አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Today's discussion topic

Criminal procedural issues from constitutional right perspective...‼️


At 3:00 o'clock local time.
አለሕግAleHig ️
በቀጣይ እንግዳችን ኢትዮጵያ በነበሩበት ወቅት የህግባለሙያና ጠበቃ አሁን እጩ ዶክተር ካሳሁን ከአሜሪካ በቀጥታ የውይይቱ እንግዳ ይሆናሉ። ምን የህግ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ? #share @lawsocieties
የዛሬ ማታ ቀጥታ ስርጭት 👈👈👈

የወንጀል ሥነ-ሥርዓት ጉዳዮች ከሕገ-መንግሥታዊ መብት አንፃር...

ዛሬ 👇👇👇👇👇👇
3 ስዓት ላይ በዚህ ቴሌግራም ይጠብቁ

ሼር በማደረግ ሰዎቸን ይጋብዙ👆👆👆

Live 🔘 Live on Telegram 👈👈

#አለ_ህግ #Ale_Hig

Topic_"Criminal procedural issues from constitutional right perspective☑️👁‍🗨 "

🔘 Live on Telegram                       

Speaker: ☑️ Kassahun Yibeltal (Dr. Cand)


Starting Time: 9:00PM - [Tonight]

Join us: https://t.me/lawsocieties

ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን        
  👉 https://t.me/lawsocieties
Live stream started
Live stream finished (2 hours)
CBE Job Vacancy For Fresh Graduates 2022 
Commercial Bank of Ethiopia would like to invite fresh graduates and interested job seekers to apply for the positions of Legal Trainee, Legal Graduate Trainee and Engineer Trainee.


Position 5: Legal Trainee
Required Educational Qualification and Work Experience: LLB Degree in Law with zero year of work experience.
 
CGPA: 2.5 and above for female and 2.6 and above for male.
 
Position 6: Legal Graduate Trainee
Required Educational Qualification and Work Experience: LLM in Law with zero year of work experience.
 
CGPA: LLB 2.75 and above for female and 3.0 and above for male/ LLM 3.0 and above for female and 3.25 and above for male.
 
Position 7: Engineer Trainee
Required Educational Qualification and Work Experience: B.Sc. Degree in Civil or Mechanical or Electrical or Construction technology and Management or Building or-Architectural or related Engineering Fields with zero year of experience.
 
CGPA: 2.5 and above for female and 2.6 and above for male.
 
Salary and Benefits: As per the Bank’s salary scale.
 
Term of Employment: Permanent
 
Place of Work: Head Offices and All District Offices and Branches
 
Year of Graduation: Only 2020/21 and 2021/22 graduates
 
Age: 30 and Below
 
Date: October 17, 2022 – October 27, 2022.


How to Apply:

Interested and qualified applicants should apply through CBE career website https://vacancy.cbe.com.et, and please attach Degree document, curriculum vitae, 8th grade certificate, cost sharing document or Student Copy and other credentials within ten consecutive working days from the date of this announcement. However, the Bank has full right to cancel or take any other alternative in this regard;
 
Candidates who have successfully completed the recruitment process will be expected to authenticate their academic documents from the concerned higher institution by themselves with in six-month period after he/she has joined the Bank;
If mischief incidents observed/reported in relation to the submitted academic credential, years of graduation, cheating on examination or any other illegal acts during the recruitment process, the Bank has the right to disqualify the applicant even after he/she has joined the bank;
Priority shall be given as per the Bank’s HR procedure;
Only shortlisted applicants will be communicated for exam and Interview
All documents should be scanned in pdf or docx formats only and the size of the documents should be less than 2MB.
Please do not forget to apply after your registration and a detailed guide on how to apply is available in the link below.
Legal Counsel
the Confederation of African Football (CAF)

