አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.84K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
የሲቪል ህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የሰላምና ልማት ማዕከል የምዝገባ ፈቃድ ሰረዘ።

በባለስልጣን መ/ቤቱ ዋና ዳይሬክተር ጂማ ዲልበ ተፈርሞ የወጣው ደብዳቤ እንደሚገልፀው የድርጅቱ ፍቃድ የተሰረዘው የአሰቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ ባሳለፈው ውሳኔ ነው።

ፈቃዱ ስለተሰረዘበት ምክንያት በደብዳቤው ላይ እንደሚከተለው ሰፍሯል፦

"በአገር ህልውናና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አንቀፅ 4 ንዑስ አንቀፅ 9 መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ የአገርን ህልውናና ሉዓላዊነት እንዲሁም የሰላማዊ ዜጎችን ለመጠበቅ አስፈላጊ ነው ብሎ ሲያምን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለሽብር ቡድኖች የሞራልም ሆነ የቁሳቁስ ድጋፍ ያደርጋል ብሎ የሚጠረጥረውን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት ፈቃድ እንዲሰረዝ ሊያዝ ይችላል ተብሎ ተደንግጓል።

በዚህም መሰረት ከላይ የተጠቀሰው (የሰላም እና ልማት ማዕከል) ድርጅት ፈቃድ እንዲሰረዝ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ውሳኔ ያሳለፈ መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር በቁጥር ፍ/ሚ-01/ባሰ-9/500773 ሕዳር 17/2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ አሳውቋል።

በዚሁም መሰረት የሰላምና ልማት ማዕከል የተባለው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት የምዝገባ የምስክር ወረቀት (ፈቃድ) ከዛሬ ህዳር 17 ጀምሮ የተሰርዟል"

ባለስልጣን መ/ቤቱ የሲ/ማ/ድ/ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት አግባብነው ካለው አካል ጋር በመቀናጀት አስፈላጊውን ማጣራት በማድረግ የድርጅቱን ንብረት እንዲረከብ ትዕዛዝ መተላለፉም በደብዳቤው ላይ ተገልጿል።

ድርጅቱ ከሰሞኑን በፕ/ር ኤፍሬም መሪነት ከህወሓት ጋር ግንኝኑት ያላቸው አምባሳደር ብርሃነ ገ/ክርስቶስ ጨምሮ፣ እነዶ/ር እሌኒ ገ/መድህንና ሌሎች የውጭ ዜጎች የተካፈሉበት የኦንላይን ውይይት አዘጋጅቶ ነበር።
vi #tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ለቀጣይ 3 ወራት የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመርም ሆነ ተከራይን ማስለቀቅ ተከለከለ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሚኒኬሽን ቢሮ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ፤" ያለንበት ወቅት አገርን ከተጋረጠባት የህልዉና አደጋ የማዳን በመሆኑ ውሳኔውን ለቀጣይ ሶስት ወራት ባለበት እንዲጸና ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል" ብሏል።

በመሆኑም ከሕዳር 17 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ለቀጣይ ሶስት ወራት የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመርም ሆነ ተከራይን ማስለቀቅ ፈጽሞ የተከለከለ መሆኑን ገልጿል።

የከተማ አስተዳደሩ ከዚህ ቀደም ለሶስት ወረት የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመርም ሆነ ተከራይን ከተከራየበት ቤት ማስለቀቅ እንደማይቻል ውሳኔ ማተላለፉ ይታወሳል።

የአል ዐይን
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
4_5810203540093667932.pdf
1.7 MB
Share '4_5810203540093667932.pdf'
ብሔራዊ ባንክ የብድር ክልከላውን ሙሉ በሙሉ አነሳ

ለባለፉት አራት ወራት ተግባራዊ የነበረው የብድር ክልከላ ሙሉ በሙሉ መነሳቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ አስታወ።

ብሔራዊ ባንክ ባንኮች ብድር አገልግሎት ለሁሉም ደንበኞቻቸው እንዲሰጡ ትዕዛዝ ማስተላለፉን ሪፖርተር ከምንጮቹ አረጋግጧል።

ክልከላው የተጣለው "የኢኮኖሚ አሻጥርን" ለመከላከል እንደነበር የሚታወስ ሲሆን ተግባራዊ ተድርጎ የነበረው በትይዩ እና በህጋዊ የውጭ ምንዛሬ ግብይት ላይ ያለው ልዩነት መስፋቱን ተከትሎ ነበር።

