@lawsocieties...........
ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
@lawsocieties
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
@lawsocieties
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
ዳኞች ስራ ላይ ባሉ ህጎችና ፋይዳቸው ላይ የጽሁፍ ውጤቶችን ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ
**********************
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ሰለሞን አረዳ ዳኞች በስራ ላይ ባሉ ህጎችና ፋይዳቸው ላይ ጥናትና ምርምር በማካሄድ የጽሑፍ ውጤቶችን ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው ገለጹ፡፡
አቶ ሰለሞን አረዳ ይህን የገለጹት በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝደንት በሆኑት በክቡር አቶ ተስፋዬ ነዋይ “የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ሕጋዊና ኢኮኖሚያዊ ገጽታ” በሚል ርዕስ የታተመ መጽሐፍ የምረቃና የትችት መርሃ ግብር ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ነው፡፡
ጸሐፊው ዕረፍት በማይሰጥ የመንግስት ኃላፊነት ላይ የሚጠበቅባቸውን እየተወጡ ባለፉት ሶስት ዓመታት ሶስት መጽሐፍትን ጽፈው ለህትመት ማብቃታቸው ለፌዴራል ዳኞች ትልቅ አርዓያነት ያለው ተግባር መሆኑን የተናገሩት ክቡር አቶ ሰለሞን አረዳ ዳኞች የመዝገብ ጫና ያለባቸው ቢሆንም ጊዜያቸውን ቆጥበው በሙያቸው ጥናትና ምርምር በማካሄድ ውጤቶቻቸውን በመጽሐፍ መልክ በማቅረብ ለማህበረሰቡ እውቀታቸውን ማካፈል ይችላሉ ብለዋል፡፡
በመጽሐፍ ምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተሳተፉ ዳኞች በሰጡት አስተያየት ክቡር አቶ ተስፋዬ የፍርድ ቤት አመራር ሆነው በኢኮኖሚውና በህጉ ዘርፍ ትስስር በሚፈጥር ጉዳይ ላይ አስተማሪ የሚሆን መጽሐፍ ጽፈው ማሳተማቸው ቀላል እንዳልሆነ ገልጸው ዳኞች ለሚቀርቡላቸው በርካታ ጉዳዮች ዳኝነት ከመስጠት ባሻጋር ሌሎች የጎንዮሽ ስራዎችን መስራት እንደምንችል ተምሳሌት አድርገን የምንወስደው ነው ብለዋል፡፡ አቶ ተስፋዮ የፍርድ ቤት አመራር በመሆናቸው ኩራት እንደሚሰማቸው እና ለእርሳቸው ክብርም እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡
የመጽሐፉ ምረቃ ፕሮግራም ከህግ ባለሙያዎች ማህበር በተገኘ ድጋፍ የተዘጋጀ ሲሆን በመድረኩ የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስትር ሚኒስቴር ድኤታ አቶ ሐሰን መሃመድ ፣ የህግ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝደንት አቶ ፊሊፖስ ዓይናለም፣ እና የደራሲያን ማህበር ም/ሊቀመንበር ዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ መጽሐፉ በሸማቾች፣ በንግድ ስርዓቱ ፣ በህግና በኢኮኖሚው ዘርፍ በሚያበረክተው አስተዋጽኦ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
**********************
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ሰለሞን አረዳ ዳኞች በስራ ላይ ባሉ ህጎችና ፋይዳቸው ላይ ጥናትና ምርምር በማካሄድ የጽሑፍ ውጤቶችን ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው ገለጹ፡፡
አቶ ሰለሞን አረዳ ይህን የገለጹት በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝደንት በሆኑት በክቡር አቶ ተስፋዬ ነዋይ “የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ሕጋዊና ኢኮኖሚያዊ ገጽታ” በሚል ርዕስ የታተመ መጽሐፍ የምረቃና የትችት መርሃ ግብር ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ነው፡፡
ጸሐፊው ዕረፍት በማይሰጥ የመንግስት ኃላፊነት ላይ የሚጠበቅባቸውን እየተወጡ ባለፉት ሶስት ዓመታት ሶስት መጽሐፍትን ጽፈው ለህትመት ማብቃታቸው ለፌዴራል ዳኞች ትልቅ አርዓያነት ያለው ተግባር መሆኑን የተናገሩት ክቡር አቶ ሰለሞን አረዳ ዳኞች የመዝገብ ጫና ያለባቸው ቢሆንም ጊዜያቸውን ቆጥበው በሙያቸው ጥናትና ምርምር በማካሄድ ውጤቶቻቸውን በመጽሐፍ መልክ በማቅረብ ለማህበረሰቡ እውቀታቸውን ማካፈል ይችላሉ ብለዋል፡፡
በመጽሐፍ ምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተሳተፉ ዳኞች በሰጡት አስተያየት ክቡር አቶ ተስፋዬ የፍርድ ቤት አመራር ሆነው በኢኮኖሚውና በህጉ ዘርፍ ትስስር በሚፈጥር ጉዳይ ላይ አስተማሪ የሚሆን መጽሐፍ ጽፈው ማሳተማቸው ቀላል እንዳልሆነ ገልጸው ዳኞች ለሚቀርቡላቸው በርካታ ጉዳዮች ዳኝነት ከመስጠት ባሻጋር ሌሎች የጎንዮሽ ስራዎችን መስራት እንደምንችል ተምሳሌት አድርገን የምንወስደው ነው ብለዋል፡፡ አቶ ተስፋዮ የፍርድ ቤት አመራር በመሆናቸው ኩራት እንደሚሰማቸው እና ለእርሳቸው ክብርም እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡
የመጽሐፉ ምረቃ ፕሮግራም ከህግ ባለሙያዎች ማህበር በተገኘ ድጋፍ የተዘጋጀ ሲሆን በመድረኩ የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስትር ሚኒስቴር ድኤታ አቶ ሐሰን መሃመድ ፣ የህግ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝደንት አቶ ፊሊፖስ ዓይናለም፣ እና የደራሲያን ማህበር ም/ሊቀመንበር ዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ መጽሐፉ በሸማቾች፣ በንግድ ስርዓቱ ፣ በህግና በኢኮኖሚው ዘርፍ በሚያበረክተው አስተዋጽኦ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
Ethio-Engineering Group Job 2021 at ethioengineering.com Vacancies
Ethio-Engineering Group Job 2021: Ethio-Engineering Group invites qualified and experienced applicants for the various positions. Ethio-Engineering Group is invites job seekers for appointment. It’s a great opportunity to work under them.
The interested applicants can apply online through the official career page of ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ (Ethio-Engineering Group) before the closing date of application. For more information please read the full article.
The main aim to establish Ethio-Engineering Group has been to make a fundamental difference through a lead role in the industrialization of Ethiopia.
Ethio-Engineering Group has been to make a fundamental difference through a lead role in the industrialization of Ethiopia.
Quick Details of Ethio-Engineering Group
Hiring Organization: Ethio-Engineering Group
Shortly Known as: EEG
Established Date: 1984
Organization Type: Government Agency
Organization Size: 500-1500 employees
Location: Addis Ababa, Ethiopia
Official Website: ethioengineering.com
EEG Ethiopia Job Notifications 2021
The Ethio-Engineering Group (ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ) wants to recruit employees in the following vacant positions the details of which are mentioned below.
Vacancy Details
Position Title: Lawyer
Required Number: One (01)
Location: Addis Ababa (Head Office)
Type of Employment: Permanent
Salary: 4950, 6170, 7550 Birr
Qualifications: LLB Degree in relevant fields
Experience: At least 0/2/4/8 years of experience
Job Posted: 14 November 2021
Job Deadline: 26 November 2021
Ethio-Engineering Group Application Process
Interested and qualified applicants are invited to submit their application within 10 working days from his announcement at Addis Zemen, Ethiopian Herald newspaper and vacancy web pages to Head Office (Former Imperial hotel Building) Human Resource Management Support Process office No. 116. With the following documents.
Copies of experience letters and testimonials documents. You are welcome to submit a copy of the original and non returnable photocopy in person.
Evidence of work experience from non-governmental organizations and private organizations must be certified as taxable.
The work experience provided for the position must be relevant and directly related.
Ethio-Engineering Group Job 2021: Ethio-Engineering Group invites qualified and experienced applicants for the various positions. Ethio-Engineering Group is invites job seekers for appointment. It’s a great opportunity to work under them.
The interested applicants can apply online through the official career page of ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ (Ethio-Engineering Group) before the closing date of application. For more information please read the full article.
The main aim to establish Ethio-Engineering Group has been to make a fundamental difference through a lead role in the industrialization of Ethiopia.
Ethio-Engineering Group has been to make a fundamental difference through a lead role in the industrialization of Ethiopia.
Quick Details of Ethio-Engineering Group
Hiring Organization: Ethio-Engineering Group
Shortly Known as: EEG
Established Date: 1984
Organization Type: Government Agency
Organization Size: 500-1500 employees
Location: Addis Ababa, Ethiopia
Official Website: ethioengineering.com
EEG Ethiopia Job Notifications 2021
The Ethio-Engineering Group (ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ) wants to recruit employees in the following vacant positions the details of which are mentioned below.
Vacancy Details
Position Title: Lawyer
Required Number: One (01)
Location: Addis Ababa (Head Office)
Type of Employment: Permanent
Salary: 4950, 6170, 7550 Birr
Qualifications: LLB Degree in relevant fields
Experience: At least 0/2/4/8 years of experience
Job Posted: 14 November 2021
Job Deadline: 26 November 2021
Ethio-Engineering Group Application Process
Interested and qualified applicants are invited to submit their application within 10 working days from his announcement at Addis Zemen, Ethiopian Herald newspaper and vacancy web pages to Head Office (Former Imperial hotel Building) Human Resource Management Support Process office No. 116. With the following documents.
Copies of experience letters and testimonials documents. You are welcome to submit a copy of the original and non returnable photocopy in person.
Evidence of work experience from non-governmental organizations and private organizations must be certified as taxable.
The work experience provided for the position must be relevant and directly related.
Terms of Reference /ToR/ to Legal Service Officer
ABOUT THE ECSF
The Ethiopian Civil Society Organizations Forum (ECSF has been established as a non-partisan, independent, inclusive and voluntary national platform with a focus on the common concerns and challenges of the Civil Society sector in Ethiopia. The Forum’s operational scope is at federal and regional levels with a focus on legal, institutional and operational issues and processes that commonly concerned the civil society sector in Ethiopia.
The various Networks and Consortia of Civil Society organizations (named as ‘Civil Society Organizations’ in the recently ratified Proclamation No. 1113/2019) operating at Federal and Regional level thus came together and established the) ECSF in May 2013.
Vision
ECSF envisions seeing a strong and vibrant civil society sector for sustainable development.
Mission
ECSF aspires to ensure the existence of enabling environment for civil society organizations sector through strong representation, constructive dialogue and partnership using consortiums and other legal establishments as platform for action.