Addis Ababa
Full–time
The Confederation of African Football (CAF) was founded in 1957 by four nations: Egypt, Sudan, Ethiopia and South Africa. As the administrative body of the region, CAF manages competitions, offers technical and administrative training courses while actively fostering the promotion and practice of football. The Confederation organizes championships such as the Africa Cup of Nations (CAN or AFCON), the most popular competition. It maintains very close links with FIFA in coordinating tournaments for different events such as the World Cup, Youth and Women competitions and the Olympic Games Football Tournaments. We are currently looking for a player to join our team in the capacity below:

Job Title: Legal Counsel (Commercial)

Location: Africa Job Description Legal Counsel (Commercial) who can contribute to CAFs overall success by effectively managing the following duties:
• Draft and conduct further legal assistance in negotiation & interpretation of broad range of agreements, including sponsoring, licensing, service provider, Bidding & Hosting and IP-related agreements
• Assist with the CAF Rights Protection Programme in relation to CAF Events
• Support in Generallegal services
• Assist in the continuous development of CAF Marketing Regulations
• Handle and monitor international commercial litigation Requirements
• Bachelors Degree in Law
• Masters Degree in Law is an asset
• Preferably 1 to 2 years expertise in commercial legal practice "on the job" in the sports rights industry, on in-house legal department or a reputable law firm engaged in sponsoring and licensing rights
• Professional experience of working and drafting legal documents, in particular contracts in English and French languages
• Fluent in English and French
• Ability to transfer profound legal knowledge into commercially oriented solutions
• Good communication & negotiation skills
• Service and solution orientated personality with keen perception of legal, commercial / marketing and policy related implications. Application Closing Date 9th February, 2020.

Note: Only applications matching the requirements listed above will be considered

https://t.me/lawsocieties
Junior Legal Officer
👇👇👇👇👇👇👇
#Nib Insurance Company#🚩For Fresh Graduates

▪️Position - Junior Legal Officer
▪️Education - LL.B in Law
▪️Find More Details here
          💧💧💧💧💧
     https://bit.ly/3VXwcVS

▪️Deadline - October 31/2022
ስለ ድርድር
ይህች ጽሁፍ ቢያንስ ለፌቡ ማህበረሰብ ስለ ድርድር ጥቂት ግንዛቤ ለመስጠት የታሰበች ነች

