አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
Which of the above image more describes the current situation of Ethiopia Ministry of education
Equality vs Equity
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
#አለ_ህግ
6_3_Call_for_Papers_Liberalism_and_Ecology_in_the_Anthropocene.pdf
3.6 MB
#Enviromental_Law
CALL FOR PAPERS LIBERALISM AND ECOLOGY IN THE ANTHROPOCENE 30 JUNE AND 1 JULY
#UNIVERSITY OF MESSINA,
PIAZZA PUGLIATTI, 1, 98122
MESSINA ME, #ITALY
ABSTRACT SUBMISSION
#DEADLINE 30 APRIL 2022
Ethiopian Human Rights Commission Job Vacancy 2022

Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) invites fresh graduates and qualified applicants in the following career position.

The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) works to ensure that constitutional human rights and fundamental freedoms are well protected through human rights advocacy; counseling; monitoring; conducting researches in to the country’s human rights situations; investigating into and addressing human rights violations ; as well as paying particular attention to vulnerable groups.


Position 1: Associate Human Rights Officer

Purpose of the Job: To support in the day-to-day activities of monitoring and investigation activities and projects in Addis Ababa and Oromia special zone surrounding Addis Ababa.

Qualifications and Experience:

MA/BA Degree Law, Human Rights Law, International Law.

Zero years of experience for MA holders, 2 years relevant experience or 6-12 months participation on Young Leaders Program (Internship Program).

Computer literate. 

Knowledge of Amharic is required.

Knowledge of other local languages, preferably Afan Oromo.

REPORT TO:Head of MONID

DURATION: Open/Indefinite Contract

SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 16,515.00- ETB 19,670.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidate’s qualification, experience and earning history

Position 2: Associate Human Rights Officer

Purpose of the Job: To support in the day-to-day activities of monitoring and investigation activities and projects 

Qualifications and Experience:

MA/BA Degree Law, Human Rights Law, International Law.

Zero years of experience for MA holders, 2 years relevant experience or 6-12 months participation on Young Leaders Program (Internship Program).

Computer literate. 

Knowledge of Amharic is required. Knowledge of other local languages is advantageous.

REPORT TO:Head of MONID

DURATION: Open/Indefinite Contract

SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 16,515.00- ETB 19,670.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidate’s qualification, experience and earning history

Position 3: Human Rights Officer

Purpose of the Job: Manage individual human rights complaints, plan, and implement monitoring of places of detention and emergencies, finalize reports and issue recommendations. Develop and implement advocacy and follow up strategy.

Qualifications and Experience:

MA/BA Degree Law, Human Rights Law, International Law.

4 years of relevant experience for BA and 2 years of relevant experience for MA.

Computer literate. 

Knowledge of Amharic is required. Knowledge of other local languages is advantageous.

REPORT TO:Head of MONID

DURATION: Open/Indefinite Contract

SALARY RANGE: Gross monthly salary of ETB 19,157.00- ETB 22,817.00 plus ETB 6,000.00 Housing allowance and ETB 1,500.00 Transport allowance, depending on candidate’s qualification, experience and earning history

Deadline for applications:  Tuesday 29th of March, 2022.

How to Apply:

Interested candidates should write a covering letter, explaining why they are interested in this role, why they are the right person for the job with a recent CV which should be sent to the following email address: HRM@ehrc.org

Please include the name of the position and location on the subject of the email.

Women candidates and candidates with disabilities highly encouraged to apply

Only short-listed candidates will be contacted for interview and written exam .
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
#አለ_ህግ
Legal Jobs in Ethiopia

