ትምህርት ሚኒስቴር ፦
በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለአንድ ሳምንት ይዘጋሉ።
ዝግ የሚሆኑት ከህዳር 27 እስከ ታህሳስ 3 ቀን 2014 ዓ/ም ድረስ ነው።
#ምክንያት ፦ መምህራን ፣ ተማሪዎች፣ ሰራተኞች ለሀገራዊ ትግል እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ነው። ት/ቤቶች ዝግ ሆነው በሚቆዩባቸው ቀናት ያልተሰበሰቡ የዘመች ሰብል መሰብሰብ እና ቤተሰብን የመርዳት ዘመቻዎች በስፋት ይካሄዳል።
NB : ትምህርት ቤቶች ዝግ ሆነው በሚቆዩባቸው ቀናቶች በሙሉ ትምህርት ቤቶች በሚያወጡት የማካካሻ መርሀ ግብር መሰረት እንዲካካስ ይደረጋል።
መረጃው ከትምህርት ሚኒስቴር ነው ያገኘነው።
#tikvahethiopia
በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለአንድ ሳምንት ይዘጋሉ።
ዝግ የሚሆኑት ከህዳር 27 እስከ ታህሳስ 3 ቀን 2014 ዓ/ም ድረስ ነው።
#ምክንያት ፦ መምህራን ፣ ተማሪዎች፣ ሰራተኞች ለሀገራዊ ትግል እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ነው። ት/ቤቶች ዝግ ሆነው በሚቆዩባቸው ቀናት ያልተሰበሰቡ የዘመች ሰብል መሰብሰብ እና ቤተሰብን የመርዳት ዘመቻዎች በስፋት ይካሄዳል።
NB : ትምህርት ቤቶች ዝግ ሆነው በሚቆዩባቸው ቀናቶች በሙሉ ትምህርት ቤቶች በሚያወጡት የማካካሻ መርሀ ግብር መሰረት እንዲካካስ ይደረጋል።
መረጃው ከትምህርት ሚኒስቴር ነው ያገኘነው።
#tikvahethiopia
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
The Power to Issue Criminal Law in Ethiopia
(Short Article)
https://www.et-afrolawyers.com/index.php/post-formats/post/17/the-power-to-issue-criminal-law-in-ethiopia
(Short Article)
https://www.et-afrolawyers.com/index.php/post-formats/post/17/the-power-to-issue-criminal-law-in-ethiopia
Hello Beautiful Law Societies and Ethiopian People.
It has been more than years since this channel has been created. I have been sharing posting Legal Teaching Material s, Short Notes, Power points, Proclamation, Regulations, important legal news, Events, Motivation, Exit Exam Announcement, Open Vacancy, Scholarship Links, Online Course Links and more. It feels like a lot to take ...a lot of different content on one channel. Therefore, I have decided to get Volunteers who can Run this channel of Lawsocieties.
🛑This Channel will continue to share many things that will hslp you for your Education and work place, and I will add motivation and more of self-development contents. Scholarship, Job Vacancy and for more I need Volunteers.
Thank you for all who supported me in different ways. And thank you so much for joining this channel. ❤️
Good Day
Yours
https://t.me/lawsocieties
It has been more than years since this channel has been created. I have been sharing posting Legal Teaching Material s, Short Notes, Power points, Proclamation, Regulations, important legal news, Events, Motivation, Exit Exam Announcement, Open Vacancy, Scholarship Links, Online Course Links and more. It feels like a lot to take ...a lot of different content on one channel. Therefore, I have decided to get Volunteers who can Run this channel of Lawsocieties.
🛑This Channel will continue to share many things that will hslp you for your Education and work place, and I will add motivation and more of self-development contents. Scholarship, Job Vacancy and for more I need Volunteers.
Thank you for all who supported me in different ways. And thank you so much for joining this channel. ❤️
Good Day
Yours
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Nikate Higg
Program 21
Lawful Termination of the Contract of Employment Proclamation No. 1156/2019
and
Freedom of Expression
____________________________________________________________
In this Episode, Mr. Abebe Getahun, a public prosecutor from the Ministry of Justice explained the scope of application of the Labor Proclamation No. 1156/2019. Instances for lawful termination of employment with and without notice, the period of limitation, and lawful reduction of labor forces are also discussed.
Also in this episode, Ms. Sara Samuel, a public prosecutor from the Ministry of Justice, described what constitutes a democratic right, the ‘freedom of expression’ as illustrated under the FDRE Constitution.
#Fetehactivityet #USAIDETHIOPIA
Program 21
Lawful Termination of the Contract of Employment Proclamation No. 1156/2019
and
Freedom of Expression
____________________________________________________________
In this Episode, Mr. Abebe Getahun, a public prosecutor from the Ministry of Justice explained the scope of application of the Labor Proclamation No. 1156/2019. Instances for lawful termination of employment with and without notice, the period of limitation, and lawful reduction of labor forces are also discussed.
Also in this episode, Ms. Sara Samuel, a public prosecutor from the Ministry of Justice, described what constitutes a democratic right, the ‘freedom of expression’ as illustrated under the FDRE Constitution.
#Fetehactivityet #USAIDETHIOPIA
Consultant, Legal Services
Terms of Reference /ToR/ for Legal Consultant to Provide Contractual Services
At
Ethiopian Charities and Societies Forum (ECSF)
www.fcsf.net
Job Requirements:
Required Qualifications and Skills
LLM in from accredited Law school
Minimum of 5 years of practical experience in providing consultancy services, particularly to civil society organizations in the legal area.
Experience in working with Ethiopian justice sector, mainly in the judiciary or legislative organs.
Experience in conducting assessments or analysis on legislative apparatuses in the Ethiopian justice sector context.
Understanding and knowledge of the Ethiopian justice sector in the overall.
Outstanding communication and research and report writing skills.
Good command of Amharic and English languages.
Genuine interest to work in civil society environment.
How To Apply:
Interested applicants can submit their CV and Motivation Letter to the Ethiopian Civil Society Organizations Forum /ECSF/ Office in Addis Ababa: Bole Sub-City, Around 22 Mazoriya, 100 mt from Awraris Hotel to the West, Next to Oasis Apartment Hotel; P. O. Box: 1270 code 100; E-mail: info@fcsf.net; Website: https://www.fcsf.net.
ECSF highly appreciated women and people with disability (PWD) to apply.
For any further information about this announcement, call @ 0912852814
Terms of Reference /ToR/ for Legal Consultant to Provide Contractual Services
At
Ethiopian Charities and Societies Forum (ECSF)
www.fcsf.net
Job Requirements:
Required Qualifications and Skills
LLM in from accredited Law school
Minimum of 5 years of practical experience in providing consultancy services, particularly to civil society organizations in the legal area.
Experience in working with Ethiopian justice sector, mainly in the judiciary or legislative organs.
Experience in conducting assessments or analysis on legislative apparatuses in the Ethiopian justice sector context.
Understanding and knowledge of the Ethiopian justice sector in the overall.
Outstanding communication and research and report writing skills.
Good command of Amharic and English languages.
Genuine interest to work in civil society environment.
How To Apply:
Interested applicants can submit their CV and Motivation Letter to the Ethiopian Civil Society Organizations Forum /ECSF/ Office in Addis Ababa: Bole Sub-City, Around 22 Mazoriya, 100 mt from Awraris Hotel to the West, Next to Oasis Apartment Hotel; P. O. Box: 1270 code 100; E-mail: info@fcsf.net; Website: https://www.fcsf.net.
ECSF highly appreciated women and people with disability (PWD) to apply.
For any further information about this announcement, call @ 0912852814
Consultant, Legal Services
Job Description:
Terms of Reference /ToR/ for Legal Consultant to Provide Contractual Services
ABOUT THE ECSF
The Ethiopian Civil Society Organizations Forum (ECSF is established as a non-partisan, independent, inclusive and voluntary national platform with a focus on the common concerns and challenges of the Civil Society sector in Ethiopia. The Forum’s operational scope is at federal and regional levels with a focus on legal, institutional and operational issues and processes that commonly concerned the civil society sector in Ethiopia.
The various Networks and Consortia of Civil Society organizations (named as ‘Civil Society Organizations’ in the recently ratified Proclamation No. 1113/2019) operating at Federal and Regional level thus came together and established the) ECSF in May 2013.
Vision
ECSF envisions seeing a strong and vibrant civil society sector for sustainable development.
Mission
ECSF aspires to ensure the existence of enabling environment for civil society organizations sector through strong representation, constructive dialogue and partnership using consortiums and other legal establishments as platform for action.
The project: Request for Applications (RFA) 1/2020 to improve citizen engagement in the legal and judicial reforms in Ethiopia
Implementing partner: Ethiopian Civil Society Organization’s Forum /ECSF/
Funding Partner: Feteh (Justice) Activity
Objectives of the project: Overall Objective: The project is aimed to enhance the ability of civil society organizations (CSOs) engagement in the legal and judicial reforms process.
JOB SUMMARY
In consultation with the ECSF Program Manager and the Legal Project Officer, the Consultant shall provide contractual based legal advisory and other consultancy services, including writing proceedings, developing short concept notes to workshops, preparing activity-based descriptive reports, forwarding practicable recommendations to specific interventions, etc…focusing on the project backed by USAID - Feteh (Justice) Activity in Ethiopia. The contract shall remain for a fixed period of months whereby it is based on certain deliverables from specific activities of the aforementioned project.