1. ዓላማን መወሰን፡- ወደ ድርድር የሚሄድ ማንኛውም ግለሰብም ይሁን ድርጅት/አገር ወዘተ ግልጽ ዓላማ ሊኖረው ይገባል፡፡ አንድ ሰው ወደ ድርድር ከመሄዱ በፊት <<ምን ዓላማ ለማሳካት ነው ወደ ድርድር የምሄደው?>> የሚለውን ጥያቄ መመለስ አለበት፡፡ ስለዚህ መንግስት ድርድርን መቀበሉ ጥሩ ሆኖ እያለ ከድርድሩ ምን ለማግኘት ነው የሚፈልገው የሚለውን ማወቅ አለበት፡፡
2. ከድርድር ውጭ ያለውን የተሻለ አማራጭ ማወቅ (Best Alternative to Negotiated Agreement-BATNA)፡-ወደ ድርድር የሚሄድ ሰው ከድርድር የሚገኘውን ውጤት ብቸኛ ተስፋው ማድረግ የለበትም፡፡ ዓላማን ማወቅና መወሰን አንዱ ጥቅሙ ለዚህ ነው፡፡ ድርድሩ ባይሳካ ወይም ከድርድሩ ለማግኘት የታሰበው ነገር ባይገኝ የተያዘውን ዓላማ ለማሳካት ከድርድሩ ውጭ ሌላ አማራጭ መንገድ መኖር አለበት፡፡ ብዙ አማራጮች መኖር አለባቸው፡፡ አማራጮቹ ጥሩ ላይሆኑ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ምን ጊዜም አማራጮች አሉ፡፡ ከነዚያ ውስጥ የተሻለውን አማራጭ ማወቅና መወሰን ያስፈልጋል፡፡ በድርድሩ የተፈለገው ነገር ካልተገኘ ተደራዳሪው ወደ አማራጩ ለመሄድ የግድ ከድርድር ውጭ ያለውን የተሻለ አማራጭ አስቀድሞ መወሰን አለበት፡፡ ጥሩ ተደራዳሪዎች የራሳቸውን የተሻለ አማራጭ ከማወቅም አልፈው የተቃራኒንም ይገምታሉ፡፡ ስለሆነም በድርድሩ የሚሠጡትንና የሚቀበሉትን ነገር ከዚያ አንጻር ይወስናሉ፡፡
3. በድርድር የምንቀበለው ዝቅተኛው ነጥብ (Reservation value)፡- ብዙ ወደ ድርድር የሚሄዱ ሰዎች በድርድሩ የሚሰጡትን እና የሚቀበሉትን የመጨረሻውን ነጥብ አስቀድመው ይወስናሉ፡፡ ድርድሩ ስለ ዋጋ ከሆነ ሻጭ የሚቀበለውን የመጨረሻውን ዝቅተኛውን ዋጋ አስቀድሞ ይወስናል፡፡ ገዢውም በተመሳሳይ የሚከፍለውን ከፍተኛውን መጠን ይወስናል፡፡ ይሄ ቀይ መስመር ሊባል ይችላል፡፡ ተደራዳሪው ከዚህ መስመር ማለፍ/መውረድ/ የለበትም፡፡ ድርድሩ ከዚህ መስመር የሚያልፍ ከሆነ ተደራዳሪው አቋርጦ ይወጣል፤ ከድርድር ውጭ ወዳለው የተሻለ አማራጭ ይሄዳል፡፡ በድርድር ለመቀበል የተዘጋጀነው ዝቅተኛው ዋጋ (Reservation value) አነስተኛ ከሆነ በቀላሉ ወደ ድርድር ለመድረስ ይረዳል፡፡ ነገር ግን ይህ ቀይ መስመር መወሰን ያለበት ከድርድር ውጭ ያለውን የተሻለ አማራጭ በማገናዘብ መሆን አለበት፡፡ ይህ bottomline ወይም walk away point ምን ጊዜም ከድርድር ውጭ ካለው የተሻለ አማራጭ ጋር የተሳሰረ ነው፡፡ አስቀድሞ ሁለቱም ነገሮች ከታወቁና በትክክል ከተወሰኑ ተደራዳሪው ካስቀመጠው ዝቅተኛ ዋጋ ያነሰ ስምምነትን መቀበል የለበትም፡፡ ምክንያቱም ከድርድሩ ውጭ የተሻለ አማራጭ ስላለው፡፡ ችግሩ አስቀድሞ የአማራጮች ግምገማና ምርጫ አለማድረግ ነው፡፡
4. የስምምነት ቀጠና፡-ከላይ በ2 እና 3 ከተመለከትናቸው ሀሳቦች ከተነሳን በሁለቱም ወገን ያሉ ተደራዳሪዎች የሚያስቀምጧቸው የየራሳቸው በድርድር የሚቀበሉት ዝቅተኛው ዋጋ (Reservation value) ይኖራቸዋል ማለት ነው፡፡ እንበልና የድርድሩ ጉዳይ በቁጥር የሚገለጽ ነገር ቢሆን አንዱ ወገን ከዚህ በታች አልቀበልም ብሎ ያስቀመጠው ቀይ መስመር በተቃራኒ ያለው ወገን ከዚህ በላይ አልሰጥም ብሎ ካስቀመጠው ሌላ ቀይ መስመር ጋር የማይገናኝ ከሆነ በእነዚህ ተደራዳሪዎች መካከል ስምምነት ላይ ሊደረስ አይችልም፡፡ ሁለቱም ወገኖች ሊቀበሉት የሚችሉት ስምምነት ሊኖር የሚችለው ሁለቱ ቀይ መስመሮች የሚተላለፉ ከሆነ ነው፡፡ አንዱ ሊቀበል የሚችለው ዝቅተኛው ዋጋ ሌላው ለመስጠት ከተዘጋጀው ከፍተኛው ዋጋ ካላነሰ በቀር የስምምነት ቀጠና የለም፡፡ ሁለቱም ሊቀበሉት የሚችሉት ስምምነት ከሌለ ደግሞ አንዱ ብቻ በሚቀበለውን መንገድ የችግሩ መፍቻ ይሆናል፡፡ ይህ ደግሞ ከድርድሩ ውጭ ያለው የተሻለው አማራጭ ነው፡፡ ይህ ሲሆን እያንዳንዱ ወደ BATNAው ይሄዳል ማለት ነው፡፡ ለዚህ ነው ወደ ድርድር መሄድ ያን ያህል የሚያስፈራ ነገር የሌለው፡፡ If what is on the table doesn’t match your BATNA, you just walk away.