Reporter
21 በሳይንስ የተረጋገጡ የማር ጥቅሞች

1.አለርጂን ይከላከላል
2.ሀይል ይሰጣል
3.የማስታወስ ችሎታን ይጨምራል
4.ሳልን ይከላከላል
5.የዕንቅልፍ እጦትን ያስወግዳል
6.ፎሮፎርን ይከላከላል
7. ቁስልና በቃጠሎ የተጎዳ የሰውነት ክፍል በፍጥነት እንዲያገግም ያደርጋል
8.በሰውነት ላይ የሚወጣን ሽፍታ ያስወግዳል
9.የቆዳ ድርቀትን ይከላከላል
10.የጨጓራ አሲድ ሾልኮ ወደ ሌላ አካል እንዳይሄድ ይከላከላል።
11.የሰውነት የበሽታ መከላከል አቅምን ይጨምራል
12.ካንሰርን ይከላከላል።
13.ሀንግኦቨርን ወይም የዞረድምርን ይከላከላል
14.ብጉርን ያጠፋል።
15.ስንፈተ-ወሲብን ይከላከላል
16.ሳይነስና ከሳይነስ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ህመሞች ይከላከላል።
17. የፈንገስ ኢንፌክሽንን ለማከም ያስችላል
18.የድድ ህመምን ለማከም ያገለግላል
19.የሰውነት የቆዳ መቆጥቆጥ ህመምን ያስወግዳል
20.ኮሌስትሮልን ይከላከላል።
21.ምርጥ የተፈጥሮ ማጣፈጫ ነው፡፡
═══════❁✿❁ ═══════
📚📚🗞🗞 ጠቃሚና ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ሊንክ በመጫን ውድ የኛ ቤተሰብ ይሁኑ ። ቴሌግራም ቻናላችን👇
https://t.me/lawsocieties
HUJL_Call_For_Papers_2022.pdf
291.2 KB
Share 'HUJL_Call_For_Papers_2022.pdf'
Dear Colleague,
Hawassa University Journal of Law (HUJL) is now accepting submissions for its Volume VI in the form of peer-reviewed articles, notes/reflections, book reviews and comments for publication in July 2022. (Flyer attached to this email)
THE JOURNAL INVITES ENTRIES IN THE FOLLOWING CATEGORIES

Ø  Articles: 4000 – 12000 words

Ø  Comments: 1000 – 4000 words

Ø  Book Reviews: 1000 – 3000 words

Ø  Notes/Reflections: 3000 – 5000 words

All entries, except for book reviews, must be accompanied by an abstract of a maximum of 200 words and a list of keywords. 
LANGUAGE OF PUBLICATION
* The Journal accepts and publishes contributions in English and Amharic. 

* Contributions in Amharic shall be accompanied by an English abstract.
All interested contributors can submit their scholarly work at Hawassa University Journal of Law website (https://journals.hu.edu.et/hu-journals/index.php/hujl). In order to make the online submission, authors need to first register with the journal. If already registered, authors can simply log in and begin the five-step process. HUJL recommends that you review the About the Journal page for the journal's section policies, as well as the Author Guidelines before making your online submissions. Interested contributors can be provided with detailed submission guidance upon request. Please email us of your queries at hujl.editorial@gmail.com or hu.journaloflaw@hu.edu.et
Submission Deadline: January 30, 2022
Please feel free circulate this call with your networks as well
With Kind Regards
The HUJL Team
Manager, Legal Service
Ethio Life and General Insurance S.C
Position: Manager, Legal Service

Job Time: Full-Time

Job Type: Permanent

Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia

Posted date: 1 day ago

Application Deadline: Dec, 5/2021 (5 days left)

Ethio Life and General Insurance S.C would like to invite qualified staff for the following position.

Position: Manager, Legal Service

Qualification:

LLB Degree in Law field of study from a recognized University

Experience:

A minimum of Nine (9) years of relevant experience in legal services, out of which three (3) years in a supervisory position

Qualities and Abilities:

Considerable knowledge of the principles and techniques of litigation

Broad knowledge of business laws

Broad knowledge of policies and regulations governing the insurance/financial industry

Ability to analyze and interpret legal cases and provide expert opinion

Good oral and written communication

Good Team Building ability

Good Computer application skills

Required No. 1 (One)

Salary & Benefits: As per the company Salary scale and benefits packages

Place of Work: Addis Ababa

How to apply

Interested and Qualified applicants can submit their non-returnable application, resume and copies of testimonials in person within 7 (Seven) working days starting from the date of this announcement to the following address:

