LHR has organized a one and half days specialized capacity building training on the enforcement of socio-economic rights for practising lawyers at Azzeman Hotel, Addis Ababa.
Day-1
On the first day, the participants are discussing the legal nature and justifiability of Economic Social Cultural rights-ESC rights under international law and Ethiopian law as well as the model of adjudicator of ESC rights and experiences so far.
#socioeconomic #socioeconomicrights #socialjustices
#Ethiopia #HumanRight #HumanRightLawyers #LawyersforHumanRights #LHR
Day-1
On the first day, the participants are discussing the legal nature and justifiability of Economic Social Cultural rights-ESC rights under international law and Ethiopian law as well as the model of adjudicator of ESC rights and experiences so far.
#socioeconomic #socioeconomicrights #socialjustices
#Ethiopia #HumanRight #HumanRightLawyers #LawyersforHumanRights #LHR
በሁለት ወር ተራዝሟል !
ብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ እንዲያሟሉ ተጨማሪ የሁለት ወር ጊዜ ሰጣቸው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፋይናንስ ውስጥ ያለውን ውንብድና ለመቆጣጠር ለባንኮች አዲስ የደንበኛ ማንነት እንዲያዘጋጁ ያስቀመጠውን የግዜ ገደብ ማራዘሙን ሰምተናል።
ምንጩ ያልታወቀና የህገወጥ ገንዘብ ለመከታተል ወይም በተጭበረበሩ ሰነዶች የሚገላበጠውን የገንዘብ ዝውውር ለማስቀረት ሁሉም ባንኮች ደንበኞቻቸው እነማን እንደሆኑ እንዲያጣሩ ብሔራዊ ባንክ መመርያ ማውጣቱ ይታወሳል።
በዚሁ መሠረት ሁሉም የንግድ ባንኮች የደንበኞቻቸውን ማንነት እና ሙሉ መረጃ ጥንቅቅ አድርገው እንዲይዙ ብሔራዊ ባንክ ተጨማሪ የ2 ወር ቀነ ገደብ መስጠቱን ሰምተናል።
ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ ሰብስበውና አጣርተው ለማጠናቀቅ ብሔራዊ ባንክ የ ስድስት ወር ጊዜ ሰጥቷቸው ነበር።
የብሄራዊ ባንክ መመሪያ ደንበኞች ከሚሞሏቸው መረጃዎች ተጨማሪ ዝርዝር የደንበኛን መረጃ ጭምር እንዲጠየቁ ያስገድዳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች የውስጥ የደንበኛ መታወቂያ ካርድ እንዲያዘጋጁ ብሄራዊ ባንክ ማዘዙ ይታወሳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች ባንኮች መመሪያውን ለመተግበር ሲሞክሩ ቆይተዋል።
ሆኖም የተሰጠው ቀን ገደብ በመጠናቀቂያው ሰዓት ጥድፊያና ግርግር ታይቷል፡፡
በዚህም ምክንያት የብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኛቸውን መረጃ እንዲሰንዱ ተጨማሪ የሁለት ወር ግዜ መስጠቱን ሰምተናል። ShegerFM
ብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ እንዲያሟሉ ተጨማሪ የሁለት ወር ጊዜ ሰጣቸው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፋይናንስ ውስጥ ያለውን ውንብድና ለመቆጣጠር ለባንኮች አዲስ የደንበኛ ማንነት እንዲያዘጋጁ ያስቀመጠውን የግዜ ገደብ ማራዘሙን ሰምተናል።
ምንጩ ያልታወቀና የህገወጥ ገንዘብ ለመከታተል ወይም በተጭበረበሩ ሰነዶች የሚገላበጠውን የገንዘብ ዝውውር ለማስቀረት ሁሉም ባንኮች ደንበኞቻቸው እነማን እንደሆኑ እንዲያጣሩ ብሔራዊ ባንክ መመርያ ማውጣቱ ይታወሳል።
በዚሁ መሠረት ሁሉም የንግድ ባንኮች የደንበኞቻቸውን ማንነት እና ሙሉ መረጃ ጥንቅቅ አድርገው እንዲይዙ ብሔራዊ ባንክ ተጨማሪ የ2 ወር ቀነ ገደብ መስጠቱን ሰምተናል።
ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ ሰብስበውና አጣርተው ለማጠናቀቅ ብሔራዊ ባንክ የ ስድስት ወር ጊዜ ሰጥቷቸው ነበር።
የብሄራዊ ባንክ መመሪያ ደንበኞች ከሚሞሏቸው መረጃዎች ተጨማሪ ዝርዝር የደንበኛን መረጃ ጭምር እንዲጠየቁ ያስገድዳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች የውስጥ የደንበኛ መታወቂያ ካርድ እንዲያዘጋጁ ብሄራዊ ባንክ ማዘዙ ይታወሳል።
ሁሉም የንግድ ባንኮች ባንኮች መመሪያውን ለመተግበር ሲሞክሩ ቆይተዋል።
ሆኖም የተሰጠው ቀን ገደብ በመጠናቀቂያው ሰዓት ጥድፊያና ግርግር ታይቷል፡፡
በዚህም ምክንያት የብሔራዊ ባንክ ባንኮች የደንበኛቸውን መረጃ እንዲሰንዱ ተጨማሪ የሁለት ወር ግዜ መስጠቱን ሰምተናል። ShegerFM
የስንብት ክፍያ እና ካሳ እንደ ገቢ ይቆጠራሉ?
