ሶስተኛዉ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት፣ በጣም አቅም ያላቸዉ ሰዎች ወደዚህ ወንጀል ሲሰማሩ የሚከሰተዉ አይነት ነዉ፡፡ ከፍተኛ ገንዘብ ያላቸዉ ሰዎች አራጣ ማበደር ሲጀምሩ ተጽዕኖዉ እየከፋ በመሄድ ባንኮች የብሄራዊ ባንክ መመሪያዎችን በመከተል ስራቸዉን መስራት በማይችሉበት ደረጃ ያደርሳቸዋል፡፡ አራጣ የሚያበድሩ ሰዎች ምንም አይነት መመሪያ የማይከተሉና ከወለዱ መብዛት በቀር ላላ ያለ ዉጣ ዉረድን የማይጠይቁ ስለሆነ ተበዳሪዎችን በመሳብ የባንኮችን ስራ ወደ መጋራት ደርሰዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም አበዳሪዎች ተበዳሪዎችን በመምረጥ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር እንዲፈጠር ያደርጋሉ፤ ተበዳሪዎች የተበደሩትን ገንዘብ የሚያዉሉበትን የስራ መስክ በመምረጥ ገንዘባቸዉ የሚመለስበትን ሁኔታ ብቻ በማመቻቸት ዘላቂ ልማት እና እሴት በማይጨምር መልኩ የሀገር ሀብት እንዲባክን ደደርጋሉ፡፡ ይህ ተፅዕኖ በጣም ሲከፋም በዚህ ወንጀል ዉስጥ ባንኮች እስከመሳተፍ የሚደርሱበት ሁኔታ ሊከሰት ይችላል፡፡
የመጨረሻዉ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት በመንግስት ላይ በቀጥታ የሚደርሰዉን የሚመለከት ነዉ፡፡ በአራጣ የሚዘዋወረዉ ገንዘብ ላይ መንግስት እዉቅና የሌለዉ ስለሆነ ከትርፉ ላይ ግብር ስለማይከፈል መንግስት ገቢ ሳይሰበስብ ይቀራል፡፡ ከፋይናንስ አገልግሎት ገቢ ሳይሰበሰብ መቅረቱ መንግስትን ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርስበት ይሆናል፡፡
ማህበረሰባዊ ጉዳቶች
ማህበራዊ ጉዳቶች ከሞላ ጎደል ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶች የሚመዙት ችግር ነዉ፡፡ የኢኮኖሚ እድገቱ በመጎተቱ ምክንያት ወይም በየደረጃዉ ያሉ የግል ተበዳዩች በቀጥታ ለማህበራዊ ዝቅጠት ይዳረጋሉ፡፡ ማህበራዊ ቀዉስ የመጨረሻዉ ዉጤት ይሆናል፡፡
ፖለቲካዊ ጉዳቶች
ፖለቲካዊ ጉዳቶች የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ቀዉሶች በሚያመጡት ዉጤት ወይም ከፍተኛ አቅም ያላቸዉ አራጣ አበዳሪዎች ፖለቲካዉን ማለትም የመንግስትን ስልጣንና ፖሊሲዎችን በመዘወራቸዉ የሚገለፁ ናቸዉ፡፡
via Legal counseled limited
@lawsocieties @AleHig
የመጨረሻዉ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት በመንግስት ላይ በቀጥታ የሚደርሰዉን የሚመለከት ነዉ፡፡ በአራጣ የሚዘዋወረዉ ገንዘብ ላይ መንግስት እዉቅና የሌለዉ ስለሆነ ከትርፉ ላይ ግብር ስለማይከፈል መንግስት ገቢ ሳይሰበስብ ይቀራል፡፡ ከፋይናንስ አገልግሎት ገቢ ሳይሰበሰብ መቅረቱ መንግስትን ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርስበት ይሆናል፡፡
ማህበረሰባዊ ጉዳቶች
ማህበራዊ ጉዳቶች ከሞላ ጎደል ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶች የሚመዙት ችግር ነዉ፡፡ የኢኮኖሚ እድገቱ በመጎተቱ ምክንያት ወይም በየደረጃዉ ያሉ የግል ተበዳዩች በቀጥታ ለማህበራዊ ዝቅጠት ይዳረጋሉ፡፡ ማህበራዊ ቀዉስ የመጨረሻዉ ዉጤት ይሆናል፡፡
ፖለቲካዊ ጉዳቶች
ፖለቲካዊ ጉዳቶች የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ቀዉሶች በሚያመጡት ዉጤት ወይም ከፍተኛ አቅም ያላቸዉ አራጣ አበዳሪዎች ፖለቲካዉን ማለትም የመንግስትን ስልጣንና ፖሊሲዎችን በመዘወራቸዉ የሚገለፁ ናቸዉ፡፡
via Legal counseled limited
@lawsocieties @AleHig
• Ethiopia 🇪🇹 has the highest number of cattle in Africa with 70 million as of 2020.
