻር
በኢትዮጵያ የፍትሐብሄር ህግ ቁጥር 2226(1)ስለ ሿሚው ውክልናን መሻር በሰፈረው ድንጋጌ ሿሚው የጊዜ እና የሁኔታ ገደብ ሳይደረግበት በራሱ ግንዛቤ አስፈላጊ መስሎ በታየው ወይም ባሰበው ጊዜ ሁሉ ለእንደራሴው የሰጠውን የውክልና ስልጣን ማንሳት እና በመካከላቸው የነበረውን ግንኙነት ማቋረጥ ይችላል፡፡
ይህን ለማድረግ በፍትሐብሄር ህግ ስለ ውሎች በጠቅላላው በሚል ርዕስ ስር ከተደነገገው በተለየ መልኩ ሿሚው ውክልናውን የሚሽር ስለመሆኑ የቅድሚያ ማስጠንቀቀያ ለእንደራሴው እንዲሰጥ አይገደድም፡፡
በመሆኑም የውክልና ሥልጣን ለመሻር በፍትሐብሄር ህግ ቁጥር 2226(1) በተቀመጠዉ መሠረት አስፈላጊ የሆኑ ነገሮች ዝርዝር እንደሚከተለዉ ተቀምጠዋል።
• በሕግ አግባብ የተዘጋጀ የውክልና ስልጣን መሻሪያ ሰነድ፤
• የውክልና ሻሪው ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን መኖር ፤
• የሻሪ ወይም የሻሪዎች መታወቂያ፤
• ቀደም ሲል የተረጋገጠና የተመዘገበ የውክልና ሥልጣን ሰነድ፤
• ውክልናዉን ለመሻር የቀረበው የንግድ ማህበር ከሆነ ፈራሚው የሚሻረውን ውክልና የሰጠው ሥራ አስኪያጅ ካልሆነ አዲሱ ሥራ አስኪያጅ የተሾመበት ቃለጉባኤ።
1.2. የውክልና ስልጣን ስለመተው
ወካዩ የውክልና ግንኙነቱን ማቋረጥ በፈለገ በየትኛውም ጊዜ ሁሉ ስልጣኑን የመሻር መብት እንዳለው ሁሉ እንደራሴውም ስልጣኑን ላለመጠቀም ወይም ለመተው በፈለገ ጊዜ ሁሉ ስልጣኑን ሊተው እና ሊያቆም ይችላል፡፡
ይሁንና ከወካዩ ስልጣን በተለየ መልኩ ተወካዩ ስራውን ለማቆም በወሰነ ጊዜ አስቀድሞ ወካዩን የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡ህጉ ይህንን ግዴታ ያደረገበት ምክንያት እንደራሴው ስራውን በሚያቆም ጊዜ ንብረቱ ወይም ስራው ከጠባቂ ማጣት የተነሳ ለብልሽት፣ለብክነት ወይም ለጥፋት እንዳይዳረግ በማሰብ ነው፡፡
በዚሁ መሰረት የውክልና ሥልጣን ለመተው (በፍ/ህግ ቁጥር 2229(1)መሠረት አስፈላጊ የሆኑ ነገሮች ዝርዝር፤
• በሕግ አግባብ የተዘጋጀ የውክልና ስልጣንን መተው ሰነድ፣
• ውክልናውን የሚተወው ሰው ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን መኖር ፣
• ውክልናውን የሚተወው ሰው/ዎች መታወቂያ፣
• ቀደም ሲል የተረጋገጠና የተመዘገበ የውክልና ሥልጣን ሰነድ፣ አስፈላጊ ነው፡፡
ከህግ ጥ/ማ/ማ/የስራ ክፍል፤
https://t.me/lawsocieties
የውክልና ስልጣን መሻር እና መተዉ:-
1.1 . ስልጣን ስለመሻር
በኢትዮጵያ የፍትሐብሄር ህግ ቁጥር 2226(1)ስለ ሿሚው ውክልናን መሻር በሰፈረው ድንጋጌ ሿሚው የጊዜ እና የሁኔታ ገደብ ሳይደረግበት በራሱ ግንዛቤ አስፈላጊ መስሎ በታየው ወይም ባሰበው ጊዜ ሁሉ ለእንደራሴው የሰጠውን የውክልና ስልጣን ማንሳት እና በመካከላቸው የነበረውን ግንኙነት ማቋረጥ ይችላል፡፡
ይህን ለማድረግ በፍትሐብሄር ህግ ስለ ውሎች በጠቅላላው በሚል ርዕስ ስር ከተደነገገው በተለየ መልኩ ሿሚው ውክልናውን የሚሽር ስለመሆኑ የቅድሚያ ማስጠንቀቀያ ለእንደራሴው እንዲሰጥ አይገደድም፡፡
በመሆኑም የውክልና ሥልጣን ለመሻር በፍትሐብሄር ህግ ቁጥር 2226(1) በተቀመጠዉ መሠረት አስፈላጊ የሆኑ ነገሮች ዝርዝር እንደሚከተለዉ ተቀምጠዋል።
• በሕግ አግባብ የተዘጋጀ የውክልና ስልጣን መሻሪያ ሰነድ፤
• የውክልና ሻሪው ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን መኖር ፤
• የሻሪ ወይም የሻሪዎች መታወቂያ፤