በሰ/መ/ቁ 61549 (አመልካች የኦሮሚያ መንገዶች ባለስልጣን እና ተጠሪ ወ/ሮ ብርቄሣ አብራሂም ህዳር 6 ቀን 2004 ዓ.ም. ቅጽ 13) በተሰጠ የህግ ትርጉም ካሳና የስንብት ክፍያ የመክፈል ግዴታ የተጣለበት አሠሪ ክፍያውን ከመፈጸሙ በፊት የገቢ ግብር ቀንሶ ማስቀረት ይኖርበታል፡፡ ለአመልካች አቤቱታ መንስኤ የሆነው የሰበታ ሐዋሳ ወረዳ ፍ/ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር በነበራቸው የሥራ ክርክር እንዲከፈላቸው የተወሰነላቸው የስንብት ክፍያ፣ ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ግብር ተቀናሽ ሳይደረግ አመልካች በደመወዛቸው በጥቅሉ አስቦ እንዲከፍላቸው ትዕዛዝ በመስጠቱ ሲሆን በትዕዛዙ ቅር በመሰኘት አመልካች ለዞኑ ከፍተኛ ፍ/ቤት ያቀረበው ይግባኝ ተሰርዟል፡፡ በመቀጠል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም፡፡ በመጨረሻ አመልካች ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት አግኝቶ ትዕዛዙና ውሳኔዎቹ ተሽረዋል፡፡
አመልካች ለሰበር አቤቱታ መሰረት ያደረገው የገቢ ግብር አዋጅ ቁ. 286/94 እና የገቢ ግብር ደንብ ቁ. 78/1994 ሲሆን ችሎቱ የገቢ ግብር አዋጁን አንቀጽ 10 በመጥቀስ እንዳብራራው ማናቸውም ሰው በመቀጠር ከሚያገኘው ገቢ ግብር የመክፈል ኃላፊነት ያለበት ሲሆን ማናቸውም ቀጣሪም በሚከፍለው እያንዳንዱ ክፍያ ግብሩን የመቀነስና ለመንግስት ገቢ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡ በተጨማሪም በገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 78/1994 አንቀጽ 13 ስር የገቢ ግብር እንደማይከፈልባቸው ከተዘረዘሩት ውስጥ የስንብት ክፍያ፣ካሳ እና ለተጠሪ ይከፈሉ የተባሉት ሌሎች ክፍያዎች ግብር እንደማይከፈልባቸው አልተደነገገም፡፡ ስለሆነም ተጠሪ ከተወሰኑላት ክፍያዎች ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ ሊደረግ ይገባል፡፡
ከካሳ እና ስንብት ክፍያ በተጨማሪ ሌሎች ከአሠሪና ሠራተኛ ህግ የሚመነጩ ክፍያዎችም የገቢ ግብር ይከፈልባቸዋል፡፡ በሰ/መ/ቁ 101040 /አመልካች ዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበር እና ተጠሪ እነ አቶ ተፈሪ አሳልፈው ሚያዝያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ቅጽ 18/ የሥራ ውል ሲቋረጥ በገንዘብ ተለውጦ በሚከፈለው የዓመት ፈቃድ ላይ እንዲሁም በሰ/መ/ቁ 65330 /አመልካች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር እና ተጠሪ እነ አቶ ተክሌ ጋረደው (6 ሰዎች) ሰኔ 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ቅጽ 11/ ለጡረታ ክፍያ የአገልግሎት ዘመን እና የዕድሜ መስፈርት የማያሟሉ የመንግስት ሠራተኞች ከሥራ ሲሰናበቱ ለመልሶ ማቋቋሚያ ድጋፍ እንዲውል በሚከፈላቸው ክፍያ ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ መደረግ እንዳለበት ተመልክቷል፡፡
#henoktayelawoffice
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
በሰ/መ/ቁ 61549 (አመልካች የኦሮሚያ መንገዶች ባለስልጣን እና ተጠሪ ወ/ሮ ብርቄሣ አብራሂም ህዳር 6 ቀን 2004 ዓ.ም. ቅጽ 13) በተሰጠ የህግ ትርጉም ካሳና የስንብት ክፍያ የመክፈል ግዴታ የተጣለበት አሠሪ ክፍያውን ከመፈጸሙ በፊት የገቢ ግብር ቀንሶ ማስቀረት ይኖርበታል፡፡ ለአመልካች አቤቱታ መንስኤ የሆነው የሰበታ ሐዋሳ ወረዳ ፍ/ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር በነበራቸው የሥራ ክርክር እንዲከፈላቸው የተወሰነላቸው የስንብት ክፍያ፣ ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ግብር ተቀናሽ ሳይደረግ አመልካች በደመወዛቸው በጥቅሉ አስቦ እንዲከፍላቸው ትዕዛዝ በመስጠቱ ሲሆን በትዕዛዙ ቅር በመሰኘት አመልካች ለዞኑ ከፍተኛ ፍ/ቤት ያቀረበው ይግባኝ ተሰርዟል፡፡ በመቀጠል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም፡፡ በመጨረሻ አመልካች ለፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰ/ሰ/ችሎት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት አግኝቶ ትዕዛዙና ውሳኔዎቹ ተሽረዋል፡፡