• Tanzania 🇹🇿 comes in second place with 33.9 million cattle according to the 2019/2020 National Bureau of Statistics (NBS) of Tanzania.
• Chad comes third with 32.2 million cattle.
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
• Tanzania 🇹🇿 comes in second place with 33.9 million cattle according to the 2019/2020 National Bureau of Statistics (NBS) of Tanzania.
• Chad comes third with 32.2 million cattle.
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በህግ አምላክ❓❓❓
ግራ እጅ የሌለው ጎበዝ ተማሪ ዶ/ር መሆን አይችልም ወይ?
ቢኒያም ኢሳያስ 3.8 ግሬድ ያለው 5ኛ ዓመት የህክምና ተማሪ ነበር። አሁን ግን መቀጠል አትችልም ተብሎ ተወስኖበታል።
አባቱ አቶ ኢሳያስ ልባቸው ተሰብሮ እያለቀሱ ነው።
ቢያንስ ሁለት እጅን ብዙ የማይፈልጉ የህክምና ስፔሻሊቲዎች ላይ መሥራት፣ አልያም ማስተማር አይችልም ወይ? በሌሎች ሀገራት የህክምና ት/ቤቶች ይህንን መሰል ውሳኔ ይቃወማሉ>
ለምስት ሰው ሼር በማድረግና በማጋራት ፍትህን በፍለጋ በህግ አምላክ በሉ።
please, share for justice. https://www.healthcareers.nhs.uk/explore-roles/doctors/career-opportunities-doctors/doctors-disabilities#:~:text=A%20disability%20or%20mental%20health,can%20offer%20patients%20genuine%20empathy
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
ግራ እጅ የሌለው ጎበዝ ተማሪ ዶ/ር መሆን አይችልም ወይ?
ቢኒያም ኢሳያስ 3.8 ግሬድ ያለው 5ኛ ዓመት የህክምና ተማሪ ነበር። አሁን ግን መቀጠል አትችልም ተብሎ ተወስኖበታል።
አባቱ አቶ ኢሳያስ ልባቸው ተሰብሮ እያለቀሱ ነው።
ቢያንስ ሁለት እጅን ብዙ የማይፈልጉ የህክምና ስፔሻሊቲዎች ላይ መሥራት፣ አልያም ማስተማር አይችልም ወይ? በሌሎች ሀገራት የህክምና ት/ቤቶች ይህንን መሰል ውሳኔ ይቃወማሉ>
ለምስት ሰው ሼር በማድረግና በማጋራት ፍትህን በፍለጋ በህግ አምላክ በሉ።
please, share for justice. https://www.healthcareers.nhs.uk/explore-roles/doctors/career-opportunities-doctors/doctors-disabilities#:~:text=A%20disability%20or%20mental%20health,can%20offer%20patients%20genuine%20empathy
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በነዳጅ መጨመር ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች በሲሪላንካ ዋና ከተማ ኮሎምቦ የሚገኘውን የፕሬዚዳንት ጎታባያ ራጃፓክሳ መኖሪያ ቤት ጥሰው ገብተዋል።
ገብተውም በፕሬዜዳንቱ የመዋኛ ገንዳ ሲዋኙ፣ በመኖሪያ ቤቱ በመግባትም ሲበሉ ፣ ሲጠጡ ፣ አልጋቸው ላይ ሲተኙ፣ መሳቢያዎቸውን እየከፈቱ እቃዎቻቸውን ሲበታትኑ ውለዋል።
ፕሬዜዳንቱ ለጊዜው ደኅንነቱ ወደተጠበቀ ስፍራ መወሰዳቸውንና ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑን አንድ ከፍተኛ የጦር ሹም ለኤኤፍፒ ገልጸዋል።
ፖሊስ፣ ወታደር ሀገሪቱ አለኝ የምትለው የፀጥታ ኃይል የዛሬውን ህዝባዊ ተቃውሞ መቆጣጠርም ሆነ መቋቋም አልቻሉም።
ለወራት በዘለቀውና የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ችግር በአግባቡ ባለመቆጣጠር በተነሳ ነው ፕሬዚዳንቱ ህዝባዊ ተቃውሞ የገጠማቸው።
ከዚህ ከፍተኛ የህዝብ ተቃውሞ ጋር በተያያዘ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ራኒል ዊክሬሜሲንጌ ስልጣኔ ይቅርብኝ እውርዳለሁ ማለታቸውን ፅ/ቤታቸው አሳውቋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁሉንም ያሳተፈ መንግሥት እንዲመሰረት ለማድረግ ስልጣን ለመልቀቅ ፍቃደኛ እንደሆኑ ነው የገለፁት።
ሲሪላንካ በአሁኑ ወቅት ላይ ከፍተኛ የሆነ ምጣኔ ሀብታዊ ቀውስ ውስጥ ናት። ሀገሪቱ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ግሽበት ያጋጠማት ሲሆን፤ መድኃኒት፣ ነዳጅ እና ምግብ ወደ አገር ውስጥ ማስገባት እንደተሳናት ቢቢሲ ፅፏል።
መረጃው ከሲሪላንካ ጠ/ሚ ፅ/ቤት፣ ከቢቢሲ፣ ኤኤፍፒ የተሰባሰበ ነው።
Video Credit : Anoyme Citoyen, SLTweet, Jamila Husain
via tikvahethiopia
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
ገብተውም በፕሬዜዳንቱ የመዋኛ ገንዳ ሲዋኙ፣ በመኖሪያ ቤቱ በመግባትም ሲበሉ ፣ ሲጠጡ ፣ አልጋቸው ላይ ሲተኙ፣ መሳቢያዎቸውን እየከፈቱ እቃዎቻቸውን ሲበታትኑ ውለዋል።
ፕሬዜዳንቱ ለጊዜው ደኅንነቱ ወደተጠበቀ ስፍራ መወሰዳቸውንና ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑን አንድ ከፍተኛ የጦር ሹም ለኤኤፍፒ ገልጸዋል።
ፖሊስ፣ ወታደር ሀገሪቱ አለኝ የምትለው የፀጥታ ኃይል የዛሬውን ህዝባዊ ተቃውሞ መቆጣጠርም ሆነ መቋቋም አልቻሉም።
ለወራት በዘለቀውና የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ችግር በአግባቡ ባለመቆጣጠር በተነሳ ነው ፕሬዚዳንቱ ህዝባዊ ተቃውሞ የገጠማቸው።
