የውጪ ሀገር ገንዘብ ትርጓሜና የወንጀል ኃላፊነቱ፡ ሕግና ትግበራ አጭር ዳሰሳ
በ፡ ዳግም አሠፋ
ወዳጄ! በኪስህ እንደ ልማድም (hobby) እንደ ቅንጦትም በዋሌትህ ወይም በእጅሽ ቦርሳ የያዝሻት 1(አንድ የአሜሪካን ዶላር) እስከ 10 (አስር ዓመታት) ሊያሳስርህ እና እስከ ብር 50,000 (ሀምሳ ሺ) ሊያስቀጣህ እንደሚችል ብነግርህ ምላሽህ/ሽ ምን ይሆን? ነገሩ ወዲህ ነው-
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2029-the-definition-of-foreign-currency-and-its-criminal-liability
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
በ፡ ዳግም አሠፋ
ወዳጄ! በኪስህ እንደ ልማድም (hobby) እንደ ቅንጦትም በዋሌትህ ወይም በእጅሽ ቦርሳ የያዝሻት 1(አንድ የአሜሪካን ዶላር) እስከ 10 (አስር ዓመታት) ሊያሳስርህ እና እስከ ብር 50,000 (ሀምሳ ሺ) ሊያስቀጣህ እንደሚችል ብነግርህ ምላሽህ/ሽ ምን ይሆን? ነገሩ ወዲህ ነው-
መልካም ንባብ!
https://www.abyssinialaw.com/blog-posts/item/2029-the-definition-of-foreign-currency-and-its-criminal-liability
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
በሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከ30, 000 እሰከ 100, 000 ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ የሚያስቀጣ ይሆናል ብለዋል፡፡በተጨማሪም ወንጀሉ የተደራጀ የወንጀል ቡድን አባል በመሆን ከተፈጸመ ወይም በተጎጂው ላይ የማይድን በሽታ ካስከተለ ወይም የተጎጂውን ደህንነት አደጋ ላይ የጣለ ከሆነ በተጎጂው ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ያስከተለ ከሆነ ወይም ተጎጂው ለኢሰብዓዊ አያያዝ የተዳረገ ከሆነ ቅጣቱ ከ15 እስከ 25 ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እና ከ50,000 እስከ 150,000 ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ የሚያስቀጣ መሆኑን አቶ ዮሐንስ አንስተዋል፡፡ ነገር ግን ይላሉ አቶ ዮሐንስ ወንጀሉ በተጎጂው ላይ ሞትን አስከትሎ ከሆነ ደግሞ ቅጣቱ እንደ ወንጀሉ አፈጻጸም ሁኔታ እስከ እድሜ ልክ ጽኑ እስራት ወይም የሞት ቅጣት የሚያስቀጣ ይሆናል ሲሉ አብራርተዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም በሰው የመነገድ ወንጀልን የመደግፍ፣ በሰው የመነገድ ወንጀልን መፈጹሙን ወይም እየተፈጸመ መሆኑን ወይም ሊፈጸም መሆኑን እያወቀ ለሚመለከተው ህግ አስከባሪ አካል ወዲያውኑ አለማሳወቅ፣ ከወንጀሉ ጋር ግንኙነት ያለውን ንብረትን መሰወር፣ ማስረጃን በማጥፋት እና ተጠርጣሪን እንዳይከሰስ በመርዳት ፍትህን ማስተጓጎል በአዋጁ መሠረት በወንጀል የሚያስጠይቁ መሆናቸውንም ጠቁመዋል፡፡
አዋጅ ቁጥር 1178/2012 ከዓለም አቀፉ የህግ ማዕቀፍ ልዩ የሚያደረግ በአንቀጽ 3(1) እንተመለከተው የብዝበዛ ተግባር መፈጸሙ እስከተረጋገጠ ድረስ ሌሎች በሰው የመነገድ ወንጀልን የሚያቋቁሙ ፍሬ ነገሮች ማለትም ድርጊትና ዘዴ ባይኖሩም አጥፊውን በሰው የመነገድ ወንጀል ተጠያቂ ለማድረግ የሚቻል መሆኑ ነው ሲሉም አዋጅ ቁጥር 1178/2012 ከዓለም አቀፉ የህግ ማዕቀፍ የሚለይበትን ሁኔታ የገለጹት ፡፡
በመጨረሻም ይላሉ አቶ ዮሐንስ ወንጀሉን በመከላከል፣ አጥፊዎችን ለህግ በማቅረብ እና የተጎጂዎችን መብት መጠበቅና በመንከባከብ ረገድ በፌዴራልና በክልል ደረጃ ሰፊ ሥራዎች በመሠራት ላይ የሚገኙ ሲሆን የታሰበውን ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት የህበረተሰቡ ተሳትፎ እና የባለርሻ አካላት ትብብርና ቅንጅታዊ ሥራ ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ያሉ ሲሆን በተጨማሪም ለወንጀሉ ተጋላጭ የሆኑ ወጣቶችም ማንኛውንም የውጭ ሀገር ሥራ ሥምሪት መንግስት በዘረጋው ሥርዓት መሠረት ቢሰማሩ ተጋላጭ ሳይሆኑ ሰብዓዊ መብታቸው እና ከብራቸው ተጠብቆ ያሳቡትን ማሳካት ይችላሉ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
አቶ ዮሐንስ ከእኛ ጋር ለነበራቸው ቆይታ እያመሰገንን በቀጣይ በህገ ወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገር ወንጀል እና ፈቃድ ሳይኖር ሰዎችን ለስራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎች ምንነትን በተመለከተ ጥንቅር ይዘን እንቀርባለን፡፡ ሰላም!