አመልካች ለሰበር አቤቱታ መሰረት ያደረገው የገቢ ግብር አዋጅ ቁ. 286/94 እና የገቢ ግብር ደንብ ቁ. 78/1994 ሲሆን ችሎቱ የገቢ ግብር አዋጁን አንቀጽ 10 በመጥቀስ እንዳብራራው ማናቸውም ሰው በመቀጠር ከሚያገኘው ገቢ ግብር የመክፈል ኃላፊነት ያለበት ሲሆን ማናቸውም ቀጣሪም በሚከፍለው እያንዳንዱ ክፍያ ግብሩን የመቀነስና ለመንግስት ገቢ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡ በተጨማሪም በገቢ ግብር ደንብ ቁጥር 78/1994 አንቀጽ 13 ስር የገቢ ግብር እንደማይከፈልባቸው ከተዘረዘሩት ውስጥ የስንብት ክፍያ፣ካሳ እና ለተጠሪ ይከፈሉ የተባሉት ሌሎች ክፍያዎች ግብር እንደማይከፈልባቸው አልተደነገገም፡፡ ስለሆነም ተጠሪ ከተወሰኑላት ክፍያዎች ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ ሊደረግ ይገባል፡፡
ከካሳ እና ስንብት ክፍያ በተጨማሪ ሌሎች ከአሠሪና ሠራተኛ ህግ የሚመነጩ ክፍያዎችም የገቢ ግብር ይከፈልባቸዋል፡፡ በሰ/መ/ቁ 101040 /አመልካች ዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበር እና ተጠሪ እነ አቶ ተፈሪ አሳልፈው ሚያዝያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ቅጽ 18/ የሥራ ውል ሲቋረጥ በገንዘብ ተለውጦ በሚከፈለው የዓመት ፈቃድ ላይ እንዲሁም በሰ/መ/ቁ 65330 /አመልካች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር እና ተጠሪ እነ አቶ ተክሌ ጋረደው (6 ሰዎች) ሰኔ 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ቅጽ 11/ ለጡረታ ክፍያ የአገልግሎት ዘመን እና የዕድሜ መስፈርት የማያሟሉ የመንግስት ሠራተኞች ከሥራ ሲሰናበቱ ለመልሶ ማቋቋሚያ ድጋፍ እንዲውል በሚከፈላቸው ክፍያ ላይ የገቢ ግብር ተቀናሽ መደረግ እንዳለበት ተመልክቷል፡፡
#henoktayelawoffice
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#የፌዴራል የጥብቅና ፈቃድ በፈተና ማውጣት ለምትፈልጉ #እንዳያልፋችሁ ከመጋቢት 05/2014 እስከ መጋቢት 16/2014 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል!!
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Happening right now...
LHR has organized a one and half days specialized capacity building training on the enforcement of socio-economic rights for practising lawyers at Azzeman Hotel, Addis Ababa.
Day-2
The participants continue to discuss in detail the protection of economic, social and cultural rights in the Ethiopian legal system. The protection of economic social cultural rights jurisprudence in Ethiopia and share their experiences on the topic. They also discuss the steps lawyers have to take to protect these groups of rights.
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
LHR has organized a one and half days specialized capacity building training on the enforcement of socio-economic rights for practising lawyers at Azzeman Hotel, Addis Ababa.
Day-2