Ethio Life and General Insurance S.C

HR & Facility Management Department

Meskel Flower in front of Tulip in Hotel, Homes of Millions Building

For further information, Tel: 011 557 15 79/011 557 18 48

Addis Ababa
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Specialist, Legal Services Management

Ethio-Djibouti Railway Standard Gauge Share Company

Position: Specialist, Legal Services Management

Job Time: Full-Time

Job Type: Contract

Place of Work: Lebu, Addis Ababa, Ethiopia

Salary: 7,800 birr

Posted date: 1 day ago

Application Deadline: Dec, 5/2021 (5 days left)

Ethio-Djibouti Railway Standard Gauge Share Company

EDR Management Contractor

Internal & External Vacancy Announcement

Job Position: Specialist, Legal Services Management

Job Grade: L7

Qualification:

BA/MA Degree in Law or related

Experience:

2/0 years of work experience related to major

(Note: 2 years for BA and 0 years for MA)

Required No. 1 (One)

Department: HR Dept.

Salary: 7,800

Working Place: Lebu Main Office

How to apply

Application Date within 7 (seven) days from the date of this vacancy announcement

Application form private companies /NGO/ should bring a letter from tax duties, salary and job title has been mentioned

Work Experience should be after graduation and relevant 

After the full training, Only the qualified ones will be employed

Transportation, food, and accommodation are not covered by the company

Terms of employment on contractual basis

A minimum of 6 month training period

Interested and Qualified applicants can register by the below apply button link
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSednyOk3nhcCs0Ek1Q_Lnsu66HMhGTh5UDIZF8fGBixmtSlBw/viewform
የጥብቅና ፍቃድ ማዉጣት ለምትፈልጉ የዩኒቨርሲቲ መምህራን የተላለፈ ጥሪ
----------------------

በአዲሱ የጥብቅና ፈቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 የዩኒቨርሲቲ መምህራን የጥብቅና ፍቃድ አግኝተዉ በጥብቅናና የህግ ማማከር አገልግሎት መሳተፍ የሚችሉ ስለመሆኑ በተደነገገዉ መሰረት የጥብቅና ፍቃድ ማግኘት የሚያስችለዉን ቅድመ ሁኔታ ማሟላት የምትችሉ የዩኒቨርሲቲ መምህራን ከነገ ማለትም ከህዳር 22 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ባምቢስ አካባቢ በሚገኘዉ በፍትህ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ሁለተኛ ፎቅ የጥብቅና ፍቃድ አስተዳደር እና ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
Legal and Compliance Manager job at EthioChicken

Dashboard
 

 Job Details

Vacancy title:
Legal and Compliance Manager

EthioChicken

Deadline of this Job:
09 December 2021  

Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa

Summary
Date Posted: Tuesday, November 30, 2021 , Base Salary: Not Disclosed
JOB DETAILS:
Category: Business and Administration, Human Resource and Recruitment, Management
Location: Addis Ababa
Career Level: Mid Level ( 2+ - 5 years experience)
Employment Type: Full time
Job Description
EthioChicken is a leading distributor of chickens to rural farmers in Ethiopia. We are a rapidly growing Company that believes in investing in our employees and offers them opportunities for career advancement. EthioChicken is an Ethiopian based company.

Our Vision
Our vision is to bring a chicken to every family in Ethiopia in 2021, and a chicken to every person in Ethiopia in the future, transforming the Ethiopian poultry industry, making it a model of inclusive growth.
Job Summary
The Legal and Compliance Manager, under the supervision of Finance Director, is responsible for coordinating, documenting, reviewing and reacting upon all legal, regulatory, audit and compliance issues. Assist also in getting different business and investment licenses and renewals. The scope of work will cover all Ethiochicken companies at group, operating and subsidiary levels.

