New_Investment Incentives Regulation_No 517_2022.pdf
4 MB
⚜አዲሱ_የኢንቨስትመንት ማበረታቻ ደንብ ቁጥር 517_2014
⚜New _ Investment Incentive Regulation No.517_2022
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
⚜New _ Investment Incentive Regulation No.517_2022
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Regarding Exemption of Motor Vehicles from Customs Duties.jpg
1.5 MB
⚜የተሽከርካሪዎች ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ መሆን በተመለከተ
⚜Regarding Exemption of Motor Vehicles from Customs Duties
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
⚜Regarding Exemption of Motor Vehicles from Customs Duties
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
⚜የተሽከርካሪዎች ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ መሆን በተመለከተ
⚜Regarding Exemption of Motor Vehicles from Customs Duties
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
⚜Regarding Exemption of Motor Vehicles from Customs Duties
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
Exit exam guide line.pdf
393.5 KB
የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና አፈጻጸም መመሪያ*** ከ2015 ጀምሮ በሁሉም ዮኒቨርሰቲዎች ለሁሉም ዲፓርትመንቶች ተግባራዊ የሚደረግ ነው
ፍርድ ቤቱ ሐሰተኛ የቃለ-መሐላ አቤቱታ ያቀረቡ ባለጉዳይን በችሎት መድፈር እንዲቀጡ ወሰነ
*****************************************************************
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሶስተኛ ሰበር ችሎት ሐሰተኛ ቃለ-መሐላ አቤቱታ ያቀረቡ ባለጉዳይን በችሎት መድፈር ጥፋተኛ ናቸው በማለት ሐምሌ 27 ቀን 2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት በአንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን ቀላል እስራት እንዲቀጡ ወሰነ፡፡
ፍርድ ቤቱ በእስራት እንዲቀጡ የወሰነባቸው አቶ ኃይለማርያም ወዳጆ በደሀ ደንብ መስቀልኛ የሰበር አቤቱታ ለማቅረብ የዳኝነት ለመክፈል ምንም ሀብት እና ንብረት የሌላቸውና በቀበሌ ቤት የሚኖሩ መሆኑን በቃለ-መሐላ በማረጋገጥ አቤቱታቸውን በሀሰተኛ መንገድ በማቅረባቸው ነው፡፡
ሆኖም ግን የግለሰቡ ተከራካሪዎች ለችሎቱ ባቀረቡት አቤቱታ ግለሰቡ በስር ፍርድ ቤት እስከ ክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ድረስ የዳኝነት ከፍለው ሲከራከሩ የነበረ መሆኑን እና አሏቸው ያላቸውን ሀብትና ንብረት ጠቅሰው በችሎቱ እንዲጣራላቸው በመጠየቃቸው ምክንያት ግራ ቀኙ በችሎት ቀርበው እንዲሰሙ ሲደረግ ግለሰቡ ቀድሞ ባቀረቡት የቃለ-መሐላ አቤቱታ መሠረት በስማቸውም ሆነ በባለቤታቸው ስም የተመዘገበ ምንም ዓይነት ሀብትና ንብረት እንደሌላቸው ለችሎቱ ማረጋገጣቸውን ችሎቱ በግለሰቡ ላይ ከሰጠው የጥፋተኝነት ውሳኔ ለመረዳት ተችሏል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ስለግለሰቡ ሀብትና ንብረት አጣርቶ እንዲያቀርብ የታዘዘው የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከላይ በተመለከተው አግባብ ግለሰቡ በስማቸው የተመዘገበ መኖሪያ ቤት ያላቸው መሆኑን እና በመጠጥ ችርቻሮ ንግድ ስራ ላይም ተሰማርተው በመስራት ላይ የሚገኙ ስለመሆኑ ለፍ/ቤቱ ማረጋገጡን የችሎቱ ውሳኔ ያስረዳል፡፡