ABOUT THE PROJECT
Title of the project: Request for Applications (RFA) 1/2020 to improve citizen engagement in the legal and judicial reforms in Ethiopia
Implementing partner: Ethiopian Civil Society Organization’s Forum /ECSF/
Funding Partner: Feteh (Justice) Activity
Objectives of the project: Overall Objective: The project is aimed to enhance the ability of civil society organizations (CSOs) engagement in the legal and judicial reforms process.
Reports to:Program Manger
JOB SUMMARY
Under the supervision of the Program Manager, the Legal Services Officer (LSO) will coordinate the work of the ECSF legal works and facilitate project specific activities. He/she will play a leading role in both long-term strategic planning processes as well as in short-term project planning. The LSO will provide key legal expertise, including by analyzing and promoting media laws which are in conformity with the both international and national litigation, research and writing, training, policy development and standard-setting, campaigning and monitoring new developments. The LSO will be directly responsible for the implementation of one or more projects.
Major Duties and Responsibilities
Organizational Aspects:
Advise the executives and employees on changes to the laws affecting ECSF.
Review and advise management on legal implications of internal policies and procedures. Review and provide legal advice on Memorandum of Understanding [MOUs], Contract management, and tender documents preparations.
Review internal policies and ensure that they are in compliance with all statutory or legal requirements in Ethiopia.
Be actively engaged in the (i) strengthening networks of CSOs representing women, youth and/or PWD, (ii) Monitoring draft legislation for compliance with the rights of women, youth & PWD, (iii) Developing comprehensive report on overview of the proclamations/regulations enacted during the project’s term, (iv) developing MoU for the key activities executed with other stakeholders,
Take active role in the facilitation of discussion forums/events/forum/workshop in cooperation and consultation with relevant organs, such as Federal Attorney General Office, ACSO, HoPR, DI, relevant CSOs etc
Review ongoing cases and advice management accordingly. Oversee lawsuits, possibly acting as chief litigator.
Communicate with relevant departments to ensure that where legal risks have been identified, appropriate courses of action have been taken.
Provide legal protection and risk management advice to management especially on contract management.
Provide and interpret legal information, conduct training and disseminate appropriate legal requirements to staff.
Review progress of outstanding litigation issues.
Formulate legal compliance check-lists for all the countries to be used for the purpose of ensuring that all information required is provided accordingly.
ABOUT THE ECSF
The Ethiopian Civil Society Organizations Forum (ECSF has been established as a non-partisan, independent, inclusive and voluntary national platform with a focus on the common concerns and challenges of the Civil Society sector in Ethiopia. The Forum’s operational scope is at federal and regional levels with a focus on legal, institutional and operational issues and processes that commonly concerned the civil society sector in Ethiopia.
The various Networks and Consortia of Civil Society organizations (named as ‘Civil Society Organizations’ in the recently ratified Proclamation No. 1113/2019) operating at Federal and Regional level thus came together and established the) ECSF in May 2013.
Vision
ECSF envisions seeing a strong and vibrant civil society sector for sustainable development.
Mission
ECSF aspires to ensure the existence of enabling environment for civil society organizations sector through strong representation, constructive dialogue and partnership using consortiums and other legal establishments as platform for action.
ABOUT THE PROJECT
Title of the project: Request for Applications (RFA) 1/2020 to improve citizen engagement in the legal and judicial reforms in Ethiopia
Implementing partner: Ethiopian Civil Society Organization’s Forum /ECSF/
Funding Partner: Feteh (Justice) Activity
Objectives of the project: Overall Objective: The project is aimed to enhance the ability of civil society organizations (CSOs) engagement in the legal and judicial reforms process.
Reports to:Program Manger
JOB SUMMARY
Under the supervision of the Program Manager, the Legal Services Officer (LSO) will coordinate the work of the ECSF legal works and facilitate project specific activities. He/she will play a leading role in both long-term strategic planning processes as well as in short-term project planning. The LSO will provide key legal expertise, including by analyzing and promoting media laws which are in conformity with the both international and national litigation, research and writing, training, policy development and standard-setting, campaigning and monitoring new developments. The LSO will be directly responsible for the implementation of one or more projects.
Major Duties and Responsibilities
Organizational Aspects:
Advise the executives and employees on changes to the laws affecting ECSF.
Review and advise management on legal implications of internal policies and procedures. Review and provide legal advice on Memorandum of Understanding [MOUs], Contract management, and tender documents preparations.
Review internal policies and ensure that they are in compliance with all statutory or legal requirements in Ethiopia.
Be actively engaged in the (i) strengthening networks of CSOs representing women, youth and/or PWD, (ii) Monitoring draft legislation for compliance with the rights of women, youth & PWD, (iii) Developing comprehensive report on overview of the proclamations/regulations enacted during the project’s term, (iv) developing MoU for the key activities executed with other stakeholders,
Take active role in the facilitation of discussion forums/events/forum/workshop in cooperation and consultation with relevant organs, such as Federal Attorney General Office, ACSO, HoPR, DI, relevant CSOs etc
Review ongoing cases and advice management accordingly. Oversee lawsuits, possibly acting as chief litigator.
Communicate with relevant departments to ensure that where legal risks have been identified, appropriate courses of action have been taken.
Provide legal protection and risk management advice to management especially on contract management.
Provide and interpret legal information, conduct training and disseminate appropriate legal requirements to staff.
Review progress of outstanding litigation issues.
Formulate legal compliance check-lists for all the countries to be used for the purpose of ensuring that all information required is provided accordingly.
Continuously monitor compliance with statutory obligations in the countries and advise the ECSF management accordingly.
Prepare monthly and quarterly reports for the department for executive management meetings.
Other tasks may be assigned as necessary according to organizational needs.
Project Aspects:
Support implementation of project activities as directed by the program Manager, based on approved work plan(s), budgeting, and other relevant framework;
Provide input into the annual work plan drafting process;
Contribute to regular programmatic reports to donors including monthly and quarterly performance reports;
Contribute regularly to monitoring & evaluation data collection;
Maintain crucial project documents which track project progress, file all project documents in an appropriate database, ensure that all documents are accurate and have been accepted by supervisor;
Identify any potential issues or risks that could affect the progression of the project, communicate these items with supervisor, and work to identify potential solutions;
Closely monitor the project schedule, monitoring deadlines for each project task, raise potential delays with the Project Manager;
Maintain and develop productive working relationships with partner organizations;
Other duties as assigned.
Job Requirements:
Profile, Required Qualifications and Skills
First degree in Law (LLB), Master’s degree is a plus.
3 -5 years of experience in providing legal services to civil society organizations in Ethiopia. Experience with international NGOs is a plus.
Demonstrate knowledge of and experience with laws dealing with civil societies in Ethiopia.
Experience working on USAID-funded programs, preferred
In-depth knowledge of regulatory laws (both national and International).
Excellent communication, negotiation and diplomatic skills.
Excellent command of English.
Proficiency in Word, Power point, Outlook and Excel
Real interest to work in civil society environment.
Demonstrated ability to draft memos, analysis and manuals in Amharic and English;
Experience working on research, analysis or content work in the law or related field.
Demonstrated professional experience and knowledge in election administration preferred;
How To Apply:
Interested applicants can submit their CV and Application letter within 7 working days to the Ethiopian Civil Society Organizations Forum /ECSF/ Office in Addis Ababa: Bole Sub-City, Around 22 Mazoriya, 100 mt from Awraris Hotel to the West, Next to Oasis Apartment Hotel; P. O. Box: 1270 code 100; E-mail: info@fcsf.net,bethlehemgetachew9@gmail.com, Website: https://www.fcsf.net.
For any further information about this announcement, call @ 0912852814 or 0912375041
Prepare monthly and quarterly reports for the department for executive management meetings.
Other tasks may be assigned as necessary according to organizational needs.
Project Aspects:
Support implementation of project activities as directed by the program Manager, based on approved work plan(s), budgeting, and other relevant framework;
Provide input into the annual work plan drafting process;
Contribute to regular programmatic reports to donors including monthly and quarterly performance reports;
Contribute regularly to monitoring & evaluation data collection;
Maintain crucial project documents which track project progress, file all project documents in an appropriate database, ensure that all documents are accurate and have been accepted by supervisor;
Identify any potential issues or risks that could affect the progression of the project, communicate these items with supervisor, and work to identify potential solutions;
Closely monitor the project schedule, monitoring deadlines for each project task, raise potential delays with the Project Manager;
Maintain and develop productive working relationships with partner organizations;
Other duties as assigned.
Job Requirements:
Profile, Required Qualifications and Skills
First degree in Law (LLB), Master’s degree is a plus.
3 -5 years of experience in providing legal services to civil society organizations in Ethiopia. Experience with international NGOs is a plus.
Demonstrate knowledge of and experience with laws dealing with civil societies in Ethiopia.
Experience working on USAID-funded programs, preferred
In-depth knowledge of regulatory laws (both national and International).
Excellent communication, negotiation and diplomatic skills.
Excellent command of English.
Proficiency in Word, Power point, Outlook and Excel
Real interest to work in civil society environment.
Demonstrated ability to draft memos, analysis and manuals in Amharic and English;
Experience working on research, analysis or content work in the law or related field.
Demonstrated professional experience and knowledge in election administration preferred;
How To Apply:
Interested applicants can submit their CV and Application letter within 7 working days to the Ethiopian Civil Society Organizations Forum /ECSF/ Office in Addis Ababa: Bole Sub-City, Around 22 Mazoriya, 100 mt from Awraris Hotel to the West, Next to Oasis Apartment Hotel; P. O. Box: 1270 code 100; E-mail: info@fcsf.net,bethlehemgetachew9@gmail.com, Website: https://www.fcsf.net.
For any further information about this announcement, call @ 0912852814 or 0912375041
ከህዳር 26 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ውዝፍ እዳ ያለባቸው እና ወርሀዊ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሂሳባቸውን በወቅቱ በማይፈጽሙ የድህረ ክፍያ ደንበኞች ላይ እርምጃ ይወሰዳል
*
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የድህረ-ክፍያ ደንበኞቹ የተጠቀሙበትን ወርሃዊ የኤሌክትሪክ የፍጆታ ሂሳብ በወቅቱ እንዲከፍሉ ለማድረግ በአራት ምድብ የተከፈለ የክፍያ መፈፀሚያ መረሃ-ግብር አዘጋጅቶ ወደ ስራ ከገባ ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡
.
ከዚህ በተጨማሪ ተቋሙ የክፍያ ስርዓቱን ቀልጣፋና ጥራት ያለው እንዲሆንና ደንበኞችም የተጠቀሙበትን ወርሃዊ የፍጆታ ሂሳብ በወቅቱ እንዲከፍሉ ለማድረግ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ከኢትዮ-ቴሌኮም ጋር በመተባበር አማራጭ ዘመናዊ የክፍያ ስርዓቶችን ዘርግቷል፡፡
.
ተቋሙ ከዘረጋቸው የክፍያ አማራጮች መካከል በተቋሙ አገልግሎት መስጫ ማዕከል የሚፈፀም ክፍያ፣ በንግድ ባንክ ቅርንጫፍ በአካል በመሄድ በጥሬ ገንዘብ መክፈል እንዲሁም በእጅ ስልክ አማካኝነት በቴሌ ብር፣ በCBE ብር፣ በኢንተርኔትና በሞባይል ባንኪንግ ይጠቀሳሉ፡፡
.