ከዚህ ከፍተኛ የህዝብ ተቃውሞ ጋር በተያያዘ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ራኒል ዊክሬሜሲንጌ ስልጣኔ ይቅርብኝ እውርዳለሁ ማለታቸውን ፅ/ቤታቸው አሳውቋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሁሉንም ያሳተፈ መንግሥት እንዲመሰረት ለማድረግ ስልጣን ለመልቀቅ ፍቃደኛ እንደሆኑ ነው የገለፁት።
ሲሪላንካ በአሁኑ ወቅት ላይ ከፍተኛ የሆነ ምጣኔ ሀብታዊ ቀውስ ውስጥ ናት። ሀገሪቱ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ግሽበት ያጋጠማት ሲሆን፤ መድኃኒት፣ ነዳጅ እና ምግብ ወደ አገር ውስጥ ማስገባት እንደተሳናት ቢቢሲ ፅፏል።
መረጃው ከሲሪላንካ ጠ/ሚ ፅ/ቤት፣ ከቢቢሲ፣ ኤኤፍፒ የተሰባሰበ ነው።
Video Credit : Anoyme Citoyen, SLTweet, Jamila Husain
via tikvahethiopia
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
በአ.አ ከተማ አስተዳደር ከሥራ ባህሪያቸው አንፃር ከመንግሥት የሥራ ሰዓት ውጩ ገብተው እንዲሠሩ በሚያስፈልጉ የሥራ መደቦች ላይ የፐብሊክ ሰርቪስ የሰ/ኃ/ል/ቢሮ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ስሌት አጥንቷል። በአንድ ወር ውስጥ የሚሠራው የትርፍ ሰዓት ጠቅላላ ተደምሮ ከ80 ሰዓት መብለጥ እንደሌለበት ሰፍሯል።
Vacancy at Ministry of Education
🔰Number of Positions: , 42 - positions with EXP
✅ Professions: accounting,management,purchasing , social-work, sociology, statistics anthropology, applied-biology, communication, curriculum-studies, development-economics, development-studies, economics, education, education-leadership-and-management, education-planning-management, english-teacher, environmental-engineering, gender,geogr aphy, law,✅ public-relation ,social-anthropology
📌 Deadline: July 22, 2022
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:-https://bit.ly/3RntFCk
🔰Number of Positions: , 42 - positions with EXP
✅ Professions: accounting,management,purchasing , social-work, sociology, statistics anthropology, applied-biology, communication, curriculum-studies, development-economics, development-studies, economics, education, education-leadership-and-management, education-planning-management, english-teacher, environmental-engineering, gender,geogr aphy, law,✅ public-relation ,social-anthropology
📌 Deadline: July 22, 2022
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:-https://bit.ly/3RntFCk
Protection Officer Legal Job at DRC
Danish Refugee Council (DRC)
Jijiga
Full–time
The DRC has published a job vacancy announcement on 9th July 2022 for qualified Ethiopians to fill in the vacant post of Protection Officer Legal to be based in Jijiga, Ethiopia. Recruiter Danish Refugee Council Position Protection Officer Legal Location Jijiga, Ethiopia Country Ethiopia Total Vacant Post N/A Qualification University Degree Experience Required Minimum Two years Application Deadline 20th July 2022 DRC Job Vacancy 2022 Overall Purpose Of The Role: The Legal officer under the supervision of Protection Team leader will undertake protection and legal activities within the project framework. The legal officer will be engaged in the provision of legal aid service including legal information dissemination, counselling, assistance, and facilitation of representation to the target population. In addition, the officer will take on any additional protection activity as required by the Protection Team Leader to meet the project objective.
Position in Organization: Title: Protection Officer- Legal
Location: Jigjiga, Dolo Ado and Dire Dawa Employment Category: H2 Reporting To: Protection Team leader Direct Reports: N/A Start of Contract & Duration: Six Months (6 Months) Application due: 7/20/2022 Workplace: Jigjiga , Dolo Ado and Dire Dawa Department/Country: Ethiopia Contract type: National contract Homepage: drc.ngo
