አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
ለዳኞች እንደ ዩኒቨርሲቲ መምህራን case-load ሊከፈላቸው ይገባል ። ሁሉንም ዳኞች በጠቅላላው ሌባ ከማለት።
*****

ጠበቃ ከሆንኩ በኋላ የዳኞች ልፋት ፍንትው ብሎ ታየኝ። ጧትና ከሰዓት ችሎት እና አቤቱታ እያስተናገዱ ውለው፣ ቤት ደርሰው መክሰስ እንደበሉ ውሣኔ መፃፍ ይጀምራሉ። ውሣኔ ደግሞ እንደ ልቦለድ ዝም ተብሎ እንደወረደ አይፃፍም፣ የከሳሽ ክስ፣ የተከሳሽ መልስ፣ የቃል ክርክር፣ ጭብጥ፣ የከሳሽ ማስረጃ _ የሰው የሰነድ ገላጭ ማስረጃ መርምሮ ፣ አንዳንዴ የጉዳዩ ክብደት የማስረጃዎች ብዛት ሲያስጨንቃቸው ችለው ነው የሚሠሩት።
፨፨፨፨
ስለዚህ ለዳኞች አነስተኛ ወራዊ የመዝገብ መጠን (caseload) ተወስኖ ከዚያ በላይ ለሚይዙ ተጨማሪ ክፍያ ሊሰጣቸው ይገባል ።
by ማለዶ ዶላ(ጠበቃ)

https://t.me/lawsocieties
ከባዱ እና ቀላሉ

ዛሬ ቀለል ቀለል ያሉ ምርጫዎችንና መንገዶችን ብቻ ስትከተሉ፣ ነገ ሕይወታችሁ ከበድ ይላል፡፡ በተቃራኒው፣ ዛሬ ከበድ ከበድ ያሉ ምርጫዎችንና መንገዶችን ስትከተሉ፣ ነገ ሕይወታችሁ ቀለል ይላል፡፡ ስሌቱ ይኸው ነው፡፡

ዛሬ በርትቶ የመማር ምርጫ፣ ጠንክሮ የመስራት ምርጫ፣ ጨክኖ ለሕይወታችሁ ከማይሆኗችሁ ሰዎች የመለየት ምርጫ . . . እነዚህ ምርጫዎና መንገደች ዛሬ ከባድ ናቸው፣ ነገ ሕይወታችሁ ቀለል እንዲል ግን በቂ የሆን ክፍያን ከፍላችሁ እንድታልፉ መንገድን ይጠርጉላችኋል፡፡

ዛሬ አለመማር፣ አለመስራት፣ ትክክለኛ ወዳጅን ለመመርጥ ጊዜ አለመውሰድ፣ በየማሕበራዊ ሚዲያው ላይ ተጥዶ መዋልና የመሳሰሉት ምርጫዎችና መንገዶች በጣም ቀላል ናቸው፣ ብዙም ጥረት አይጠይቁም፡፡ እዚህ ምርጫዎ ግን የነገ ሕይወታችንን እጅግ ከባድ ያደርጉብናል፡፡

ዛሬ ከባዱን ምርጫና መንገድ ምረጡና ነገ ቀላሉን ሕይወት ኑሩ!

Dr. Eyob Mamo
https://t.me/lawsocieties
East Cement S.C ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

Position: - Liaison Officer

📚ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:-
Bachelor Degree
or above, Bachelor of Laws preferred;

🇪🇹 የስራ ቦታ ፡ አዲስ አበባ

🧭የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ህዳር
02 /2015 ዓ.ም

🔔ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት  እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://tikusjobs.com/job/liaison-officer-2/
Assistant Professor
#bahir_dar_university
#legal_services
#law
#assistant_professor
Bahir Dar
Master's Degree in Human Rights, Law, Criminal Justices and Human Rights or related field of study
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience:
#0_years
Deadline: November 9, 2022
How To Apply: Submit your official release letter from the previous institution (if you have been employed) and necessary application documents to Bahir Dar University Human Resource Office For more information contact Tel. 0583206002


https://t.me/lawsocieties
Position 83: Legal Officer
Qualification: LLB degree in Law or related fields.
Experience: 4(four) years of relevant work
Location: Head Office.