Major Duties and Responsibilities
Actively participated and engaged in three relevant consultation workshops on the subject of gathering inputs on the ongoing legislative processes focusing on women, people with disability, and youths.
Gather relevant information from presentations during three public consultations, and interpreted the information in a manner that could be employed to develop recommendations or implications.
Gather inputs on three draft legislations from the network of CSOs focused on women (Network of Ethiopian Women’s Association), youth (Ethiopian Youths Federation) and PWDs (Federation of Ethiopian Associations of People with Disability - FEAPD).
Develop/compile three ‘Input Reports’ on each of the draft legislation to ensure the drafts properly address the rights and constraints of women, youth and PWD and submit to ECSF.
Output/Deliverables
Verbalized three separate reports from inputs collected during consultation workshops among the three target Networks of CSOs.
Compiled three separate reports from interpreted information and presentations during the three specific public consultations.
Compiled a reports based on the inputs collected from the three Networks of CSOs (NEWA, EYF and FEAPD) on the draft legislations.
Prepared three final ‘Input Reports’ of each of the draft legislations and submit to ECSF.
Job Description:
Terms of Reference /ToR/ for Legal Consultant to Provide Contractual Services
ABOUT THE ECSF
The Ethiopian Civil Society Organizations Forum (ECSF is established as a non-partisan, independent, inclusive and voluntary national platform with a focus on the common concerns and challenges of the Civil Society sector in Ethiopia. The Forum’s operational scope is at federal and regional levels with a focus on legal, institutional and operational issues and processes that commonly concerned the civil society sector in Ethiopia.
The various Networks and Consortia of Civil Society organizations (named as ‘Civil Society Organizations’ in the recently ratified Proclamation No. 1113/2019) operating at Federal and Regional level thus came together and established the) ECSF in May 2013.
Vision
ECSF envisions seeing a strong and vibrant civil society sector for sustainable development.
Mission
ECSF aspires to ensure the existence of enabling environment for civil society organizations sector through strong representation, constructive dialogue and partnership using consortiums and other legal establishments as platform for action.
The project: Request for Applications (RFA) 1/2020 to improve citizen engagement in the legal and judicial reforms in Ethiopia
Implementing partner: Ethiopian Civil Society Organization’s Forum /ECSF/
Funding Partner: Feteh (Justice) Activity
Objectives of the project: Overall Objective: The project is aimed to enhance the ability of civil society organizations (CSOs) engagement in the legal and judicial reforms process.
JOB SUMMARY
In consultation with the ECSF Program Manager and the Legal Project Officer, the Consultant shall provide contractual based legal advisory and other consultancy services, including writing proceedings, developing short concept notes to workshops, preparing activity-based descriptive reports, forwarding practicable recommendations to specific interventions, etc…focusing on the project backed by USAID - Feteh (Justice) Activity in Ethiopia. The contract shall remain for a fixed period of months whereby it is based on certain deliverables from specific activities of the aforementioned project.
Major Duties and Responsibilities
Actively participated and engaged in three relevant consultation workshops on the subject of gathering inputs on the ongoing legislative processes focusing on women, people with disability, and youths.
Gather relevant information from presentations during three public consultations, and interpreted the information in a manner that could be employed to develop recommendations or implications.
Gather inputs on three draft legislations from the network of CSOs focused on women (Network of Ethiopian Women’s Association), youth (Ethiopian Youths Federation) and PWDs (Federation of Ethiopian Associations of People with Disability - FEAPD).