በዘመናዊ የክፍያ አማራጭ ደንበኞች ወርሀዊ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ክፍያ ለመፈፀም የሚያጠፉትን አላስፈላጊ ጊዜና ወጪ ለማስቀረት የፍጆታ ሂሳብ በማንኛውም ቦታ ሁነው መክፈል የሚችሉበት የአስራር ስርዓት ነው፡፡
.
ይሁን እንጂ የተወሰኑ የድህረ ክፍያ ደንበኞች ወቅቱን ጠብቀው በተቀመጠው መረሃ-ግብር መሰረት እየከፈሉ ባለመሆኑ፤ በተቋሙ አጠቃላይ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ዕንቅፋት እየፈጠረ ይገኛል፡፡
.
በመሆኑም ተቋሙ ይህንን ችግር ለመፍታት ከህዳር 26 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የመክፈያ ጊዜያቸውን ጠብቀው ወርሀዊ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሂሳባቸውን በማይፈጽሙና ውዝፍ ዕዳ ባለባቸው የመኖሪያ ቤት፣ ንግድ ቤትና ኢንዱስትሪ ደንበኞች ላይ አገልግሎቱን ለማቋረጥና በህግ አግባብም ተጠያቂ ለማድረግ
*
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የድህረ-ክፍያ ደንበኞቹ የተጠቀሙበትን ወርሃዊ የኤሌክትሪክ የፍጆታ ሂሳብ በወቅቱ እንዲከፍሉ ለማድረግ በአራት ምድብ የተከፈለ የክፍያ መፈፀሚያ መረሃ-ግብር አዘጋጅቶ ወደ ስራ ከገባ ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡
.
ከዚህ በተጨማሪ ተቋሙ የክፍያ ስርዓቱን ቀልጣፋና ጥራት ያለው እንዲሆንና ደንበኞችም የተጠቀሙበትን ወርሃዊ የፍጆታ ሂሳብ በወቅቱ እንዲከፍሉ ለማድረግ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ከኢትዮ-ቴሌኮም ጋር በመተባበር አማራጭ ዘመናዊ የክፍያ ስርዓቶችን ዘርግቷል፡፡
.
ተቋሙ ከዘረጋቸው የክፍያ አማራጮች መካከል በተቋሙ አገልግሎት መስጫ ማዕከል የሚፈፀም ክፍያ፣ በንግድ ባንክ ቅርንጫፍ በአካል በመሄድ በጥሬ ገንዘብ መክፈል እንዲሁም በእጅ ስልክ አማካኝነት በቴሌ ብር፣ በCBE ብር፣ በኢንተርኔትና በሞባይል ባንኪንግ ይጠቀሳሉ፡፡
.
በዘመናዊ የክፍያ አማራጭ ደንበኞች ወርሀዊ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ክፍያ ለመፈፀም የሚያጠፉትን አላስፈላጊ ጊዜና ወጪ ለማስቀረት የፍጆታ ሂሳብ በማንኛውም ቦታ ሁነው መክፈል የሚችሉበት የአስራር ስርዓት ነው፡፡
.
ይሁን እንጂ የተወሰኑ የድህረ ክፍያ ደንበኞች ወቅቱን ጠብቀው በተቀመጠው መረሃ-ግብር መሰረት እየከፈሉ ባለመሆኑ፤ በተቋሙ አጠቃላይ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ዕንቅፋት እየፈጠረ ይገኛል፡፡
.
በመሆኑም ተቋሙ ይህንን ችግር ለመፍታት ከህዳር 26 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የመክፈያ ጊዜያቸውን ጠብቀው ወርሀዊ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሂሳባቸውን በማይፈጽሙና ውዝፍ ዕዳ ባለባቸው የመኖሪያ ቤት፣ ንግድ ቤትና ኢንዱስትሪ ደንበኞች ላይ አገልግሎቱን ለማቋረጥና በህግ አግባብም ተጠያቂ ለማድረግ
የጠበቆች ማህበር በአዲሱ የጥብቅና አስተዳደር አዋጅ
-------------------------------
የጥብቅና አገልግሎት በወንጀል ምርመራ እና በክርክር ሂደት የጎላ ሚና ያለው ዘርፍ ከመሆኑም በላይ በሌሎች የፍትሐብሔር ክርክር ጉዳዮችም በተከራካሪዎች የህግ እውቀት ማነስ ምክንያት መብታቸው እንዳይጣበብ ሚናው የሚተካ አይደለም፡፡ ሆኖም ይህ ዘርፍ በአግባቡ ካልተመራ በተቃራኒው የፍትህ ሂደቱን ሊጎዳ የሚችልበት እድል ሰፊ ነው፡፡ ይህን መሰረት በማድረግም በፌደራል ደረጃ የጥብቅና አገልግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 199/2000 ወጥቶ ሲሰራበት የቆየ ሲሆን በ2013 ዓ.ም በአዲሱ የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1149/2013 ተተክቷል፡፡ አዲሱ አዋጅ አዳዲስ ሀሳቦችን የያዘ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ከጥብቅና ማህበር አባልነት ጋር በተያያዘ ይዞት ብቅ ያለው ሀሳብ በጥብቅና አስተዳደር ዙሪያ የሙያ ማህበሩ ሚና እንዲኖረው የሚያደርግ ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የጥብቅና ማህበር በጥብቅና አስተዳደር ውስጥ ያለውን ሚና ከውጪ ሀገራት ልምድ እና ከሀገራችን ህግ አንፃር እንዲሁም የማህበሩ አስፈላጊነትን በዝርዝር የምንመለከት ይሆናል፡፡
የጠበቆች ማህበር (Bar Association) በሌሎች ሀገራት
Bar association በአንግሎ አሜሪካን ወይም ኮመንሎው የህግ ስርአት በሚከተሉ ሀገራት የሚቋቋም የህግ ባለሞያዎች በተለይም የጠበቆች የሙያ ማህበር የተሰጠ ስያሜ ሲሆን አሁን ግን የአንግሎ አሜሪካን የህግ ስርአት በማይከተሉ ሀገራትም ጭምር እየተስፋፋ የመጣ ነው፡፡ በአብዛኛው ማህበራቱ የሚኖራች ሀላፊነት እንደየሀገራቱ ሁኔታ የተለያየ ሲሆን በነዚህ ማህበራት ውስጥ አባልነት ግዴታ ሊሆን ወይም ላይሆን ይችላል፡፡
-------------------------------
የጥብቅና አገልግሎት በወንጀል ምርመራ እና በክርክር ሂደት የጎላ ሚና ያለው ዘርፍ ከመሆኑም በላይ በሌሎች የፍትሐብሔር ክርክር ጉዳዮችም በተከራካሪዎች የህግ እውቀት ማነስ ምክንያት መብታቸው እንዳይጣበብ ሚናው የሚተካ አይደለም፡፡ ሆኖም ይህ ዘርፍ በአግባቡ ካልተመራ በተቃራኒው የፍትህ ሂደቱን ሊጎዳ የሚችልበት እድል ሰፊ ነው፡፡ ይህን መሰረት በማድረግም በፌደራል ደረጃ የጥብቅና አገልግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 199/2000 ወጥቶ ሲሰራበት የቆየ ሲሆን በ2013 ዓ.ም በአዲሱ የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1149/2013 ተተክቷል፡፡ አዲሱ አዋጅ አዳዲስ ሀሳቦችን የያዘ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ከጥብቅና ማህበር አባልነት ጋር በተያያዘ ይዞት ብቅ ያለው ሀሳብ በጥብቅና አስተዳደር ዙሪያ የሙያ ማህበሩ ሚና እንዲኖረው የሚያደርግ ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ የጥብቅና ማህበር በጥብቅና አስተዳደር ውስጥ ያለውን ሚና ከውጪ ሀገራት ልምድ እና ከሀገራችን ህግ አንፃር እንዲሁም የማህበሩ አስፈላጊነትን በዝርዝር የምንመለከት ይሆናል፡፡
የጠበቆች ማህበር (Bar Association) በሌሎች ሀገራት
Bar association በአንግሎ አሜሪካን ወይም ኮመንሎው የህግ ስርአት በሚከተሉ ሀገራት የሚቋቋም የህግ ባለሞያዎች በተለይም የጠበቆች የሙያ ማህበር የተሰጠ ስያሜ ሲሆን አሁን ግን የአንግሎ አሜሪካን የህግ ስርአት በማይከተሉ ሀገራትም ጭምር እየተስፋፋ የመጣ ነው፡፡ በአብዛኛው ማህበራቱ የሚኖራች ሀላፊነት እንደየሀገራቱ ሁኔታ የተለያየ ሲሆን በነዚህ ማህበራት ውስጥ አባልነት ግዴታ ሊሆን ወይም ላይሆን ይችላል፡፡
የጠበቆች ማህበር በአዲሱ የጥብቅና አስተዳደር አዋጅ
------------------------------ከላይ የቀጠለ.....