• ቀደም ሲል የተረጋገጠና የተመዘገበ የውክልና ሥልጣን ሰነድ፤
• ውክልናዉን ለመሻር የቀረበው የንግድ ማህበር ከሆነ ፈራሚው የሚሻረውን ውክልና የሰጠው ሥራ አስኪያጅ ካልሆነ አዲሱ ሥራ አስኪያጅ የተሾመበት ቃለጉባኤ።
1.2. የውክልና ስልጣን ስለመተው
ወካዩ የውክልና ግንኙነቱን ማቋረጥ በፈለገ በየትኛውም ጊዜ ሁሉ ስልጣኑን የመሻር መብት እንዳለው ሁሉ እንደራሴውም ስልጣኑን ላለመጠቀም ወይም ለመተው በፈለገ ጊዜ ሁሉ ስልጣኑን ሊተው እና ሊያቆም ይችላል፡፡
ይሁንና ከወካዩ ስልጣን በተለየ መልኩ ተወካዩ ስራውን ለማቆም በወሰነ ጊዜ አስቀድሞ ወካዩን የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡ህጉ ይህንን ግዴታ ያደረገበት ምክንያት እንደራሴው ስራውን በሚያቆም ጊዜ ንብረቱ ወይም ስራው ከጠባቂ ማጣት የተነሳ ለብልሽት፣ለብክነት ወይም ለጥፋት እንዳይዳረግ በማሰብ ነው፡፡
በዚሁ መሰረት የውክልና ሥልጣን ለመተው (በፍ/ህግ ቁጥር 2229(1)መሠረት አስፈላጊ የሆኑ ነገሮች ዝርዝር፤
• በሕግ አግባብ የተዘጋጀ የውክልና ስልጣንን መተው ሰነድ፣
• ውክልናውን የሚተወው ሰው ከህግ ወይም ከውል የመነጨ ስልጣን መኖር ፣
• ውክልናውን የሚተወው ሰው/ዎች መታወቂያ፣
• ቀደም ሲል የተረጋገጠና የተመዘገበ የውክልና ሥልጣን ሰነድ፣ አስፈላጊ ነው፡፡
ከህግ ጥ/ማ/ማ/የስራ ክፍል፤
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በአዲስ አበባ ሁለት ሕጻናትን በአሰቃቂ ሁኔታ በገደለችው ሕይወት መኮንን ላይ የሞት ቅጣት ተወሰነ
***
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አራብሳ አካባቢ ነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ሁለት ሕጻናትን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድላለች የተባለችው ተከሳሽ ሕይወት መኮንን በሞት ቅጣት እንድትቀጣ ተወስኖባታል፡፡
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ከባድ ግድያ እና የውንብድና ጉዳዮች ችሎት ዛሬ ባዋለው ችሎት ከዚህ ቀደም ሁለት ሕጻትን ገድላለች በሚል በተከሰሰችው ሕይወት መኮንን ላይ ላይ የሞት ቅጣት ወስኗል፡፡
እንደ ኤፍቢሲ ዘገባ ተከሳሽ ሕይወት መኮንን በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቦሌ አራብሳ የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ በቤት ሠራተኛነት ተቀጥራ በምትሠራበት መኖሪያ ቤት ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም የሁለት ሕጻናትን ሕይወት በአሰቃቂ ሁኔታ እንዲያልፍ አድርጋለች በሚል ከባድ የግድያ ወንጀል ክስ ቀርቦባት ነበር፡፡
በተጨማሪም ተከሳሽ የሟቾችን የቤተሰብ ሰነድ ማስረጃዎች በማጥፋት ወንጀል ተደራራቢ ክስ መከሰሷ ይታወቃል፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ‼️via Press Ethio
(ኢ ፕ ድ)
https://t.me/lawsocieties
***
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አራብሳ አካባቢ ነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ሁለት ሕጻናትን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድላለች የተባለችው ተከሳሽ ሕይወት መኮንን በሞት ቅጣት እንድትቀጣ ተወስኖባታል፡፡