Develop/compile three ‘Input Reports’ on each of the draft legislation to ensure the drafts properly address the rights and constraints of women, youth and PWD and submit to ECSF.
Output/Deliverables
Verbalized three separate reports from inputs collected during consultation workshops among the three target Networks of CSOs.
Compiled three separate reports from interpreted information and presentations during the three specific public consultations.
Compiled a reports based on the inputs collected from the three Networks of CSOs (NEWA, EYF and FEAPD) on the draft legislations.
Prepared three final ‘Input Reports’ of each of the draft legislations and submit to ECSF.
የኢትዯጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ (አዋጅ ቁጥር 1183/2012)ን
1. በአፋርኛ፣
2. በትግርኛ፣
3. በሶማሊኛ፣
4. በሲዳምኛ እና
5. በአፋን ኦሮሞ
ቋንቋዎች በመተርጎም ለተጠቃሚዎች አዘጋጅቷል። ለኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር ምስጋናችን ይደረሳቸው፤
አዋጁን በየቋንቋዎቹ ከዚህ ያግኙ
https://www.abyssinialaw.com/dds/latest-laws
1. በአፋርኛ፣
2. በትግርኛ፣
3. በሶማሊኛ፣
4. በሲዳምኛ እና
5. በአፋን ኦሮሞ
ቋንቋዎች በመተርጎም ለተጠቃሚዎች አዘጋጅቷል። ለኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር ምስጋናችን ይደረሳቸው፤
አዋጁን በየቋንቋዎቹ ከዚህ ያግኙ
https://www.abyssinialaw.com/dds/latest-laws
Abyssinialaw
Latest Laws
Find the latest laws in Ethiopia
በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የደንበኞች ትምህርት ቡድን አባል አቶ ምትኩ አበባዉ ለኢትዮጵያ ቼክ ከተናገሩት ፦
- ደብዳቤዎቹ ከኛ ነዉ የወጡት፤ ትክክለኛ ናቸዉ።
- የክልከላው ምክንያት ለንግድ ማይዉሉ የግል መገልገያ ዕቃዎችን ዝርዝር ለመወሰን የወጣዉን መመሪያ 51/2010ን በመጠቀም በተመላላሽ መንገደኞች ከቀረጥ ነጻ የሚገቡ ነገር ግን ለንግድ አላማ እየዋሉ የሚገኙ ዕቃዎች በህጋዊ ነጋዴዎች ላይ ጫና በመፍጠራቸዉ ነው።
- አንድ መንገደኛ ሁሌ የሚመላለስ ከሆነ ያለቀረጥ ሁሌም እየተመላለሰ የሚያመጣ ከሆነ በህጋዊ መልኩ በኮንቴነር የሚያስጭኑና ግብር የሚከፍሉ ነጋዴዎችን ኪሳራ ዉስጥ የሚያስገባና ተጽዕኖ የሚያሳድር በመሆኑ ይህ ደብዳቤ ወጥቷል።
- ማንኛዉም መንገደኛ ማንኛዉንም አልባሳት ሆነ የንግድ ባህሪ ያለዉ ዕቃ ይዞ ከመጣ ቀረጥና ታክስ መክፈሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በወንጀል ምርመራ ህግም እስከ ማስጠየቅ ድረስ የሚደርስ ነዉ።
- ከአንድ ወር በላይ የቆዩና ተመላላሽ ያልሆኑ የመጀመሪያ መንገደኞች፤ ቱሪስቶች እና ዲፕሎማቶች ፓስፖርታቸዉና ማህደራቸዉ ታይቶ የንግድ ባህሪ የሌለዉ ዕቃ የያዙ ከሆነ ለጊዜዉ በመመሪያ 51/2010 መሰረት የሚስተናገዱ ይሆናል።
- ጠቅልለዉ ወደ ሀገር የሚመለሱ መንገደኞች ጓዞቻቸዉን ይዘዉ ቢመጡም ሆነ በካርጎ ቢልኩ በመመሪያ 51/2010 የተፈቀደና ሲገለገሉበት የቆየ ዕቃ ከሆነ ከቀረጥ ነጻ ማስገባት ይችላሉ። ይሁን እንጂ በመመሪያዉ ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ የተፈቀዱ ቢሆኑም ዕቃዎቹ አዳዲስ እስከሆኑ ድረስ ቀረጥና ታክስ ይከፈልባቸዋል።
ያንብቡ : https://telegra.ph/ETHIOPIA-12-06
@tikvahethiopia
- ደብዳቤዎቹ ከኛ ነዉ የወጡት፤ ትክክለኛ ናቸዉ።
- የክልከላው ምክንያት ለንግድ ማይዉሉ የግል መገልገያ ዕቃዎችን ዝርዝር ለመወሰን የወጣዉን መመሪያ 51/2010ን በመጠቀም በተመላላሽ መንገደኞች ከቀረጥ ነጻ የሚገቡ ነገር ግን ለንግድ አላማ እየዋሉ የሚገኙ ዕቃዎች በህጋዊ ነጋዴዎች ላይ ጫና በመፍጠራቸዉ ነው።
- አንድ መንገደኛ ሁሌ የሚመላለስ ከሆነ ያለቀረጥ ሁሌም እየተመላለሰ የሚያመጣ ከሆነ በህጋዊ መልኩ በኮንቴነር የሚያስጭኑና ግብር የሚከፍሉ ነጋዴዎችን ኪሳራ ዉስጥ የሚያስገባና ተጽዕኖ የሚያሳድር በመሆኑ ይህ ደብዳቤ ወጥቷል።
- ማንኛዉም መንገደኛ ማንኛዉንም አልባሳት ሆነ የንግድ ባህሪ ያለዉ ዕቃ ይዞ ከመጣ ቀረጥና ታክስ መክፈሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በወንጀል ምርመራ ህግም እስከ ማስጠየቅ ድረስ የሚደርስ ነዉ።
- ከአንድ ወር በላይ የቆዩና ተመላላሽ ያልሆኑ የመጀመሪያ መንገደኞች፤ ቱሪስቶች እና ዲፕሎማቶች ፓስፖርታቸዉና ማህደራቸዉ ታይቶ የንግድ ባህሪ የሌለዉ ዕቃ የያዙ ከሆነ ለጊዜዉ በመመሪያ 51/2010 መሰረት የሚስተናገዱ ይሆናል።
- ጠቅልለዉ ወደ ሀገር የሚመለሱ መንገደኞች ጓዞቻቸዉን ይዘዉ ቢመጡም ሆነ በካርጎ ቢልኩ በመመሪያ 51/2010 የተፈቀደና ሲገለገሉበት የቆየ ዕቃ ከሆነ ከቀረጥ ነጻ ማስገባት ይችላሉ። ይሁን እንጂ በመመሪያዉ ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ የተፈቀዱ ቢሆኑም ዕቃዎቹ አዳዲስ እስከሆኑ ድረስ ቀረጥና ታክስ ይከፈልባቸዋል።
ያንብቡ : https://telegra.ph/ETHIOPIA-12-06
@tikvahethiopia
Telegraph
ETHIOPIA
የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ የገቢ ዕቃዎች ክልከላና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ምላሽ ! ባለፉት ሁለት ቀናት የግል መገልገያ እቃዎች መመሪያ ቁጥር 51/2010 አፈጻጸም መታገድን የሚያትት ደብዳቤና ለተመላላሽ ነጋዴዎች ደግሞ ምንም አይነት እቃ (አልባሳትና ጫማን ጨምሮ) ወደ ሀገር ይዞ መምጣት መከልከሉን የሚያሳስብ ማስታወቂያ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ሲሰራጫ ነበር። በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት…
ካርታ ማምከን/የይዞታ ማረጋገጫ መሰረዝ/
===================
የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ /ደብተር ወይም
ካርታ/ በመሰረዝ ዋጋ ማሳጣት
አንድ የአስተዳደር አካል የቤት ባለቤትነት ማስረጃ በፈለገው ጊዜ ከሕግ ውጪ
እንዲሰረዝ ማስቻል በኢ.ፌ.ዲ. ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 40/1/ እና /2/
ድንጋጌ ሥር የተከበረውን የንብረት ባለቤትነት መብት ዋጋ የሚያሣጣው ነው፡፡
የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1195 እና 1196 ድንጋጌዎች አንድ ላይ ሲነበቡም
የአስተዳደር አካል በባለቤት ማረጋገጫ ማስረጃ አሰጣጥ ላይ ፍጽም የሆነ
አስተዳደራዊ ስልጣን ያለው ስለመሆኑ አያሣዩም፡፡ ይልቁንም ድንጋጌዎች
እርስ በእርሣቸውም ሆነ ከፍ/ሕ/ቁጥር 1198 ድንጋጌ ጋር ተዛምደው ሲታዩ
የባለቤት ማረጋገጫ ደብተር የሚሰረዘው በሕጉ በተመለከቱት ምክንያቶች
ብቻ መሆኑን ከሕጉ ውጪ ተግባሩ ተከናውኖ ከተገኘም መብቱ የተነካው ሠው