ActionAid Ethiopia

Addis Ababa

Apply

ETB 9K–ETB 9.5K a month

Full–time

Urgent Vacancy Legal Jobs in Ethiopia For Legal Advisor Job Description Legal Jobs in Ethiopia, We are looking for a legal advisor to be responsible for providing clients with legal assistance and advice. The responsibilities of a legal advisor include drafting legal documents, structuring solutions for issues, and providing support in legal issues. To be successful as a legal advisor, you should possess excellent analytical, research and writing skills, the ability to make good judgments, and be able to work well within a team. Ultimately, a top-notch legal advisor should have strong communication skills, be able to manage a large workload with a tight deadline, and remain up-to-date with laws. Job Details Hiring Organization ActionAid Ethiopia Post Name Legal Advisor Qualification LLB Industry Private Employment Type Full Time Work Hours 8 Hours Salary ETB 9000 To ETB 9500 Per Month Location Addis Ababa, Ethiopia About Organization As winter hits Afghanistan, nearly 23 million people, half of Afghanistan’s population, are facing a growing food and malnutrition crisis. Women and girls are bearing the brunt of the escalating situation. The recent conflicts, droughts and rising poverty have forced families to flee to urban centres, in search of work and safety, with the consequence of women and girls being most at risk of violence, exploitation and extreme poverty. ActionAid’s efforts to protect the most vulnerable in Afghanistan are more critical than ever. We aim to provide vital support to communities in four Afghan provinces, including Herat, Kabul, Ghor and Balkh. With your help, we can provide essential items such as food support, blankets, warm clothes, and heating equipment for their homes. We urgently need your help. Please donate now. Job Responsibilities For Legal Jobs in Ethiopia Conducting legal analysis and researching legal matters. Providing advice on legal matters. Drafting legal opinions, memoranda, and briefing documents. Reviewing legal material. Formulating formalities regarding settlements of disputes. Monitoring the implementation of the legal clauses. Job Requirements For Legal Jobs in Ethiopia Bachelor's degree in law. Strong analytical and research skills. Effective interpersonal and communication skills. Ability to work well within a team and individually. Ability to work long hours when needed. Job Skills For Legal Jobs in Ethiopia Communication skills. Research skills. People skills. Problem Solving Ability. Attention to detail. Commercial awareness.
mail.jhb@actionaid.org

#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
Lawyer job at Dalol Oil S.C

Dashboard
 Job Detail
Dalol Oil S.C Website :

Vacancy title: Lawyer

[ Type: FULL TIME , Industry: Engineering Services , Category: Legal ]

Jobs at: Dalol Oil S.C

Deadline of this Job:
27 March 2022  

Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa

Summary
Date Posted: Wednesday, March 16, 2022 , Base Salary: Not Disclosed

Similar Jobs in Ethiopia
Learn more about Dalol Oil S.C
Dalol Oil S.C jobs in Ethiopia

JOB DETAILS:
Category: Legal
Salary Offer: Negotiable
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 2-3
Job Requirement
LLB in Law from recognized University and more than 2 years and above proven experience, CGPA 3.00 and above
PLACE OF WORK:- Addis Ababa


Work Hours: 8

Experience in Months: 24

Level of Education: Bachelor Degree

Job application procedure
Interested applicants are required to submit copy of relevant testimonies in person to our office located in front of Bole Medhanialem Church, United Insurance Company Building, 2nd Floor

Job Info

Job Category: Legal jobs in Ethiopia

Job Type: Full-time

Deadline of this Job: 27 March 2022

Duty Station: Addis Ababa

Posted: 16-03-2022

No of Jobs: 1

Start Publishing: 16-03-2022

Stop Publishing (Put date of 2030): 09-03-2065
#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
ተገልጋዮች የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ውል (የመኖሪያ ቤት፣ የሊዝ መብት፣) አገልግሎቶችን ለማግኘት ወደ ተቋማችን ሲመጡ የሚከተሉትን ቅድመሁኔታዎች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የባለቤትነት ካርታ (ጀርባ ማህተም ያረፈበት) ካርታው ዲጂታል ከሆነ የጀርባ ማህተም አያስፈልግም)፡፡
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው ስም የተመዘገበ የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ (ለምሳሌ ካርታ..)፤
• የሻጭ እና የገዥ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ሻጭ/ገዥ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ የመሸጥ ስልጣንን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ሰነድ፤
• የሻጭ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
• የንግድ ድርጅት ቤት ሲሆን የዋና ንግድ ምዝገባ እና የንግድ ፈቃድ፤
• የገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ፤
• ንብረቱ የንግድ ማህበር ከሆነ የማህበሩ መመስረቻና መተዳደሪያ ደንብ፣ ዋና ምዝገባ፣ እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባዔ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው፣ የስጦታ ተቀባዩ እና የሁለት ምስክሮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
#የኮንዶሚኒየም ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የኮንዶሚኒየሙ ባለቤት ቤቱን ከተረከበው አምስት አመት ስለመሙላቱ ከሚመለከተው አካል የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ
• የተዋዋዬች እና የሁለት ምስክሮች በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ
በማህበር የተሰራ ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የባለቤትነት ካርታ ጀርባው ስለትክክለኛነቱ በማህተም የተረጋገጠ፤ ከክፍለ ከተማ ማህበራት ማደራጃ ዕዳ ዕገዳ እንደሌለበት የማረጋገጫ ደብዳቤ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር
https://t.me/GudayAsfetsami
በተቋማችን የሚሰጡ አገልግሎቶችንና አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን በዝርዝር እንደምናቀርብ ቀደም ሲል ባሳወቅነው መሰረት የሚንቀሳቀስ ንብረትን በሽያጭ ወይም በስጦታ ለማስተላለፍ በተመለከተ ተገልጋዮች ሊያሟሉ የሚገባቸውን መስፈርቶችን ከዚህ እንደሚከተለው እናቀርባለን፡፡