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ከባድ ግድያ እና የውንብድና ጉዳዮች ችሎት ዛሬ ባዋለው ችሎት ከዚህ ቀደም ሁለት ሕጻትን ገድላለች በሚል በተከሰሰችው ሕይወት መኮንን ላይ ላይ የሞት ቅጣት ወስኗል፡፡
እንደ ኤፍቢሲ ዘገባ ተከሳሽ ሕይወት መኮንን በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቦሌ አራብሳ የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ በቤት ሠራተኛነት ተቀጥራ በምትሠራበት መኖሪያ ቤት ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ.ም የሁለት ሕጻናትን ሕይወት በአሰቃቂ ሁኔታ እንዲያልፍ አድርጋለች በሚል ከባድ የግድያ ወንጀል ክስ ቀርቦባት ነበር፡፡
በተጨማሪም ተከሳሽ የሟቾችን የቤተሰብ ሰነድ ማስረጃዎች በማጥፋት ወንጀል ተደራራቢ ክስ መከሰሷ ይታወቃል፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ‼️via Press Ethio
(ኢ ፕ ድ)
https://t.me/lawsocieties
የስነ-ምግባርና የሙስና ወንጀል መከላከል ፖሊሲ ረቂቅ ሰነድ ላይ ውይይት ተካሂዷል።
አዲስ አበባ (ኢዜአ) ህዳር 26/2015 በኢትዮጵያ የስነ-ምግባርና ሙስና ወንጀል መከላከል ፖሊሲ ረቂቅ ሰነድ ላይ በአዲስ አበባ ውይይት እየተካሄደ ነው።
በስነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን በተዘጋጀው መድረክ ላይ እንደተነሳው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ስጋት የሆነው የሙስና ወንጀልን ለመከላከል አስፈላጊው ሁሉ ጥረት ሊደረግ እንደሚገባ ተገልጿል።
ለዚህም ኮሚሽኑ ከሙስና የጸዳች ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚያደርገው ጥረት ላይ ፖሊሲ ተቀርፆ ወደ ስራ መግባት ያስፈልጋል ነው የተባለው።
ከፖሊሲው ዓላማዎች መካከል ሃላፊነትን መወጣት የሚያስችል አቅምን ማጠናከር እና ተቋማዊ ትብብርና ቅንጅትን ማረጋገጥ መሆኑ ተጠቅሷል።
በፖሊሲው የመንግስት ግዢ፣ መሬት አስተዳደር፣ ትላልቅ የመንግስት ፕሮጀክቶች፣ ፍቃድ አሰጣጥ እና ቁጥጥር፣ የገቢ አሰባሰብ አስተዳደር፣ የጉሙሩክ አሰራር፣ የኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ የፖሊስና የትራፊክ ፖሊስ አሰራር፣ የፍርድ ቤቶች አሰራር፣ የመንግስታዊ የልማት ድርጅቶች አሰራር እና የተፈጥሮ ሃብት አጠቃቀም /ማዕድን ልማት/ በአገራችን ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ ዘርፎች መሆናቸው በረቂቅ ፖሊሲው ተመላክቷል።
ፖሊሲው የተለያዩ መርሆዎችን በውስጡ የያዘ ሲሆን የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ፣ ስነ ምግባራዊ አሰራር፣ የአሰራር ነጻነት እና ሙያዊ ብቃትን ማሳደግ ተጠቃሽ ናቸው።
የፖሊሲው ስራ ላይ መዋል የጸረ ሙስና ትግሉን ለማሳለጥ እንደሚረዳም ተጠቁሟል።
በውይይት መድረኩ የሚዲያ ሃላፊዎች፣ የዲሞክራሲ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች፣ የጥበብ ሰዎች እና ሌሎችም ተገኝተዋል።
#በአለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