5. የሁለትዮሽ ድርድር እና የብዙሃን ድርድር፡- አብዛኞቹ ድርድሮች የሁለት ወገን ናቸው፡፡ በመሆኑም ከላይ የተቀመጡት ነጥቦች ላይ በትክክል መዘጋጀት ይቻላል፡፡ ነገር ግን ድርድሮች የብዙሃን ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ የብዙሃን ድርድር ከባድና አስቸጋሪ ነው፡፡ የዚህ ዓይነተኛ ምሳሌ በህዳሴ ግድብ ላይ በኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን መካከል የሚደረገው ድርድር ነው፡፡ ሁሉም የየራሱ ዓላማ፣ BATNA፣ Reservation value ወዘተ ስለሚኖረው ለማቀራረብ ያስቸግራል፡፡ ሁለቱ መስማማት እንኳን ቢችሉ ሦስተኛው ካልተስማማ ዋጋ የለውም፡፡ የተደራዳሪዎች ቁጥር እየበዛ ሲሄድ ውስብስብነቱ የዚያን ያህል ያድጋል፡፡ አንዳንዶች በደቡብ አፍሪካ የሚደረገውን ድርድር የብዙሃን ነው ወይስ የሁለትዮሽ የሚለው ላይ ጥያቄ ማንሳት ጀምረዋል፡፡ እስካሁን እንደተገለጸው ድርድሩ የሁለትዮሽ ነው፡፡ በኢትዮጵያ መንግስትና በትህነግ ቡድን መካከል፡፡
እንኳን የብዙሃን ሆኖ በሁለትዮሽም ጉዳዩ ውስብስብ ነው፡፡ ድርድሩ የሚደረገው የትጥቅ ፍልሚያን ለማስቀረትና ወደ ሰላም ለመጓዝ ስለሆነ እጅግ ውስብስብ ነው፡፡ ባለፉት ዓመታት ከባድ ቁሳዊና ሰሰብዓዊ ውድመት በዚህ ጦርነት ምክንያት ደርሷል፡፡ ስለዚህ ድርድሩ የሆነ ዕቃ ለመግዛት እንደሚደረግ ድርድር በአንድ ርዕስ ላይ ብቻ የሚደረግ አይደለም፡፡ ከባድና አስቸጋሪ አጀንዳዎችን ሊይዝ ይችላል፡፡ ለምሳሌ የመልሶ ግንባታ፣ ትጥቅ መፍታት፣ የመሰረታዊ አገልግሎቶች መጀመር፣ የግለቦች ተጠያቅነት፣ የወሰን ጉዳይ፣ የመርማሪ ኮሚሽን ማቋቋም፣ ወዘተ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ድርድሩ ላይ የሦስተኛ ወገኖች፣ ታዛቢዎች፣ መገኘት አለመገኘት፣ ሚናቸው ወዘተ አከራካሪ ሊሆን ይችላል፡፡
6. ለድርድር መዘጋጀት፡- ከላይ አ1 እስከ 4 ባሉት ነጥቦች ላይ ተገቢውን ዝግጅት ማድረግ፣ የድርድር አጀንዳን ማወቅ መዘጋጀት፣ የአጀንዳ አወሳሰን ላይ ተጽኖ ማድረግ፣ ወዘተ ያስፈልጋል፡፡ እንደዚህ ዓይነት ድርድር ከመደረጉ በፊት የውስጥ ድርድር ማድረግና በተቻለ መጠን አንድ አገራዊ አቋም ላይ መድረስ ያስፈልጋል፡፡ በዚህ ጦርነት ምክንያት በተለይ በአማራና በአፋር ክልሎች ላይ ከፍተኛ ውድመት ደርሷል፡፡ በተለይ የአማራ ክልል በዚህ ድርድር ላይ ልዩ ጥቅም እንዳለው ይታወቃል፡፡ ስለሆነም በድርድሩ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ መንግስት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ የድርድሩ ዓላማ፣ ከድርድር ውጭ ያለውን የተሻለ አማራጭና በድርድር የምንቀበለው ዝቅተኛው ነጥብ (Reservation value) አወሳሰን ላይ እነዚህን ክልሎች ማማከር ያስፈልጋል፡፡
Fekadu Petros
https://t.me/lawsocieties
የረዳት ዳኞች የመጨረሻ ውጤት.pdf
1.2 MB
ለፌደራል ፍርድ ቤቶች ረዳት ዳኝነትና ሬጅስትራር የመጨረሻ አለፋችሁ ውጤታችሁ ይህንን ይመስላል።
Position Legal Aid