የሚንቀሳቀስ ንብረት (መኪና፣ የኮንስትራክሽን ማሽነሪ፣ የተሽከርካሪ ሞተር፣ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ማሽነሪዎች፣ ሽያጭ ወይም ስጦታ ውል የሚያስፈልጉ መስፈርቶች

•በሻጭ ወይም በስጦታ አድራጊ ስም የተመዘገበ የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ (ሊቭሬ)

• የሻጭ እና የገዥ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ

• ሻጭ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ የመሸጥ ስልጣንን የሚያረጋግጥ የውክልና ሰነድ

• ንብረቱ የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻና መተዳደሪያ ደንብ፣ ዋና የንግድ ምዝገባ፣ እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባኤ፤

• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው የጋብቻ ማስረጃ ወይም የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)

• ከትራንስፖርት ባለስልጣን የሚሰጥ የመኪና ዋጋ ግምት

• ለኮድ 1 እና 3 ከትራንስፖርት ባለስልጣን እና ከገቢዎች የሚሰጥ ክሊራንስ

• የሚንቀሳቀሰው ንብረት ከቀረጥ ነጻ መብት ያለው ሲሆን ከሚመለከተው አካል የተሰጠ የቀረጥ ነፃ መብት ማስተላለፍ የሚያረጋግጥ ማስረጃ

• የታርጋ ኮድ 5፣ 11፣ 35 እና ለመሳሰሉት) ተሽከርካሪዎች ከሐይማኖት ተቋማት በስተቀር ከሚመለከተው የመንግስት ተቋም የተሰጠ የማስተላለፍ የድጋፍ ደብዳቤ፡፡

እነዚህን የተለያዩ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች የሽያጭ ወይም የስጦታ ውል አገልግሎቶች ለመሰጠት የሚፈጀው ጊዜ 45 ደቂቃ (ለእያንዳንዱ አገልግሎት በተናጠል) መሆኑን እንገልጻለን፡፡

መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ( share ) በማድረግ ብልሹ አሰራር እና ሙስናን ይከላከሉ፡፡

#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
#ማስታወቂያ #የደረጃእድገት

የአብክመ ፍትህ ቢሮ ለዞን እና ለክልል ዐቃቤ ህግ የደረጃ እድገት ውድድር አውጡቷል።
Forwarded from ሕግ ቤት
ፍርድ ቤቱ የዩኒቨርሲቲ የሕግ ተማሪዎችን አቅም ለማጎልበት የሚያከናውነው ሥራ ትውልድን የማነጽ ተግባር እንደሆነ ተጠቆመ
****************
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት ከሚገኙ የሕግ ትምሕርት ቤቶች ጋር በመቀናጀት የሕግ ተማሪዎች በፍርድ ቤቶች የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም እንዲሳተፉ በማድረግ የሚያከናውኑት ተግባር ትውልድን የማነጽ ሥራ መሆኑን የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዚደንት እና የፌደራል ፍርድ ቤቶች ቃል አቀባይ ክቡር አቶ ተስፋዬ ንዋይ ገለጹ፡፡

የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከሚሰጡት የዳኝነት አገልግሎት በተጨማሪ የልዩ ልዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ንቃተ-ሕግ ለማሳደግ የሚረዳ መርሐ-ግብር ቀርጸው ተግባራዊ በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን የዚሁ መርሐ-ግብር አካል የሆነና «የተማሪዎች ቀን» በሚል ስያሜ የተዘጋጀ ፕሮግራም መጋቢት 10 ቀን 2014 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል ተካሂዷል፡፡

በፕሮግራሙ ማጠናቀቂያ ላይ ክቡር ም/ፕሬዚደንቱ ባደረጉት ንግግር በቀጣይ የፌደራል ፍ/ቤት ዳኞች ሊሆኑ የሚችሉት የዛሬ የሕግ ተማሪዎች በተጨባጭ በፍርድ ቤት ውስጥ ያሉ አሠራሮችን እና ሥነሥርዓቶችን እንዲረዱ እንዲሁም ዳኞች እንዴት ጉዳዮችን እና ባለጉዳዮችን እንደሚያስተናግዱ ግንዛቤ እንዲጨብጡ የሚያስችል ፕሮግራም መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

መርሐ-ግብሩ የሕግ ተማሪዎች ትምሕርታቸውን ሲያጠናቅቁ ዳኛ ሆነው ወደፍ/ቤት ከመምጣታቸው በፊት ፍርድ ቤት ውስጥ ያለው አሠራር ምን እንደሚመስል ቀድመው ተገንዝበው ወደሙያው እንዲገቡ የሚያስችል በመሆኑ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡

በፌደራል ፍርድ ቤቶች ለሕግ ተማሪዎች የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም እንዲጀመር በማድረግ የነገ ዳኞችና የሕግ ባለሙያዎች የሚሆኑት የዛሬ የሕግ ተማሪዎች ከፌደራል ፍርድ ቤቶች ጋር በመቀራረብ በፍርድ ቤቶች ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራትን እንዲያውቁ ያስቻለውን መርሐ-ግብር የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚደንት ክብርት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ በማስጀመራቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡

የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች፣ ዳኞች፣ ጥሪ የተደረገላቸው ግለሰቦችና የሕግ ተማሪዎች በተሳተፉበት በዚህ ዝግጅት ላይ ፍርድ ቤቱ ተግባራዊ ሲያደርግ በቆየው የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም ላይ የተሳተፉ ዳኞችና የሕግ ተማሪዎች ተሞክሯቸውን የሚያሳይ አጭር ፊልም ለተሳታፊዎች ቀርቧል፡፡

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ የ5ኛ ዓመት አራት የሕግ ተማሪዎች የተሳተፉበትና «ከባድ ወንጀል ፈጻሚዎችን በዕድሜ ልክ እስራት መቅጣት ተገቢ ነው ወይስ አይደለም» በሚል ርዕስ ሙግት በምስለ ችሎት (Moot Court) የተካሔደ ሲሆን ሙግቱን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሁለት ዳኞችና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ት/ቤት መምሕር በመዳኘት አሸናፊዎቹ እንዲለዩ አድርገዋል፡፡ ለአሸናፊዎቹም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስጦታ ተበርክቶላቸዋል፡፡

ከመድረኩ መሪ ሐሳብ ጋር ተዛማጅነት ያላቸውና በተማሪዎች የተዘጋጁ ፎቶ ግራፎች ለዕይታ የቀረቡ ሲሆን «ፍትሕ፣ ፍርድ ቤት እና እኔ» በሚል ርዕስ በሥነጽሑፍ ውድድር አሸናፊ የሆነ ጽሑፍም ለተሳታፊዎቹ ቀርቧል፡፡

በፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይ ፍርድ ቤቱ ተግባራዊ ባደረገው የሜንተርሽፕ እና የኢንተርንሽፕ ፕሮግራም ላይ ለተሳተፉ ዳኞችና የሕግ ተማሪዎች የዕውቅና መስጫ ሥነሥርዓት ተካሒዷል፡፡

የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
Attorney I for Hosanna Branch at VisionFund Micro-Finance Institution S.C

IMMEDIATE INTERNAL/EXTERNAL

VACANCY ANNOUNCEMENT

Re-advertised

Position: Attorney I

Opening Date: March 19, 2022

Place of Work: Hosana Branch

About the Organization:

VisionFund Micro Finance Institution (S.C) is an Institution established according to proclamation No. 40/96 which currently amended to 626/2009 to provide financial services to the productive poor in the rural and urban areas of Ethiopia. VisionFund is currently operating in four of the Regional States of the country.