Duties and responsibilities
• Legal and regulatory project administration
o Attend all external legal council meetings for coordination of all required actions
o Facilitate research and coordinate with external advisers
o Manage projects related to corporate formation, dissolution, and amendments to articles of incorporation by board resolution
• Legal documentation management and archiving
o Indexing and managing digitalization process
• Create efficiently accessible archives for use in financing applications and auditor inquiries
• External stakeholder, shareholder, and grantor relationship management

o Track and organize communication and follow-up to shareholders, lenders, grantors, regulatory agencies, and other stakeholders
o Curate grantor reporting documentation
• Data archive curator
• Select appropriate IT solution to safely archive critical corporate documents o Manage vendor relationship for this IT solution
• Ensure regular archiving and backup
• Customer Follow - Up
o Assist in credit customer balances & collection
o Chase default customers and take to court as the need arises
o Take necessary legal actions on post-dated customer checks

Contract Follow-up
o Ensure company contracts are legally framed in their contents which keep company benefits and rights as protected.
o Ensure all documents need document authorization are authorized by DARO& respective institutions
o Ensure also stamp duties are paid properly on the respective contracts

Labor Issues
o Work with HR unit in all labor related issues to ensure they are legally in order
o Assist HR in employee anger management, misunderstanding & incompliances
o Represent the company in all employee related legal issues at the necessary rezional and federal courts
o Other related duties as stipulated by the Finance Controller

Audit and compliance
o Supervise an audits and compliance whether internal or external
o Report audit and compliance matters to the FD and MD or user departments heads

Secretarial
o Coordinate with management companies to ensure compliance with registrations, shareholder and director resolutions
o Ensure proper filing of secretarial registers like shareholder registers, director’s register and officer’s registers
o Attend to board matters as maybe requested including matters like board minutes compilation.

Job Requirements
Competences
• Must be able to work under pressure, meet deadlines, while maintaining a positive attitude and providing exemplary customer service
• Highly motivated to learn about the complexities of business administration and legal compliance

Detail oriented
• Qualifications and Requirement
• Degree in law
Experience
• 3-5 years as company legal representative
• Business administration experience would be considered an advantage
Work Hours: 8
Experience in Months: 36

Level of Education: Bachelor Degree

Job application procedure
Please title your application with subject line: - "Legal and Compliance Manager"
Only candidates meeting the required qualifications are invited to send their applications(Cover Letter) including a detailed CV through e-mail: careers@ethiochicken.com 
Women are highly encouraged to apply!
Forwarded from አለሕግ🔵AleHig
🚨#የውክልና_አሠራር_በኢትዮጵያ ⁉️ ⤵️⤵️

የኢትዮጵያ የፍትህብሄር ሕግ ቁጥር 2199 ውክልናን እንደተረጐመው “ውክልና ማለት ተወካይ የተባለ አንድ ሰው ወካይ ለተባለው ሰው እንደራሴ ሆኖ አንድ ወይም ብዙ ህጋዊ ሥራዎች በወካዩ ሥም ለማከናወን ግዴታ የሚገባበት ውል ማለት ነው” ይላል፡፡

ከትርጉሙ ለመረዳት እንደምንችለው ውክልና የሚደረገው በወካይና በተወካይ መካከል ሲሆን በውክልናው የሚከናወኑት ስራዎች ህጋዊ መሆን አንዳለባቸው ነው፡፡ ይህ ማለት ደግሞ ህጋዊ ባልሆኑ ነገሮች ላይ የሚደረግ ውክልና ተቀባይነት የለውም ማለት ነው፡፡

በሰፊው ስንመለከት ሁለት አይነት ውክልናዎችን እናገኛለን፡፡ እነሱም በፍተሃብሄር ሕግ ቁጥር 2189 ላይ የተቀመጠው ፍፁም የሆነ እንደራሴነት /disclosed or complete agency/ እና በዚሁ ሕግ ቁጥር 2197 ላይ የተቀመጠው እንደራሴው በራሱ ስም ተግባሮችን የሚፈፅምባቸው የውክልና አይነት/undisclosed agency/ ናቸው::


1. #ውክልና ለምን ያስፈልጋል? ⁉️

አንድ ሰው አንዳንድ ተግባሮችን በራሱ ከማድረግ ይልቅ ሌላን ሰው በመወከል ተግባሮቹ እንዲከናወኑለት ይፈልጋል፡፡ ለዚህም ምክንያቱ የጊዜ ጥበት፣ የቦታ ርቀት ወይም የሁኔታዎች አለመመቻቸት፣ የእውቀት ወይም የክህሎት አለመኖርና የችሎታ ማነስ ዋናዋናዎቹ ሲሆኑ ሌሎችም በምክንያትነት ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡

2. #የውክልና ምንጮች ምንድን ናቸው? ⁉️

በኢትዮጵያ ፍትሃብሄር ሕግ አንቀፅ ቁ. 2179 ውክልና ወይም እንደራሴነት አንድም ከሕግ በሌላ መልኩ ደግሞ ከውል ሊመነጭ እንደሚችል ተመልክቷል፡፡ ከሕግ የሚመነጨው ውክልና ከላይ እንደተገለፀው የውክልና ትርጉም አይነት ወካይና ተወካይ በመስማማት ስምምነት ላይ የሚደርሱበት የውክልና አይነት ሳይሆን ተወካይ የወካይን ተግባሮች ወካይ ባልፈቀደበት ሁኔታ ሊተገብረው የሚያስችለው አይነት ውክልና ነው፡፡ ይህም የውክልና ተግባር በህጉ ከተፈቀዱት የውክልና ሁኔታዎች ውጭ ሊመሠረት አይችልም፡፡ ለዚህ አይነቱ የውክልና አይነት እንደምሣሌነት የሚጠቀሱት ፤ ለአካለ መጠን ያልደረሰን ልጅ ንብረት ለማስተዳደር ሕግ የፈቀደላቸው ጠባቂዎች ውክልና አይነት እና በፍትሃብሄር ህጉ አንቀፅ ቁ. 2257 ላይ በተቀመጠው መልኩ ተግባሮችን የሚተገበሩ ሰዎች ውክልና አይነት ናቸው፡፡

ከውል የሚመነጨው ውክልና አይነት ደግሞ በፅሁፋ መጀመሪያ ውክልናን ለመተርጐም በተመለከተው መልኩ የተቀመጠው ወካይና ተወካይ የውክልና ስምምነት ውል የሚገቡበት አይነት ነው፡፡ በዚህም ፅሁፍ ውስጥ በሰፊው የሚዳሰሰው ይህ ከውል የሚመነጨው የውክልና አይነት ነው፡፡ ስለሆነም ከዚህ በመቀጠል የዚህን የውክልና አይነት አመሠራረትና የተለዩ ክፍሎቹን በፍትሃብሄር ሕግ ከቁጥር 2200-2207 በተቀመጠው መሠረት ለማየት አንሞክራለን፡፡

3 #ውክልና እንዴት ይቋቋማል? ⁉️

ውክልና በግልፅ (ማለትም ወካይ የውክልና ስልጣኑን ለተወካይ እንደሰጠው በግልፅ በማሳወቅ) ወይም በዝምታ ሊሰጥ ይችላል፡፡ ተወካዩም ሊፈፅመው የሚገባው የሥራ ተግባር ስለአፈፃፀሙ በአንደንድ ህጋዊ ፎርም ውስጥ እንዲገባ የሚያስፈልገው ሲሆን ውክልናው ለተወካዩ ሊሰጠው የሚገባው ይኸው ሕግ በሚያዘው ፎርም መሠረት ነው (ፍ/ብ/ህ/ቁ.2200)፡፡ ማለትም ለምሣሌ ተወካዩ ከተወከለ በኋላ ሊያከናውናቸው የሚችሉት ጉዳዬች ወይም የሚዋዋላቸው ውሎች በፅሁፍ መሆን ግድ የሚላቸው አይነት ከሆኑ ከወዲሁ የሚደረገው የውክልና ውልም በፅሁፍ መሆን አለበት ማለት ነው፡፡

በሌላ መልኩ ውክልናውን የሚቀበለው ተወካይ መቀበሉን በግልፅ ወይም በዝምታ ሊፈጽም ይችላል፡፡ ውክልናውን መቀበል የማይፈልግ ከሆነ ደግሞ በግልፅ እንደማይቀበል በመግለፅ ከኃላፊነት እራሱን ማግለል ይችላል፡፡ ስለሆነም ተወካይ ውክልናውን የማይቀበል መሆኑን ከወዲሁ በግልፅ ካላስታወቀ በስተቀር የተወከለበት ነገር ከሚያካሂደው ሥራ ጋር ግንኙነት ያለው ጉዳይ መሆኑ በግለፅ የታወቀ ከሆነ፣ ወይም ከሙያ ሥራው አመራር ጋር የሚመሣሠል ጉዳይ ከሆነ፣ ወይም ይህንን የመሠለውን ጉዳይ ለመሥራት ፍቃደኛ ለመሆኑ በአደባባይ ገልጾ ሀሳብ በማቅረብ አስታውቆ እንደሆነ ውክልናውን እንደተቀበለ ይቆጠራል(ፍ/ብ/ህ/ቁ. 2201)።