Deadline: Nov 05, 2022
The compensation will be as per the Bank’s salary scale and Benefit package.
How to Apply:
Interested potential applicants who only fulfill the minimum requirements invited to apply online via email address of the bank tsedeybankhr@gmail.com their scanned application along with credential documents (educational qualification & work experience) and CV within 5 days from the date of this announcement.
Only short-listed applicants will be communicated
Applicants should apply only for one position
CV should not be more than 3 pages.
For all positions the location will be Addis Ababa and Hawassa.
For further information contact: 0582263541/058220165
For more
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://etcareers.com/job/27780/tsedey-bank-vacancy-2022-multiple-banking-vacancies/?utm_source=job-alert&utm_medium=email&utm_campaign=job-alert&alert_id=
የእውነተኛው ዳኛና የሁለቱ እውነተኞች ጐረቤቶች ታሪክ

Ale Hig አለ ህግ Law Societies


አንድ ሀብታምና አንድ ድኃ ሁለት ጎረቤቶች ነበሩ ። ከዕለታት አንድቀን ድኃው ትንሽ ገንዘብ አጠራቅሞ ለሀብታም ጐረቤቱ እባክህ ወንደሜ ትንሽ ገንዘብ አጠራቅሜአለሁና በእርዳታህ ጭምር ባጠራቀምኩት ገንዘብ ኩርማን መሬት እንድትሽጥልኝ እለምንህአለሁ አለው።

ሀብታሙ ጉረቤትም ደስ ደስ እያለው እሺ እኔም እሸጥልህአለሁ አለው ድኃውም ያለውን ገንዘብ ቆጥሮ ሰጠው። ሀብታሙ ሰውየም ኩርማን መሬት ሸጬልሃአለሁ ገንዘቡም ደርሶኛል ብሎ ኵርማን መሪቱን ለመሸጡ ፊርማው ሰጠው።

ድኃው ሰውየም እንግዲህ መሬት ከገዛሁ መሬቱን ቆፍሬ እልምቼ ያልፍልኛል ብሎ መሬቱን ይቆፍር ጀመር። መሬቱንም ሲቆፍር ካንድ ትልቅ ድንጋይ ሥር ወርቅ የሞላ እንስራ አገኘ መቸም የሰው ገንዘብ የማይፈልግ ሰው ይደነግጣል እንጂ ገንዘብ አገኘሁ ብሎ ደስ አይለውምና ስለዚህ ሰውየው ለጊዜው ደነግጠና ቆይቶ ይህ ገንዘብ መሬቱን የሸጠልኝ ጐረቤቴ ነው የሚሆን ብሎ ሒዶ ወንድሜ ይኸውና ከዚያ ከሸጥህልኝ ቦታ ወርቅ የሞላ እንስራ አግኝቼአለሁ ይኸውም ያንተ ሳይሆን አይቀርምና ውሰደው አለው ።

መሬት የሸጠለት መልካሙ ጐረቤትም እኔ ወርቅ ቢገኝበት ብርም ቢገኝበት እንግዲህ ወዲህ ደንብም አይሰጠኝ እኔም አልፈልግ ያንተ ነውና ዝም ብለህ ለራስህ ውስደው አለው። ወርቁን ያገኘው ሰውም እኔ ቀማኛ አይደለሁ እንዴት የሰው ገንዘብ ቀምቼ እወስዳለሁ አልቀበልም ያልኸኝ እንደሆነ ና በመንግሥት ወደ ዳኛ እንሒድ አለው። እሱም ዳኛ የሚፈርደውን እሰማለሁ እንጂ አለና አልቀበልህም ብሎት ተያይዘው ወደ ዳኛ ሔዱ። ከሳሹ ወርቅ ያገኘው ነውና በላይኛው መስመር እንደተጻፈ ነገሩን አስተካክሎ ለዳኛው አሰማው። ዳኛውም ተከሳሹን እንተስ ምን ትመልሳለህ አለው። ተከሳሹም መሬቴን ብሸጥለት ከሸጥህልኝ መሬት ወርቅ አግቼአለሁና ና ውሰድ ያንተ ነው ቢለኝ የዳኛውን ፍርድ እሰማለሁ እንጂ አይገባኝምና አልወስድም ብዬ ፍርድዎን ለመቀበል ወደርስዎ መምጣቴ እርግጥ ነው አለ።