አዲስ አበባ (ኢዜአ) ህዳር 26/2015 በኢትዮጵያ የስነ-ምግባርና ሙስና ወንጀል መከላከል ፖሊሲ ረቂቅ ሰነድ ላይ በአዲስ አበባ ውይይት እየተካሄደ ነው።
በስነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን በተዘጋጀው መድረክ ላይ እንደተነሳው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ስጋት የሆነው የሙስና ወንጀልን ለመከላከል አስፈላጊው ሁሉ ጥረት ሊደረግ እንደሚገባ ተገልጿል።
ለዚህም ኮሚሽኑ ከሙስና የጸዳች ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚያደርገው ጥረት ላይ ፖሊሲ ተቀርፆ ወደ ስራ መግባት ያስፈልጋል ነው የተባለው።
ከፖሊሲው ዓላማዎች መካከል ሃላፊነትን መወጣት የሚያስችል አቅምን ማጠናከር እና ተቋማዊ ትብብርና ቅንጅትን ማረጋገጥ መሆኑ ተጠቅሷል።
በፖሊሲው የመንግስት ግዢ፣ መሬት አስተዳደር፣ ትላልቅ የመንግስት ፕሮጀክቶች፣ ፍቃድ አሰጣጥ እና ቁጥጥር፣ የገቢ አሰባሰብ አስተዳደር፣ የጉሙሩክ አሰራር፣ የኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ የፖሊስና የትራፊክ ፖሊስ አሰራር፣ የፍርድ ቤቶች አሰራር፣ የመንግስታዊ የልማት ድርጅቶች አሰራር እና የተፈጥሮ ሃብት አጠቃቀም /ማዕድን ልማት/ በአገራችን ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ ዘርፎች መሆናቸው በረቂቅ ፖሊሲው ተመላክቷል።
ፖሊሲው የተለያዩ መርሆዎችን በውስጡ የያዘ ሲሆን የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ፣ ስነ ምግባራዊ አሰራር፣ የአሰራር ነጻነት እና ሙያዊ ብቃትን ማሳደግ ተጠቃሽ ናቸው።
የፖሊሲው ስራ ላይ መዋል የጸረ ሙስና ትግሉን ለማሳለጥ እንደሚረዳም ተጠቁሟል።
በውይይት መድረኩ የሚዲያ ሃላፊዎች፣ የዲሞክራሲ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች፣ የጥበብ ሰዎች እና ሌሎችም ተገኝተዋል።
#በአለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ሼር በማድረግ ሰላምታውን አድርሱላቸው።
ሼር በማድረግ ሰላምታውን አድርሱላቸው።
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Debub Global Bank SC
1 - Administrative Assistant
2 - Attorney
3 - Branch Manager I
Apply here
👇👇👇
https://shegerjobs.com/job/debub-global-bank-s-c/
Deadline: December 09/2022
Share for your friends
1 - Administrative Assistant
2 - Attorney
3 - Branch Manager I
Apply here
👇👇👇
https://shegerjobs.com/job/debub-global-bank-s-c/
Deadline: December 09/2022
Share for your friends
shegerjobs.com
Debub Global Bank S.C vacancy announcement - shegerjobs.com
We all have a role to play in stopping the spread of harmful misinformation online, which can result in people being left uninformed, unprotected & vulnerable during a crisis.
Before you share content online, verify facts by asking basic questions.