Qualification: University degree in Law/ LL. B Experience: Minimum 2 years work experience in the legal sector, preferably in a humanitarian context; Prior Experience working with persons of concern including refugees, internally displaced and/ or returnees; Experience and familiarity with Ethiopia’s judicial system;
How to Apply DRC Protection Officer Legal Jobs 2022 Note: Before you apply, please download (link is given below) the full advertisement and read it carefully. Then to apply, go to https://candidate.hr-manager.net/ApplicationInit.aspx?cid=1036&ProjectId=165092&DepartmentId=19012&MediaId=5 The Closing Date: 20th July 2022. Only shortlisted candidates will be contacted for interviews
Danish Refugee Council (DRC)
Jijiga
Full–time
The DRC has published a job vacancy announcement on 9th July 2022 for qualified Ethiopians to fill in the vacant post of Protection Officer Legal to be based in Jijiga, Ethiopia. Recruiter Danish Refugee Council Position Protection Officer Legal Location Jijiga, Ethiopia Country Ethiopia Total Vacant Post N/A Qualification University Degree Experience Required Minimum Two years Application Deadline 20th July 2022 DRC Job Vacancy 2022 Overall Purpose Of The Role: The Legal officer under the supervision of Protection Team leader will undertake protection and legal activities within the project framework. The legal officer will be engaged in the provision of legal aid service including legal information dissemination, counselling, assistance, and facilitation of representation to the target population. In addition, the officer will take on any additional protection activity as required by the Protection Team Leader to meet the project objective.
Position in Organization: Title: Protection Officer- Legal
Location: Jigjiga, Dolo Ado and Dire Dawa Employment Category: H2 Reporting To: Protection Team leader Direct Reports: N/A Start of Contract & Duration: Six Months (6 Months) Application due: 7/20/2022 Workplace: Jigjiga , Dolo Ado and Dire Dawa Department/Country: Ethiopia Contract type: National contract Homepage: drc.ngo
Qualification: University degree in Law/ LL. B Experience: Minimum 2 years work experience in the legal sector, preferably in a humanitarian context; Prior Experience working with persons of concern including refugees, internally displaced and/ or returnees; Experience and familiarity with Ethiopia’s judicial system;
How to Apply DRC Protection Officer Legal Jobs 2022 Note: Before you apply, please download (link is given below) the full advertisement and read it carefully. Then to apply, go to https://candidate.hr-manager.net/ApplicationInit.aspx?cid=1036&ProjectId=165092&DepartmentId=19012&MediaId=5 The Closing Date: 20th July 2022. Only shortlisted candidates will be contacted for interviews
Talentech
Protection Officer- Legal
☀️Job Opportunity for law graduates☀️
The Armauer Hansen research Institute (AHRI) a Norwegian and Swedish based organization is searching for fresh graduate lawyers. So, if you have an LLB check out the requirements and submit your application.