ዳኛው ግን የሁለቱን ሐሳብ ከተረዳ በኋላ እኔ ላስታርቃችሁ አላቸው። እነሱም እሺ መንግሥትስ ለዚህ አይደለም የሾምዎ እኛም ዕርቅዎን እንሰማለን መንግሥት ይሙት አሉ። ከዚህ በኋላ ዳኛው ከሳሹን ወንድ ልጅ አለህን ቢለው አዎን አለኝ አለ። ተከሳሹንም እንተሳ ሴት ልጅ ኣለችህን ቢለው አዎን አለችኝ አለ። በሉ እንግዲህ ሁለቱን አጋቡዋቸውና ወርቁን ለነሱ ስጡዋቸው ብሎ አስታረቃቸውና ዕርቁን ተቀብለው ልጆቻቸውን አጋብተው ወርቁን እንደ እርቃቸው ለልጆቻቸው ሰጡዋቸው።በነዚህ በሦስቱ ሰዎችም እውነተኛነት የሰሙት ሁሉ ተደነቁ ይባላል።

ክቡራን ዳኞችና ጐረቤቶች ሆይ እነዚህ ሦስት ሰዎች የመዘምራን አለቃና የእግዚአብሔር ባርያ ዳዊት በ፲፭ ምዕ ከ፪ ቁጥር ጀምሮ እስከ መጨረሻው ባለው የተናገረውን ቃል እንዲፈጽሙ ነው እንደዚህ ያደረጉ። ስለዚህ ጉረቤቶች ሁነው እርስ በርሳቸው እንደነዚሁ ሳይፋቀሩ አገራችን ኢትትዮጵያን እንወዳትአለን ቢሉ ዳኞችዎ ሁነው እንደዚሁ ዳኛ ፍርዳቸውን ሳያስተካከሉ መንግሥታችንን እንረዳለን ቢሉ ኢሳይያስ “ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል ልቡን ከኔ በጣም የራቀነው ያለው” መድኃኒታችንም በወንጌሉ “አንተ ባልንጀራህን የማታውቅ ከሰማይ የሚኖር እግዚአብሔርን ግን አውቀዋለሁ የምትል ዋሾ ነህ” ያለው በነሱ ይፈጸማል።

ክቡራን የብርሃንና ሰላም አንባቢዎች ሆይ ይኸን ሁሉ ያሳሰበኝ የኢትዮጵያ ተወላጅ ሁሉ ስለአገሩና ስለመንግሥቱ ስለ ባልንጀራውም በፍቅር ሰንሰለት እንዲተሣሠር ብዬ ነውና ጉድለቴን አርማችሁ እንድታነቡልኝ እለምናችኋለሁ።
ተስፉ ደርሶ።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ምንጭ፤ ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ፥
ጥር 25፥ 1925 ዓ/ም እትም
የእውነተኛው-ዳኛና-የሁለቱ-እውነተኞች-ጐረቤቶች-ታሪክ
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
https://www.youtube.com/@Lawsocieties

#አለ_ህግ የእናንተን ድጋፍ የሚፈልግበት ጊዜ አሁን ነው።
የአለ ህግን ዩቲዩብ  ቻናል ሰብስክራብ (Subscribe) በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን። 🙏👁‍🗨👁‍🗨👁‍🗨👁‍🗨👁‍🗨

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://www.youtube.com/@Lawsocieties

#Ale_Hig #አለ_ህግ @Lawsocieties

Subscribe our youtube.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Lawsocieties

#አለ_ህግ የእናንተን ድጋፍ የሚፈልግበት ጊዜ አሁን ነው።
የአለ ህግን ዩቲዩብ  ቻናል ሰብስክራብ (Subscribe) በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን። 🙏👁‍🗨👁‍🗨👁‍🗨👁‍🗨👁‍🗨

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://www.youtube.com/@Lawsocieties

#Ale_Hig #አለ_ህግ @Lawsocieties

Subscribe our youtube.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://www.youtube.com/@Lawsocieties
በፌዴራል ደረጃ ተመዝገበው በስራ ልይ የሚገኙ መመሪያዎችን በአንድ ማዕቀፍ ማግኘት ይፈልጋሉ?