ተጠሪ ሀብትና ንብረት እያላቸው እንዲሁም በንግድ ስራ ላይ ተሰማርተው እያለ ምንም ዓይነት ንብረት እንደሌላቸው በቃለ-መሐላ አቤቱታ ከማረጋገጣቸውም በላይ ስለዚሁ ጉዳይ በችሎት በተጠየቁበት ወቅት በተመሳሳይ ሁኔታ መናገራቸው ሆነ ብለው ሀሰተኛ ፍሬ ነገርን ለችሎት መግለጻቸውን የሚያረጋግጥ መሆኑም በውሳኔው ላይ ተመልክቷል፡፡
ይህ ደግሞ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁጥር 481 እና የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 452 መሰረት የወንጀል ክስ ማቅረብ ሳያስፈለግ በቀጥታ በወንጀል ሊያስቀጣ የሚችል ለመልካም ችሎት አመራር ተቃራኒ የሆነ በፍትህ ስራ ላይ ሊደረግ የሚገባው በእውነተኝነት እና በታማኝነት ተግባር ላይ የሚፈፀም የወንጀል ተግባር መሆኑንም ችሎቱ በውሳኔው ላይ ዘርዝሯል፡፡
ግለሰቡ ጥፋተኛ በተባሉበት የወንጀል ህግ አንቀፅ ስር ያለው ቅጣት ከአንድ ዓመት የማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም ድርጊቱ የተፈፀመው በወንጀል ክስ ሂደት በሆነ ጊዜ ከሶስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣ በመጥቀስም ከተፈፀመው ድርጊት አኳያ ግለሰቡንም ሆነ ሌሎች መሰል ድርጊት ለመፈፀም ሀሳብ ያላቸውን ሰዎች ያስተምራል እንዲሁም ያስጠነቅቃል በማለት ለችሎቱ ሐሰተኛ ቃለ-መሐላ አቤቱታ ያቀረቡት አቶ ኃይለማርያም ወዳጆ በአንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን ቀላል እስራት እንዲቀጡ የተወሰነባቸው መሆኑንም ለመረዳት ተችሏል፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
*****************************************************************
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሶስተኛ ሰበር ችሎት ሐሰተኛ ቃለ-መሐላ አቤቱታ ያቀረቡ ባለጉዳይን በችሎት መድፈር ጥፋተኛ ናቸው በማለት ሐምሌ 27 ቀን 2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት በአንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን ቀላል እስራት እንዲቀጡ ወሰነ፡፡
ፍርድ ቤቱ በእስራት እንዲቀጡ የወሰነባቸው አቶ ኃይለማርያም ወዳጆ በደሀ ደንብ መስቀልኛ የሰበር አቤቱታ ለማቅረብ የዳኝነት ለመክፈል ምንም ሀብት እና ንብረት የሌላቸውና በቀበሌ ቤት የሚኖሩ መሆኑን በቃለ-መሐላ በማረጋገጥ አቤቱታቸውን በሀሰተኛ መንገድ በማቅረባቸው ነው፡፡
ሆኖም ግን የግለሰቡ ተከራካሪዎች ለችሎቱ ባቀረቡት አቤቱታ ግለሰቡ በስር ፍርድ ቤት እስከ ክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ድረስ የዳኝነት ከፍለው ሲከራከሩ የነበረ መሆኑን እና አሏቸው ያላቸውን ሀብትና ንብረት ጠቅሰው በችሎቱ እንዲጣራላቸው በመጠየቃቸው ምክንያት ግራ ቀኙ በችሎት ቀርበው እንዲሰሙ ሲደረግ ግለሰቡ ቀድሞ ባቀረቡት የቃለ-መሐላ አቤቱታ መሠረት በስማቸውም ሆነ በባለቤታቸው ስም የተመዘገበ ምንም ዓይነት ሀብትና ንብረት እንደሌላቸው ለችሎቱ ማረጋገጣቸውን ችሎቱ በግለሰቡ ላይ ከሰጠው የጥፋተኝነት ውሳኔ ለመረዳት ተችሏል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ስለግለሰቡ ሀብትና ንብረት አጣርቶ እንዲያቀርብ የታዘዘው የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከላይ በተመለከተው አግባብ ግለሰቡ በስማቸው የተመዘገበ መኖሪያ ቤት ያላቸው መሆኑን እና በመጠጥ ችርቻሮ ንግድ ስራ ላይም ተሰማርተው በመስራት ላይ የሚገኙ ስለመሆኑ ለፍ/ቤቱ ማረጋገጡን የችሎቱ ውሳኔ ያስረዳል፡፡
ተጠሪ ሀብትና ንብረት እያላቸው እንዲሁም በንግድ ስራ ላይ ተሰማርተው እያለ ምንም ዓይነት ንብረት እንደሌላቸው በቃለ-መሐላ አቤቱታ ከማረጋገጣቸውም በላይ ስለዚሁ ጉዳይ በችሎት በተጠየቁበት ወቅት በተመሳሳይ ሁኔታ መናገራቸው ሆነ ብለው ሀሰተኛ ፍሬ ነገርን ለችሎት መግለጻቸውን የሚያረጋግጥ መሆኑም በውሳኔው ላይ ተመልክቷል፡፡