The participants continue to discuss in detail the protection of economic, social and cultural rights in the Ethiopian legal system. The protection of economic social cultural rights jurisprudence in Ethiopia and share their experiences on the topic. They also discuss the steps lawyers have to take to protect these groups of rights.
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
🟢🟡🔴 ማስታወቂያ ✅
የጥብቅና ፈቃድ ለማውጣት ለምትፈልጉ በሙሉ❗️❗️
የፌዴራል የጀመሪያ ደረዳ ፍ ቤት የጥብቅና ፈቃድ በፈተና ለማግኘ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ ኢትዮያዊ መመዝገብ የሚችል መሆኑን እንገልፃለን።
1. እውቅና ካለው _ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምርት ተቋም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ እና በህግ መያ ቢያንስ ሶስት (3) ዓመት ወይም በሕግ ዲኘሎማ የተመረቀና በሕግ ሙያ አምስት (5) ዓመት የሥራ ልምድ ያለው፣
2 ከኢትዮጵያ ውጪ ካለ ከፍተኛ የትምህርት ቋም በሕግ የመመሪያ ዲግሪ ያለውና በኢትዮጵያ ውስጥ በሕግ ሙያ ለአምስት (5) ዓመት የሰራ፣
3. hሚሰራበት ተቋም የመልካም ስነ-ምግባር ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣ 4. በመጨረሻ ጊዜ ይሰራበት ክነበረበት ተቋም ተቋሙን ከለቀቀበት ጊዜ በፊት ባሉት 2 አመታት ዉስጥ በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ያልተቀጣ፣
5. የመመዝገቢያ 200.00 ብር /ሁለት መቶ ብር/
6. የታደሰ መታወቂያ ፎቶ ኮፒ
7. የትምህርትና "ሥራ ልምድ : ማስረጃ ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒ፣
8. ከግል መ/ቤት የሚቀርብ የሥራ ለምድ ግብር የከፈለበት ስለመሆኑ፣
9. በአማርኛ ያልተፃፉ ማንኛውም የሚቀርቡ ማረጃዎች በአማርኛ ተተርጉመው አንድ ላይ ማቅረብ፣
10.አዲሱ የትምህርት ፖሊስ በህግ ዲሎማ የተመረቀ ከሆነ የብቃት ማረጋገጫ ምዘና COC ተፈትኖ ያላፈበትን ውጤት ማቅረብ አለበት
ማሳሰቢያ፦
❖ የመመዝገቢያ ቀን መጋቢት 5 ቀን 2014 ዓ ም እስh መጋቢት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት የሥራ ቀናት፣
❖ የመመዝገቢያ ቦታ- ባንቢስ/ኡራኤል ቤተክርቲያን አካባቢ ፍትህ ሚኒስቴር ሕንፃ ጠበቆች አተዳደር ቢሮ 2ኛ ፎቅ
❖ የፈተና ኮድ የሚሰጥብት ቀን ከመጋቢት 15 እስከ 16 ቀን 2014 ዓ.ም ጠበቆች አስተዳደር ቢሮ 2ኛ ፎት፣
* ፈተና የሚስጥበተ ቀንና ቦታ-መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ ም ከጥዋቱ 3.00 ሰአት ፒያሳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከፍ ብሎ በሚገው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን, ህንፃ አዳራሽ ውስጥ ይሆናል።
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
የጥብቅና ፈቃድ ለማውጣት ለምትፈልጉ በሙሉ❗️❗️
የፌዴራል የጀመሪያ ደረዳ ፍ ቤት የጥብቅና ፈቃድ በፈተና ለማግኘ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ኢትዮጵያዊ ወይም ትውልደ ኢትዮያዊ መመዝገብ የሚችል መሆኑን እንገልፃለን።
1. እውቅና ካለው _ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምርት ተቋም በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ እና በህግ መያ ቢያንስ ሶስት (3) ዓመት ወይም በሕግ ዲኘሎማ የተመረቀና በሕግ ሙያ አምስት (5) ዓመት የሥራ ልምድ ያለው፣
2 ከኢትዮጵያ ውጪ ካለ ከፍተኛ የትምህርት ቋም በሕግ የመመሪያ ዲግሪ ያለውና በኢትዮጵያ ውስጥ በሕግ ሙያ ለአምስት (5) ዓመት የሰራ፣
3. hሚሰራበት ተቋም የመልካም ስነ-ምግባር ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣ 4. በመጨረሻ ጊዜ ይሰራበት ክነበረበት ተቋም ተቋሙን ከለቀቀበት ጊዜ በፊት ባሉት 2 አመታት ዉስጥ በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ያልተቀጣ፣