እንግዲያውስ በአስተዳደር ሥነ-ስርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 መሰረት በፍትህ ሚኒስቴር ተመዝገበው፤ ቁጥር ተሰጥቷቸው ተፈጻሚ የሆኑ የፌዴራል አስፈጻሚ አካላት መመሪያዎችን ለማግኘት ከዚህ በታች የሰፈረውን ሊንክ ይጫኑ፡፡ በቀጥታ ወደ መመሪያዎቹ ይወስዳችኋል፡፡

በአሁኑ ጊዜ አጠቃላይ የተመዘገቡ መመሪያዎች 1007 የደረሱ ሲሆን መመሪያዎቹ የፌዴራል አስፈጻሚ ተቋማት ያወጧቸው ሲሆኑ የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን መመሪያዎች ይጨምራል፡፡

መመሪያዎቹን በተቋማት መጠሪያ መሰረት በተዘጋጀ ማዕቀፍ መሰረት ወይም All Federal Directives የሚለውን ሁሉን መመሪያዎች በተራ ቁጥር ቅደም ተከተል የያዘውን ማዕቀፍ በመክፈት ፈልገው ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ህግን በማወቅ መብቱን የሚጠይቅ ግዴታውን፤ የሚወጣ ዜጋ እንሁን!

ይህንን ጠቃሚ መረጃ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ታግዙን ዘንድ በማክበር እንጠይቃለን

http://legal.eag.gov.et:8080/
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
https://t.me/lawsocieties
#Peace _agreement_of_TPLF
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Joint Statement between the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the Tigray Peoples’ Liberation Front (TPLF)

1. As per Article 3 of the Agreement for Lasting Peace and Permanent Cessation of Hostilities, the Representatives of the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and the TPLF have agreed to announce to the people of Ethiopia and the rest of the world that after 10 days of intensive negotiations have concluded a peace agreement.
👇👇👇👇👇 to be continued
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Lawyer Mike 🔊የህግ ባለሙያ)
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Peace _agreement_of_TPLF

2. We have agreed to permanently silence the guns and end the two years of conflict in northern Ethiopia.

3. The conflict has brought a tragic degree of loss of lives and livelihoods and it is in the interest of the entire people of Ethiopia to leave this chapter of conflict behind and live in peace and harmony.

4. It is fundamental that we reaffirmed our commitment to safeguarding the sovereignty and territorial integrity of Ethiopia and to upholding the Constitution of the Federal Democratic Republic of Ethiopia. Thus, Ethiopia has only one national defense force. We have also agreed on a detailed program of disarmament, demobilization, and reintegration for the TPLF combatants, taking into account the security situation on the ground.

5. We have agreed that the Government of Ethiopia will further enhance its collaboration with humanitarian agencies to continue expediting aid to all those in need of assistance.

6. We have agreed to implement transitional measures that include the restoration of Constitutional order in the Tigray region, a framework for the settlement of political differences, and a Transitional Justice Policy framework to ensure accountability, truth, reconciliation, and healing.

7. To start implementing these undertakings without delay, we have agreed to stop all forms of conflicts, and hostile propaganda. We will only make statements that support the expeditious implementation of the Agreement. We urge Ethiopians in the country and abroad, to support this Agreement, stop voices of division and hate, and mobilize their resources for economic recovery and rehabilitation of social bonds.

8. The Government of Ethiopia will continue the efforts to restore public services and rebuild the infrastructures of all communities affected by the conflict. Students must go to school, farmers, and pastoralists to their fields, and public servants to their offices. The Agreement requires the support of the public for its smooth implementation. This is a new and hopeful chapter in the history of the country.

9. We express our gratitude to all actors contributing to the success of this endeavor. In particular, the African Union Commission Chairperson, the African High-Level Panel led by His Excellency former President Olusegun Obasanjo, supported by His Excellency former President Uhuru Kenyatta, and Her Excellency Dr. Phumuzile Mlalmbo, former Deputy President of the Republic of South Africa. We thank the Chairperson of the African Union Commission, His Excellency Mr. Moussa Faki Mahamat, Commissioner Bankole Adeoye and his colleagues for their tireless work during these talks. We rely on their continued support as we implement the Agreement.

10. We thank His Excellency President Cyril Ramaphosa, the President of the Republic of South Africa, and Her Excellency Dr. Naledi Pandor, the Minister for the Department of International Relations and Cooperation of South Africa for the excellent facilities they put at the disposal of these talks and their words of encouragement to the parties towards these successful results. We are indebted for the hospitality accorded to us by the People and Government of the Republic of South Africa.

11. We are grateful to the people of Ethiopia for encouraging these talks and patiently waiting for the outcome. We are confident that they will embrace the results of these talks and ensure their timely implementation.

12. Finally, we are confident that friends of Ethiopia and members of the diplomatic community will lend their support in rebuilding infrastructures in affected communities and the economic recovery of the country. We call on all types of media outlets to support peace, reconciliation, unity, and prosperity in Ethiopia.
Jointly Delivered at Pretoria, the Republic of South Africa, on 2nd November 2022.