United nations
https://t.me/lawsocieties
Before you share content online, verify facts by asking basic questions.
United nations
https://t.me/lawsocieties
From Awareness to Action! Make a promise to people around you today! I will not offend! I will not be silent when witnessing abuse! Inform the right authorities and help survivors!
If you are going through Sexual and Gender Based Violence call to the following hotline:
Call: 991 - to report to Addis Ababa Police on sexual assault and related cases.
Call: 6388 (Alegnta - Setaweet) - to receive in-depth counseling and referral services for gender-based violence.
Call: 7711 (Ethiopia Women Lawyers Association) - to receive free legal counseling service
Call : 8044 (Marie Stopes) - To get counseling service on reproductive health and family planning
Or head to one stop centers at Gandhi MCM, Menelik II, Tirunesh Beijing and Saint Paul Hospitals to report SGBV.
#linkupaddis
https://t.me/lawsocieties
If you are going through Sexual and Gender Based Violence call to the following hotline:
Call: 991 - to report to Addis Ababa Police on sexual assault and related cases.
Call: 6388 (Alegnta - Setaweet) - to receive in-depth counseling and referral services for gender-based violence.
Call: 7711 (Ethiopia Women Lawyers Association) - to receive free legal counseling service
Call : 8044 (Marie Stopes) - To get counseling service on reproductive health and family planning
Or head to one stop centers at Gandhi MCM, Menelik II, Tirunesh Beijing and Saint Paul Hospitals to report SGBV.
#linkupaddis
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የ2 ልጆቿን አባት በመጥረቢያ በመምታት የግድያ ወንጀል የፈጸመችው ግለሰብ በ21 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣች።
በተደጋጋሚ ይሰድበኛል በሚል በባለቤቷ ላይ ቂም በመያዝ እንቅልፍ የተኛበትን አጋጣሚ በመጠቀም በመጥረቢያ ጭንቅላቱን ደጋማ በመምታት ህይወቱ እንዲያልፍ ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ አስራት እንድትቀጣ ፈርዶባታል።
ከበቡሽ አለሙ የተባለችው ግለሰብ የሁለት ልጆቿ አባት በሆነው ባለቤቷ ላይ የግድያ ወንጀሉን የፈፀመችው መጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ/ም በንፋስ ስልከ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ቦታው 58 መዝናኛ ጀርባ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡
ፖሊስ ግለሰቧን በቁጥጥር ስር አውሎ መዝገብ ካደራጀ እና በአቃቤ ህግ ክስ እንዲመሰረት ካደረገ በኋላ ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ሁለተኛ የከባድ ውንብድና እና ግድያ ወንጀል ችሎት በ21 ዓመት ፅኑ እስራት እንድትቀጣ የወሰነባት መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