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም በሰው የመነገድ ወንጀልን የመደግፍ፣ በሰው የመነገድ ወንጀልን መፈጹሙን ወይም እየተፈጸመ መሆኑን ወይም ሊፈጸም መሆኑን እያወቀ ለሚመለከተው ህግ አስከባሪ አካል ወዲያውኑ አለማሳወቅ፣ ከወንጀሉ ጋር ግንኙነት ያለውን ንብረትን መሰወር፣ ማስረጃን በማጥፋት እና ተጠርጣሪን እንዳይከሰስ በመርዳት ፍትህን ማስተጓጎል በአዋጁ መሠረት በወንጀል የሚያስጠይቁ መሆናቸውንም ጠቁመዋል፡፡
አዋጅ ቁጥር 1178/2012 ከዓለም አቀፉ የህግ ማዕቀፍ ልዩ የሚያደረግ በአንቀጽ 3(1) እንተመለከተው የብዝበዛ ተግባር መፈጸሙ እስከተረጋገጠ ድረስ ሌሎች በሰው የመነገድ ወንጀልን የሚያቋቁሙ ፍሬ ነገሮች ማለትም ድርጊትና ዘዴ ባይኖሩም አጥፊውን በሰው የመነገድ ወንጀል ተጠያቂ ለማድረግ የሚቻል መሆኑ ነው ሲሉም አዋጅ ቁጥር 1178/2012 ከዓለም አቀፉ የህግ ማዕቀፍ የሚለይበትን ሁኔታ የገለጹት ፡፡
በመጨረሻም ይላሉ አቶ ዮሐንስ ወንጀሉን በመከላከል፣ አጥፊዎችን ለህግ በማቅረብ እና የተጎጂዎችን መብት መጠበቅና በመንከባከብ ረገድ በፌዴራልና በክልል ደረጃ ሰፊ ሥራዎች በመሠራት ላይ የሚገኙ ሲሆን የታሰበውን ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት የህበረተሰቡ ተሳትፎ እና የባለርሻ አካላት ትብብርና ቅንጅታዊ ሥራ ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ያሉ ሲሆን በተጨማሪም ለወንጀሉ ተጋላጭ የሆኑ ወጣቶችም ማንኛውንም የውጭ ሀገር ሥራ ሥምሪት መንግስት በዘረጋው ሥርዓት መሠረት ቢሰማሩ ተጋላጭ ሳይሆኑ ሰብዓዊ መብታቸው እና ከብራቸው ተጠብቆ ያሳቡትን ማሳካት ይችላሉ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
አቶ ዮሐንስ ከእኛ ጋር ለነበራቸው ቆይታ እያመሰገንን በቀጣይ በህገ ወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገር ወንጀል እና ፈቃድ ሳይኖር ሰዎችን ለስራ ወደ ውጭ መላክ ወንጀሎች ምንነትን በተመለከተ ጥንቅር ይዘን እንቀርባለን፡፡ ሰላም!
#አለ_ህግ #አለ_ስራ #አለ_ዜና #አለ_መዝናኛ #አለ_ጤና #አለ_መረጃ #አለ_ትምህርት #አለ_ሁሉም #Ale_Law #አለ_ጠበቃ #አለ_ህግአማካሪ #አለ_ነገረፈጅ
#አለ_Share.....
👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
................ @Lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/