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 37፣78 እና 79 ድንጋጌዎች መሠረት
ጉዳዩን ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት አቅርቦ አቤቱታው እንዲታይለት
የሚያርግበት ጉዳይ እንጂ አስተዳደር አካሉ የሰጠው ውሣኔ በፍርድ ቤት
እንዳይታይ የሚገደብበት ስርዓት የሌለ መሆኑን የምንገነዘበው ነው፡፡
ከጥቂት ዓመታት ወዲህ የባለቤትነት ማረጋገጫ የመስጠት ስልጣን ያላቸው
አካላት ‘ካርታ ማምከን’ የሚሉት አዲስ ፈሊጥ አምጥተዋል፡፡ ፍርድ ቤቶችም
ቃሉን በተውሶ እያዘወተሩት ወደ ህግ ቃል እየቀየሩት ነው፡፡ ይህ የማምከን
እርምጃ እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ በተደጋገሚ ሲስተዋል የነበረ አሳዛኝ ክስተት
ነው፡፡ ህገ መንግስታዊ ንብረት የማፍራት መብትን አደጋ ውስጥ የከተተው
‘ከመሬት ተነስቶ’ ካርታ የማምከን ተግባር በቅርብ ሆኖ የሚቆጣጠረው
በመጥፋቱ የተነሳ አስተዳደሩ ከህገ ወጥነት ወደ ጋጠ ወጥነት ተሸጋግሯል፡፡
በአስረጂነት ከሚጠቀሱ የሰበር ችሎት መዝገቦች መካከል የሰ/መ/ቁ
17712 አንደኛው ነው፡፡ በዚህ መዝገብ አመልካች ሆኖ የቀረበው የአዲስ
አበባ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ሲሆን ተጠሪ የወሮ ሳድያ እስማኤል ወራሾች
ናቸው፡፡ የጉዳዩ አመጣጥና በሰበር የተሰጠው ውሳኔ በአጭሩ እንዲህ
ይተረካል፡፡
ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን ተጠሪዎች
በውርስ የተላለፉላቸው በአዲስ አበባ የሚገኙ ሁለት የንግድ ቤቶችን
ተከራይተው የሚሰሩባቸው ግለሰብ ቤቶቹን እንዲያስረክቧቸውና ያልተከፈለ
ኪራይም እንዲከፍሉ በማለት ክስ ያቀርባሉ፡፡ ፍርድ ቤቱም መብታቸውን
በማረጋገጥ ወሰነላቸው፡፡ ከውሳኔ በኋላ የአዲስ አበባ መስተዳደር ቤቶቹ
በአዋጅ ቁጥር 47/67 የተወረሱና ከዚህ ቀደም ተሰጥቶ የነበረው
የባለቤትነት ደብተር በአዲስ አበባ አስተዳደር ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ
የቤቶች ጉዳይ መምሪያ የተሰረዘ መሆኑን በመግለፅ በክርክሩ ውስጥ
በተቃውሞ ገብቶ የባለቤትነት ጥያቄ ያነሳል፡፡
ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ እና በይግባኝ ያዩት የስር ፍ/ቤቶች ‘ቤቶቹ
ስለመወረሳቸው የሚያረጋግጥ የመረካከቢያ ቅፅ አልቀረበም’ በሚል
የአስተዳደሩን ጥያቄ ውድቅ አደረጉት፡፡ አስተዳደሩ የሥር ፍርድ ውሳኔዎች
መሠረታዊ የሕግ ስህተት ስላለባቸው ይታረምልኝ በማለት የሰበር አቤቱታ
በማቅረቡ የሰበር ችሎት የሚከተለውን ውሳኔ በድምፅ ብልጫ ሰጠ፡፡
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1195 ንዑስ አንቀፅ 1 ላይ በግልፅ
እንደተመለከተው የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብትነትን በማወቅ በአስተዳደር
ክፍል ለአንድ ሰው የተሰጠ የባለሃብትነት የምስክር ወረቀት ማስረጃ
ለተሰጠው ሰው ለዚሁ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብት እንደሆነ
እንደሚያስቆጥረው ተመልክቷል፡፡ በአንፃሩ ማስረጃው የተሰጠው ከደንብ
ውጭ በሆነ አሰራር መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ ከፍ ብሎ በፍትሐብሔር ቁጥር
1195 ላይ የተመለከተው የሕሊና ግምት ፈራሸ እንደሚሆን የፍትሐብሔር ሕግ
ቁጥር 1196 (1) ይደነግጋል፡፡ በያዝነው ጉዳይ በሕግ አግባብ ስልጣን
ተሰጥቶት ይህን መሰሉን የባለሃብትነት ማስረጃ የሚሰጠው ክፍል ቁጥር
5127386 የሆነው የባለሃብትነት የምስክር ወረቀት የሰረዘው መሆኑ
ተረጋግጧል፡፡ በተሰረዘ የባለሃብትነት ምስክር ወረቀት ደግሞ የሚገኝ
የባለሃብትነት መብት አይኖርም፡፡ የተጠሪ ወራሾችም አውራሻቸው
ያልነበራቸውን መብት ሊወርሱ አይችሉም፡፡
ለንፅፅር እንዲረዳ በሓሳብ ልዩነት የተሰጠውን አስተያየትና ምክንያት ማየቱ
ተገቢ ነው፡፡
አመልካች የአዲስ አበባ መስተዳደር በቤቶቹ ላይ መብት አለኝ የሚለው
በመንግስት የተወረሱ ናቸው በሚል መሆኑን መዝገቡ ያስረዳል፡፡ ይሁን እንጂ
ቤቶቹ በመንግስት የተወረሱ መሆናቸውን የሚያሳይለት ማስረጃ አላቀረበም፡፡
ለተጠሪዎች አውራሸ ተሰጥቶ የነበረው የባለቤትነት ደብተር ተሰርዟል ማለቱ
ብቻውን ለእርሱ መብት የሚሰጠውና አቤቱታውም በፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 358
አግባብ እንዲሰተናገድለት ለማድረግ የሚያስችል አይደለም፡፡ በኔ እምነት
የሥር ፍርድ ቤቶች ወደ ዋናው ጉዳይ ተመልሰው ክርክሩን እንደገና
መመርመር ሳያስፈልጋቸው አመልካቹን ወደ ክርክሩ ለመግባት የሚያስችልህ
መብት መኖሩን አላስረዳህም በሚል ከወዲሁ ጥያቄውን ውድቅ ማድረጋቸው
የፈፀሙት የሕግ ስህተት የለም፡፡
የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1195 ግምት በፍ/ሕ/ቁ 1196 በተደነገገው
መሠረት ማለትም በሕጉ መሠረት ፈራሸ ሊሆን ይችላል፡፡ የባለቤትነት ካርታው
ከደንብ ውጭ የተሰጠ ከሆነ መሰረዙን ህግ ይፈቅዳል፡፡ ሆኖም የመሰረዝ
ስልጣን ያለው አካል የካርታው አሰጣጥ ከደንብ ውጭ ስለመሆኑ የማስረዳት
ግዴታውን ሊወጣ ይገባል፡፡ የአዲስ አበባ መስተዳደር ሥራና ከተማ ልማት
ቢሮ የቤቶች ጉዳይ መምሪያ ካርታውን ሲሰርዝ ካርታው ከደንብ ውጭ የተሰጠ
መሆኑን የማሳየትና የማስረዳት ግዴታ አለበት፡፡ ይህን ካላደረገ እርምጃው
ከሥልጣን በላይ እንደመሆኑ በሕግ ፊት ዋጋ አይኖረውም፡፡ አመልካች
ካርታው ከደንብ ውጭ ስለመሆኑ ወይም ቤቱ በአዋጅ ስለመወረሱ በክርክሩ
ቢጠቅስም ከአባባል ያለፈ በተጨባጭ ማስረዳት አልቻለም፡፡ ስለሆነም
የመሰረዝ ድርጊቱ የሕጋዊነት መርህን የሚጥስ፣ የሕግ የበላይነትን የሚጻረር፣
ከሥልጣን በላይ የሆነ ድርጊት ነው፡፡
የአብላጫው ድምፅ ይህን መሠረታዊ ጭብጥ አላነሳውም፡፡ ከዚህ
በተጨማሪ ካርታው በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1196 (1) መሠረት ተሰርዞ
በምትኩ ለሌላ 3ኛ ወገን ሲተላለፍ ያ ሶስተኛ ወገን የቤቱ ሕጋዊ ባለቤት
ስለመሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ የአዲስ አበባ መስተዳድር ባለቤትነቱ
የተሰረዘውን የንግድ ቤት የራሱ ሃብት ሲያደርገው በሕጉ መሠረት የባለቤትነት
መብት የተሰጠው መሆኑን ማረጋገጥ አለበት፡፡ በአዋጅ ቁ 47/67 ተወርሷል
የሚል ከሆነ እንደተወረሰ በበቂ ማስረጃ ማሳየት አለበት፡፡ አመልካች የቤቱ
ባለቤት ስለመሆኑ አሁንም በአብላጫው ድምፅ ላይ ጭብጥ ሆኖ ተነስቶ
ድምዳሜ ላይ አልተደረሰበትም፡፡ በእርግጥ በተሰረዘ የባለሀብትነት የምስክር
ወረቀት የሚገኝ የባለሀብትነት መብት አይኖርም፡፡ ከዚህ ድምዳሜ በፊት ግን
የህግ የበላይነት ጥያቄ ምላሽ ማግኘት አለበት፡፡
===================
የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ /ደብተር ወይም
ካርታ/ በመሰረዝ ዋጋ ማሳጣት
አንድ የአስተዳደር አካል የቤት ባለቤትነት ማስረጃ በፈለገው ጊዜ ከሕግ ውጪ
እንዲሰረዝ ማስቻል በኢ.ፌ.ዲ. ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 40/1/ እና /2/
ድንጋጌ ሥር የተከበረውን የንብረት ባለቤትነት መብት ዋጋ የሚያሣጣው ነው፡፡
የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1195 እና 1196 ድንጋጌዎች አንድ ላይ ሲነበቡም
የአስተዳደር አካል በባለቤት ማረጋገጫ ማስረጃ አሰጣጥ ላይ ፍጽም የሆነ