👉🏾Click here to apply; https://bit.ly/3NSngvH
👉🏾Application deadline; July 19, 2022
#dereja #findyournextstep #youngafricaworks #lawgraduates #opportunities
The Armauer Hansen research Institute (AHRI) a Norwegian and Swedish based organization is searching for fresh graduate lawyers. So, if you have an LLB check out the requirements and submit your application.
👉🏾Click here to apply; https://bit.ly/3NSngvH
👉🏾Application deadline; July 19, 2022
#dereja #findyournextstep #youngafricaworks #lawgraduates #opportunities
Private Organization Employees’ Pension Proclamation No. 1268-2022
👇👇👇@Lawsocieties
https://chilot.me/2022/07/11/private-organization-employees-pension-proclamation-no-1268-2022/
👇👇👇@Lawsocieties
https://chilot.me/2022/07/11/private-organization-employees-pension-proclamation-no-1268-2022/
Ethiopian Legal Brief
Private Organization Employees’ Pension Proclamation No. 1268-2022Ethiopian Legal Brief
WHEREAS, it is found necessary by strengthening and improving private organization employees’ pension scheme and pension fund to ensure the reliability and sustainability
Draft Criminal Procedure and Evidence Code👇👇👇 @Lawsocieties
https://chilot.me/2022/07/11/draft-criminal-procedure-and-evidence-code/
https://chilot.me/2022/07/11/draft-criminal-procedure-and-evidence-code/
👇👇👇👇ዋስትና👇👇👇
የተጠርጣሪን የኋላ ታሪክ እስክናውቅ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ይፈቀድልን፣
ተከሳሹ ደጋጋሚ ወንጀለኛ ስለሆነ ዋስትና ሊፈቀድ አይገባም በሚል የምትከራከሩ ዐ/ህግ እና መርማሪ ፖሊሶች እንዲሁም ይህን በምክንየትነት የምትቀበሉ ዳኞች ተከታዩን ግንዛቤ እንድትወስዱ "የተጠቃለሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች ከቅፅ1-23" መፅሃፍ መሀል ይህን የሰበር መዝገብ እንደ ማሳያ እነሆ።
👇👇👇
የሰ/መ/ቁ.132055፡-በወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ስር የተደነገገው የዋስትና መብት ገደብ በተከሳሹ ያለፈ የወንጀል ታሪክ ላይ የሚመሠረት አይደለም፡፡
ይልቁንም የድንጋጌው ዓላማ በእጅ ላይ ያለውን የክሱ ሂደት ሊያደናቅፍ ይችላል ተብሎ በሚገመትበት ጊዜ በዋስ የመለቀቅ መብቱን ለመገደብ ነው፡፡ የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ከንዑስ ቁጥር (ሀ) እና (ሐ) ጋር በአንድነት ሊነበብ ይገባል፡፡
ህጉ የተከሳሹን በዋስ የመለቀቅ መብት እየገደበ ያለው በዋስትና ወረቀት ላይ የሰፈሩትን ግዴታዎች አይፈጽምም ተብሎ ሲገመት ወይም ምስክሮችን ሊያባብል ወይም ሊያስፈራራ ይችላል ወይም ማስረጃዎችን ሊያጠፋ ይችላል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡
የቁጥር 67 (ለ) ድንጋጌም ከንዑስ ቁጥሮች (ሀ) እና (ለ) ጋር በጣምራ ሲነበብ “ሌላ ወንጀል ሊሠራ ይችላል ተብሎ ሲገመት” የሚለው ድንጋጌ ከተያዘው ክስና ከተጀመረው የፍርድ ሂደት ጋር በተያያዘ ጠባብ የህግ ትርጉም በተጣጣመ መልኩ እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡
ፍ/ቤቶቹ የተከሳሽችን ያለፈ የቅጣት ውሳኔ አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄውን አለመቀበል አግባብ አይደለም፡፡
በተጨማሪም በሌላ በኩል የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 138 (1) ህጉ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር ተከሳሹ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ አይገለጽም ሲል ደንግጓል፡፡
ድንጋጌው የተከሳሽን ንጹህ ሆኖ የመገመት ህገ-መንግሥታዊ መብት የሚያመለክት ሲሆን በተጨማሪም ዳኞች የወንጀል ጉዳይ በሚመረምሩበት ጊዜ በተከሳሹ የጥፋተኝነት ሪከሪድ ጫና አድሮባቸው የተሳሳተ ውሳኔ እንዳይሰጡ ለማድረግ የሰፈረ ነው፡፡
በመሆኑም የተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ በጊዜ ቀጠሮ ጊዜ ሲቀርብ ፍ/ቤቶች ከላይ በተጠቀሰው የህግ ድንጋጌ መሠረት እንዳልቀረበ በመቁጠር ሊወሰን ይገባል እንጂ ህጉን በመጣስ በተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ ላይ በመመሥረት ማከራከር እና መወሰን መሠረታዊ የህግ ስህተት ነዉ፡፡
በአጠቃላይ የአንድ ተከሳሽ ያለፈ የቅጣት ውሳኔን አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄን አለመቀበል አግባብነት የለዉም፡፡እንዲሁም በህግ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር አንድ ተከሳሽ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ ሊገለጽ አይገባም፡፡ቅጽ/23
via #henoktaye law office
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
የተጠርጣሪን የኋላ ታሪክ እስክናውቅ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ይፈቀድልን፣
ተከሳሹ ደጋጋሚ ወንጀለኛ ስለሆነ ዋስትና ሊፈቀድ አይገባም በሚል የምትከራከሩ ዐ/ህግ እና መርማሪ ፖሊሶች እንዲሁም ይህን በምክንየትነት የምትቀበሉ ዳኞች ተከታዩን ግንዛቤ እንድትወስዱ "የተጠቃለሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉሞች ከቅፅ1-23" መፅሃፍ መሀል ይህን የሰበር መዝገብ እንደ ማሳያ እነሆ።
👇👇👇
የሰ/መ/ቁ.132055፡-በወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ስር የተደነገገው የዋስትና መብት ገደብ በተከሳሹ ያለፈ የወንጀል ታሪክ ላይ የሚመሠረት አይደለም፡፡
ይልቁንም የድንጋጌው ዓላማ በእጅ ላይ ያለውን የክሱ ሂደት ሊያደናቅፍ ይችላል ተብሎ በሚገመትበት ጊዜ በዋስ የመለቀቅ መብቱን ለመገደብ ነው፡፡ የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 67 (ለ) ከንዑስ ቁጥር (ሀ) እና (ሐ) ጋር በአንድነት ሊነበብ ይገባል፡፡
ህጉ የተከሳሹን በዋስ የመለቀቅ መብት እየገደበ ያለው በዋስትና ወረቀት ላይ የሰፈሩትን ግዴታዎች አይፈጽምም ተብሎ ሲገመት ወይም ምስክሮችን ሊያባብል ወይም ሊያስፈራራ ይችላል ወይም ማስረጃዎችን ሊያጠፋ ይችላል ተብሎ ሲገመት ነው፡፡
የቁጥር 67 (ለ) ድንጋጌም ከንዑስ ቁጥሮች (ሀ) እና (ለ) ጋር በጣምራ ሲነበብ “ሌላ ወንጀል ሊሠራ ይችላል ተብሎ ሲገመት” የሚለው ድንጋጌ ከተያዘው ክስና ከተጀመረው የፍርድ ሂደት ጋር በተያያዘ ጠባብ የህግ ትርጉም በተጣጣመ መልኩ እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡
ፍ/ቤቶቹ የተከሳሽችን ያለፈ የቅጣት ውሳኔ አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄውን አለመቀበል አግባብ አይደለም፡፡