#tikvahethmagazine
https://t.me/lawsocieties
በተደጋጋሚ ይሰድበኛል በሚል በባለቤቷ ላይ ቂም በመያዝ እንቅልፍ የተኛበትን አጋጣሚ በመጠቀም በመጥረቢያ ጭንቅላቱን ደጋማ በመምታት ህይወቱ እንዲያልፍ ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ አስራት እንድትቀጣ ፈርዶባታል።
ከበቡሽ አለሙ የተባለችው ግለሰብ የሁለት ልጆቿ አባት በሆነው ባለቤቷ ላይ የግድያ ወንጀሉን የፈፀመችው መጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ/ም በንፋስ ስልከ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ቦታው 58 መዝናኛ ጀርባ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡
ፖሊስ ግለሰቧን በቁጥጥር ስር አውሎ መዝገብ ካደራጀ እና በአቃቤ ህግ ክስ እንዲመሰረት ካደረገ በኋላ ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ሁለተኛ የከባድ ውንብድና እና ግድያ ወንጀል ችሎት በ21 ዓመት ፅኑ እስራት እንድትቀጣ የወሰነባት መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
#tikvahethmagazine
https://t.me/lawsocieties
ከግብር/ታክስ ጋር በተያያዘ በወንጀል የሚያስጠይቁ ጥፋቶች
በግብር ወይም ታክስ ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉን በመተላለፍ የሚፈፀሙ በመሆኑ ክሱ የሚመሰረተው የሚታየው እና ይግባኝ የሚቀርበው በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ-ሥርዓት መሰረት ነው፡፡
በወንጀል ከሚያስጠይቁ የጥፋት ዓይነቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡-
1. ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ላይ የሚፈፀም ጥፋት፣
2. ህግን በመጣስ ግብር/ታክስ ባለመክፈል፣
3. የሀሰት ወይም አሳሳች መረጃ ማቅረብ፣
4. የግብር/ታክስ ሚኒስቴሩ ስራ ማሰናከል፣
5. ያለ ደረሰኝ ግብይት መፈፀም፣
6. በግብር/ታክስ ሚኒስቴሩ ሰራተኞች የሚፈፀሙ ጥፋቶች፣
- ሳይፈቀድ ግብር/ታክስ መሰብሰብ፣
- የተዘረዘሩትን እንዲፈፀሙ መርዳት ወይም ማበረታታት፣
7. በድርጅት የሚፈፀም ጥፋት፣
8. በተረካቢዎች የሚፈፀም ጥፋት፣
9. ለውጥን ያለማስታወቅ፣
10. የተጭበረበሩ ወይም ሕገ-ወጥ ደረሰኞችን ማዘጋጀት፣ ማተም፣ መሸጥ ወይም ማሰራጨት፣
11. ከደረሰኝ ጋር የተገናኙ ጠቅላላ ወንጀሎች፣
12. ሕገ-ወጥ የሆነ ተመላሽን ወይም ከተገቢው በላይ ማካካሻን መጠየቅ፣
13. ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር የተያያዙ ወንጀሎች፣
14. ከቴምብር ቀረጥ ጋር የተያያዙ ወንጀሎች፣
15. ስልጣን ሳይኖር ታክስ መሰብሰብ፣
16. የታክስ ወንጀሎችን ማበረታታት ወይም መርዳት፣
17. ከሽያጭ መመዝገቢያ ጋር በተገኛኘ የሚፈፀሙ ወንጀሎች፣
18. ከተከፋይ ሂሳብ ላይ ግብር ቀንሶ ገቢ የማድረግ ኃላፊነት ለተሰጠው ሰው ግብሩን ቀንሶ በማስቀረቱ ምክንያት ዕቃ ለማቅረብ ወይም አገልግሎት ለመስጠት እምቢተኛ ሆኖ መገኘት፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
በግብር ወይም ታክስ ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉን በመተላለፍ የሚፈፀሙ በመሆኑ ክሱ የሚመሰረተው የሚታየው እና ይግባኝ የሚቀርበው በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ-ሥርዓት መሰረት ነው፡፡
በወንጀል ከሚያስጠይቁ የጥፋት ዓይነቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡-
1. ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ላይ የሚፈፀም ጥፋት፣
2. ህግን በመጣስ ግብር/ታክስ ባለመክፈል፣
3. የሀሰት ወይም አሳሳች መረጃ ማቅረብ፣
4. የግብር/ታክስ ሚኒስቴሩ ስራ ማሰናከል፣
5. ያለ ደረሰኝ ግብይት መፈፀም፣
6. በግብር/ታክስ ሚኒስቴሩ ሰራተኞች የሚፈፀሙ ጥፋቶች፣