ይህ ደግሞ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁጥር 481 እና የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 452 መሰረት የወንጀል ክስ ማቅረብ ሳያስፈለግ በቀጥታ በወንጀል ሊያስቀጣ የሚችል ለመልካም ችሎት አመራር ተቃራኒ የሆነ በፍትህ ስራ ላይ ሊደረግ የሚገባው በእውነተኝነት እና በታማኝነት ተግባር ላይ የሚፈፀም የወንጀል ተግባር መሆኑንም ችሎቱ በውሳኔው ላይ ዘርዝሯል፡፡
ግለሰቡ ጥፋተኛ በተባሉበት የወንጀል ህግ አንቀፅ ስር ያለው ቅጣት ከአንድ ዓመት የማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም ድርጊቱ የተፈፀመው በወንጀል ክስ ሂደት በሆነ ጊዜ ከሶስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣ በመጥቀስም ከተፈፀመው ድርጊት አኳያ ግለሰቡንም ሆነ ሌሎች መሰል ድርጊት ለመፈፀም ሀሳብ ያላቸውን ሰዎች ያስተምራል እንዲሁም ያስጠነቅቃል በማለት ለችሎቱ ሐሰተኛ ቃለ-መሐላ አቤቱታ ያቀረቡት አቶ ኃይለማርያም ወዳጆ በአንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን ቀላል እስራት እንዲቀጡ የተወሰነባቸው መሆኑንም ለመረዳት ተችሏል፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
የጤና ህግ (Health Law) ትምህርት በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ለመክፈት ምክክር ተካሄደ
***
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት የ2014ዓ/ም የስራ ዘመን የስራ አፈጻጸም ግምገማ፣ የ2015 ዓ/ምን የስራ እቅድ ትውውቅና በኽልዝ ሎው ስርዓተ ትምህርት (Health Law curriculum) ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ ሀምሌ 29/2014ዓ/ም በፍሎሪዳ ሆቴል የመሰብሰቢያ አዳራሽ አካሄደ፡፡
በመርሃ ግብሩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ካሳሁን ተገኘ፣ የአስተዳደር ም/ፕሬዚዳንት ተወካይ አቶ ልጃለም ጋሻው፣ የህግ ትምህርት ቤት ዲን አቶ አለሙ ታዬ፣ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተምረው በህግ መምህርነት ሲያገለግሉ የነበሩና በአሁኑ ሰአት በአሜሪካን ሀገር በሲያትል ዋሽንግተን ጠበቃና የህግ አማካሪ የሆኑት አቶ እዮብ ከበደና ሌሎች የትምህርት ቤቱ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ተገኝተዋል፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ካሳሁን ተገኘ መርሃ ግብሩን በንግግር የከፈቱ ሲሆን፣ በቅድሚያ አቶ እዮብ በሀገር አቀፍ ደረጃ የመጀመሪያ የሆነውን የጤና ህግ (Health Law curriculum) ፕሮግራም በዩኒቨርሲቲው በ2ኛ ዲግሪ ለመክፈትና ከዩኒቨርሲቲው ጋር ለመስራት ያላቸውን ፈቃደኝነትንና ተነሳሽነት በዩኒቨርሲቲው፣ በራሳቸውና በህግ ትምህርት ቤቱ ስም አመስግነዋል፡፡ ዶ/ር ካሳሁን አያይዘውም ፕሮግራሙ በዩኒቨርሲቲው መሰጠቱ የሚኖረውን ፋይዳና ተያያዥ ነጥቦችን በማንሳት ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተው፣ በሚቀርበው የስራ ሪፖርትና እቅድ ላይ ተሳታፊዎች በንቃት እንዲሳተፉ አሳስበዋል፡፡
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኽልዝ ሎው (Health Law curriculum) ፕሮግራምን በ2ኛ ዲግሪ ለማስጀመር ከፍተኛ ጥረት ሲያደርጉ እንደቆዩ የሚያነሱት አቶ እዮብ የፕሮግራሙን አስፈላጊነት አስመልክቶ፣ፕሮግራሙ ለዩኒቨርሲቲውና እንደ ሀገርም ያለውን ፋይዳ፣ በአጠቃላይ የፕሮግራሙን ጠቀሜታ እንዲሁም ሊያጋጥሙ በሚችሉ ተግዳሮቶች ዙሪያ አጭር ገለፃ አድርገዋል፡፡ ገለፃውን ተከትሎ በርካታ አስተያየቶችና ጥያቄዎች ቀርበው ለጥያቄዎቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
በመቀጠል የህግ ትምህርት ቤት ዲን በሆኑት በአቶ አለሙ ታዬ የ2014ዓ/ም የስራ ዘመን የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችንም በዝርዝር አቅርበዋል፡፡ የቀረበውን ሪፖርት ተከትሎ በርካታ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተሰጥተው ለጥያቄዎቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ ከዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂክ እቅድ በመነሳት የህግ ትምህርት ቤቱ የ2015 ዓ/ም የስራ እቅድ መታቀዱንና በሚቀጥለው የስራ ዘመን ትኩረት ተሰጥቶ የሚከናወኑ ተግባራትንም አቶ አለሙ በዝርዝር አቅርበዋል፡፡