5. የመመዝገቢያ 200.00 ብር /ሁለት መቶ ብር/
6. የታደሰ መታወቂያ ፎቶ ኮፒ
7. የትምህርትና "ሥራ ልምድ : ማስረጃ ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒ፣
8. ከግል መ/ቤት የሚቀርብ የሥራ ለምድ ግብር የከፈለበት ስለመሆኑ፣
9. በአማርኛ ያልተፃፉ ማንኛውም የሚቀርቡ ማረጃዎች በአማርኛ ተተርጉመው አንድ ላይ ማቅረብ፣
10.አዲሱ የትምህርት ፖሊስ በህግ ዲሎማ የተመረቀ ከሆነ የብቃት ማረጋገጫ ምዘና COC ተፈትኖ ያላፈበትን ውጤት ማቅረብ አለበት
ማሳሰቢያ፦
❖ የመመዝገቢያ ቀን መጋቢት 5 ቀን 2014 ዓ ም እስh መጋቢት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት የሥራ ቀናት፣
❖ የመመዝገቢያ ቦታ- ባንቢስ/ኡራኤል ቤተክርቲያን አካባቢ ፍትህ ሚኒስቴር ሕንፃ ጠበቆች አተዳደር ቢሮ 2ኛ ፎቅ
❖ የፈተና ኮድ የሚሰጥብት ቀን ከመጋቢት 15 እስከ 16 ቀን 2014 ዓ.ም ጠበቆች አስተዳደር ቢሮ 2ኛ ፎት፣
* ፈተና የሚስጥበተ ቀንና ቦታ-መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ ም ከጥዋቱ 3.00 ሰአት ፒያሳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከፍ ብሎ በሚገው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን, ህንፃ አዳራሽ ውስጥ ይሆናል።
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር
ሼር #Share @lawsocieties
🟩@lawsocieties
🟨@lawsocieties
🟥@lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የአነስተኛ ባለአክስዮኖች መብት ጥበቃ በአዲሱ የንግድ ሕግ
በንግድ ማኅበራት አስተዳደር ውስጥ ከሚጠቀሱት ጉዳዮች አንዱ የአነስተኛ ባለአክሲዮኖች መብት ጥበቃ ነዉ፡፡ ሕግ በተለይም የንግድ ሕግ የባለአክሲዮኖችን መብትና ግዴታ ማስፈፀሚያ መሳሪያ እንደሆነ ሁሉ የአነስተኛ ባለአክሲዮኖች መብትንም የሚጠብቅ መሆን አለበት፡፡ ሀገራት ለአነስተኛ ባለአክሲዮኖች መብት ማስጠበቂያ ደንቦችን በንግድ ሕጎቻቸዉ ያካትታሉ፡፡ በሀገራችን አዲሱ የንግድ ሕግ ከተካተቱ አዳዲስ ጉዳዮች አንዱ የአነስተኛ ባለአክስዮኖች መብት ጥበቃ ነው፡፡ በዚህ ጽሑፍ የአነስተኛ ባለአክሲዮኖች ምንነት እና በንግድ ማህበራት እንቅስቃሴ ውስጥ ለእነዚህ ባለአክሲዮች የሚጠበቁ መብቶች ተዳሰዋል፡፡
1. የአነስተኛ ባለአክስዮኖች ምንነት
በንግድ ማኅበራት አስተዳደር ዉስጥ አነስተኛ ባለአክሲዮኖች የሚለዉ ሐረግ አንድ ወጥ የሆነ ትርጉም የለዉም፡፡ አንድ ባለአክሲዮን ብቻዉን አነስተኛ ባለአክሲዮን ሊሆን ይችላል፡፡ ብቻዉን የንግድ ማኅበር ከግማሽ በላይ አክሲዮኖች የያዘ አንድ ባለ አክሲዮን ደግሞ ከፍተኛ (አብላጫ) ባለአክሰዮን ይሆናል፡፡ በተቃራኒዉ ደግሞ ከግማሽ በታች ያላቸዉ ብዙኃን ባለአክሲዮኖች በድምፅ ከተበለጡ አነስተኛ ባለአክሲዮኖች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
የሀገራችን የንግድ ህግ ሲታይ በተለያዩ ክፍሎች ዉስጥ አነስተኛ ባለ አክሲዮኖች የሚለዉን ሀሳብ እንደ አዉዱ በተለያየ መንገድ ይፈታዋል፡፡ በአብዛኛዎቹ ክፍሎች ዉስጥ ከጠቅላላ ካፒታል አሥር በመቶ (10%) ያላቸዉን እንደ አነስተኛ ባለአክሲዮኖች ሲወስድ በአንዳንድ ክፍሎች ቢያንስ ሃያ በመቶ (20%) ያላቸዉን እንደ አነስተኛ ባለአክሲዮን በመዉሰድ ለመብት ማስጠበቂያ ድንጋጌዎች መፈጸም እንደ ቅድመ ሁኔታ ያስቀምጣል፡፡ በሌሎች ድንጋጌዎች የአክስዮን መጠን ሳይጠይቅ ማንኛዉም ባለአክስዮን እንደ አነስተኛ ባለአክሲዮን የሚበቅባቸዉ ሁኔታዎች አሉ፡፡ በአጠቃላይ ሲታይ አነስተኛ ባለአክሲዮን ማለት በማኅበሩ ያላቸዉ የአክሲዮን ድርሻ ከግምሽ በታች የሆነ ወይም ዝቅተኛ የአክሲዮን ድርሻ ያላቸው ባለአክሲዮኖች ማለት ነዉ፡፡
2. አነስተኛ ድርሻ ላላቸው ባለአክሲዮኖች የሚደረግ የሕግ ጥበቃ እና የጥበቃው መነሻ
እንደ ሀገራችን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ሰዎች ለኢንቨስትመንት የሚሆን ተቀማጭ ገንዘብ ስለማይኖራቸው ዜጎች ያላቸውን ውስን ሀብት አስተባብሮ ወደ ሥራ ማስገባት ያስፈልጋቸዋል፡፡ ይህ እንዲሳካ ደግሞ ዜጎች የቆጠቡትን ትንሽ ገንዘብ በንግድ ማኅበር ውስጥ ካስገቡ በኋላ ለምዝበራ እንዳይዳረጉ የሚከላከል ስርዓት መኖር አለበት።