- ሳይፈቀድ ግብር/ታክስ መሰብሰብ፣
- የተዘረዘሩትን እንዲፈፀሙ መርዳት ወይም ማበረታታት፣
7. በድርጅት የሚፈፀም ጥፋት፣
8. በተረካቢዎች የሚፈፀም ጥፋት፣
9. ለውጥን ያለማስታወቅ፣
10. የተጭበረበሩ ወይም ሕገ-ወጥ ደረሰኞችን ማዘጋጀት፣ ማተም፣ መሸጥ ወይም ማሰራጨት፣
11. ከደረሰኝ ጋር የተገናኙ ጠቅላላ ወንጀሎች፣
12. ሕገ-ወጥ የሆነ ተመላሽን ወይም ከተገቢው በላይ ማካካሻን መጠየቅ፣
13. ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር የተያያዙ ወንጀሎች፣
14. ከቴምብር ቀረጥ ጋር የተያያዙ ወንጀሎች፣
15. ስልጣን ሳይኖር ታክስ መሰብሰብ፣
16. የታክስ ወንጀሎችን ማበረታታት ወይም መርዳት፣
17. ከሽያጭ መመዝገቢያ ጋር በተገኛኘ የሚፈፀሙ ወንጀሎች፣
18. ከተከፋይ ሂሳብ ላይ ግብር ቀንሶ ገቢ የማድረግ ኃላፊነት ለተሰጠው ሰው ግብሩን ቀንሶ በማስቀረቱ ምክንያት ዕቃ ለማቅረብ ወይም አገልግሎት ለመስጠት እምቢተኛ ሆኖ መገኘት፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የንግድ_ምዝገባ_ፈቃድ_እና_ድኅረ_ፈቃድ_ኢንስፔክሽን_መመሪያ_ቁጥር_935.pdf
946.7 KB
አዲስ መመሪያ
በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የፀደቀ አዲስ “የንግድ ምዝገባ፣ ፈቃድ እና ድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መመሪያ ቁጥር 935/2015 “፡፡
በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የፀደቀ አዲስ “የንግድ ምዝገባ፣ ፈቃድ እና ድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መመሪያ ቁጥር 935/2015 “፡፡
የመከላከያ ማስፈቀጃ
በአጭር ስነ ስርዓት ታይቶ እንዲወሰን ክስ በሚቀርብበት ጊዜ ተከሳሹ ክሱን ለመከላከል እንዲፈቀድለት የሚያቀርበው አቤቱታ
በአጭር ሥነ ሥርዓት እንዲታይ በሚቀርብ ክስ አመራር ሥርዓት ተከሳሽ ለመከላከል እንዲፈቀድለት ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት በፍ/ቤቱ አግኝቶ የተጠየቀውን ገንዘብ ላለመክፈል በቂ ምክንያት መሆን አለመሆኑ የሚታወቀው ፍ/ቤቱ ከአጭር ሥነ ሥርዓት ወደ መደበኛ የክርክር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በመግባት ግራ ቀኙን በአግባቡ በማስረጃ ካከራከረ በኋላ ነው፡፡
የፈቃድ ጥያቄ ደረጃ ላይ የቼክ ባሕርይ ሳይሆን መታየት ያለበት ተከሳሽ ለመከላከል እንዲፈቀድለት ያቀረበው ምክንያት ፈቃድ የሚያሰጥ መሆን አለመሆኑን ነው፡፡
የፍሬ ነገር ክርክር ከፈቃድ በኋላ የሚታይ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 43315 ያልታተመ፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 284-286
........
https://t.me/lawsocieties
በአጭር ስነ ስርዓት ታይቶ እንዲወሰን ክስ በሚቀርብበት ጊዜ ተከሳሹ ክሱን ለመከላከል እንዲፈቀድለት የሚያቀርበው አቤቱታ
በአጭር ሥነ ሥርዓት እንዲታይ በሚቀርብ ክስ አመራር ሥርዓት ተከሳሽ ለመከላከል እንዲፈቀድለት ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት በፍ/ቤቱ አግኝቶ የተጠየቀውን ገንዘብ ላለመክፈል በቂ ምክንያት መሆን አለመሆኑ የሚታወቀው ፍ/ቤቱ ከአጭር ሥነ ሥርዓት ወደ መደበኛ የክርክር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በመግባት ግራ ቀኙን በአግባቡ በማስረጃ ካከራከረ በኋላ ነው፡፡
የፈቃድ ጥያቄ ደረጃ ላይ የቼክ ባሕርይ ሳይሆን መታየት ያለበት ተከሳሽ ለመከላከል እንዲፈቀድለት ያቀረበው ምክንያት ፈቃድ የሚያሰጥ መሆን አለመሆኑን ነው፡፡
የፍሬ ነገር ክርክር ከፈቃድ በኋላ የሚታይ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 43315 ያልታተመ፣ ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 284-286
........
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/