የአሜሪካ ባር አሶሲዬሽን (American Bar Association) እ.አ.አ በ1878 የተቋቋመና ከመቶ አርባ አመት በላይ ያስቆጠረ በሀገሪቱ የፍትህ ስርአት ውስጥ ተፅዕኖ መፍጠር የቻለ ማህበር ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በተለያዩ ግዛቶች (states) ማህበራት አሉ፡፡ በአብዛኛው ግዛቶች በሙያው ለመሰማራት የማህበር አባል መሆን እንደግዴታ የተቀመጠ ሲሆን በሌሎች ግዛቶች ግን ፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ይህ ማህበር በጠበቆች ብቻ የተዋቀረ ሳይሆን የተማሪዎች፣ የዳኞችና ሌሎች በህግ ሙያ ውስጥ ያሉ ባለሙያዎችን የሚያካትቱ ክፍሎች ያሉት ነው፡፡ ዳኞች የማህበር አባልነት ግዴታ የሌላባቸው ቢሆንም ባለው ተግባራዊ ልምድ በዳኝነት የሚሰየሙ በማበራት ውስጥ ተሳትፎ ያላቸው በመሆኑ የማህበር አባል መሆን በተግባር የሚበረታታ ሆኗል፡፡
እነዚህ የሙያ ማህበራት በርከት ያሉ ሀላፊነቶች የተጣሉባቸው ሲሆን ባለሙያዎች ሊከተሉት የሚገባውን የሥነ ምግባር ደንብ ማውጣት፣ ለባለሙያዎች ህግ ነክ መረጃዎችን ማቅረብና በሥራቸው እገዛ ማድረግ፣ በህግ ትምህርት ቤቶች የሚሰጠውን ትምህርት መመዘን፣ ወደ ጥብቅና ሙያ የሚገቡ ባለሞያዎች ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት የሚሰጠውን የብቃት መመዘኛ ፈተና ማስተዳደርና ጠቅላላ ሙያውን የማስተዳደር ሥራ ይገኙበታል፡፡
በጀርመንም የጠበቆች ማህበር (Eutscher Anwaltverein DAV) በሀገሪቱ የህግ ስርአት እንዲሁም በአውሮፓ የህግ ስርአት ውስጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ የሆነ የሙያ ማህበር ለመሆን የበቃ ነው፡፡ እንደ አሜሪካው ሁሉ በጀርመንም በየግዛቱ (Landers) ማህበራት አሉ፡፡ ስለዚህ ባለሞያዎች ባሉበት ቦታ በሚገኝ ማህበር አባል መሆን የሚገባቸው ሲሆን ይህ ማለት ግን አባል ከሆነበት ቦታ ውጪ መስራት አይችሉም ማለት አይደለም፡፡ ይልቁንም በአካባቢው ባለው ማህበር አባል ቢሆንም በሌሎች ቦታዎችም መስራት አይከለከልም፡፡
ጀርመን የአውሮፓ አባል ሀገር እንደመሆኗ ማህበሩ በሀገሪቱ ብቻ ሳይሆን በአውሮፓ ህብረት ደረጃ በሚወጡ ህግጋት ላይ የራሱ አበርክቶ እንዲኖረው አድርጓል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ እንደሌሎች ሀገራ ማህበራት ሁሉ ፍትሀዊ የሆነ የፍትህ ስርአት እንዲሰፍን፣ አባላቱ የተሻለ ብቃት እንዲያዳብሩ ስልጠናዎችን ማመቻቸት፣ የጥብቅና ሙያን የማስተዳደር ወዘተ ተግባራትን ያከናውናሉ፡፡
ከላይ የአሜሪከ እና የጀርመንን እንደማሳያ አነሳን እንጂ የጠበቆች የሙያ ማህበር (bar association) በዩናትድ ኪንግደም፣ በአውስራሊያ፣ በካናዳ፣ ህንድ እና ሌሎችም በርካታ ሀገራት የተለመደ ነው፡፡ ከዚህም አልፎ በአለም ደረጃ አለም አቀፍ ባር አሶሲዬሽን (International Bara Association) በግለሰብ የህግ በበላሙያዎች፣ በሙያ ማህበራት እና በሌሎች በህግ ሙያ ላይ በተሰማሩ አካላት አጋርነት እ.ኤ.አ በ1947 ለመመስረት በቅቷል፡፡
ወደ አፍሪካ ስንመጣ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ29 በላይ ሀገራ የጠበቆች ማህበራ ያሉ ሲሆን ጥንካሬቸውና እንደየሀገራቱ የሚለያይ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በአፍሪካ ውስጥ ያሉ ግለሰብ ጠበቆችን፣ በየሀገራቱ ያተቋቋሙ የጠበቆች ማህበራትን በማገናኘት እ.አ.አ 1971 የአፍሪካ ባር አሶሲየሽን (African Bar Association) ተቋቁሟል፡፡
የጠበቆች ማህበር በኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ጠበቆች ማህበር በ1965 ዓ.ም የጠበቆች መረዳጃ ማህበርነት (Advocates' Welfare Association) በሚል የማህበራዊ ጉዳይ ላይ አተኩሮ የተመሰረተ ሲሆን በቀጣይ አመት ወደ ጠበቆች ማህበር ስያሜውን ቀይሮ የተመዘገበ ማህበር ለመሆን የበቃ እና በኋላ ከላይ በሌሎች ሀገራት እንዳለው የኢትዮጵያ ባር አሶሲየሽን ለመባል የበቃ ሆኗል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ሌሎች የህግ ባለሙያዎች ማህበራት በአባላት ፈቃደኝነት የተመሰረቱ አሉ፡፡
ቀድሞ በነበረው የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 199/2000 ስለ ጥብቅና ማህበር ሚና ያልደነገገ ሲሆን ማህበሩ በአባላቱ ፍላጎት ተመስርቶ እንደማንኛውም ማህበር የሚመዘገብ ነበር፡፡ በአዲሱ የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1149/2013 ግን ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ያለው ማህበር እንዲሆን ተደርጎ በአዋጁ እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ በአባልነት ረገድ ቀደም ሲል አባል መሆን ግዴታ ያልነበረ ቢሆንም በአዲሱ አዋጅ የጥብቅና ፈቃድ የተሰጠው ሰው ወይም ድርጅት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የማህበሩ አባል እንደሚሆን ደንግጓል፡፡ በአዋጁ መሰረት ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ፣ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፣ ፕሬዝዳንት እና ምክትል ፕሬዝዳንት፣ ዋና ፀሀፊ እና ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡
የማህበሩ አስፈላጊነት
ጠበቆች በፍትህ ስርአቱ ውስጥ ዋነኛ ከሚባሉ ተሳታፊዎች መካከል የሚጠቀሱ እና ለፍትህ ስርአቱ መዳበር የማይተካ ሚና ያላቸው መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ የጥብቅና አስተዳደሩ በመንግስት ብቻ ከሚሆን የሙያው ባለቤቶች የሆኑት እና በእለት ተዕለት ሥራ ውስጥ ሙያውን በተግባር የሚያውቁት ጠበቆች መሳተፋቸው ለሀገራችን የህግ ሥርአት እና ለሙያው ማደግ ወሳኝ ሚና ይኖረዋል፡፡ ሙያው ሊኖረው ስለሚገባው ሥነ ምግባር እና የአገልግሎት ጥራትን ከማስፈን አንፃርም ጠበቆች የአንበሳውን ድርሻ የሚወስዱ ናቸው፡፡
የጠበቆች ተሳትፎ በዚህ ደረጃ አስፈላጊ ከሆነ ጠንካራ የጠበቆች ማህበር መኖሩ የግድ ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ጠበቆች በተናጥል ተሳትፎ ይኑራቸው ቢባል ከቁጥራቸው አንፃር ተግባራዊ መሆን የሚችል ካለመሆኑም በላይ ተግባራዊ ማድረግ ቢቻል እንኳን ሁሉም የመሰለውን ሀሳብ የሚያቀርብ ስለሚሆን ተሳትፏቸው ውጤታማ አይሆንም፡፡ ተሳትፎ በማህበር ሲሆን ግን አባላት መክረው ጠንካራ ሀሳብ በጋራ ማቅረብ የሚችሉበት በመሆኑ ተሳተፏቸው ትርጉም ያለው እንዲሆን ያደርጋል፡፡ ስለዚህ ጠበቆች በማህበር መደራጀታቸው ከላይ በፍትህ ስርአቱ ውስጥ የተሟላ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ከማስቻሉም በተጨማሪ የራሳቸውን መብትና ጥቅም ጭምር ለማስጠበቅ የሚያስችላቸው ይሆናል፡፡
የማህበሩ ሀላፊነቶች
የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1149/2013 ይህ ማህበር በጥብቅና አስተዳደር ውስጥ ተሳትፎ እንዲኖረው የተደረገ ሲሆን ስልጣንና ተግባራቱ ተለይተው ተቀምጠዋል፡፡ በዚህም የጥብቅና አገልግሎትን አስመልክቶ የህግ ጥናት በማድረግ እና ለሚመለከት አካል በማቅረብ ተግባራዊ መሆኑን መከታተል ሀላፊነት ያለበት ከመሆኑም በላይ አባላቱ ህግጋትን ተከትለው አገልግሎት ስለመስጠታቸው መከታተል ይጠበቅበታል፡፡
ሌላው በአዋጁ ጠበቆች የሙያ ሀላፊነታቸውን መወጣት እንዲችሉ የሚያስፈልጋቸውን ወቅታዊ እውቀትና ክህሎት እንዲኖራቸው ከሚሰጥ ተከታታይ የህግ ስልጠና ጋር የተያያዘ ለማህበሩ ሰፊ ስልጣን ተሰጥቶታል፡፡ በዚህም በአጠቃላይ ተከታታይ የህግ ስልጠናዎች በበላይነት መምራት እና ተከታታይ የህግ ስልጠናዎች በተመለከተ በአዋጁ የተቀመጡ ድንጋጌዎችን ማስፈፀም ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡ በዚህ ረገድ የተሰጠው ሀላፊነት ተከታታይ ስልጠና ለሚሰጡ አካላት እውቅና ከመስጠት ጀምሮ ለስልጠናው የሚከፈሉ ክፍያዎችን በተመለከተ መመሪያ ማውጣት እንዲሁም አዋጁንና ሌሎች አግባብነት ያላቸውን ህግጋት በሚጥሱ ተከታታይ ስልጠና ሰጪዎች ላይ አግባብነት
------------------------------ከላይ የቀጠለ.....