በመጨረሻም በቀረቡት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ተካሂዶ መርሃ ግብሩ ተጠናቋል፡፡
****
ለልህቀት እንተጋለን!
የህዝብና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ሀምሌ 29/2014ዓ.ም
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
***
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት የ2014ዓ/ም የስራ ዘመን የስራ አፈጻጸም ግምገማ፣ የ2015 ዓ/ምን የስራ እቅድ ትውውቅና በኽልዝ ሎው ስርዓተ ትምህርት (Health Law curriculum) ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ ሀምሌ 29/2014ዓ/ም በፍሎሪዳ ሆቴል የመሰብሰቢያ አዳራሽ አካሄደ፡፡
በመርሃ ግብሩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ካሳሁን ተገኘ፣ የአስተዳደር ም/ፕሬዚዳንት ተወካይ አቶ ልጃለም ጋሻው፣ የህግ ትምህርት ቤት ዲን አቶ አለሙ ታዬ፣ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተምረው በህግ መምህርነት ሲያገለግሉ የነበሩና በአሁኑ ሰአት በአሜሪካን ሀገር በሲያትል ዋሽንግተን ጠበቃና የህግ አማካሪ የሆኑት አቶ እዮብ ከበደና ሌሎች የትምህርት ቤቱ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ተገኝተዋል፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ካሳሁን ተገኘ መርሃ ግብሩን በንግግር የከፈቱ ሲሆን፣ በቅድሚያ አቶ እዮብ በሀገር አቀፍ ደረጃ የመጀመሪያ የሆነውን የጤና ህግ (Health Law curriculum) ፕሮግራም በዩኒቨርሲቲው በ2ኛ ዲግሪ ለመክፈትና ከዩኒቨርሲቲው ጋር ለመስራት ያላቸውን ፈቃደኝነትንና ተነሳሽነት በዩኒቨርሲቲው፣ በራሳቸውና በህግ ትምህርት ቤቱ ስም አመስግነዋል፡፡ ዶ/ር ካሳሁን አያይዘውም ፕሮግራሙ በዩኒቨርሲቲው መሰጠቱ የሚኖረውን ፋይዳና ተያያዥ ነጥቦችን በማንሳት ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተው፣ በሚቀርበው የስራ ሪፖርትና እቅድ ላይ ተሳታፊዎች በንቃት እንዲሳተፉ አሳስበዋል፡፡
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኽልዝ ሎው (Health Law curriculum) ፕሮግራምን በ2ኛ ዲግሪ ለማስጀመር ከፍተኛ ጥረት ሲያደርጉ እንደቆዩ የሚያነሱት አቶ እዮብ የፕሮግራሙን አስፈላጊነት አስመልክቶ፣ፕሮግራሙ ለዩኒቨርሲቲውና እንደ ሀገርም ያለውን ፋይዳ፣ በአጠቃላይ የፕሮግራሙን ጠቀሜታ እንዲሁም ሊያጋጥሙ በሚችሉ ተግዳሮቶች ዙሪያ አጭር ገለፃ አድርገዋል፡፡ ገለፃውን ተከትሎ በርካታ አስተያየቶችና ጥያቄዎች ቀርበው ለጥያቄዎቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
በመቀጠል የህግ ትምህርት ቤት ዲን በሆኑት በአቶ አለሙ ታዬ የ2014ዓ/ም የስራ ዘመን የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችንም በዝርዝር አቅርበዋል፡፡ የቀረበውን ሪፖርት ተከትሎ በርካታ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተሰጥተው ለጥያቄዎቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ ከዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂክ እቅድ በመነሳት የህግ ትምህርት ቤቱ የ2015 ዓ/ም የስራ እቅድ መታቀዱንና በሚቀጥለው የስራ ዘመን ትኩረት ተሰጥቶ የሚከናወኑ ተግባራትንም አቶ አለሙ በዝርዝር አቅርበዋል፡፡
በመጨረሻም በቀረቡት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ተካሂዶ መርሃ ግብሩ ተጠናቋል፡፡
****
ለልህቀት እንተጋለን!