VisionFund MFI is currently looking for candidates for Attorney I role. The successful candidates will have skills and experience that meet the following requirements:

Major Responsibilities

·Assists the Branch staff in handling all issues related to collateral & the safe custody of all legal documents on real estate mortgage & chattel mortgage;

· Assists in registering & discharging mortgaged items;

· Ensures the safe custody of all legal documents on real esate mortgage & chattel mortgage;

· Draws up draft contracts, agreements, forms, letters of guarantee and other transactional documents, etc. that suit a specified purpose;

· Examines judgments & court rulings; analyzes their impact on company business & advises supervisor on approaches to be followed;

·Gathering facts and establishing evidence, conducting investigations, examination analyses of cases and preparation of contracts and claims;

· Ensures the proper & timely delivery of notices to delinquent clients.

· Investigates & takes proper legal actions to rectify theft, forgeries & misappropriation of funds & property;

·  Complies & analysis information & statistics that would assist in carrying out court activities & provides legal advice & assistance to the branches in legal matters of limited complexity and gravity & in translation work of legal documents.

·  Looks into and analyzes law sources such as statutes, recorded judicial decisions, legal articles and codes to prepare legal documents such as briefs, pleadings, appeals contracts for review, etc.

· Prepares, cases, pleadings, suits, statements of claims, petitions, defenses, affidavits in the name and on behalf of the institution;

· Represents the branches before all levels of courts of law including police stations & public authorities;

·         Submits a written report to the branch & HO legal & Recovery Manager on the status of cases filed at court with collections made through court action.

Job Requirements:·

Diploma in law & minimum 2-years relevant experience

·         Local language knowledge, communication skill & computer skill is advantageous.

·         knowledge of civil & commercial codes & analytical skill

Terms of Employment: Permanent

How To Apply:

Candidates who fulfill the above requirements can submit the application letter, updated curriculum vitae with names and addresses of up to 3 references and non-returnable copies of credentials in person to: Hosana, Gibe & Gimbichu Branches or South West Area office/Wolayita Sodo or VFE_vacancy@wvi.org

Note: -   Only short listed candidates will be contacted for subsequent assessment

Women applicants are highly encouraged to apply!

#አለ_ስራ
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
አለ_ህግ Law Societies✳️
አለ_ህግ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉም ሕጎች በአንድ🔴 All in one, for All.
አለ_ህግ፣ መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com
https://t.me/lawsocieties
የቤት ኪራይ ውል - አንኳር ነጥቦች
_____

የውሉ ሥርዓት፡-
የቤት ኪራይ ውል ተዋዋይ ወገኖች፣ ማለትም አከራይ እና ተከራይ፣ በመረጡት ሥርዓት (በጽሑፍ ወይም በቃል) ሊደረግ ይችላል፡፡ ሕግ በጽሑፍም ሆነ በቃል ለሚደረጉ የቤት ኪራይ ውሎች እኩል ጥበቃ ይሰጣል፡፡

የኪራዩ መጠን እና የሚከፈልበት ጊዜ፡-
አከራይና ተከራይ በቤት ኪራይ ውል በስምምነት ከሚወስኗቸው ጉዳዮች መካከል የኪራዩ የዋጋ ልክ እና ኪራዩ የሚከፈልበት ጊዜ ይጠቀሳሉ፡፡ አከራይና ተከራይ በኪራይ ውሉ የኪራዩን የዋጋ መጠን እና ኪራዩ የሚከፈልበትን ጊዜ ካልወሰኑ፤ በፍትሐብሔር ሕጋችን የተቀመጡ ድንጋጌዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ የፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀጽ 2950(2) አከራይና ተከራይ በውላቸው ውስጥ የኪራዩን የዋጋ መጠን ካላስቀመጡ ወይም በሚያጠራጠር ጊዜ የማዘጋጃ ቤት ባለሥልጣናት በወሰኑት ታሪፍ መሠረት ወይም የተወሰነ ታሪፍ የሌለ እንደሆነ የቦታዎቹን ልማድ በመከተል የኪራዩ የዋጋ መጠን እንደሚወሰን ይደነግጋል፡፡ በተመሳሳይ፣ አከራይና ተከራይ ኪራዩ የሚከፈልበትን ጊዜ በውላቸው ካልተወሰኑ ወይም ካልተስማሙ ተፈጻሚ የሚሆነው ደንብ በፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀጽ 2951 ሠፍሯል፡፡ በዚሁ መሠረትም የቤት ኪራይ ውሉ ለአንድ ዓመት ወይም ለተወሰኑ ብዙ ዓመታት ተደርጎ እንደሆነ ኪራዩ በየሦስት ወር መጨረሻ የሚከፈል ይሆናል፡፡ ሆኖም የቤት ኪራይ ውሉ በጣም አጭር ለሆነ ጊዜ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ተደርጎ እንደሆነ በየወሩ መጨረሻ የሚከፈል ይሆናል፡፡