የአሜሪካ ባር አሶሲዬሽን (American Bar Association) እ.አ.አ በ1878 የተቋቋመና ከመቶ አርባ አመት በላይ ያስቆጠረ በሀገሪቱ የፍትህ ስርአት ውስጥ ተፅዕኖ መፍጠር የቻለ ማህበር ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በተለያዩ ግዛቶች (states) ማህበራት አሉ፡፡ በአብዛኛው ግዛቶች በሙያው ለመሰማራት የማህበር አባል መሆን እንደግዴታ የተቀመጠ ሲሆን በሌሎች ግዛቶች ግን ፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ይህ ማህበር በጠበቆች ብቻ የተዋቀረ ሳይሆን የተማሪዎች፣ የዳኞችና ሌሎች በህግ ሙያ ውስጥ ያሉ ባለሙያዎችን የሚያካትቱ ክፍሎች ያሉት ነው፡፡ ዳኞች የማህበር አባልነት ግዴታ የሌላባቸው ቢሆንም ባለው ተግባራዊ ልምድ በዳኝነት የሚሰየሙ በማበራት ውስጥ ተሳትፎ ያላቸው በመሆኑ የማህበር አባል መሆን በተግባር የሚበረታታ ሆኗል፡፡
እነዚህ የሙያ ማህበራት በርከት ያሉ ሀላፊነቶች የተጣሉባቸው ሲሆን ባለሙያዎች ሊከተሉት የሚገባውን የሥነ ምግባር ደንብ ማውጣት፣ ለባለሙያዎች ህግ ነክ መረጃዎችን ማቅረብና በሥራቸው እገዛ ማድረግ፣ በህግ ትምህርት ቤቶች የሚሰጠውን ትምህርት መመዘን፣ ወደ ጥብቅና ሙያ የሚገቡ ባለሞያዎች ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት የሚሰጠውን የብቃት መመዘኛ ፈተና ማስተዳደርና ጠቅላላ ሙያውን የማስተዳደር ሥራ ይገኙበታል፡፡
በጀርመንም የጠበቆች ማህበር (Eutscher Anwaltverein DAV) በሀገሪቱ የህግ ስርአት እንዲሁም በአውሮፓ የህግ ስርአት ውስጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ የሆነ የሙያ ማህበር ለመሆን የበቃ ነው፡፡ እንደ አሜሪካው ሁሉ በጀርመንም በየግዛቱ (Landers) ማህበራት አሉ፡፡ ስለዚህ ባለሞያዎች ባሉበት ቦታ በሚገኝ ማህበር አባል መሆን የሚገባቸው ሲሆን ይህ ማለት ግን አባል ከሆነበት ቦታ ውጪ መስራት አይችሉም ማለት አይደለም፡፡ ይልቁንም በአካባቢው ባለው ማህበር አባል ቢሆንም በሌሎች ቦታዎችም መስራት አይከለከልም፡፡
ጀርመን የአውሮፓ አባል ሀገር እንደመሆኗ ማህበሩ በሀገሪቱ ብቻ ሳይሆን በአውሮፓ ህብረት ደረጃ በሚወጡ ህግጋት ላይ የራሱ አበርክቶ እንዲኖረው አድርጓል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ እንደሌሎች ሀገራ ማህበራት ሁሉ ፍትሀዊ የሆነ የፍትህ ስርአት እንዲሰፍን፣ አባላቱ የተሻለ ብቃት እንዲያዳብሩ ስልጠናዎችን ማመቻቸት፣ የጥብቅና ሙያን የማስተዳደር ወዘተ ተግባራትን ያከናውናሉ፡፡
ከላይ የአሜሪከ እና የጀርመንን እንደማሳያ አነሳን እንጂ የጠበቆች የሙያ ማህበር (bar association) በዩናትድ ኪንግደም፣ በአውስራሊያ፣ በካናዳ፣ ህንድ እና ሌሎችም በርካታ ሀገራት የተለመደ ነው፡፡ ከዚህም አልፎ በአለም ደረጃ አለም አቀፍ ባር አሶሲዬሽን (International Bara Association) በግለሰብ የህግ በበላሙያዎች፣ በሙያ ማህበራት እና በሌሎች በህግ ሙያ ላይ በተሰማሩ አካላት አጋርነት እ.ኤ.አ በ1947 ለመመስረት በቅቷል፡፡
ወደ አፍሪካ ስንመጣ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ29 በላይ ሀገራ የጠበቆች ማህበራ ያሉ ሲሆን ጥንካሬቸውና እንደየሀገራቱ የሚለያይ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በአፍሪካ ውስጥ ያሉ ግለሰብ ጠበቆችን፣ በየሀገራቱ ያተቋቋሙ የጠበቆች ማህበራትን በማገናኘት እ.አ.አ 1971 የአፍሪካ ባር አሶሲየሽን (African Bar Association) ተቋቁሟል፡፡
የጠበቆች ማህበር በኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ጠበቆች ማህበር በ1965 ዓ.ም የጠበቆች መረዳጃ ማህበርነት (Advocates' Welfare Association) በሚል የማህበራዊ ጉዳይ ላይ አተኩሮ የተመሰረተ ሲሆን በቀጣይ አመት ወደ ጠበቆች ማህበር ስያሜውን ቀይሮ የተመዘገበ ማህበር ለመሆን የበቃ እና በኋላ ከላይ በሌሎች ሀገራት እንዳለው የኢትዮጵያ ባር አሶሲየሽን ለመባል የበቃ ሆኗል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ሌሎች የህግ ባለሙያዎች ማህበራት በአባላት ፈቃደኝነት የተመሰረቱ አሉ፡፡
ቀድሞ በነበረው የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 199/2000 ስለ ጥብቅና ማህበር ሚና ያልደነገገ ሲሆን ማህበሩ በአባላቱ ፍላጎት ተመስርቶ እንደማንኛውም ማህበር የሚመዘገብ ነበር፡፡ በአዲሱ የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1149/2013 ግን ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ያለው ማህበር እንዲሆን ተደርጎ በአዋጁ እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ በአባልነት ረገድ ቀደም ሲል አባል መሆን ግዴታ ያልነበረ ቢሆንም በአዲሱ አዋጅ የጥብቅና ፈቃድ የተሰጠው ሰው ወይም ድርጅት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የማህበሩ አባል እንደሚሆን ደንግጓል፡፡ በአዋጁ መሰረት ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ፣ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፣ ፕሬዝዳንት እና ምክትል ፕሬዝዳንት፣ ዋና ፀሀፊ እና ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡
የማህበሩ አስፈላጊነት
ጠበቆች በፍትህ ስርአቱ ውስጥ ዋነኛ ከሚባሉ ተሳታፊዎች መካከል የሚጠቀሱ እና ለፍትህ ስርአቱ መዳበር የማይተካ ሚና ያላቸው መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ የጥብቅና አስተዳደሩ በመንግስት ብቻ ከሚሆን የሙያው ባለቤቶች የሆኑት እና በእለት ተዕለት ሥራ ውስጥ ሙያውን በተግባር የሚያውቁት ጠበቆች መሳተፋቸው ለሀገራችን የህግ ሥርአት እና ለሙያው ማደግ ወሳኝ ሚና ይኖረዋል፡፡ ሙያው ሊኖረው ስለሚገባው ሥነ ምግባር እና የአገልግሎት ጥራትን ከማስፈን አንፃርም ጠበቆች የአንበሳውን ድርሻ የሚወስዱ ናቸው፡፡
የጠበቆች ተሳትፎ በዚህ ደረጃ አስፈላጊ ከሆነ ጠንካራ የጠበቆች ማህበር መኖሩ የግድ ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ጠበቆች በተናጥል ተሳትፎ ይኑራቸው ቢባል ከቁጥራቸው አንፃር ተግባራዊ መሆን የሚችል ካለመሆኑም በላይ ተግባራዊ ማድረግ ቢቻል እንኳን ሁሉም የመሰለውን ሀሳብ የሚያቀርብ ስለሚሆን ተሳትፏቸው ውጤታማ አይሆንም፡፡ ተሳትፎ በማህበር ሲሆን ግን አባላት መክረው ጠንካራ ሀሳብ በጋራ ማቅረብ የሚችሉበት በመሆኑ ተሳተፏቸው ትርጉም ያለው እንዲሆን ያደርጋል፡፡ ስለዚህ ጠበቆች በማህበር መደራጀታቸው ከላይ በፍትህ ስርአቱ ውስጥ የተሟላ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ከማስቻሉም በተጨማሪ የራሳቸውን መብትና ጥቅም ጭምር ለማስጠበቅ የሚያስችላቸው ይሆናል፡፡
የማህበሩ ሀላፊነቶች
የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1149/2013 ይህ ማህበር በጥብቅና አስተዳደር ውስጥ ተሳትፎ እንዲኖረው የተደረገ ሲሆን ስልጣንና ተግባራቱ ተለይተው ተቀምጠዋል፡፡ በዚህም የጥብቅና አገልግሎትን አስመልክቶ የህግ ጥናት በማድረግ እና ለሚመለከት አካል በማቅረብ ተግባራዊ መሆኑን መከታተል ሀላፊነት ያለበት ከመሆኑም በላይ አባላቱ ህግጋትን ተከትለው አገልግሎት ስለመስጠታቸው መከታተል ይጠበቅበታል፡፡
ሌላው በአዋጁ ጠበቆች የሙያ ሀላፊነታቸውን መወጣት እንዲችሉ የሚያስፈልጋቸውን ወቅታዊ እውቀትና ክህሎት እንዲኖራቸው ከሚሰጥ ተከታታይ የህግ ስልጠና ጋር የተያያዘ ለማህበሩ ሰፊ ስልጣን ተሰጥቶታል፡፡ በዚህም በአጠቃላይ ተከታታይ የህግ ስልጠናዎች በበላይነት መምራት እና ተከታታይ የህግ ስልጠናዎች በተመለከተ በአዋጁ የተቀመጡ ድንጋጌዎችን ማስፈፀም ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡ በዚህ ረገድ የተሰጠው ሀላፊነት ተከታታይ ስልጠና ለሚሰጡ አካላት እውቅና ከመስጠት ጀምሮ ለስልጠናው የሚከፈሉ ክፍያዎችን በተመለከተ መመሪያ ማውጣት እንዲሁም አዋጁንና ሌሎች አግባብነት ያላቸውን ህግጋት በሚጥሱ ተከታታይ ስልጠና ሰጪዎች ላይ አግባብነት
ያለውን እርምጃ እስከመውሰድ የሚደርስ ነው፡፡
በተጨማሪም የጥብቅና አገልግሎት የሚጠቀሙ ደንበኞች ጥቅም መጠበቁን ማረጋገጥ እንዲሁም የደንበኞችን ጥቅም ለማስጠበቅ ጠቀሜታ ያላቸው የጠበቆች መብቶችም መከበራቸውን የመከታተል ሀላፊነት አለበት፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ በጠበቃ ወይም በጠበቃ ድርጅት ዘንድ የሚቀመጥን የደንበኛ የአደራ ሂሳብ አያያዝ አመራርን እንዲሁም ከአደራ ሂሳቡ የሚገኝ ወለድን አጠቃቀምን በተመለከተ መመሪያ የማዘጋጀት፣ የሂሳቡ በአግባቡ ስለመያዙም መቆጣጠርና ኦዲት ማድረግ፣ ከአደራ ሂሳብ አያያዝን በተመለከተ ከደንበኞች የሚነሱ ቅሬታዎችን መቀበልና ምርመራ ማድረግ ግድፈት ተፈፅሞ ሲገኝም በዲሲፕሊን ጉባኤ እንዲታይ መምራት፣ የአደራ ሂሳብ በአግባቡ ይያዝ ዘንድ ስልጠናዎችን መስጠት ወይም የማሰጠት ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