የቀድሞዉ የንግድ ሕጋችን በማኅበራት ውስጥ አነስተኛ ድርሻ ይዘው የሚገቡትን ባለሀብቶች ከዘረፋ፣ ካልተገባ ጫና ወይም በደል ለመታደግ ያለሙ ድንጋጌዎች በበቂ ሁኔታ አላካተተም። አዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 364 ይህን ሁኔታ ለመለወጥ እና አነስተኛ ድርሻ ያላቸውን የኩባንያ አባላት ከምዝበራ እና ኢፍትሃዊ አሰራር ለመጠበቅ የሚያስችሉ ድንጋጌዎችን አካቷል። በዚህ ረገድ ሕጉ ያደረጋቸው ለውጦች በሦስት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸው። እነዚህም፡-
1. ግልጽነትን ማስፈን፡- አንድ ኩባንያ ከኩባንያው ጋር ዝምድና ካላቸው ሌሎች ድርጅቶች ጋር ስለሚያደርጋቸው ውሎች አነስተኛ ድርሻ ያላቸው ባለአክሲዮኖች የተሟላ መረጃ እንዲያገኙ እና የጥቅም ግጭትን ለማስወገድ የሚረዱ በርካታ ድንጋጌዎች በህጉ ውስጥ የተካተቱ ሲሆን አንቀጽ 323፣ 324፣ 325፣ 406፣ 392፣ 393፣ 396፣ 503 እና 504ን መጥቀስ ይቻላል።
2. ተጠያቂነትን ማስፈን፡- የንግድ ማኅበር ሥራ አመራር በተለይ የዳይሬክተሮችን ኃላፊነት በማያሻማ መልክ የሚያስቀምጡ እና ተጠያቂነትን የሚያሰፍኑ አሰራሮችን ለመዘርጋት ያለሙ በርካታ ድንጋጌዎች በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ተካተዋል። በዚህ ረገድ አዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 308፣ 326፣ 327፣ 329፣ 339፣ 366(1)(2)፣ 367(2) 400 እና 406 ተጠቃሽ ናቸው።
3. በሥራ አመራር ውስጥ የማኅበርተኞችን ተሳትፎ ማጎልበት፡- አዲሱ የንግድ ሕግ ማኅበርተኞች በንግድ ድርጅታቸው አመራር ውስጥ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚደነግጉ በርካታ ድንጋጌዎችን ተካተዋል፡፡ በዚህ ረገድ አዲሱ ሕግ አንቀጽ 312(3)፣ 316፣ 354፣ 362፣ 405፣ 406፣ 453፣ 520 እና 529ን በምሳሌነት መጥቀስ ይቻላል። እያንዳንዱ የአክሲዮን ማኅበር ድረ-ገጽ እንዲኖረው እና በድረ-ገጹም ላይ የማኅበርተኞችን ንቁ ተሳትፎ ለማረጋገጥ የሚረዱ መረጃዎች እንዲሰጥ የሚደነግጉት አንቀጽ 492-494 ይህን ያሳያሉ።
3. የአነስተኛ ባለአክስዮኖች መብት ማስጠበቂያ መንገዶች
የንግድ ሕጉ ያስቀመጣቸዉ የአነስተኛ ባለአክስዮኖች መብት ማስጠበቂያ ድንጋጌዎች በሁለት ዓይነት ሊታዩ የሚችሉ ሲሆኑ አነዚህም ጉዳትን ተከላካይ /Preventive/ እና የማስተካከያ /restorative/ ናቸዉ፡፡ ጉዳት ተከላካይ ድንጋጌዎች አነስተኛ ባለአክስዮኖች ላይ የመጨቆን ሁኔታዎችን የሚፈጥሩ ውሳኔዎችን ከመወሰናቸዉ በፊት አነስተኛ ባለአክስዮኖች እንዲሰማሙ በመደንገግ ዉሳኔዉን ከመፈፀም እንዲያግዱት ያስችላቸዋል፡፡ በሌላ በኩል የማስተካካያ ድንጋጌዎች ጉዳት ከደረሰ በኋላ የማስተካከያ መንገዶችን ይደነግጋሉ፡፡ ለምሰሌ በፍርድ ቤት ከሶ ካሳ የማስከፈል መብት ከእነዚህ የሚመደብ ነዉ፡፡ ከጉዳት በኋላ በፍርድ ቤትም ይሆን በአስተዳደራዊ መንገድ ማስተካከል ከባድ ስለሚሆን ችግሮችን አስቀድሞ መከላከል ከማስተካከል የተሻለ ይሆናል፡፡
ማንኛዉም የድምፅ የበላይነትን በመጠቀም ከፍተኛ ባለአክስዮኖች አነስተኛ ባለአክስዮኖችን አግልለዉ የማኅበሩን ሀብት ለግላቸዉ የሚጠቀሙበት አሰራር በአነስተኞች ላይ በደል ማድረስ ነዉ፡፡ አነሰተኛ ባለአክስዮኖች በኩባንያዉ ጉዳዮች ላይ እንዳይሳተፉ ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የሚያገል አሰራር የባለአክስዮኖችን መብት የሚጥስ ነዉ፡፡ ለአነሰተኛ ባለአክስዮኖች የመብት ጥሰቶች ህጎች የተለያዩ ዓይነት መፍትሔዎች የሚሰጡ ሲሆኑ አንዳንዶቹ በቀጥታ የመክሰስ (የማስተካከያ እርምጃ የመዉሰድ) መብት ሲሰጡ ሌሎች ደግሞ በተዘዋዋሪ ይከለክላሉ፡፡ የኢትዮጵያ ሕግ በአብዛኛዉ ለእንደነዚህ ያሉ የመብት ጥሰቶች የሚሰጠዉ ከአሁን በፊት ያለዉ ተዘዋዋሪ ነበር፡፡ በአዲሱ የንግድ ሕግ ግን በቀጥታ የመክሰስ (የማስተካከያ እርምጃ የመዉሰድ) መብትን ሰጥቶ እናገኘዋለን፡፡ በአብዛኛዉ ጠቅላላ ጉባዔ ጠርቶ በጉባዔዉ የመብት ጥሰት ያስከተሉ ዉሰኔዎችን ዉድቅ ማስደረግ ወይም በዳይሬክተሮች ቦርድ አማካኝነት ጉዳት በማኅበሩ ላይ ደርሶም ከሆነ እንዲከሰሱ በጠቅላላ ጉባዔዉ አሰወስኖ መክሰስ ነዉ፡፡
4. የጉባዔ አካሄድ እና የአነስተኛ ባለአክስዮኖች መብት