አስተዳደራዊ ስልጣን ያለው ስለመሆኑ አያሣዩም፡፡ ይልቁንም ድንጋጌዎች
እርስ በእርሣቸውም ሆነ ከፍ/ሕ/ቁጥር 1198 ድንጋጌ ጋር ተዛምደው ሲታዩ
የባለቤት ማረጋገጫ ደብተር የሚሰረዘው በሕጉ በተመለከቱት ምክንያቶች
ብቻ መሆኑን ከሕጉ ውጪ ተግባሩ ተከናውኖ ከተገኘም መብቱ የተነካው ሠው
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 37፣78 እና 79 ድንጋጌዎች መሠረት
ጉዳዩን ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት አቅርቦ አቤቱታው እንዲታይለት
የሚያርግበት ጉዳይ እንጂ አስተዳደር አካሉ የሰጠው ውሣኔ በፍርድ ቤት
እንዳይታይ የሚገደብበት ስርዓት የሌለ መሆኑን የምንገነዘበው ነው፡፡
ከጥቂት ዓመታት ወዲህ የባለቤትነት ማረጋገጫ የመስጠት ስልጣን ያላቸው
አካላት ‘ካርታ ማምከን’ የሚሉት አዲስ ፈሊጥ አምጥተዋል፡፡ ፍርድ ቤቶችም
ቃሉን በተውሶ እያዘወተሩት ወደ ህግ ቃል እየቀየሩት ነው፡፡ ይህ የማምከን
እርምጃ እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ በተደጋገሚ ሲስተዋል የነበረ አሳዛኝ ክስተት
ነው፡፡ ህገ መንግስታዊ ንብረት የማፍራት መብትን አደጋ ውስጥ የከተተው
‘ከመሬት ተነስቶ’ ካርታ የማምከን ተግባር በቅርብ ሆኖ የሚቆጣጠረው
በመጥፋቱ የተነሳ አስተዳደሩ ከህገ ወጥነት ወደ ጋጠ ወጥነት ተሸጋግሯል፡፡
በአስረጂነት ከሚጠቀሱ የሰበር ችሎት መዝገቦች መካከል የሰ/መ/ቁ
17712 አንደኛው ነው፡፡ በዚህ መዝገብ አመልካች ሆኖ የቀረበው የአዲስ
አበባ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት ሲሆን ተጠሪ የወሮ ሳድያ እስማኤል ወራሾች
ናቸው፡፡ የጉዳዩ አመጣጥና በሰበር የተሰጠው ውሳኔ በአጭሩ እንዲህ
ይተረካል፡፡
ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን ተጠሪዎች
በውርስ የተላለፉላቸው በአዲስ አበባ የሚገኙ ሁለት የንግድ ቤቶችን
ተከራይተው የሚሰሩባቸው ግለሰብ ቤቶቹን እንዲያስረክቧቸውና ያልተከፈለ
ኪራይም እንዲከፍሉ በማለት ክስ ያቀርባሉ፡፡ ፍርድ ቤቱም መብታቸውን
በማረጋገጥ ወሰነላቸው፡፡ ከውሳኔ በኋላ የአዲስ አበባ መስተዳደር ቤቶቹ
በአዋጅ ቁጥር 47/67 የተወረሱና ከዚህ ቀደም ተሰጥቶ የነበረው
የባለቤትነት ደብተር በአዲስ አበባ አስተዳደር ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ
የቤቶች ጉዳይ መምሪያ የተሰረዘ መሆኑን በመግለፅ በክርክሩ ውስጥ
በተቃውሞ ገብቶ የባለቤትነት ጥያቄ ያነሳል፡፡
ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ እና በይግባኝ ያዩት የስር ፍ/ቤቶች ‘ቤቶቹ
ስለመወረሳቸው የሚያረጋግጥ የመረካከቢያ ቅፅ አልቀረበም’ በሚል
የአስተዳደሩን ጥያቄ ውድቅ አደረጉት፡፡ አስተዳደሩ የሥር ፍርድ ውሳኔዎች
መሠረታዊ የሕግ ስህተት ስላለባቸው ይታረምልኝ በማለት የሰበር አቤቱታ
በማቅረቡ የሰበር ችሎት የሚከተለውን ውሳኔ በድምፅ ብልጫ ሰጠ፡፡
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1195 ንዑስ አንቀፅ 1 ላይ በግልፅ
እንደተመለከተው የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብትነትን በማወቅ በአስተዳደር
ክፍል ለአንድ ሰው የተሰጠ የባለሃብትነት የምስክር ወረቀት ማስረጃ
ለተሰጠው ሰው ለዚሁ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብት እንደሆነ
እንደሚያስቆጥረው ተመልክቷል፡፡ በአንፃሩ ማስረጃው የተሰጠው ከደንብ
ውጭ በሆነ አሰራር መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ ከፍ ብሎ በፍትሐብሔር ቁጥር
1195 ላይ የተመለከተው የሕሊና ግምት ፈራሸ እንደሚሆን የፍትሐብሔር ሕግ
ቁጥር 1196 (1) ይደነግጋል፡፡ በያዝነው ጉዳይ በሕግ አግባብ ስልጣን
ተሰጥቶት ይህን መሰሉን የባለሃብትነት ማስረጃ የሚሰጠው ክፍል ቁጥር
5127386 የሆነው የባለሃብትነት የምስክር ወረቀት የሰረዘው መሆኑ
ተረጋግጧል፡፡ በተሰረዘ የባለሃብትነት ምስክር ወረቀት ደግሞ የሚገኝ
የባለሃብትነት መብት አይኖርም፡፡ የተጠሪ ወራሾችም አውራሻቸው
ያልነበራቸውን መብት ሊወርሱ አይችሉም፡፡
ለንፅፅር እንዲረዳ በሓሳብ ልዩነት የተሰጠውን አስተያየትና ምክንያት ማየቱ
ተገቢ ነው፡፡
አመልካች የአዲስ አበባ መስተዳደር በቤቶቹ ላይ መብት አለኝ የሚለው
በመንግስት የተወረሱ ናቸው በሚል መሆኑን መዝገቡ ያስረዳል፡፡ ይሁን እንጂ
ቤቶቹ በመንግስት የተወረሱ መሆናቸውን የሚያሳይለት ማስረጃ አላቀረበም፡፡
ለተጠሪዎች አውራሸ ተሰጥቶ የነበረው የባለቤትነት ደብተር ተሰርዟል ማለቱ
ብቻውን ለእርሱ መብት የሚሰጠውና አቤቱታውም በፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 358
አግባብ እንዲሰተናገድለት ለማድረግ የሚያስችል አይደለም፡፡ በኔ እምነት
የሥር ፍርድ ቤቶች ወደ ዋናው ጉዳይ ተመልሰው ክርክሩን እንደገና
መመርመር ሳያስፈልጋቸው አመልካቹን ወደ ክርክሩ ለመግባት የሚያስችልህ
መብት መኖሩን አላስረዳህም በሚል ከወዲሁ ጥያቄውን ውድቅ ማድረጋቸው
የፈፀሙት የሕግ ስህተት የለም፡፡
የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1195 ግምት በፍ/ሕ/ቁ 1196 በተደነገገው
መሠረት ማለትም በሕጉ መሠረት ፈራሸ ሊሆን ይችላል፡፡ የባለቤትነት ካርታው
ከደንብ ውጭ የተሰጠ ከሆነ መሰረዙን ህግ ይፈቅዳል፡፡ ሆኖም የመሰረዝ
ስልጣን ያለው አካል የካርታው አሰጣጥ ከደንብ ውጭ ስለመሆኑ የማስረዳት
ግዴታውን ሊወጣ ይገባል፡፡ የአዲስ አበባ መስተዳደር ሥራና ከተማ ልማት
ቢሮ የቤቶች ጉዳይ መምሪያ ካርታውን ሲሰርዝ ካርታው ከደንብ ውጭ የተሰጠ
መሆኑን የማሳየትና የማስረዳት ግዴታ አለበት፡፡ ይህን ካላደረገ እርምጃው
ከሥልጣን በላይ እንደመሆኑ በሕግ ፊት ዋጋ አይኖረውም፡፡ አመልካች
ካርታው ከደንብ ውጭ ስለመሆኑ ወይም ቤቱ በአዋጅ ስለመወረሱ በክርክሩ
ቢጠቅስም ከአባባል ያለፈ በተጨባጭ ማስረዳት አልቻለም፡፡ ስለሆነም
የመሰረዝ ድርጊቱ የሕጋዊነት መርህን የሚጥስ፣ የሕግ የበላይነትን የሚጻረር፣
ከሥልጣን በላይ የሆነ ድርጊት ነው፡፡
የአብላጫው ድምፅ ይህን መሠረታዊ ጭብጥ አላነሳውም፡፡ ከዚህ
በተጨማሪ ካርታው በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1196 (1) መሠረት ተሰርዞ
በምትኩ ለሌላ 3ኛ ወገን ሲተላለፍ ያ ሶስተኛ ወገን የቤቱ ሕጋዊ ባለቤት
ስለመሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ የአዲስ አበባ መስተዳድር ባለቤትነቱ
የተሰረዘውን የንግድ ቤት የራሱ ሃብት ሲያደርገው በሕጉ መሠረት የባለቤትነት
መብት የተሰጠው መሆኑን ማረጋገጥ አለበት፡፡ በአዋጅ ቁ 47/67 ተወርሷል
የሚል ከሆነ እንደተወረሰ በበቂ ማስረጃ ማሳየት አለበት፡፡ አመልካች የቤቱ
ባለቤት ስለመሆኑ አሁንም በአብላጫው ድምፅ ላይ ጭብጥ ሆኖ ተነስቶ
ድምዳሜ ላይ አልተደረሰበትም፡፡ በእርግጥ በተሰረዘ የባለሀብትነት የምስክር
ወረቀት የሚገኝ የባለሀብትነት መብት አይኖርም፡፡ ከዚህ ድምዳሜ በፊት ግን
የህግ የበላይነት ጥያቄ ምላሽ ማግኘት አለበት፡፡
ተጠሪዎች እየሞገቱ ያሉት የመሰረዙን ሕጋዊነት ነው፡፡ የተጠሪዎች ሙግት
በአብላጫው ድምፅ ሰሚ አላገኘም፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር
ካርታው ከደንብ ውጭ ለአመልካች እንደተሰጠ ስላላስረዳ ድርጊቱ ሕገ ወጥ
ወይም ከሥልጣን በላይ ነው፡፡ በቤቱ ላይ በሕጉ መሠረት ባለቤት እንደሆነ