ማህበሩ በህግ ትምህርት ጥራት ላይ የራሱን አበርክቶ የማድረግ እንዲሁም ለህግ የበላይነት መከበር፣ ሰብአዊ መብቶች መከበር እና ለሀገራችን የህግ ስርአት ማደግ አስተዋፅኦ ማድረግ እንዳለበት ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
በአጠቃላይ የፌደራል የጠበቆች ማህበር ከህግ ትምህርት ጥራት ጀምሮ በጥብቅና አስተዳደር ዙሪያ ሰፋ ያለ ተሳትፎ ያለው ማህበር ሆኖ በአዋጁ የተቋቋመ ሲሆን ይህም ጠበቆች በማህበራቸው አማካኝነት ለሀገራችን የህግ ሥርአት እና ለጥብቅና ሙያ ማደግ የራሱን ሚና እንዲጫወት እንዲሁም ጠበቆች በተደራጀ መልኩ ሙያቸውን እንዲመሩና መብታቸውንም እንዲያስከብሩ የሚረዳ በመሆኑ ጠበቆች ይህንን ተረድተው በሙሉ ፈቃደንነት ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ እና ማህበረሰቡም ይህንን አውቆ ለሚያገኘው የጥብቅና አገልግሎት ጥራት ከማህበሩ ጋር በመተባበር እንዲሰራ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
በተጨማሪም የጥብቅና አገልግሎት የሚጠቀሙ ደንበኞች ጥቅም መጠበቁን ማረጋገጥ እንዲሁም የደንበኞችን ጥቅም ለማስጠበቅ ጠቀሜታ ያላቸው የጠበቆች መብቶችም መከበራቸውን የመከታተል ሀላፊነት አለበት፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ በጠበቃ ወይም በጠበቃ ድርጅት ዘንድ የሚቀመጥን የደንበኛ የአደራ ሂሳብ አያያዝ አመራርን እንዲሁም ከአደራ ሂሳቡ የሚገኝ ወለድን አጠቃቀምን በተመለከተ መመሪያ የማዘጋጀት፣ የሂሳቡ በአግባቡ ስለመያዙም መቆጣጠርና ኦዲት ማድረግ፣ ከአደራ ሂሳብ አያያዝን በተመለከተ ከደንበኞች የሚነሱ ቅሬታዎችን መቀበልና ምርመራ ማድረግ ግድፈት ተፈፅሞ ሲገኝም በዲሲፕሊን ጉባኤ እንዲታይ መምራት፣ የአደራ ሂሳብ በአግባቡ ይያዝ ዘንድ ስልጠናዎችን መስጠት ወይም የማሰጠት ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
ማህበሩ በህግ ትምህርት ጥራት ላይ የራሱን አበርክቶ የማድረግ እንዲሁም ለህግ የበላይነት መከበር፣ ሰብአዊ መብቶች መከበር እና ለሀገራችን የህግ ስርአት ማደግ አስተዋፅኦ ማድረግ እንዳለበት ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
በአጠቃላይ የፌደራል የጠበቆች ማህበር ከህግ ትምህርት ጥራት ጀምሮ በጥብቅና አስተዳደር ዙሪያ ሰፋ ያለ ተሳትፎ ያለው ማህበር ሆኖ በአዋጁ የተቋቋመ ሲሆን ይህም ጠበቆች በማህበራቸው አማካኝነት ለሀገራችን የህግ ሥርአት እና ለጥብቅና ሙያ ማደግ የራሱን ሚና እንዲጫወት እንዲሁም ጠበቆች በተደራጀ መልኩ ሙያቸውን እንዲመሩና መብታቸውንም እንዲያስከብሩ የሚረዳ በመሆኑ ጠበቆች ይህንን ተረድተው በሙሉ ፈቃደንነት ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ እና ማህበረሰቡም ይህንን አውቆ ለሚያገኘው የጥብቅና አገልግሎት ጥራት ከማህበሩ ጋር በመተባበር እንዲሰራ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በንግድ ሕጉ
(በላይሁን ይርጋ)
1. መግቢያ
በአዋጅ ቁጥር 1243/2013 መሰረት የፀደቀው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የንግድ ሕግ መሰረታዊ ለውጥ ካመጣባቸው የህጉ ክፍል መካከል መፀሀፍ ሁለት የንግድ ማህበርን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች ይገኙበታል፡፡ በበፊቱ የንግድ ሕግ ውስጥ ከተካተቱት ስድስት የንግድ ማህበራት አይነቶች መካከል ተራ የሽርክና ማኅብር በመባል የሚታወቀው እና ከአንጽፅ 227 እስከ 270 ባሉት ድንጋጌዎች ሥር የተመለከተው የንግድ ማኅበር የሚቋቋምበት ዋና ዓላማ የንግድ ሥራ ለመሥራት አለመሆኑ በግልፅ የተደነገገ ሲሆን በተግባርም በሥራ ላይ ውሎ የማይገኝ በመሆኑ ከሕጉ እንዲወጣ የተደረገ ሲሆን በምትኩ ሁለት አዳዲስ የንግድ ማኅበር ዓይነቶችን አካቶ በጠቅላላ ሰባት የንግድ ማህበር አይነቶችን ይዞ መጥቷል፡፡
በሕጉ እንደ አዲስ ከተካተቱት ሁለት የንግድ ማህበር አይነቶች መካከል አንዱ ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership LLP/ በመባል የሚታወቀው አንዱ ሲሆን ይህ ዓይነቱ የሽርክና ማኅበር ሁለት ወይም ከዛ በላይ የሆኑ ሰዎች የሙያ ለሙያ ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት የሚያቋቁሙት የማኅበር አይነት ነው ። ሌላው በተቀረው ዓለም እየተለመደ የመጣው አዲስ አደረጃጀት ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት (One Man Company) ሲሆን በዚች አነስተኛ ፅሁፍ ስለዚሀ ማህበር ባህርያትና መሰል ጉዳዮች ዘርዘር አድርገነ ለማየት እንሞክራለን።
..............
(በላይሁን ይርጋ)
1. መግቢያ
በአዋጅ ቁጥር 1243/2013 መሰረት የፀደቀው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የንግድ ሕግ መሰረታዊ ለውጥ ካመጣባቸው የህጉ ክፍል መካከል መፀሀፍ ሁለት የንግድ ማህበርን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች ይገኙበታል፡፡ በበፊቱ የንግድ ሕግ ውስጥ ከተካተቱት ስድስት የንግድ ማህበራት አይነቶች መካከል ተራ የሽርክና ማኅብር በመባል የሚታወቀው እና ከአንጽፅ 227 እስከ 270 ባሉት ድንጋጌዎች ሥር የተመለከተው የንግድ ማኅበር የሚቋቋምበት ዋና ዓላማ የንግድ ሥራ ለመሥራት አለመሆኑ በግልፅ የተደነገገ ሲሆን በተግባርም በሥራ ላይ ውሎ የማይገኝ በመሆኑ ከሕጉ እንዲወጣ የተደረገ ሲሆን በምትኩ ሁለት አዳዲስ የንግድ ማኅበር ዓይነቶችን አካቶ በጠቅላላ ሰባት የንግድ ማህበር አይነቶችን ይዞ መጥቷል፡፡
በሕጉ እንደ አዲስ ከተካተቱት ሁለት የንግድ ማህበር አይነቶች መካከል አንዱ ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership LLP/ በመባል የሚታወቀው አንዱ ሲሆን ይህ ዓይነቱ የሽርክና ማኅበር ሁለት ወይም ከዛ በላይ የሆኑ ሰዎች የሙያ ለሙያ ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት የሚያቋቁሙት የማኅበር አይነት ነው ። ሌላው በተቀረው ዓለም እየተለመደ የመጣው አዲስ አደረጃጀት ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት (One Man Company) ሲሆን በዚች አነስተኛ ፅሁፍ ስለዚሀ ማህበር ባህርያትና መሰል ጉዳዮች ዘርዘር አድርገነ ለማየት እንሞክራለን።
..............
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በንግድ ሕጉ
...........#ከላይ #የቀጠለ........
2. የባለ አንድ አባል ኃለፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር አስፈላጊነት
በአገራችን የንግድ ሕግ መሠረት የንግድ ማህበር ወይም ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስፈልገው ዝቅተኛ የአባላት ቁጥር ቢያንስ ሁለት መሆን ይኖርበታል ፡፡ ነገር ግን ይህ መስፈርት የንግድ ማኅበራት ከሚቋቋሙበት ዓላማ፤ አሁን አገሪቱ ከምትከተለው ነጻ የገበያ ሥርዓትና በወቅቱ ተቀባይት እያገኘ ከመጣው ዓለም አቀፍ የንግድ አሠራር ልምድ ጋር በሚከተሉት ምክንያቶች የሚጣጣም አይደለም፡፡ የመጀመሪያው ባለሀብቶች በንግድ ማኅበር ተደራጅተው እንዲሠሩ የተደረገበት ዋናው ዓላማ ከአንድ ብርቱ ሁለት መድሀኒቱ በሚለው ብሂል የንግድ ሥራው የሚያስፈልገውን አዋጭ የንግድ ሐሳብና ካፒታል በጋራ አመንጭተው ወደ ንግድ ሥራ ቢገቡ ውጤታማ ይሆናሉ በሚል እሳቤ ነው፡፡ የንግድ ሕጉ በወጣበት በ1952 ዓ.ም በሀገሪቱ ያሉ ባለሀብቶች ያላቸው የካፒታል መጠን ብቻቸውን ማህበር ለመመስረት የሚያስችላቸው አይደለም የሚል አስተሳሰብ ስለነበረና በተጨባጭም በወቅቱ የነበረው የካሽ ገንዘብ እንቅስቃሴ አነስተኛ ስለነበረ ህጉ ይህ ታሳቢ አድርጎ እንደወጣ መረዳት ይቻላል፡፡ በመሆኑም ይህ አስተሳብ ሕጉ በወጣበት ዘመን ተቀባይነት ያለው ቢሆንም በቂ የንግድ ሐሳብና ካፒታል ያላቸው ባለሀብቶች ከፍላጎታቸው ውጭ ከሌሎች ጋር የግድ እንዲጣመሩ ማስገደዱ ባለሀብቶች በነጻነት በመረጡት የንግድ መስክ ተሠማርተው ራሳቸውንም ሆነ አገራቸውን እንዳይጠቅሙ እንቅፋት ይፈጥራል፡፡
አሁን በተግባር እየታየ እንዳለው የሕጉን አነስተኛ የአባላት ቁጥር ግዴታ ለማሟላት እና ሌላ ሰው በሚያቋቁመው የንግድ ኩባንያ ውስጥ ላለማስገባት ሲሉ ምንም የንግድ ሐሳብም ሆነ የገንዘብ አስተዋጽኦ ያላደረጉ የቤተሰብ አባላትንና ሌሎች የቅርብ ሰዎቻቸውን አባል አያደረጉ ማህበር ይመሰርታሉ፡፡ ይህም በአንድ በኩል ምንም አስተዋጽኦ የሌላቸውን ሰዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ በሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች የተመሠረቱ ኃላፊነታቸው የተወሰነ የግል ኩባንያዎች አባላት ቁጥር በተለያየ ምክንያት ለምሳሌ ያህል በባለትዳሮች፣ በቤተ ዘመዳሞችና በጓኛሞች ወዘተ መካከል አለመግባባት ሲፈጠር አንዱ አባል ከማኅበሩ የሚወጣበት ሁኔታ ሲከሰት ኩባንያው ውጤታማ ቢሆንም በህጉ በአንድ አባል መቀጠል ስለማይቻል እንዲፈርስ ይደረጋል ፡፡ ግለሰብ ባለሀብቶች ከፍላጎታቸው ውጭ ከሌሎች ሰዎች ጋር የንግድ ማኅበር እንዲያቋቁሙ መገደዳቸው የሚያስከትለው ሌላው ችግር የንግድ ማኅበር ከሌላ ሰው ጋር ላለማቋቋም ሲሉ ወደ ግል ንግድ እንዲያተኩሩ አድርጓል፡፡ ለዚህም ማስረጃ የሚሆነው በአገራችን ከኩባንያዎች ቁጥር ይልቅ የግለሰብ ንግድ ከፍተኛውን ቁጥርና የገበያ ድርሻ ይዞ ይገኛል ፡፡ ይህ አሠራር የተለያዩ ችግሮችን ማስከተሉ ይነገራል፡፡ አንደኛ ለንግድ ሥራ የሚመድቡትን ሀብት ከግል ንብረታቸው ነጥለው በኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ለማስተዳደር የሚኖራቸውን ዕድል የሚዘጋ ነው፡፡ ሁለተኛው በኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ አቋቁመው ከኩባንያው በላይ የሚመጣ ዕዳን ወደ ግል ሀብታቸው እንዳይተላለፍ የሚገድበውን ዕድል ያሳጣል፣ በዚህም የተነሣ በዕዳ እንዳይጠየቁ ንብረታቸውን የሚያሸሹበት ሁኔታ ስለሚፈጥር ሕገ ወጥነትንን ያበረታታል፡፡