በጠቅላላ ጉባዔ አካሄድ ድንጋጌዎች ዉስጥ የአነስተኛ ባለአክስዮኖችን መብት የሚያስጠብቁት አሰራሮች በብዙ ሕጎች ሰፍረዉ ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህም ዋና ዋናዎቹ በደብዳቤ በድምፅ የመስጠት መብት፣ ጉባዔ በሚደረግበት ጊዜ አክስዮንን በማኅበሩ የማስቀመጥ ግዴታ አለመኖር፣ የድምር ድምፅ /Commulative Voting/ አሰራር እና አንድ አክስዮን አንድ ድምፅ የሚለዉ አሰራር በንግድ ህጋችን በቁጥር 383 (2) ስር ተመልክቷል፡፡ ይህ ንዑስ ቁጥር እያንዳንዱ አክስዮን አንድ ድምፅን ይሰጣል ይላል፡፡ የዚህ ድንጋጌ ዓላማ የተወሰኑ አክስዮኖች እጥፍ ድምፅ የሚያስገኙ፣ የሌሎች ደግሞ አንድ፣ የከፊሎቹ ግማሽ ወዘተ… በሚል ዓይነት ልዩነት እንዳይፈጠር ለመከላከል ነዉ፡፡ ስለዚህ በአንዳንድ አባላት የተለየ ድምፅ
በንግድ ማኅበራት አስተዳደር ውስጥ ከሚጠቀሱት ጉዳዮች አንዱ የአነስተኛ ባለአክሲዮኖች መብት ጥበቃ ነዉ፡፡ ሕግ በተለይም የንግድ ሕግ የባለአክሲዮኖችን መብትና ግዴታ ማስፈፀሚያ መሳሪያ እንደሆነ ሁሉ የአነስተኛ ባለአክሲዮኖች መብትንም የሚጠብቅ መሆን አለበት፡፡ ሀገራት ለአነስተኛ ባለአክሲዮኖች መብት ማስጠበቂያ ደንቦችን በንግድ ሕጎቻቸዉ ያካትታሉ፡፡ በሀገራችን አዲሱ የንግድ ሕግ ከተካተቱ አዳዲስ ጉዳዮች አንዱ የአነስተኛ ባለአክስዮኖች መብት ጥበቃ ነው፡፡ በዚህ ጽሑፍ የአነስተኛ ባለአክሲዮኖች ምንነት እና በንግድ ማህበራት እንቅስቃሴ ውስጥ ለእነዚህ ባለአክሲዮች የሚጠበቁ መብቶች ተዳሰዋል፡፡
1. የአነስተኛ ባለአክስዮኖች ምንነት
በንግድ ማኅበራት አስተዳደር ዉስጥ አነስተኛ ባለአክሲዮኖች የሚለዉ ሐረግ አንድ ወጥ የሆነ ትርጉም የለዉም፡፡ አንድ ባለአክሲዮን ብቻዉን አነስተኛ ባለአክሲዮን ሊሆን ይችላል፡፡ ብቻዉን የንግድ ማኅበር ከግማሽ በላይ አክሲዮኖች የያዘ አንድ ባለ አክሲዮን ደግሞ ከፍተኛ (አብላጫ) ባለአክሰዮን ይሆናል፡፡ በተቃራኒዉ ደግሞ ከግማሽ በታች ያላቸዉ ብዙኃን ባለአክሲዮኖች በድምፅ ከተበለጡ አነስተኛ ባለአክሲዮኖች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
የሀገራችን የንግድ ህግ ሲታይ በተለያዩ ክፍሎች ዉስጥ አነስተኛ ባለ አክሲዮኖች የሚለዉን ሀሳብ እንደ አዉዱ በተለያየ መንገድ ይፈታዋል፡፡ በአብዛኛዎቹ ክፍሎች ዉስጥ ከጠቅላላ ካፒታል አሥር በመቶ (10%) ያላቸዉን እንደ አነስተኛ ባለአክሲዮኖች ሲወስድ በአንዳንድ ክፍሎች ቢያንስ ሃያ በመቶ (20%) ያላቸዉን እንደ አነስተኛ ባለአክሲዮን በመዉሰድ ለመብት ማስጠበቂያ ድንጋጌዎች መፈጸም እንደ ቅድመ ሁኔታ ያስቀምጣል፡፡ በሌሎች ድንጋጌዎች የአክስዮን መጠን ሳይጠይቅ ማንኛዉም ባለአክስዮን እንደ አነስተኛ ባለአክሲዮን የሚበቅባቸዉ ሁኔታዎች አሉ፡፡ በአጠቃላይ ሲታይ አነስተኛ ባለአክሲዮን ማለት በማኅበሩ ያላቸዉ የአክሲዮን ድርሻ ከግምሽ በታች የሆነ ወይም ዝቅተኛ የአክሲዮን ድርሻ ያላቸው ባለአክሲዮኖች ማለት ነዉ፡፡
2. አነስተኛ ድርሻ ላላቸው ባለአክሲዮኖች የሚደረግ የሕግ ጥበቃ እና የጥበቃው መነሻ
እንደ ሀገራችን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ሰዎች ለኢንቨስትመንት የሚሆን ተቀማጭ ገንዘብ ስለማይኖራቸው ዜጎች ያላቸውን ውስን ሀብት አስተባብሮ ወደ ሥራ ማስገባት ያስፈልጋቸዋል፡፡ ይህ እንዲሳካ ደግሞ ዜጎች የቆጠቡትን ትንሽ ገንዘብ በንግድ ማኅበር ውስጥ ካስገቡ በኋላ ለምዝበራ እንዳይዳረጉ የሚከላከል ስርዓት መኖር አለበት።
የቀድሞዉ የንግድ ሕጋችን በማኅበራት ውስጥ አነስተኛ ድርሻ ይዘው የሚገቡትን ባለሀብቶች ከዘረፋ፣ ካልተገባ ጫና ወይም በደል ለመታደግ ያለሙ ድንጋጌዎች በበቂ ሁኔታ አላካተተም። አዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 364 ይህን ሁኔታ ለመለወጥ እና አነስተኛ ድርሻ ያላቸውን የኩባንያ አባላት ከምዝበራ እና ኢፍትሃዊ አሰራር ለመጠበቅ የሚያስችሉ ድንጋጌዎችን አካቷል። በዚህ ረገድ ሕጉ ያደረጋቸው ለውጦች በሦስት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸው። እነዚህም፡-
1. ግልጽነትን ማስፈን፡- አንድ ኩባንያ ከኩባንያው ጋር ዝምድና ካላቸው ሌሎች ድርጅቶች ጋር ስለሚያደርጋቸው ውሎች አነስተኛ ድርሻ ያላቸው ባለአክሲዮኖች የተሟላ መረጃ እንዲያገኙ እና የጥቅም ግጭትን ለማስወገድ የሚረዱ በርካታ ድንጋጌዎች በህጉ ውስጥ የተካተቱ ሲሆን አንቀጽ 323፣ 324፣ 325፣ 406፣ 392፣ 393፣ 396፣ 503 እና 504ን መጥቀስ ይቻላል።