በተጨማሪም በሌላ በኩል የወ/መ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 138 (1) ህጉ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር ተከሳሹ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ አይገለጽም ሲል ደንግጓል፡፡
ድንጋጌው የተከሳሽን ንጹህ ሆኖ የመገመት ህገ-መንግሥታዊ መብት የሚያመለክት ሲሆን በተጨማሪም ዳኞች የወንጀል ጉዳይ በሚመረምሩበት ጊዜ በተከሳሹ የጥፋተኝነት ሪከሪድ ጫና አድሮባቸው የተሳሳተ ውሳኔ እንዳይሰጡ ለማድረግ የሰፈረ ነው፡፡
በመሆኑም የተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ በጊዜ ቀጠሮ ጊዜ ሲቀርብ ፍ/ቤቶች ከላይ በተጠቀሰው የህግ ድንጋጌ መሠረት እንዳልቀረበ በመቁጠር ሊወሰን ይገባል እንጂ ህጉን በመጣስ በተጠርጣሪዉ የቀድሞ የጥፋተኝነት መዝገብ ላይ በመመሥረት ማከራከር እና መወሰን መሠረታዊ የህግ ስህተት ነዉ፡፡
በአጠቃላይ የአንድ ተከሳሽ ያለፈ የቅጣት ውሳኔን አሁን ከተከሰሰበት ጉዳይ ጋር በማያያዝ በዋስ ቢለቀቅ ተመሳሳይ ወንጀል ሊፈጽም ይችላል የሚል ግምት በመውሰድ የዋስትና ጥያቄን አለመቀበል አግባብነት የለዉም፡፡እንዲሁም በህግ በግልጽ ካልተደነገገ በቀር አንድ ተከሳሽ በፍርድ ዳኝነት በግልጽ እስካልታወቀ ድረስ የቀድሞ ጥፋተኝነቱ ሊገለጽ አይገባም፡፡ቅጽ/23
via #henoktaye law office
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#ትግልና እራስን #ነፃ ማውጣት
መጀመሪያ ራስህን ከእሳት ስታወጣ ከአንተ በኋላ ያለውን ትዉልድ ነፃ ታወጣለህ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
አብሬ ልሙት ካልክ ግን አለምን ታጠፋታለህ።
👆👆👆👆👆👆
የአመለካከት፣የህይወት ክህሎትና የስኬት መንገድ መጀመሪያ ራስን ለማዳን ከተለመደው አሰራርና አስተሳሰብ ራስን ማዉጣት ነው።
እኛ ሰዎች የተፈጠርነው በአላማና በምክንያት እንጂ ባጋጣሚ አይደለምና።
ስለዚህ ራስህን ከመጥፎ ልማድ ፣ #ከመጥፎ #አመለካከት ፣ #ከመጥፎ አስተሳሰብ ፣ #ከመጥፎ የህይወት ዘይቤ ፣ ከከሳሽነት ፣ #ከአማራሪነት፣ ከተስፋ #መቁረጥ፣ #ከሰበብ ፣ #ከምክንታት፣ #ከስንፍና፣ ነፃ ውጣ......... . ሌሎችንም አዉጣ።
👍ዛሬውኑ እራስህን አሸንፍ👍
ያኔ ታሪክህ ይቀየራል ለብዙዎችም ትተርፋለህ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም።
የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
መጀመሪያ ራስህን ከእሳት ስታወጣ ከአንተ በኋላ ያለውን ትዉልድ ነፃ ታወጣለህ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
አብሬ ልሙት ካልክ ግን አለምን ታጠፋታለህ።
👆👆👆👆👆👆
የአመለካከት፣የህይወት ክህሎትና የስኬት መንገድ መጀመሪያ ራስን ለማዳን ከተለመደው አሰራርና አስተሳሰብ ራስን ማዉጣት ነው።
እኛ ሰዎች የተፈጠርነው በአላማና በምክንያት እንጂ ባጋጣሚ አይደለምና።
ስለዚህ ራስህን ከመጥፎ ልማድ ፣ #ከመጥፎ #አመለካከት ፣ #ከመጥፎ አስተሳሰብ ፣ #ከመጥፎ የህይወት ዘይቤ ፣ ከከሳሽነት ፣ #ከአማራሪነት፣ ከተስፋ #መቁረጥ፣ #ከሰበብ ፣ #ከምክንታት፣ #ከስንፍና፣ ነፃ ውጣ......... . ሌሎችንም አዉጣ።
👍ዛሬውኑ እራስህን አሸንፍ👍
ያኔ ታሪክህ ይቀየራል ለብዙዎችም ትተርፋለህ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም።
የፍታብሔር ሕግ ቁጥር 2035(2)
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
#Share #ሼር
#አለ_ህግ #Alehig
@lawsocieties @AleHig
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/AleHig
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/