ሌላው ችግር በግላቸው ኩባንያ መሥርተው ከጊዜ በኋላ የኩባንያውን ዕድገትና ውጤት እያዩ ሌሎች ግለሰቦችን በመሳብ ተጨማሪ ካፒታል እንዳያሰባስቡና የንግዱን ሥራ ለማስፋፋት ጥረት እንዳያደርጉ እንቅፋት ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህም በአገራችን የንግድ ኩባንያዎች እንዳይስፋፉ ከሚያደርጉ ምክንያቶች አንዱ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ከመንግሥት ቁጥጥር አኳያም ሲታይ ከኃላፊነታቸው የተወሰኑ የግል ኩባንያዎች በተለየ ሁኔታ የግለሰብ ንግድ የተደራጀ አመራርና የኦዲት እንዲሁም ሪፖርት የማቅረብ ግዴታ ስላልተጣለባቸው አሠራራቸው ሕግን የተከተለ ለመሆኑ መንግሥት ለማረጋገጥ የሚያስችልበት ሁኔታ በጣም የጠበበ ነው፡፡
አንድ ሰው ብቻውን ኩባንያ እንዲያቋቋም መፍቀዱ የተለያዩ ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ በአንድ ሰው ብቻ ኩባንያ እንዲያቋቋም መፈቀዱ ወደፊት የሚቋቋሙትን ብቻ ሳይሆን ከዚህ በፊት ተቋቁመው በተለያዩ ምንያቶች የአባላቱ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ በማለቱ ብቻ በሕጉ አንቀጽ 511 መሠረት እንዲፈርሱ የሚደረጉትን ከመፍረስ ይታደጋቸዋል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ ባለሀብቶች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ለማቋቋም የሕጉን ግዴታ ለማሟላት ሲሉ ብቻ ከማይፈልጉት ባለሀብት ጋር የሚጣመሩበትን ዕድል ይቀንሳል፡፡ ሦስተኛ ባላሀብቶች ከግለሰብ ንግድ ይልቅ ኩባንያ እንዲያቋቁሙ ስለሚያደርግ የኩባንያዎች ዕድገት በአገሪቱ እንዲጨምር ሊያደርግ ይችላል፡፡ አራተኛ ባለሀቶች ኩባያዎችን ሲያቋቁሙ መንግሥት ተገቢውን ቁጥጥር ለማድረግ አመቺ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
በመሆኑም እነዚህን ጉዳዮች ታሳቢ በማድረግ አዲሱ የንግድ ሕግ ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እንደ አንድ የንግድ ማህር አይነት እውቅና የሰጠበት ሁኔታ አለ፡፡
3. የማህበሩ ምንነት እና የተጠያቂነት ስርዓት
ባለ አንድ አባል ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰው በግሉ በሚሰጠው መግለጫ መሠረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነው ሲሆን ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰውነት ያለው ነው ፡፡ ይህ ማለት አንድ ሰው ብቻ የሚመሰርተው የንግድ ማሀበር ሲሆን ይህ ማህበር ኃላፊነቱ ከተወሰነ የግል ማኅበር (private limited company) ጋር እጅግ ተመሳሳይ ነው። ከተጠያቂነትም አንቀፅር አባሉ ወይም መስራቹ የራሱን መዋጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገው ዕዳ በግሉ ተጠያቂ አይሆንም ፡፡ የማህበሩ ባህርይ ኃላፊነቱ የተወሰነ በመሆኑ ማለትም የሚመጣ ተጠያቂነት በማህበሩ ሀብት ላይ ብቻ የተገደ በመሆኑ አባሉ ኃላፊነቱን ከተወጣ ማለትም መዋጮውን ሙሉ በሙሉ እና በወቅቱ እሰከከፈለ ድረስ ኃላፊነት የለበትም ማለት ነው፡፡
ከላይ እንደተመለከትነው ይህ ማህበር በአንድ ሰው የሚመሰረት በመሆኑ የምስረታ እና የአስተዳደር ስርዓቱ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልገው ነው፡፡ ስለዚህ በመርህ ደረጃ አባሉ መዋጮውን በወቅቱ ከከፈል ለሚመጣው ተጠያቂነት በግሉ ኃላፊነት የለበትም ቢባልም፣ ተጠያቂ የሚሆንባቸው ሁኔታዎች ግን አሉ፡አባሉ ማኅበሩን፣ ወይም የማኅበሩን ገንዘብ ጠያቂዎች ጉዳት ላይ የሚጥል ህገ-ወጥ ድርጊት ሆን ብሎ ከፈፀመ፤ የባለ አንድ አባል ማኅበር ንብረትን ከራሱ ንብረት ጋር ከቀላቀለ፤ የባለ አንድ አባል ማኅበርን እና የራሱን ማንነት ካልነጣጠለ፤ ስለ ማኅበሩ የፋይናንስ አቋም የማኅበሩን ገንዘብ ጠያቂዎች ሊያሳስት የሚችል መረጃ ሆን ብሎ ካወጣ፤ ያለ ተመጣጣኝ ክፍያ የማኅበሩን ሀብት ለራሱ ወይም ለሶስተኛ ወገኞች የግል ጥቅም ካዋለ፤ በሕግ ሊከፈል ከሚችለው በላይ የትርፍ ክፍያ ከፈጸመ፤ ወይም ሌሎች ተመሳሳይ ተግባራትን ከፈጸመ ማንኛውም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አባል ወይም ማኅበሩ ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ቁጥጥር ያለው ሌላ ሰው ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ተጠያቂ እንደሚሆን ህጉ በግልፅ ደንግጓል ፡፡
...........#ከላይ #የቀጠለ........
2. የባለ አንድ አባል ኃለፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር አስፈላጊነት
በአገራችን የንግድ ሕግ መሠረት የንግድ ማህበር ወይም ኩባንያ ለማቋቋም የሚያስፈልገው ዝቅተኛ የአባላት ቁጥር ቢያንስ ሁለት መሆን ይኖርበታል ፡፡ ነገር ግን ይህ መስፈርት የንግድ ማኅበራት ከሚቋቋሙበት ዓላማ፤ አሁን አገሪቱ ከምትከተለው ነጻ የገበያ ሥርዓትና በወቅቱ ተቀባይት እያገኘ ከመጣው ዓለም አቀፍ የንግድ አሠራር ልምድ ጋር በሚከተሉት ምክንያቶች የሚጣጣም አይደለም፡፡ የመጀመሪያው ባለሀብቶች በንግድ ማኅበር ተደራጅተው እንዲሠሩ የተደረገበት ዋናው ዓላማ ከአንድ ብርቱ ሁለት መድሀኒቱ በሚለው ብሂል የንግድ ሥራው የሚያስፈልገውን አዋጭ የንግድ ሐሳብና ካፒታል በጋራ አመንጭተው ወደ ንግድ ሥራ ቢገቡ ውጤታማ ይሆናሉ በሚል እሳቤ ነው፡፡ የንግድ ሕጉ በወጣበት በ1952 ዓ.ም በሀገሪቱ ያሉ ባለሀብቶች ያላቸው የካፒታል መጠን ብቻቸውን ማህበር ለመመስረት የሚያስችላቸው አይደለም የሚል አስተሳሰብ ስለነበረና በተጨባጭም በወቅቱ የነበረው የካሽ ገንዘብ እንቅስቃሴ አነስተኛ ስለነበረ ህጉ ይህ ታሳቢ አድርጎ እንደወጣ መረዳት ይቻላል፡፡ በመሆኑም ይህ አስተሳብ ሕጉ በወጣበት ዘመን ተቀባይነት ያለው ቢሆንም በቂ የንግድ ሐሳብና ካፒታል ያላቸው ባለሀብቶች ከፍላጎታቸው ውጭ ከሌሎች ጋር የግድ እንዲጣመሩ ማስገደዱ ባለሀብቶች በነጻነት በመረጡት የንግድ መስክ ተሠማርተው ራሳቸውንም ሆነ አገራቸውን እንዳይጠቅሙ እንቅፋት ይፈጥራል፡፡
አሁን በተግባር እየታየ እንዳለው የሕጉን አነስተኛ የአባላት ቁጥር ግዴታ ለማሟላት እና ሌላ ሰው በሚያቋቁመው የንግድ ኩባንያ ውስጥ ላለማስገባት ሲሉ ምንም የንግድ ሐሳብም ሆነ የገንዘብ አስተዋጽኦ ያላደረጉ የቤተሰብ አባላትንና ሌሎች የቅርብ ሰዎቻቸውን አባል አያደረጉ ማህበር ይመሰርታሉ፡፡ ይህም በአንድ በኩል ምንም አስተዋጽኦ የሌላቸውን ሰዎች ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ በሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች የተመሠረቱ ኃላፊነታቸው የተወሰነ የግል ኩባንያዎች አባላት ቁጥር በተለያየ ምክንያት ለምሳሌ ያህል በባለትዳሮች፣ በቤተ ዘመዳሞችና በጓኛሞች ወዘተ መካከል አለመግባባት ሲፈጠር አንዱ አባል ከማኅበሩ የሚወጣበት ሁኔታ ሲከሰት ኩባንያው ውጤታማ ቢሆንም በህጉ በአንድ አባል መቀጠል ስለማይቻል እንዲፈርስ ይደረጋል ፡፡ ግለሰብ ባለሀብቶች ከፍላጎታቸው ውጭ ከሌሎች ሰዎች ጋር የንግድ ማኅበር እንዲያቋቁሙ መገደዳቸው የሚያስከትለው ሌላው ችግር የንግድ ማኅበር ከሌላ ሰው ጋር ላለማቋቋም ሲሉ ወደ ግል ንግድ እንዲያተኩሩ አድርጓል፡፡ ለዚህም ማስረጃ የሚሆነው በአገራችን ከኩባንያዎች ቁጥር ይልቅ የግለሰብ ንግድ ከፍተኛውን ቁጥርና የገበያ ድርሻ ይዞ ይገኛል ፡፡ ይህ አሠራር የተለያዩ ችግሮችን ማስከተሉ ይነገራል፡፡ አንደኛ ለንግድ ሥራ የሚመድቡትን ሀብት ከግል ንብረታቸው ነጥለው በኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ለማስተዳደር የሚኖራቸውን ዕድል የሚዘጋ ነው፡፡ ሁለተኛው በኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ አቋቁመው ከኩባንያው በላይ የሚመጣ ዕዳን ወደ ግል ሀብታቸው እንዳይተላለፍ የሚገድበውን ዕድል ያሳጣል፣ በዚህም የተነሣ በዕዳ እንዳይጠየቁ ንብረታቸውን የሚያሸሹበት ሁኔታ ስለሚፈጥር ሕገ ወጥነትንን ያበረታታል፡፡