2. ተጠያቂነትን ማስፈን፡- የንግድ ማኅበር ሥራ አመራር በተለይ የዳይሬክተሮችን ኃላፊነት በማያሻማ መልክ የሚያስቀምጡ እና ተጠያቂነትን የሚያሰፍኑ አሰራሮችን ለመዘርጋት ያለሙ በርካታ ድንጋጌዎች በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ተካተዋል። በዚህ ረገድ አዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 308፣ 326፣ 327፣ 329፣ 339፣ 366(1)(2)፣ 367(2) 400 እና 406 ተጠቃሽ ናቸው።
3. በሥራ አመራር ውስጥ የማኅበርተኞችን ተሳትፎ ማጎልበት፡- አዲሱ የንግድ ሕግ ማኅበርተኞች በንግድ ድርጅታቸው አመራር ውስጥ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚደነግጉ በርካታ ድንጋጌዎችን ተካተዋል፡፡ በዚህ ረገድ አዲሱ ሕግ አንቀጽ 312(3)፣ 316፣ 354፣ 362፣ 405፣ 406፣ 453፣ 520 እና 529ን በምሳሌነት መጥቀስ ይቻላል። እያንዳንዱ የአክሲዮን ማኅበር ድረ-ገጽ እንዲኖረው እና በድረ-ገጹም ላይ የማኅበርተኞችን ንቁ ተሳትፎ ለማረጋገጥ የሚረዱ መረጃዎች እንዲሰጥ የሚደነግጉት አንቀጽ 492-494 ይህን ያሳያሉ።
3. የአነስተኛ ባለአክስዮኖች መብት ማስጠበቂያ መንገዶች
የንግድ ሕጉ ያስቀመጣቸዉ የአነስተኛ ባለአክስዮኖች መብት ማስጠበቂያ ድንጋጌዎች በሁለት ዓይነት ሊታዩ የሚችሉ ሲሆኑ አነዚህም ጉዳትን ተከላካይ /Preventive/ እና የማስተካከያ /restorative/ ናቸዉ፡፡ ጉዳት ተከላካይ ድንጋጌዎች አነስተኛ ባለአክስዮኖች ላይ የመጨቆን ሁኔታዎችን የሚፈጥሩ ውሳኔዎችን ከመወሰናቸዉ በፊት አነስተኛ ባለአክስዮኖች እንዲሰማሙ በመደንገግ ዉሳኔዉን ከመፈፀም እንዲያግዱት ያስችላቸዋል፡፡ በሌላ በኩል የማስተካካያ ድንጋጌዎች ጉዳት ከደረሰ በኋላ የማስተካከያ መንገዶችን ይደነግጋሉ፡፡ ለምሰሌ በፍርድ ቤት ከሶ ካሳ የማስከፈል መብት ከእነዚህ የሚመደብ ነዉ፡፡ ከጉዳት በኋላ በፍርድ ቤትም ይሆን በአስተዳደራዊ መንገድ ማስተካከል ከባድ ስለሚሆን ችግሮችን አስቀድሞ መከላከል ከማስተካከል የተሻለ ይሆናል፡፡
ማንኛዉም የድምፅ የበላይነትን በመጠቀም ከፍተኛ ባለአክስዮኖች አነስተኛ ባለአክስዮኖችን አግልለዉ የማኅበሩን ሀብት ለግላቸዉ የሚጠቀሙበት አሰራር በአነስተኞች ላይ በደል ማድረስ ነዉ፡፡ አነሰተኛ ባለአክስዮኖች በኩባንያዉ ጉዳዮች ላይ እንዳይሳተፉ ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የሚያገል አሰራር የባለአክስዮኖችን መብት የሚጥስ ነዉ፡፡ ለአነሰተኛ ባለአክስዮኖች የመብት ጥሰቶች ህጎች የተለያዩ ዓይነት መፍትሔዎች የሚሰጡ ሲሆኑ አንዳንዶቹ በቀጥታ የመክሰስ (የማስተካከያ እርምጃ የመዉሰድ) መብት ሲሰጡ ሌሎች ደግሞ በተዘዋዋሪ ይከለክላሉ፡፡ የኢትዮጵያ ሕግ በአብዛኛዉ ለእንደነዚህ ያሉ የመብት ጥሰቶች የሚሰጠዉ ከአሁን በፊት ያለዉ ተዘዋዋሪ ነበር፡፡ በአዲሱ የንግድ ሕግ ግን በቀጥታ የመክሰስ (የማስተካከያ እርምጃ የመዉሰድ) መብትን ሰጥቶ እናገኘዋለን፡፡ በአብዛኛዉ ጠቅላላ ጉባዔ ጠርቶ በጉባዔዉ የመብት ጥሰት ያስከተሉ ዉሰኔዎችን ዉድቅ ማስደረግ ወይም በዳይሬክተሮች ቦርድ አማካኝነት ጉዳት በማኅበሩ ላይ ደርሶም ከሆነ እንዲከሰሱ በጠቅላላ ጉባዔዉ አሰወስኖ መክሰስ ነዉ፡፡
4. የጉባዔ አካሄድ እና የአነስተኛ ባለአክስዮኖች መብት
በጠቅላላ ጉባዔ አካሄድ ድንጋጌዎች ዉስጥ የአነስተኛ ባለአክስዮኖችን መብት የሚያስጠብቁት አሰራሮች በብዙ ሕጎች ሰፍረዉ ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህም ዋና ዋናዎቹ በደብዳቤ በድምፅ የመስጠት መብት፣ ጉባዔ በሚደረግበት ጊዜ አክስዮንን በማኅበሩ የማስቀመጥ ግዴታ አለመኖር፣ የድምር ድምፅ /Commulative Voting/ አሰራር እና አንድ አክስዮን አንድ ድምፅ የሚለዉ አሰራር በንግድ ህጋችን በቁጥር 383 (2) ስር ተመልክቷል፡፡ ይህ ንዑስ ቁጥር እያንዳንዱ አክስዮን አንድ ድምፅን ይሰጣል ይላል፡፡ የዚህ ድንጋጌ ዓላማ የተወሰኑ አክስዮኖች እጥፍ ድምፅ የሚያስገኙ፣ የሌሎች ደግሞ አንድ፣ የከፊሎቹ ግማሽ ወዘተ… በሚል ዓይነት ልዩነት እንዳይፈጠር ለመከላከል ነዉ፡፡ ስለዚህ በአንዳንድ አባላት የተለየ ድምፅ