የህዝብና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ሀምሌ 29/2014ዓ.ም
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ኢትዮጵያ በምግብ ዋጋ ንረት ከተመቱ የዓለም ቀዳሚ 10 ሀገራት መካከል አንዷ ኢትዮጵያ ነች።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ኢትዮጵያን ያካተተው የዓለም ባንክ ሪፖርት ይፋ ሆኗል።
በከባድ የምግብ ዋጋ ንረት ተመተዋል በሚል በሪፖርቱ ከተካተቱት ቀዳሚ 10 ሀገራት መካከል አንዷ ኢትዮጵያ ነች።
ኢትዮጵያ ካሳለፍነው ወርሃ መጋቢት ወዲህ እስከ ሰኔ በነበሩት አራት ወራት ከፍተኛ የምግብ ዋጋ ንረት አጋጥሟታል ተብሏል።
ንረቱ 38 በመቶ ሆኖ መመዝገቡም ነው በሪፖርቱ የተጠቀሰው።
በከባድ የብድር ጫና ውስጥ የሚገኙት ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን ለከፋ የምግብ ዋስትና ችግር ሊዳረጉ እንደሚችሉም ተገልጿል።
በሪፖርቱ ሊባኖስ በንረቱ ክፉኛ የተጎዳች ሃገር ነች ተብላለች።
https://am.al-ain.com/article/ethiopia-is-among-the-countries-worst-hit-by-the-food-inflation-crisis-wbg-said
#lawsocieties #AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ኢትዮጵያን ያካተተው የዓለም ባንክ ሪፖርት ይፋ ሆኗል።
በከባድ የምግብ ዋጋ ንረት ተመተዋል በሚል በሪፖርቱ ከተካተቱት ቀዳሚ 10 ሀገራት መካከል አንዷ ኢትዮጵያ ነች።
ኢትዮጵያ ካሳለፍነው ወርሃ መጋቢት ወዲህ እስከ ሰኔ በነበሩት አራት ወራት ከፍተኛ የምግብ ዋጋ ንረት አጋጥሟታል ተብሏል።
ንረቱ 38 በመቶ ሆኖ መመዝገቡም ነው በሪፖርቱ የተጠቀሰው።
በከባድ የብድር ጫና ውስጥ የሚገኙት ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን ለከፋ የምግብ ዋስትና ችግር ሊዳረጉ እንደሚችሉም ተገልጿል።
በሪፖርቱ ሊባኖስ በንረቱ ክፉኛ የተጎዳች ሃገር ነች ተብላለች።
https://am.al-ain.com/article/ethiopia-is-among-the-countries-worst-hit-by-the-food-inflation-crisis-wbg-said
#lawsocieties #AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
አል ዐይን ኒውስ
ኢትዮጵያ በምግብ ዋጋ ንረት ከተመቱ የዓለም ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች
በሪፖርቱ ሊባኖስ በንረቱ ክፉኛ የተጎዳች ሃገር ነች ተብላለች
_የኢትዮጵያ_የንግዴ_ስራ_ፈቃዴ_መስጫ_መዯብ_መመሪያ_ቁጥር_17_201.pdf
3.1 MB
በኢትዮጵያ ፌዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ
የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር
የኢትዮጵያ የንግድ ስራ ፈቃድ መስጫ ደንብ መመሪያ ቁጥር
17/2011
ሰኔ/2011 ዓ.ም
አዲስ አበባ
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር
የኢትዮጵያ የንግድ ስራ ፈቃድ መስጫ ደንብ መመሪያ ቁጥር
17/2011
ሰኔ/2011 ዓ.ም
አዲስ አበባ
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#New#Awash Bank#
▪️1 - Administrative Assistant I
▪️2 - Plumber