ስላላስረዳም ‘ከመሬት ተነስቶ በሌላ ሰው መብት ባለቤትነት ሊኖረው
አይችልም፡፡ ይህን ሀሳብ በአነስተኛ ድምፅ አስተያየት ስንቋጨው፤
አመልካች እንኳንስ መብት ሊኖረው ቀድሞውኑ በተቃውሞ ወደ ክርክር
ውስጥ እንዲገባ ሊፈቀድለት አይገባም ነበር፡፡
በሌላ ተመሳሳይ መዝገብ እንዲሁ ፍርድ ያረፈበት የባለቤትነት መብት
አስተዳደሩ ስላመከነው መና ሆነ ቀርቷል፡፡ በሰ/መ/ቁ. 22719[1] ተጠሪ
በሁለት የቤት ባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር /ካርታ/ የተመዘገቡ ሶስት የቤት
ቁጥር የተሰጣቸው ቤቶች የራሳቸው መሆናቸው ተረጋግጦ በፍርድ ቤት ውሳኔ
አርፎባቸው በአፈጻጸም መዝገብ ቤቶቹን ተረክበዋል፡፡ የፍርድ ሂደቱ
እንደተጠናቀቀ አመልካች የቤት ማረጋገጫ ደብተሮቹን በመሰረዙ ተጠሪ ክስ
አቀረቡ፡፡ በሰበር ችሎት በነበረው ክርክር ችሎቱ ተጠሪ መብታቸውን በፍርድ
ቤት አስከብረውና አረጋግጠው የተፈጸመባቸው ዓይን ያወጣ ህገ ወጥ ተግባር
ከማረምና የህግ የበላይነትን ከማስከበር ይልቅ ክስ የማቅረብ መብታቸውን
ነፍጓቸዋል፡፡ ችሎቱ ለማመዛን እንደሞከረው፡
አመልካች የተጠሪን የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነዶች ከሰረዘ ተጠሪ አስቀድሞ
በተጠቀሱት ቤቶች ላይ ባለመብት መሆኑን የሚያረጋግጡ ማስረጃዎችን
በእጁ ማስገባት ይኖርበታል፡፡ ይህ መሠረታዊ ማረጋገጫ ሰነድ ወይም
ማስረጃ ሳይኖረው ፍ/ቤት ሰነድ እንዲሰጠው እንዲወሰንለት መጠየቅ
አይቻልም፡፡
በአጭር አነጋገር ቤቱን በአስተዳደሩ ህገ ወጥ ተግባር የተነጠቀ ሰው ቤቱ
እንዲመለስለት የመጠየቅ መብት እንኳን የለውም፡፡
የሰበር ችሎት ዘግይቶም ቢሆን የሰ/መ/ቁ 17712 እና 22719 ውሳኔ ካገኙ
ከሰባትና አምስት ዓመታት በኋላ ፍጹማዊ በሆነውና ፍጹማዊነቱንም ችሎቱ
ይሁንታ በሰጠው የአስተዳደሩ ካርታ የማምከን ስልጣን ላይ ገደብ ለማበጀት
ተገዷል፡፡ በሰ/መ/ቁ. 42501[2] ፍርድ ባረፈበት ጉዳይ ካርታ ማምከን ህገ
ወጥነቱን ጠንከር ባሉ ቃላት እንደሚከተለው ገስጾታል፡፡
አንድ የአስተዳደር አካል በፍርድ ቤት ክርክር መረታቱን ከተረዳ በኃላ በሕጉ
የተሰጠውን ስልጣን መነሻ በማድረግ ለፍርዱ መሰጠት መሠረት የሆነውን
ማስረጃ ዋጋ በማሣጣቱ ምክንያት የፍርድ አፈፃፀም ዋጋ እንዲያጣ የማድረግ
ውጤት በኢ.ፊ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 78/1/ እና 79/1/ እና /4/
ስር የተረጋገጠውንና የተከበረውን የነፃ ፍርድ ቤት መኖርንና የዳኝነት ስልጣን
ትርጉም አልባ የሚያደርገው ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 42501 ቅጽ 15፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ መንግስት አንቀጽ 37፣ 38፣
79፣ ፍ/ህ/ቁ. 1195፣ 1196፣ 1198
አስተዳደራዊ ተቋማት በሕግ ተለይቶ በተሰጣቸው ጉዳይ የመወሰን ሥልጣን
እንዳላቸው የታወቀ ነው፡፡ ይሁንና ለአንድ ባለ ጉዳይ የተሰጠው ካርታ
የተሰጠበት እና የተሻረበት አግባብ በሕግ አግባብ መሆን ያለመሆኑን አጣርቶ
የመወሰን ሥልጣን የፍርድ ቤቶች ነው፡፡ በዚህ ረገድ አንድ ፍርድ ቤት
የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታን የመሰረዝ ሥልጣን የአስተዳደር ክፍል ነው፣
ፍርድ ቤት ጉዳዩን አይቶ የመወሰን ሥልጣን የለውም በማለት የሚደርስበት
ድምዳሜ የጉዳዩን የክርክር ባህሪ እና ይዘት ያላገናዘበ ነው፡፡ ፍርድ ቤቶች
በአስተዳደር ክፍል የተሰጠው ካርታ የተሰጠበት ወይም የተሻረበት ሥርዓት እና
አስተዳደራዊ ውሳኔው ሕግና መመሪያ ያገናዘበ መሆን ያለመሆኑን በማጣራት
ውሳኔ የመስጠት ሥልጣን እንዳላቸው ከፍ/ህ/ቁ. 1196 እና በህገ
መንግስቱ ስለ ንብረት መብት ከአደረገው ድንጋጌና በፍርድ የሚያልቁ
ጉዳዮችን በተመለከተ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 37 ከተመለከቱት ድንጋጌዎች
ይዘት የምንረዳው ጉዳይ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ 99071 ቅጽ 18፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ መንግስት አንቀጽ 37፣ ፍ/ህ/ቁ. 1196
በአብላጫው ድምፅ ሰሚ አላገኘም፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር
ካርታው ከደንብ ውጭ ለአመልካች እንደተሰጠ ስላላስረዳ ድርጊቱ ሕገ ወጥ
ወይም ከሥልጣን በላይ ነው፡፡ በቤቱ ላይ በሕጉ መሠረት ባለቤት እንደሆነ
ስላላስረዳም ‘ከመሬት ተነስቶ በሌላ ሰው መብት ባለቤትነት ሊኖረው
አይችልም፡፡ ይህን ሀሳብ በአነስተኛ ድምፅ አስተያየት ስንቋጨው፤
አመልካች እንኳንስ መብት ሊኖረው ቀድሞውኑ በተቃውሞ ወደ ክርክር
ውስጥ እንዲገባ ሊፈቀድለት አይገባም ነበር፡፡
በሌላ ተመሳሳይ መዝገብ እንዲሁ ፍርድ ያረፈበት የባለቤትነት መብት
አስተዳደሩ ስላመከነው መና ሆነ ቀርቷል፡፡ በሰ/መ/ቁ. 22719[1] ተጠሪ
በሁለት የቤት ባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር /ካርታ/ የተመዘገቡ ሶስት የቤት
ቁጥር የተሰጣቸው ቤቶች የራሳቸው መሆናቸው ተረጋግጦ በፍርድ ቤት ውሳኔ
አርፎባቸው በአፈጻጸም መዝገብ ቤቶቹን ተረክበዋል፡፡ የፍርድ ሂደቱ
እንደተጠናቀቀ አመልካች የቤት ማረጋገጫ ደብተሮቹን በመሰረዙ ተጠሪ ክስ
አቀረቡ፡፡ በሰበር ችሎት በነበረው ክርክር ችሎቱ ተጠሪ መብታቸውን በፍርድ
ቤት አስከብረውና አረጋግጠው የተፈጸመባቸው ዓይን ያወጣ ህገ ወጥ ተግባር
ከማረምና የህግ የበላይነትን ከማስከበር ይልቅ ክስ የማቅረብ መብታቸውን
ነፍጓቸዋል፡፡ ችሎቱ ለማመዛን እንደሞከረው፡
አመልካች የተጠሪን የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነዶች ከሰረዘ ተጠሪ አስቀድሞ
በተጠቀሱት ቤቶች ላይ ባለመብት መሆኑን የሚያረጋግጡ ማስረጃዎችን
በእጁ ማስገባት ይኖርበታል፡፡ ይህ መሠረታዊ ማረጋገጫ ሰነድ ወይም
ማስረጃ ሳይኖረው ፍ/ቤት ሰነድ እንዲሰጠው እንዲወሰንለት መጠየቅ
አይቻልም፡፡
በአጭር አነጋገር ቤቱን በአስተዳደሩ ህገ ወጥ ተግባር የተነጠቀ ሰው ቤቱ
እንዲመለስለት የመጠየቅ መብት እንኳን የለውም፡፡
የሰበር ችሎት ዘግይቶም ቢሆን የሰ/መ/ቁ 17712 እና 22719 ውሳኔ ካገኙ
ከሰባትና አምስት ዓመታት በኋላ ፍጹማዊ በሆነውና ፍጹማዊነቱንም ችሎቱ
ይሁንታ በሰጠው የአስተዳደሩ ካርታ የማምከን ስልጣን ላይ ገደብ ለማበጀት
ተገዷል፡፡ በሰ/መ/ቁ. 42501[2] ፍርድ ባረፈበት ጉዳይ ካርታ ማምከን ህገ
ወጥነቱን ጠንከር ባሉ ቃላት እንደሚከተለው ገስጾታል፡፡
አንድ የአስተዳደር አካል በፍርድ ቤት ክርክር መረታቱን ከተረዳ በኃላ በሕጉ
የተሰጠውን ስልጣን መነሻ በማድረግ ለፍርዱ መሰጠት መሠረት የሆነውን
ማስረጃ ዋጋ በማሣጣቱ ምክንያት የፍርድ አፈፃፀም ዋጋ እንዲያጣ የማድረግ
ውጤት በኢ.ፊ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 78/1/ እና 79/1/ እና /4/
ስር የተረጋገጠውንና የተከበረውን የነፃ ፍርድ ቤት መኖርንና የዳኝነት ስልጣን
ትርጉም አልባ የሚያደርገው ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ. 42501 ቅጽ 15፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ መንግስት አንቀጽ 37፣ 38፣
79፣ ፍ/ህ/ቁ. 1195፣ 1196፣ 1198
አስተዳደራዊ ተቋማት በሕግ ተለይቶ በተሰጣቸው ጉዳይ የመወሰን ሥልጣን
እንዳላቸው የታወቀ ነው፡፡ ይሁንና ለአንድ ባለ ጉዳይ የተሰጠው ካርታ