የተከራዩትን ቤት ስለማደስ፡-
በቤት ኪራይ ውል ሊወሰን ወይም ስምምነት ሊደረግበት የሚችለው ሌላኛው ጉዳይ የቤቱ እድሳት ነው፡፡ በፍትሐብሔር ሕጉ አንቀጽ 1954 መሠረት ማደስ የቤቱን መዝጊያዎችን ወይም መስኮቶችን፣ የቤቱን ወለሎችን ወይም ንጣፎችን፣ የውሃ መስመሮችንና የፍሳሽ ማስወገጃዎችን ማደስ እና ቤቱን የማፅዳት እና በደንብ የመያዝ ተግባሮችን ያጠቃልላል፡፡ ተከራይ ለማደስ የተዋዋለውን የተከራየውን ቤት በራሱ ኪሳራ (ወጭ) ለማደስ እንደሚገደድ በፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀፅ 1953 ተደንግጓል፡፡ ሆኖም ግን ቤቱ በማርጀት ወይም ካቅም በላይ በሆነ ነገር የተበላሸ ሲሆን ተከራዩ ቤቱን የማደስ ስራ መፈፀም አይጠበቅበትም፡፡ ይሁን እንጂ በቤት ኪራይ ውሉ ውስጥ በማርጀት ወይም ካቅም በላይ በሆነ ነገር የተበላሹትንም ጭምር አድሳለው በማለት ተከራዩ የተስማማ ከሆነ እንዲያድስ ይገደዳል፡፡

የተከራዩትን ስለ ማከራየት (የኪራይ ኪራይ)፡-
ተከራይ የተከራየውን ቤት መልሶ ለማከራየት ይችላል፡፡ ይሁን እንጂ ተከራዩ የተከራየውን ቤት ሊያከራይ የሚችለው አከራዩ ለዚህ የኪራይ ኪራይ ተቃውሞ ከሌለው ብቻ ነው፡፡

የቤት ኪራይ ክፍያን በጊዜው አለመክፈል፡-
ተከራይ የቤት ኪራይ ክፍያውን በጊዜው ያልከፈለ እንደሆነ የሚያስከትለው ውጤት በፍትሐብሔር ሕጋችን አንቀፅ 2952 ሰፍሯል፡፡ የቤት ኪራይ ውሉ ለአንድ ዓመት ወይም ከአንድ ዓመት ለበለጠ ጊዜ ተደርጎ እንደሆነ አከራዩ የሠላሳ ቀን ማስጠንቀቅያ በመስጠት፤ የቤት ኪራይ ውሉ ለአጭር ጊዜ ተደርጎ እንደሆነ ደግሞ አከራዩ የአስራ አምስት ቀን ማስጠንቀቅያ በመስጠት፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ ተከራዩ ኪራዩን ያልከፈለ እንደሆነ አከራዩ ውሉን የሚያቆርጥ መሆኑን ለተከራዩ ያሳውቃል፡፡ በዚህ በተሰጠው የማስጠንቀቂያ ጊዜ ውስጥ ተከራዩ ያልከፈለ እንደ ሆነ አከራይ ውሉን ለማቋረጥ ይችላል፡፡