▪️3- IT Service Management Officer - Core & Interface
▪️4 - Legal Officer
▪️5 - Mobile & Internet Banking Officer I
▪️6 - Digital Channels Technical Support Officer II
▪️7 - Terminal Management Officer II
▪️8 - Agent Banking Officer II
▪️9 - Branch Manager Class II Branch
▪️Posted On - August 07, 2022
▪️🚩Deadline Date: August 13, 2022
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://bit.ly/3P4CMW3
▪️1 - Administrative Assistant I
▪️2 - Plumber
▪️3- IT Service Management Officer - Core & Interface
▪️4 - Legal Officer
▪️5 - Mobile & Internet Banking Officer I
▪️6 - Digital Channels Technical Support Officer II
▪️7 - Terminal Management Officer II
▪️8 - Agent Banking Officer II
▪️9 - Branch Manager Class II Branch
▪️Posted On - August 07, 2022
▪️🚩Deadline Date: August 13, 2022
▪️Find More Details here
💧💧💧💧💧
https://bit.ly/3P4CMW3
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#የዩኒቨርሲቲ_መምህራን !
በዩኒቨርሲቲ መምህራን ማህበራት በኩል የቀረቡ ጥያቄዎች ፦
• መንግሥትን የደመወዝ ጭማሪ እና የዕርከን ዕድገት እንዲያደርግ ጠይቀዋል።
• ለዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ እና ቴክኒካል ረዳቶች የተሰራውን አዲሱን የስራ ደረጃ ማሻሻያ JEG በተመለከተ ቅሬታ አላቸው።
• የመምህራን የቤት አበልን በተመለከተ በፍጥነት አሁን ያለው የቤት ኪራይ ዋጋ ከግምት አስገብቶ ተሻሽሎ ተግባራዊ እንዲደረገ ጠይቀዋል።
• በመንግስት የተደረገው የደረጃ ማሻሻያ ረጅም ጊዜ በዩንቨርሲቲ ያስተማሩ መምህራንን ልምድ ያላገናዘበ በመሆኑና በመምህራን መካከል በቀጣይ ፍትሀዊ የደምወዝ ልዩነት እንዲኖር ስለማያስችል የደረጃ ማሻሻየው የመምህራንን ልምድ እና ማዕረግ ያገናዘበ እንዲሆን ጠይቀዋል።
• የረዳት ፕሮፌሰር የአካዳሚክ ማዕረግ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ የ3ኛ ዲግሪ መደረጉን በተመለከተ ያለን ቅሬታ አላቸው።
• የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ዝቅተኛው ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ የመጀመሪያ ዲግሪ መሆኑ ላይ አቤቱታ አላቸው።
• የቺፍ ቴክኒካል ረዳት II የትምህርት ደረጃን ፒ ኤችዲ ዲግሪ መሆኑም ላይ አቤቱታ አላቸው።
ጥያቄዎቻችን መልስ ይሰጣቸው እያሉ የሚገኙት መምህራኑ ይህ ካልሆነ እስከ ስራ የማቆም አድማ መምታት ድረስ ዕርምጃ እንደሚወስዱ ገልፀዋል።
👉 ትምህርት ሚኒስቴር ለሪፖርተር ፥ " ጥያቄ እንዳለ እናውቃለን። ነገር ግን አሁን ላይ ለውጦች ለማምጣት ጥናት እየተካሄደ ነው። ከዚህ ባለፈ የምንለው ነገር የለም። የደመወዝ ጉዳይ የትምህርት ሚኒስቴር ብቻ አይደለም የሲቪል ሰርቪስ ጉዳይም ነው "
ያንብቡ : telegra.ph/ETH-08-07-2