የተሰጠበት እና የተሻረበት አግባብ በሕግ አግባብ መሆን ያለመሆኑን አጣርቶ
የመወሰን ሥልጣን የፍርድ ቤቶች ነው፡፡ በዚህ ረገድ አንድ ፍርድ ቤት
የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታን የመሰረዝ ሥልጣን የአስተዳደር ክፍል ነው፣
ፍርድ ቤት ጉዳዩን አይቶ የመወሰን ሥልጣን የለውም በማለት የሚደርስበት
ድምዳሜ የጉዳዩን የክርክር ባህሪ እና ይዘት ያላገናዘበ ነው፡፡ ፍርድ ቤቶች
በአስተዳደር ክፍል የተሰጠው ካርታ የተሰጠበት ወይም የተሻረበት ሥርዓት እና
አስተዳደራዊ ውሳኔው ሕግና መመሪያ ያገናዘበ መሆን ያለመሆኑን በማጣራት
ውሳኔ የመስጠት ሥልጣን እንዳላቸው ከፍ/ህ/ቁ. 1196 እና በህገ
መንግስቱ ስለ ንብረት መብት ከአደረገው ድንጋጌና በፍርድ የሚያልቁ
ጉዳዮችን በተመለከተ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 37 ከተመለከቱት ድንጋጌዎች
ይዘት የምንረዳው ጉዳይ ነው፡፡
ሰ/መ/ቁ 99071 ቅጽ 18፣ ኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህገ መንግስት አንቀጽ 37፣ ፍ/ህ/ቁ. 1196
ከቴምብር ቀረጥ ነፃ የመሆን መብት /Stamp Duty Exemption/
-------------------------------------
1. የቴምብር ቀረጥ ምንነት እና ዓላማዉ
መንግስት ገቢ ከሚሰበስብባቸዉ ምንጮች መካከል የቴምብር ቀረጥ አንዱ ነዉ፡፡ የቴምብር ቀረጥ ቀጥተኛ ያልሆነ ታክስ ሲሆን የሚሰበሰበዉም በተወሰኑ ሰነዶች ላይ እንዲለጠፍ ወይም እንዲከፈል በማድረግ ነዉ፡፡ በሀገራችን ኢትጵያ የቴምብር ቀረጥ የተጣለዉ ከንጉሱ ዘመን ጀምሮ በወጡ የቴምብር ቀረጥ አዋጅና ደንብ (አዋጅ ቁጥር 334/1979 ዓም እና በቴምብር ቀረጥ ደንብ ቁጥር 221/ 1951 ዓ.ም) ሲሆን አሁን በሥራ ላይ ያለዉ የቴምብር ቀረጥ አከፋፈል አዋጅ 110/1990 ዓ.ም ነዉ፡፡ የቴምብር ቀረጥ የመንግስት አንዱ የገቢ ምንጭ ከመሆኑ ባሻገር በሰነዶች ላይ የተለያዩ የስራ ዘርፎችን የኪነ-ጥበብ ዕድገትን፣ የፋይናንስ ተቋሞችን እንቅስቃሴ እና የካፒታል ንብረት ዝዉዉርን ለማገዝ የሚያስችል እና የቴምብር ቀረጥ የሚከፈልባቸዉን ሰነዶችና ከቴምብር ቀረጥ ነፃ ስለመሆን የሚለዉን ለይቶ የማሳወቅ እና ሌሎች አለማወችን ያገናዘበ ነዉ፡፡
የቴምብር ቀረጥ የሚከፈልባቸዉ እና የማይከፈልባቸዉ ግብይቶች
የቴምብር ቀረጥ በሰነዶች ላይ የሚጣል ታክስ ቢሆንም ሁሉም ሰነዶች ላይ የሚጣል አይደለም፡፡ አዋጁ በአንቀጽ 3 የተለያዩ ሰነዶችን በመዘርዘር የሚከፈልበትን ጊዜ፣ሁኔታና መጠን በግልጽ አመልክቷል፡፡ የቀረጥ ቴምብር የሚከፈለዉ የመንኛዉም ንግድ ማኅበር፣የኅብረት ሥራ ማኅበር ወይም የማኝኛዉም ዓይነት ማኅበር መመሥረቻና መተዳደሪያ ደንብ፤የግልግል ሰነድ፤ ማገቻ፤ የዕቃ ማከማቻ ማረጋገጫ ሰነድ፤ ዉል ስምምነትና የእነዚህ መግለጫ፤የመያዣ ሰነዶች፤የኅብረት ስምምነት፤ የሥራ (ቅጥር) ዉል፤የኪራይ፣የተከራይ አከራይና መሰል መብት የማስተላለፊያ ሰነዶች፤ ማረጋገጫ፣ የዉክልና ሥልጣን እና የንብረት ባለቤትነትን ማስመዝገቢያ ሰነድ ላይ ነዉ፡፡ ከእነዚህ ሰነዶች ዉጭ ባሉ ሰነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ አይከፈልም፡፡ የአዋጁ ዝርዝር ምሉዕ / Exhaustive / በመሆኑ በማመሳሰል / Analogy / ሌሎች ያልተጠቀሱ ( ያልተዘረዘሩ) ሰነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ እንዲለጠፍ ወይም እንዲከፈል መጠየቅ የሚቻል አይደለም፡፡
2. ከቀረጥ ነፃ ስለ መሆን
የቴምብር ቀረጥ አዋጁ ከቀረጥ ነፃ የመሆን መብትን በአንቀጽ 11 ደንግጓል፡፡ ድንጋጌዉ ከቴምብር ቀረጥ ነፃ የሆኑትን ( የቴምብር ነፃ መብት ተጠቃሚዎችን) የዘረዘረ ሲሆን የአትዮጵያ ፌደራላዊ መንግሰት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 57/1989 ዓ.ም ተፈፃሚ የሚሆንባቸዉ የመንግስት መሥሪያ ቤቶች፣የአስመጭነት የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸዉ ነጋዴዎች ለሽያጭ የሚያስመጡት ንብረት በአስመጭዎቹ ስም በሚመዘገቡበት ጊዜ፣ በዓለም አቀፍ ስምምነቶች ተጠቃሚ የሆኑ፣ ተመሳሳይ መብት የሚሰጡ ኤምባሴዎችና የአክስዮን ድርሻ የምስክር ወረቀት ሲመዘገብ ከቴምብር ቀረጥ ነፃ የመሆን መብት ይኖራቸዋል፡፡ ባንኮች ለ3ኛ ወገን በሚሰጧቸዉ ቦነዶች / Bid Bond, Performance Bond / ላይ የቴምብር ቀረጥ አይከፍሉም፡፡በተጨማሪም ኢንበስተሮች (ባለሀብቶች) ከኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ ከባንኮች ብድር ሲወስዱ ከቀረጥ ቴምብር ነፃ እንዲሆኑ ተፈቅዷል፡፡
ይህ የሆነዉም ኢነቨስትምንትን ለማበረታት ሲባል ነዉ፡፡ እንዲሁም በአዋጅ ቁጥር 867/07 አንቀጽ 4 መሠረት ከሚወጡት የመንግስት የዕዳ ሰነዶች ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ወይም ሰነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ አይከፈልባቸዉም፡፡ ሌሎችን ደግሞ የገንዘብ ሚኒሰቴር በቂ ምክንያት ሲቀርብለት ከቴምብር ቀረጥ ነፃ ሊያደርግ እንደሚችል ገልጿል፡፡ ይህን ለማስፈፀም በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 7/1988 ዓ.ም እና በፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር በቁጥር 01/1/9/11/33/3 በቀን 24/02/ 1997 የወጣዉን መመሪያ ይመለከቷል፡፡ የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ በቁጥር ኢዲክ9/ኢጠ/1/662 በቀን 22/03/1999 ዓ.ም ማብራሪያ ይህንኑ በግልጽ ያስቀምጣል፡፡
3. ከቴምብር ነፃ ማበረታቻ ከሌሎች ማበረታቻዎች በምን ይለያል
ከቀረጥ ቴምብር ነፃ መሆን ማበረታቻ ከሌሎች ማበረታቻዎች በተለይም ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ እና ከገቢ ግብር ማበረታቻ የሚለየዉ በመመሪያ የተሰጠ መብት በመኖሩ፣ የቴምብር ቀረጡ የሚከፈልበት ጊዜና ሁኔታ የተገለጸ በመሆኑ እና ዝርዝር የመብቱ አጠቃቀም መብቱ የሚጀምርበትና የሚጠናቀቅበት ጊዜ ግን በግልጽ ባለመመልከቱ ነዉ፡፡
4. የቴምብር ቀረጥ አለመከፈል የሚያስከትለዉ ዉጤት
ይህ ጉዳይ በአዋጁ አንቀጽ 10 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ የቴምብር ቀረጥ በአዋጁ አንቀጽ 12 በተጠቀሰዉ መሠረት በወንጀል ከማስቀጣቱ በተጨማሪ የሚከተሉት ዉጤቶች አሉት፡-
ማንኛዉም ሰነድ በቴምብር አዋጁ መሰረት ትክክለኛ የተምብር ቀረጥ ካልተከፈለበት በስተቀር በዉል ወይም በሕግ ማስረጃ የመቀበል ሥልጣን ባለዉ ሰዉ ወይም የመንግስት መስሪያቤት ዘንድ በማስረጃነት ተቀባይነት አይኖረዉም፣ ምልክት አይደረግበትም ወይም ማረጋገጫ አይሰጥበትም፡፡
በአዋጁ መሠረት በመረጃነት ያላገኙ ሰነዶች ሊከፈልባቸዉ የሚገባዉ ቀረጥ በሁለት እጥፍ ተከፍሎባቸዉ በመረጃነት ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡ በዚህ ሁኔታ የሚከፈለዉ ቀረጥ ከ ፲ ብር ( አስር ብር) ማነስ የለበትም፡፡
ዉጤቱ በወንጀል ፍርድ ቤት በሚታይ ክርክር በማስረጃነት የሚቀርቡ ሰነዶችን አይመለከትም፡፡
በአጠቃላይ የቴምብር ቀረጥ አዋጅ 110/1990 ዓ.ም መሠረት ቢሆንም በአንዳንድ ጉዳዮች በተለይም ይግባኝን በተመለከተ በቴምብር ቀረጥ መሻሻያ አዋጅ ቁጥር 612/2001 ዓ.ም ማሻሻያ የተደረገበት መሆኑ ሊታወቅ ይገባል፡፡ ሌላዉ ጉዳይ በቴምብር ሕጉ አና አተገባበሩ ላይ የተወሰነ ክፍተት የሚታይበት በመሆኑ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጣና መሰጠት ቢቻል ለዉጥ ይመጣል የሚል ነዉ፡፡