የቤት ኪራይ ውል የሚፈርስባቸው ምክንያቶች፡-
በአከራይና ተከራይ መካከል የተደረገ የቤት ኪራይ ውል በልዩ ልዩ ምክንያቶች ሊፈርስ ወይም ሊቋረጥ ይችላል፡፡ የቤት ኪራይ ውሉ ለተወሰነ ጊዜ ተደርጎ የውሉ ጊዜ ሲያበቃ፤ ተዋዋይ ወገኖች በስምምነት ውላቸውን ለማቋረጥ ሲስማሙ፤ ተከራይ ኪራዩን በጊዜው ባለመክፈሉ አከራዩ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ሰጥቶት በዚህ ጊዜ ውስጥም ያልከፈለ እንደሆነ፤ አከራይ ቤቱን ፈልጎት ለተከራይ ማስጠንቀቂያ ጊዜ በመስጠት ወይም ተከራዩ ቤቱን መልቀቅ ፈልጎ ለአከራዩ ማስጠንቀቂያ ጊዜ በመስጠት የቤት ኪራይ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡
Vacancy at Commercial Bank of Ethiopia[For Fresh Graduate]

👇Position: Legal Trainee
https://t.me/lawsocieties
Experience: 0 years / Fresh Graduates /
Qualification: LLB Degree
Place of Work : All Districts

📌Deadline: March 31, 2022

📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ
👉Read Detail:-https://bit.ly/38Fw1Ht
contract 6.docx
21.9 KB
Share 'contract 6.docx'
የመኪና ሽያጭ ውል ስምምነት
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ
contract 9.docx
20.8 KB
Share 'contract 9.docx'
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል
#አለ_ህግ
https://t.me/lawsocieties
#አለ_ህግ ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች 🔴ሁሉም ሕጎች በአንድ🔴 All in one, for All.
አለ_ህግ፣ መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። contact us: @LawsocietiesBot or email us: lawsocieties@gmail.com

https://t.me/lawsocieties
#Share
#አለ_ህግ
#አለ_ስራ
ተገልጋዮች የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ውል (የመኖሪያ ቤት፣ የሊዝ መብት፣) አገልግሎቶችን ለማግኘት ወደ ተቋማችን ሲመጡ የሚከተሉትን ቅድመሁኔታዎች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የባለቤትነት ካርታ (ጀርባ ማህተም ያረፈበት) ካርታው ዲጂታል ከሆነ የጀርባ ማህተም አያስፈልግም)፡፡
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው ስም የተመዘገበ የባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ (ለምሳሌ ካርታ..)፤
• የሻጭ እና የገዥ በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
• ሻጭ/ገዥ ከህግ ወይም ከውል የመነጨ የመሸጥ ስልጣንን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ሰነድ፤
• የሻጭ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት (ውክልና)፤
• የንግድ ድርጅት ቤት ሲሆን የዋና ንግድ ምዝገባ እና የንግድ ፈቃድ፤
• የገቢዎች ሚኒስቴር ክሊራንስ፤
• ንብረቱ የንግድ ማህበር ከሆነ የማህበሩ መመስረቻና መተዳደሪያ ደንብ፣ ዋና ምዝገባ፣ እንደ አስፈላጊነቱ ቃለ-ጉባዔ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው፣ የስጦታ ተቀባዩ እና የሁለት ምስክሮች ጊዜው ያላለፈበት ወይም በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ፤
#የኮንዶሚኒየም ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የኮንዶሚኒየሙ ባለቤት ቤቱን ከተረከበው አምስት አመት ስለመሙላቱ ከሚመለከተው አካል የተሰጠ ማረጋገጫ ደብዳቤ
• የተዋዋዬች እና የሁለት ምስክሮች በዘመኑ የታደሰ መታወቂያ
በማህበር የተሰራ ቤት ሲሆን፤ የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሽያጭ ወይም የስጦታ ዝርዝር እንዳለ ሆኖ በተጨማሪ፡-
• የባለቤትነት ካርታ ጀርባው ስለትክክለኛነቱ በማህተም የተረጋገጠ፤ ከክፍለ ከተማ ማህበራት ማደራጃ ዕዳ ዕገዳ እንደሌለበት የማረጋገጫ ደብዳቤ፤
• የሻጭ ወይም የስጦታ አድራጊው የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር
https://t.me/GudayAsfetsami