JOB REQUIREMENTS
Advanced Diploma /10+4/ Level 4 and above in Law and any other related fields with 3 years of relevant experience as legal aid. Banking experience is advantageous

How to Apply
Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to send their applications and CVs with supporting credentials within five (5) working days from October 25, 2022 to October 28, 2022 via only through the

https://bit.ly/3VXecee
ፍርዱን ወይም ትዕዛዙን የሰጠው ፍርድ ቤት ራሱ የሚፈፅማቸው ማረሚያዎች ወይም ማስተካከያዎች

1.ከስነስርዓት ውጪ የተፈፀሙ ጉዳዮች አንዱ ሲሆን እነዚህንም ከፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ አንቀጽ 207 እስከ 212 ተደንግገው ይገኛሉ።

2.ስለመቃወም ሌላኛው ሲሆን ይህም በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ አንቀፅ 358 ላይ ይገኛል።በክርክሩ ውስጥ ተካፋይ መሆን የሚገባው ወይም በክርክሩ ውስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠው ፍርድ መብቱ የሚነካበት ማንኛውም ሰው ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠው ፍርድ ከመፈፀሙ በፊት መቃወሚያውን ማቅረብ ይችላል።

3.ጉዳዩን እንደገና ማየት ወይም ዳግም ዳኝነት እንዲታይ

የሚቀርብ ጉዳይ ሲሆን በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ አንቀፅ 6 ላይ የተደነገገ

4. ተከሳሽ በሌለበት የተሰጠ ውሳኔ። ተከሳሽ በክርክሩ ላይ ቀርቦ መልስ ሳይሰጥ ተገቢውን መከራከሪያ ሳያቀርብ በመቅረቱ በሌለበት የተሰጠ ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ የተሰጠ ከሆን የተሰጠው ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ እንዲነሳለት በ አንድ ወር ውስጥ መጠየቅ አለበት የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቀ 78።
ሙሉጌታ ንጉሴ ታደሰ ጠበቃ ና የህግ አማካሪ
https://t.me/lawsocieties
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (Entrust🔷ETC)
#አለ_ህግ የእናንተን ድጋፍ የሚፈልግበት ጊዜ አሁን ነው።
የአለ ህግን ዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራብ (Subscribe) በማድረግ ድጋፋችሁን አሳዩን። 🙏👁‍🗨👁‍🗨👁‍🗨👁‍🗨👁‍🗨