-------------------------------------
1. የቴምብር ቀረጥ ምንነት እና ዓላማዉ
መንግስት ገቢ ከሚሰበስብባቸዉ ምንጮች መካከል የቴምብር ቀረጥ አንዱ ነዉ፡፡ የቴምብር ቀረጥ ቀጥተኛ ያልሆነ ታክስ ሲሆን የሚሰበሰበዉም በተወሰኑ ሰነዶች ላይ እንዲለጠፍ ወይም እንዲከፈል በማድረግ ነዉ፡፡ በሀገራችን ኢትጵያ የቴምብር ቀረጥ የተጣለዉ ከንጉሱ ዘመን ጀምሮ በወጡ የቴምብር ቀረጥ አዋጅና ደንብ (አዋጅ ቁጥር 334/1979 ዓም እና በቴምብር ቀረጥ ደንብ ቁጥር 221/ 1951 ዓ.ም) ሲሆን አሁን በሥራ ላይ ያለዉ የቴምብር ቀረጥ አከፋፈል አዋጅ 110/1990 ዓ.ም ነዉ፡፡ የቴምብር ቀረጥ የመንግስት አንዱ የገቢ ምንጭ ከመሆኑ ባሻገር በሰነዶች ላይ የተለያዩ የስራ ዘርፎችን የኪነ-ጥበብ ዕድገትን፣ የፋይናንስ ተቋሞችን እንቅስቃሴ እና የካፒታል ንብረት ዝዉዉርን ለማገዝ የሚያስችል እና የቴምብር ቀረጥ የሚከፈልባቸዉን ሰነዶችና ከቴምብር ቀረጥ ነፃ ስለመሆን የሚለዉን ለይቶ የማሳወቅ እና ሌሎች አለማወችን ያገናዘበ ነዉ፡፡
የቴምብር ቀረጥ የሚከፈልባቸዉ እና የማይከፈልባቸዉ ግብይቶች
የቴምብር ቀረጥ በሰነዶች ላይ የሚጣል ታክስ ቢሆንም ሁሉም ሰነዶች ላይ የሚጣል አይደለም፡፡ አዋጁ በአንቀጽ 3 የተለያዩ ሰነዶችን በመዘርዘር የሚከፈልበትን ጊዜ፣ሁኔታና መጠን በግልጽ አመልክቷል፡፡ የቀረጥ ቴምብር የሚከፈለዉ የመንኛዉም ንግድ ማኅበር፣የኅብረት ሥራ ማኅበር ወይም የማኝኛዉም ዓይነት ማኅበር መመሥረቻና መተዳደሪያ ደንብ፤የግልግል ሰነድ፤ ማገቻ፤ የዕቃ ማከማቻ ማረጋገጫ ሰነድ፤ ዉል ስምምነትና የእነዚህ መግለጫ፤የመያዣ ሰነዶች፤የኅብረት ስምምነት፤ የሥራ (ቅጥር) ዉል፤የኪራይ፣የተከራይ አከራይና መሰል መብት የማስተላለፊያ ሰነዶች፤ ማረጋገጫ፣ የዉክልና ሥልጣን እና የንብረት ባለቤትነትን ማስመዝገቢያ ሰነድ ላይ ነዉ፡፡ ከእነዚህ ሰነዶች ዉጭ ባሉ ሰነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ አይከፈልም፡፡ የአዋጁ ዝርዝር ምሉዕ / Exhaustive / በመሆኑ በማመሳሰል / Analogy / ሌሎች ያልተጠቀሱ ( ያልተዘረዘሩ) ሰነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ እንዲለጠፍ ወይም እንዲከፈል መጠየቅ የሚቻል አይደለም፡፡
2. ከቀረጥ ነፃ ስለ መሆን
የቴምብር ቀረጥ አዋጁ ከቀረጥ ነፃ የመሆን መብትን በአንቀጽ 11 ደንግጓል፡፡ ድንጋጌዉ ከቴምብር ቀረጥ ነፃ የሆኑትን ( የቴምብር ነፃ መብት ተጠቃሚዎችን) የዘረዘረ ሲሆን የአትዮጵያ ፌደራላዊ መንግሰት የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 57/1989 ዓ.ም ተፈፃሚ የሚሆንባቸዉ የመንግስት መሥሪያ ቤቶች፣የአስመጭነት የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸዉ ነጋዴዎች ለሽያጭ የሚያስመጡት ንብረት በአስመጭዎቹ ስም በሚመዘገቡበት ጊዜ፣ በዓለም አቀፍ ስምምነቶች ተጠቃሚ የሆኑ፣ ተመሳሳይ መብት የሚሰጡ ኤምባሴዎችና የአክስዮን ድርሻ የምስክር ወረቀት ሲመዘገብ ከቴምብር ቀረጥ ነፃ የመሆን መብት ይኖራቸዋል፡፡ ባንኮች ለ3ኛ ወገን በሚሰጧቸዉ ቦነዶች / Bid Bond, Performance Bond / ላይ የቴምብር ቀረጥ አይከፍሉም፡፡በተጨማሪም ኢንበስተሮች (ባለሀብቶች) ከኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ ከባንኮች ብድር ሲወስዱ ከቀረጥ ቴምብር ነፃ እንዲሆኑ ተፈቅዷል፡፡
ይህ የሆነዉም ኢነቨስትምንትን ለማበረታት ሲባል ነዉ፡፡ እንዲሁም በአዋጅ ቁጥር 867/07 አንቀጽ 4 መሠረት ከሚወጡት የመንግስት የዕዳ ሰነዶች ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ወይም ሰነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ አይከፈልባቸዉም፡፡ ሌሎችን ደግሞ የገንዘብ ሚኒሰቴር በቂ ምክንያት ሲቀርብለት ከቴምብር ቀረጥ ነፃ ሊያደርግ እንደሚችል ገልጿል፡፡ ይህን ለማስፈፀም በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 7/1988 ዓ.ም እና በፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር በቁጥር 01/1/9/11/33/3 በቀን 24/02/ 1997 የወጣዉን መመሪያ ይመለከቷል፡፡ የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ በቁጥር ኢዲክ9/ኢጠ/1/662 በቀን 22/03/1999 ዓ.ም ማብራሪያ ይህንኑ በግልጽ ያስቀምጣል፡፡
3. ከቴምብር ነፃ ማበረታቻ ከሌሎች ማበረታቻዎች በምን ይለያል
ከቀረጥ ቴምብር ነፃ መሆን ማበረታቻ ከሌሎች ማበረታቻዎች በተለይም ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ እና ከገቢ ግብር ማበረታቻ የሚለየዉ በመመሪያ የተሰጠ መብት በመኖሩ፣ የቴምብር ቀረጡ የሚከፈልበት ጊዜና ሁኔታ የተገለጸ በመሆኑ እና ዝርዝር የመብቱ አጠቃቀም መብቱ የሚጀምርበትና የሚጠናቀቅበት ጊዜ ግን በግልጽ ባለመመልከቱ ነዉ፡፡
4. የቴምብር ቀረጥ አለመከፈል የሚያስከትለዉ ዉጤት
ይህ ጉዳይ በአዋጁ አንቀጽ 10 ላይ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ የቴምብር ቀረጥ በአዋጁ አንቀጽ 12 በተጠቀሰዉ መሠረት በወንጀል ከማስቀጣቱ በተጨማሪ የሚከተሉት ዉጤቶች አሉት፡-
ማንኛዉም ሰነድ በቴምብር አዋጁ መሰረት ትክክለኛ የተምብር ቀረጥ ካልተከፈለበት በስተቀር በዉል ወይም በሕግ ማስረጃ የመቀበል ሥልጣን ባለዉ ሰዉ ወይም የመንግስት መስሪያቤት ዘንድ በማስረጃነት ተቀባይነት አይኖረዉም፣ ምልክት አይደረግበትም ወይም ማረጋገጫ አይሰጥበትም፡፡
በአዋጁ መሠረት በመረጃነት ያላገኙ ሰነዶች ሊከፈልባቸዉ የሚገባዉ ቀረጥ በሁለት እጥፍ ተከፍሎባቸዉ በመረጃነት ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡ በዚህ ሁኔታ የሚከፈለዉ ቀረጥ ከ ፲ ብር ( አስር ብር) ማነስ የለበትም፡፡
ዉጤቱ በወንጀል ፍርድ ቤት በሚታይ ክርክር በማስረጃነት የሚቀርቡ ሰነዶችን አይመለከትም፡፡
በአጠቃላይ የቴምብር ቀረጥ አዋጅ 110/1990 ዓ.ም መሠረት ቢሆንም በአንዳንድ ጉዳዮች በተለይም ይግባኝን በተመለከተ በቴምብር ቀረጥ መሻሻያ አዋጅ ቁጥር 612/2001 ዓ.ም ማሻሻያ የተደረገበት መሆኑ ሊታወቅ ይገባል፡፡ ሌላዉ ጉዳይ በቴምብር ሕጉ አና አተገባበሩ ላይ የተወሰነ ክፍተት የሚታይበት በመሆኑ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጣና መሰጠት ቢቻል ለዉጥ ይመጣል የሚል ነዉ፡፡
Forwarded from All African/Andinet Umoja
Great call from Pm Abiy Ahmed 🇪🇹💚💛❤️
Yes , we Africans ask for a permanent seat and voice at UNSC ASAP .
Wake up Africa 🌎💪🏻
#PanAfricanismPrevails
#BBCfakenews
#WeStandTogether
#PermanentseatforAfricaUNSC
#AfricanUnite
Yes , we Africans ask for a permanent seat and voice at UNSC ASAP .
Wake up Africa 🌎💪🏻
#PanAfricanismPrevails
#BBCfakenews
#WeStandTogether
#PermanentseatforAfricaUNSC
#AfricanUnite