via #tikvahethiopia
በዩኒቨርሲቲ መምህራን ማህበራት በኩል የቀረቡ ጥያቄዎች ፦
• መንግሥትን የደመወዝ ጭማሪ እና የዕርከን ዕድገት እንዲያደርግ ጠይቀዋል።
• ለዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ እና ቴክኒካል ረዳቶች የተሰራውን አዲሱን የስራ ደረጃ ማሻሻያ JEG በተመለከተ ቅሬታ አላቸው።
• የመምህራን የቤት አበልን በተመለከተ በፍጥነት አሁን ያለው የቤት ኪራይ ዋጋ ከግምት አስገብቶ ተሻሽሎ ተግባራዊ እንዲደረገ ጠይቀዋል።
• በመንግስት የተደረገው የደረጃ ማሻሻያ ረጅም ጊዜ በዩንቨርሲቲ ያስተማሩ መምህራንን ልምድ ያላገናዘበ በመሆኑና በመምህራን መካከል በቀጣይ ፍትሀዊ የደምወዝ ልዩነት እንዲኖር ስለማያስችል የደረጃ ማሻሻየው የመምህራንን ልምድ እና ማዕረግ ያገናዘበ እንዲሆን ጠይቀዋል።
• የረዳት ፕሮፌሰር የአካዳሚክ ማዕረግ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ የ3ኛ ዲግሪ መደረጉን በተመለከተ ያለን ቅሬታ አላቸው።
• የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ዝቅተኛው ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ የመጀመሪያ ዲግሪ መሆኑ ላይ አቤቱታ አላቸው።
• የቺፍ ቴክኒካል ረዳት II የትምህርት ደረጃን ፒ ኤችዲ ዲግሪ መሆኑም ላይ አቤቱታ አላቸው።
ጥያቄዎቻችን መልስ ይሰጣቸው እያሉ የሚገኙት መምህራኑ ይህ ካልሆነ እስከ ስራ የማቆም አድማ መምታት ድረስ ዕርምጃ እንደሚወስዱ ገልፀዋል።
👉 ትምህርት ሚኒስቴር ለሪፖርተር ፥ " ጥያቄ እንዳለ እናውቃለን። ነገር ግን አሁን ላይ ለውጦች ለማምጣት ጥናት እየተካሄደ ነው። ከዚህ ባለፈ የምንለው ነገር የለም። የደመወዝ ጉዳይ የትምህርት ሚኒስቴር ብቻ አይደለም የሲቪል ሰርቪስ ጉዳይም ነው "
ያንብቡ : telegra.ph/ETH-08-07-2
via #tikvahethiopia
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
Draft Registration and Licensing Directive - 01.25.2014.docx
4.2 MB
በአገራችን በ1952 ዓ.ም. ወጥቶ ለረዥም ጊዜ ሥራ ላይ የነበረው የንግድ ሕግ በዘርፉ ካለው ለውጥና ዕድገት ጋር እንዲጣጣም ባለፈው ዓመት በአዲስ መልክ በአዋጅ ቁ 1243/2013 ሆኖ እንዲወጣና ሥራ ላይ እንዲውል ተደርጓል። በሚኒስቴር መ/ቤታችን በኩልም የንግድ ሕጉ ያመጣቸውን ለውጦች ታሳቢ በማድረግ በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 አንቀጽ 52 ንዑስ አንቀጽ 2 እና በንግድ ሕጉ የመግቢያ ድንጋጌ አንቀጽ 5 መሠረት የተሻሻል የንግድ ምዝገባ፣ ፈቃድ እና ድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መመሪያ ረቂቅ ተዘጋጅቷል።
ረቂቅ መመሪያውን ላይ ያላችሁን አስተያየት በዚህ ቻናል ኮመንት ላይ ወይም በኢምል አድራሻ jiratenemera@yahoo.com ይላኩልን።
ረቂቅ መመሪያውን ላይ ያላችሁን አስተያየት በዚህ ቻናል ኮመንት ላይ ወይም በኢምል አድራሻ jiratenemera@yahoo.com ይላኩልን።
#የሊዝ_መብትን_ስለማስተላለፍ_በዋስትና_ስለማስያዝ_እና_መሠረታዊ_የሊዝ_ህግ_ድንጋጌዎች
የፌዴራል የፍትህና የህግ ኢንስቲትዩት/Federal Justice and Law Institute
የፌዴራል የፍትህና የህግ ኢንስቲትዩት/Federal Justice and Law Institute