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://youtube.com/channel/UCXYKAPt4crrhEx62KvcPzBw

#Ale_Hig #አለ_ህግ @Lawsocieties

Subscribe our youtube.
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://youtube.com/channel/UCXYKAPt4crrhEx62KvcPzBw
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ የገንዘብ ሚኒስቴር

ለጉምሩክ ኮሚሽን አዲስ አበባ

የገንዘብ ሚኒስቴር በጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 (እንደተሻሻለ) እንተዕ 33(2) በተሰጠው ስልጣን መሠረት የግል መገልገያ ዕቃዎች ከቀረጥና ታክስ ነፃ ሆነው ወደ አገር የሚገቡበት እና የሚጠጡበት ሁኔታ የሚወስን መመሪያ ቁጥር 923/2014 አውጥቶ ከጳጉሜ 04 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በሥራ ላይ እንዲውል እንዲዴረግ በቁጥር ዝኤ 1908 በተፃፈ ደብዳቤ ለመቤታችሁ መመሪያ ማስተላለፉ ይታወሳል።

ሆኖም ከመመሪያው አፈፃፀም ጋር ተያይዞ ለመቤታችን በቀረበ ተደጋጋሚ አቤቱታ ከጳጉሜ 04 ቀን 2014 ዓ.ም በፊት ተጭነው የመጡና የጉምሩክ ጣቢያ የደረሱ ከስደት ተመላሽ እና ተመላሽ ኢትዮጵያዊያን ለግል መገልገያ እንዲውሉ ወደ አገር ያስመጧቸው ዕቃዎች በቀድሞው መመሪያ ቁጥር 51/2010 መሠረት ወደ አገር እንዲያስገቡ የተወሰነ መሆኑ ከመቤታችን መስከረም 25 ቀን 2015 ዓም በቁጥር ተነተ 15417 በተፃፈ ደብዳቤ መገለፁ ይታወቃል።

እንዳንድ ከስደት ተመላሽ እና ተመላሽ ኢትዮጵያዊያን ጉምሩክ ኮሚሽን ተርበው ዕቃቸውን ለማውጣት ሊጠይቄ ከጳጉሜ 04 ቀን 2014 ዓ.ም በፊት ተጭነው የመጡና የጉምሩክ ጣቢያ የደረሱ የግል መገልገያ ዕቃዎች እንጂ ክጳጉሜ 04 ቀን 2014 ዓ.ም በፊት ተጭነው ከጳጉሜ 04 ቀን 2014 ዓም በኋላ የጉምሩክ ጣቢያ የደረሱ ዕቃዎችን የማይመለከት መሆኑ የተገለፀላቸው በመሆኑ ሊስተናገዱ ባለመቻላቸው ችግር ያጋጠማቸው መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ይህን ችግር ለመፍታት ተለዋጭ ውሳኔ ማስተላለፍ ተግቢ መሆኑ ታምኖበታል።

ስለዚህ ከጳጉሜ 04 ቀን 2014 ዓም በፊት የተኑ መሆናቸው የተረጋገጠና ከጳጉሜ 04 ተን 2014 ዓ.ም በኋላ የጉምሩክ ጣቢያ የደረሱ ከስደት ተመላሽ እና ተመላሽ ኢትዮጵያዊያን የማል መገልገያ ዕቃዎች በቀድሞው መመሪያ መሠረት እንዲስተናገዱ የተወሰነ መሆኑን እንገልፃለን።
https://t.me/lawsocieties
10 𝗤𝘂𝗮𝗹𝗶𝘁𝗶𝗲𝘀 𝗼𝗳 𝗚𝗼𝗼𝗱 𝗟𝗮𝘄𝘆𝗲𝗿