በመሠረቱ አንድ ሰው ለቀረበለት ውል ምላሸ ሳይሰጥ ዝም ቢል የቀረበለትን የውል ሀሳብ እንደተቀበለ እንደማያስቆጥርበት የፍትሀብሄር ሕግ.ቁ 1682 ይደነግጋል፡፡ ነገርግን የውክልና ጉዳይ እንደ ልዩ ሁኔታ የሚወሠድ ስለሆነ እንድ ሰው በቀረበለት የውክልና ውል ላይ ግልፅ የሆነ ያለመቀበል ሃሣብ እስካላቀረበ ድረስ ዝምታው የውክልናውን ውል እንደተቀበለ የሚያስቆጥርበት መሆኑን የፍ/ብ/ህ//ቁ 2201 (2) ደንግጓል፡፡ ስለዚህ የውክልናው ውል ውክልናውን ባቀረበውና በተቀበለው ሰው መካከል ይመሠረታል ማለት ነው፡፡ ውክልናው የሚሰጠው ለብዙ ሰዎች ከሆነ ግን የውክልና ስልጣኑን ሁሉም ባንድነት መቀበላቸው ካልተረጋገጠ በቀር ውክልናው እንደጸና አይቆጠርም/የፍ/ብ/ህ/ቁ.2218/1/።

እንግዲህ በዚህ መልኩ ውክልናው ተቋቋመ። ውክልናው ሲቋቋም የውክልናው ወሰን እስከምን ድረስ ነው የሚለው ደግሞ በፍትሃ ብሄር ህጉ አንቀፅ ቁ 2202 ላይ ተቀምጧል። በዚህም መሠረት የውክልናው ወሰን በውሉ ላይ በግልፅ ተጠቅሶ ካልተቀመጠ በስተቀር ለውክልናው የሚሰጠው ወሰን እንደ ጉዳዩ አይነት ነው የሚሆነው (ፍ/ብ/ህ/ቁ 2202 (1))። ወካዩ የውክልናውን ወሰን በውክልናው ውል ላይ በግልፅ ካስቀመጠ ወሰኑ በግልጽ በተቀመጠው መሠረት ይሆናል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ውክልናው ለአንድ ልዩ ጉዳይ ወይም ለእያንዳንዱ ጉዳዬች ወይም ለወካዩ ጉዳዮች ሁሉ ጠቅላላ ውክልና ሊሆን ይችላል (ፍ/ብ/ህ/ቁ 2202 (2))። ይህ ማለት አንድ ሰው ለአንድ ለተወሠነ ጉዳይ ብቻ ወይንም ለተለያዩ ከአንድ በላይ ለሆኑ ጉዳዬች ወይንም ለሁሉም ጉዳዬቹ ውክልና ሊሰጥ ይችላል ማለት ነው፡፡

በ ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Yesterday was a historical day of my life because I was able to meet with our President Joe Biden.

After his speech remarks on Bipartisan Infrastructure law the President went around the room to greet people , at first I was nervous to go in the line to greet him because all State senator's, congressman/women and representatives wants to meet him first.

I waited patiently for my turn but when Governor Tim Walz pass by me he was able recognized my face and ran to greeted me then he asked me if I had met the President yet, I told him no and he was like well go in the line Oballa and share your story with him.

I was so pumped and immediately the President came toward me and ask my name.
I told him my is Oballa Oballa and he giggle 😃 I don't WHY but after that I told him I am a councilman in #Austin and he was like "Austin Texas"? I told him No, Austin MN one of the best city in Minnesota home of Spam 😊

I also shared with him that I fled a genocide from #Gambella Ethiopia which was caused by #TPLF regime and shared the suffering of my Anuak people and others Ethiopian for 27 years under that government.

He felt so sorry and said that should not happen to anybody.

Finally, I shared with him how grateful I am to be this nation where I can dream big and become anything I put my mind into but alot of my people are still suffering in Ethiopia due to conflict caused by #TPLF and America should not support the terrorist.

This is the first time a sitting President of America heard about my people and their suffering. I will be making arrangements soon with his staffs to visit #White #House to share more of my story and the work I do in Austin MN.

This is historical and its something that I will shared with my children years after years as they grow up.

May God bless America and #nomore war in my native country and whole continent of Africa 🙏🏾

I'm Africa and Africa is me❗️
🅰🅻🅻
🅰🅵🆁🅸🅲🅰🅽
#NoMore Movement
ALL African Unity.
contact us via Our email Address:
allafricanaf@gmail.com

https://t.me/allafrican
Please, share to all African people❗️
Via Face book
Telegram
WhatsApp
Viber
Email
IMO
🟩🟨🟥🟦⬛️🟪🟧etc