1- 𝘬𝘯𝘰𝘸𝘭𝘦𝘥𝘨𝘦 𝘰𝘧 𝘓𝘢𝘸
2- 𝘬𝘯𝘰𝘸𝘭𝘦𝘥𝘨𝘦 𝘰𝘧 𝘏𝘶𝘮𝘢𝘯 𝘕𝘢𝘵𝘶𝘳𝘦
3- 𝘏𝘰𝘯𝘦𝘴𝘵𝘺
4- 𝘚𝘦𝘭𝘧 𝘊𝘰𝘯𝘵𝘳𝘰𝘭
5- 𝘔𝘢𝘴𝘵𝘦𝘳 𝘰𝘧 𝘗𝘳𝘰𝘧𝘦𝘴𝘴𝘪𝘰𝘯
6- 𝘊𝘢𝘳𝘦𝘧𝘶𝘭
7- 𝘚𝘺𝘮𝘱𝘢𝘵𝘩𝘦𝘵𝘪𝘤
8- 𝘗𝘶𝘯𝘤𝘵𝘶𝘢𝘭𝘪𝘵𝘺
9- 𝘪𝘯𝘥𝘦𝘱𝘦𝘯𝘥𝘦𝘯𝘵
10- 𝘈 𝘏𝘪𝘨𝘩 𝘊𝘰𝘯𝘤𝘦𝘱𝘵 𝘪𝘧 𝘓𝘦𝘨𝘢𝘭 𝘌𝘵𝘩𝘪𝘤𝘴

@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
--------- ክስ መመስረቻ ጊዜ ---------
---------
------------------------------------
በሕገመንግሥቱ መሠረት ሰውን ከ48 ሰዓት በላይ ለ1 ሰዓትም እንኳን ማቆየት አይቻልም። በዚህ መሠረት በወንጀል ተጠርጥሮ ምርመራ እስኪጣራ በእስር የሚገኝን ሰው፣ ምርመራው ካለቀ በኋላ ክስ እስኪመሠረት ድረስ በእስር ለማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ ግድ ይላል። ምክንያቱም ከ48 ሰዓት በላይ አልፎም ለቀናት በእስር የነበረውን ሰው ክስ እስከሚመሠረትበት ድረስ በሚል ለተጨማሪ ጊዜ ማቆየት የተፈለገ እንደሆነ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድ ማቆየት ጨርሶ ስለማይቻል ነው። የወመሕሥሥቁ 109 ዐቃቤ ሕግን በ15 ቀን ውስጥ ክስ እንዲያዘጋጅ ከሚያስገድድ ውጪ ክሱ እስከሚመሠረት ድረስ ግን ተጠርጣሪው በእስር እንዲቆይ አያዝዝም። ስለዚህ ተከሣሹን በእስር ማቆየት ከተፈለገ ፍርድ ቤትን ማስፈቀድ የግድ ነው።
በተጨማሪም ሕጉ ለዐቃቤ ሕግ የሚሰጠው የ15 ቀን ጊዜ ገደብ ጣሪያው ነው እንጂ ለእያንዳንዱ ጉዳይ እስከ 15 ቀን መቆየት ይችላል ማለት አይደለም ። ስለዚህ ጉዳዩ ግልጽና ብዛት የሌለው ወይም ውስብስብ ካልሆነ ዐቃቤ ሕግ ከ15 ቀንም ቀደም ብሎ ክስ መመሥረት ወይም መወሰን ይጠበቅበታል ማለት ነው። ስለዚህ ፍርድ ቤት ስንት ቀን እንደሚበቃው ጭምር ይወስናል፤ ከተጠየቀው 15 ቀን ውስጥ የሚበቃውን ያህል ብቻ በመፍቀድ ተከሳሹ በሕገመንግስቱ አንቀጽ 37 መሠረት የተፋጠነ ፍትሕ እንዲያገኝ ያደርጋል ማለት ነው።
============------------------
መረጃው: ከኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው!

https://t.me/lawsocieties
#lawsocieties #ህግ #Alehig #አለ_ህግ