ሌላው ችግር በግላቸው ኩባንያ መሥርተው ከጊዜ በኋላ የኩባንያውን ዕድገትና ውጤት እያዩ ሌሎች ግለሰቦችን በመሳብ ተጨማሪ ካፒታል እንዳያሰባስቡና የንግዱን ሥራ ለማስፋፋት ጥረት እንዳያደርጉ እንቅፋት ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህም በአገራችን የንግድ ኩባንያዎች እንዳይስፋፉ ከሚያደርጉ ምክንያቶች አንዱ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ከመንግሥት ቁጥጥር አኳያም ሲታይ ከኃላፊነታቸው የተወሰኑ የግል ኩባንያዎች በተለየ ሁኔታ የግለሰብ ንግድ የተደራጀ አመራርና የኦዲት እንዲሁም ሪፖርት የማቅረብ ግዴታ ስላልተጣለባቸው አሠራራቸው ሕግን የተከተለ ለመሆኑ መንግሥት ለማረጋገጥ የሚያስችልበት ሁኔታ በጣም የጠበበ ነው፡፡
አንድ ሰው ብቻውን ኩባንያ እንዲያቋቋም መፍቀዱ የተለያዩ ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ በአንድ ሰው ብቻ ኩባንያ እንዲያቋቋም መፈቀዱ ወደፊት የሚቋቋሙትን ብቻ ሳይሆን ከዚህ በፊት ተቋቁመው በተለያዩ ምንያቶች የአባላቱ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ በማለቱ ብቻ በሕጉ አንቀጽ 511 መሠረት እንዲፈርሱ የሚደረጉትን ከመፍረስ ይታደጋቸዋል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ ባለሀብቶች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ለማቋቋም የሕጉን ግዴታ ለማሟላት ሲሉ ብቻ ከማይፈልጉት ባለሀብት ጋር የሚጣመሩበትን ዕድል ይቀንሳል፡፡ ሦስተኛ ባላሀብቶች ከግለሰብ ንግድ ይልቅ ኩባንያ እንዲያቋቁሙ ስለሚያደርግ የኩባንያዎች ዕድገት በአገሪቱ እንዲጨምር ሊያደርግ ይችላል፡፡ አራተኛ ባለሀቶች ኩባያዎችን ሲያቋቁሙ መንግሥት ተገቢውን ቁጥጥር ለማድረግ አመቺ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
በመሆኑም እነዚህን ጉዳዮች ታሳቢ በማድረግ አዲሱ የንግድ ሕግ ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እንደ አንድ የንግድ ማህር አይነት እውቅና የሰጠበት ሁኔታ አለ፡፡
3. የማህበሩ ምንነት እና የተጠያቂነት ስርዓት
ባለ አንድ አባል ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰው በግሉ በሚሰጠው መግለጫ መሠረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነው ሲሆን ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰውነት ያለው ነው ፡፡ ይህ ማለት አንድ ሰው ብቻ የሚመሰርተው የንግድ ማሀበር ሲሆን ይህ ማህበር ኃላፊነቱ ከተወሰነ የግል ማኅበር (private limited company) ጋር እጅግ ተመሳሳይ ነው። ከተጠያቂነትም አንቀፅር አባሉ ወይም መስራቹ የራሱን መዋጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገው ዕዳ በግሉ ተጠያቂ አይሆንም ፡፡ የማህበሩ ባህርይ ኃላፊነቱ የተወሰነ በመሆኑ ማለትም የሚመጣ ተጠያቂነት በማህበሩ ሀብት ላይ ብቻ የተገደ በመሆኑ አባሉ ኃላፊነቱን ከተወጣ ማለትም መዋጮውን ሙሉ በሙሉ እና በወቅቱ እሰከከፈለ ድረስ ኃላፊነት የለበትም ማለት ነው፡፡
ከላይ እንደተመለከትነው ይህ ማህበር በአንድ ሰው የሚመሰረት በመሆኑ የምስረታ እና የአስተዳደር ስርዓቱ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልገው ነው፡፡ ስለዚህ በመርህ ደረጃ አባሉ መዋጮውን በወቅቱ ከከፈል ለሚመጣው ተጠያቂነት በግሉ ኃላፊነት የለበትም ቢባልም፣ ተጠያቂ የሚሆንባቸው ሁኔታዎች ግን አሉ፡አባሉ ማኅበሩን፣ ወይም የማኅበሩን ገንዘብ ጠያቂዎች ጉዳት ላይ የሚጥል ህገ-ወጥ ድርጊት ሆን ብሎ ከፈፀመ፤ የባለ አንድ አባል ማኅበር ንብረትን ከራሱ ንብረት ጋር ከቀላቀለ፤ የባለ አንድ አባል ማኅበርን እና የራሱን ማንነት ካልነጣጠለ፤ ስለ ማኅበሩ የፋይናንስ አቋም የማኅበሩን ገንዘብ ጠያቂዎች ሊያሳስት የሚችል መረጃ ሆን ብሎ ካወጣ፤ ያለ ተመጣጣኝ ክፍያ የማኅበሩን ሀብት ለራሱ ወይም ለሶስተኛ ወገኞች የግል ጥቅም ካዋለ፤ በሕግ ሊከፈል ከሚችለው በላይ የትርፍ ክፍያ ከፈጸመ፤ ወይም ሌሎች ተመሳሳይ ተግባራትን ከፈጸመ ማንኛውም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አባል ወይም ማኅበሩ ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ቁጥጥር ያለው ሌላ ሰው ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ተጠያቂ እንደሚሆን ህጉ በግልፅ ደንግጓል ፡፡
እንደሚታወቀው ኃላፊነታቸው የተወሰኑ ኩባንያዎች ዋነኛ ባህርይ ዕዳቸው በኩባንያው ሀብት ላይ የተወሰነና ወደ አባላቱ ሀብት የማይሸጋገር መሆኑ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር የቁጥጥር ሥርዓቱ ደካማ ከሆነ የኩባንያው ብቸኛ ባለሀብት መሆኑን በመጠቀም በዕዳ ከመጠየቅ ለመሸሽ ሲባል የኩባንያውን ሀብት ወደ ግል ሀብት የማሸሽ አጋጣሚን ሊያሰፋ ይችላል፡፡ በተጨማሪም የኩባንያ መረጃዎች በአንድ ሰው ቁጥጥር ሥር ያሉ በመሆኑ በሦስተኛ ወገኖች ሊተላለፉና ሊታወቁ የሚገቡ መረጃዎች እንዳይታወቁ ሊደረግ የሚችልበት ዕድል ሊኖር ይችላል የሚል ሥጋት ያለ በመሆኑ ነው እንዲህ አይነት የቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋት ያስፈለገው፡፡
4. የማህበሩ አመሰራረት
እንደሌሎች ማህበሮች ሁሉ ባለ አንድ አባል ኃለፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር የሚቋቋመው በመመስረቻ ጽሑፍ ሲሆን በንግድ መዝገብ ውስጥ እንደተመገዘበ የህግ ሰውነት የሚያገኝ ሲሆን ፣ ማህበሩን ለመመስረት ዝቅተኛ ዋና ገንዘቡ ከብር 15,000 (አሥራ አምስት ሺ) ማነስ የለበትም ፡፡ ከላይ እንደተመለከተው ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚመሰረተው አንድ ሰው በግሉ በሚሰጠው መግለጫ መሠረት ሲሆን አባሉ የሚሰጠው መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት መደረግና መግልጫውም በንግድ መዝገብ ውስጥ መግባት ያለበት ሲሆን መግለጫው የሚከተሉትን ነገሮች ማሳየት አለበት ማኅበሩ አንድ አባል ብቻ ያለው መሆኑን፤ የአባሉን ስም፤ዜግነትና አድራሻ፤ አባሉ የሞተ፣ የጠፋ ወይም በፍርድ የተከለከለ እንደሆነ ስለ ወራሾቹ ወይም ስለ አባሉ ሆኖ ሕጋዊ ተግባራትን እንዲፈጽም የታጨው የንብረት ጠባቂ ሰው ስም፤ ዕጩ ንብረት ጠባቂው ፍቃደኛ ሆኖ ኃላፊነቱን የተቀበለ መሆኑን፤ የማኅበሩን ስም፤ዋና መሥሪያ ቤት፤ ካሉትም ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶቹን፤ የማኅበሩን የንግድ ዓላማ፤ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ መጠንና፤ይኼው በሙሉ የተከፈለ መሆኑን የሚያሳይ መግለጫ፤ በዓይነት የተከፈለ መዋጮ ካለ ግምቱን፤ የሥራ አስኪያጁን ስምና ሥልጣን፤ ካለ ኦዲተሩን፤ ማኅበሩ የሚቆይበትን ጊዜ፤ ማኅበሩ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት የሚያስታውቅበተን መንገድና ጊዜ እና ሌሎች በሕግ ወይም በአባሉ እንዲካተቱ የተወሰኑ ጉዳዮችን ፡፡
ሌላው የምስረታው አካል የሆነው ጉዳይ እጩ ንብረት ጠባቂን በተመለከተ ነው፡፡ የማህበሩ አባል ወይም መስራች አንድ ሰው በመሆኑ ግለሰቡ በተለያዩ ምክንያቶች ስራውን መስራት ባይችል በህግ በግልፅ የተመለከተ አባሉን ተtክቶ የሚሰራ ሰው ከሌለ የንብረት ብክነትና መሰል ችግሮች ሊከሰቱ ስለሚችሉ በሶስተኛ ወገኖች ላይ ጉዳት ያስከትላል፡፡ ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ ማህበር በአንድ ሰው የሚመሰረት በመሆኑ አመራሩን በተመለከተ ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት ከላይ ተመልክተናል፡፡ ስለሆነም አባሉ በሌለ ጊዜ፣ ቢሞት፣ ቢጠፋ ወዘተ ለማህበሩ ሀላፊነት የሚወስድ ወይም የማህበሩን ንብረት የሚጠብቅ አካል ያስፈልጋል፡፡ ስለሆነም በህጉ ዕጩ ንብረት ጠባቂ የሚባል አካል ወይም ሰው እንዲኖር አስገዳጅ ድንጋጌ የገባ ሲሆን ዕጩ ንብረት ጠባቂው ዕጩነቱን የተቀበለ መሆኑን ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካላረጋገጠ በስተቀር፤ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሊመሠረት አይችልም እንዲሁም አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ለተለያዩ ባለ አንድ አባል ኃላፊነታቸው የተወሰነ የግል ማኅበራት የንብረት ጠባቂ ሆኖ መመረጥ አይችልም ፡፡
የንግድ ስራዎች በግለሰብ ነጋዴነት ከሚሰሩ ይልቅ በማህበርነት መሰራታቸው ለነጋዴውም ለሶስተኛ ወገኖችም የተሻለ ጥበቃ ስለሚሰጥ ግለሰብ ነጋዴዎች ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ ማህበር መለወጥ ስለሚችሉበት ሁኔታም በህጉ ተመልክቷል፡፡ በዚሁ መሰረት ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራውን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፤ ሆኖም ግን ግለሰብ ነጋዴው ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ከመመሥረቱ በፊት ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ይሆናል ፡፡
5. የማህበሩ አመራር (Governance)
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ እንዲኖረው ሕጉ የሚያስገድድ ሲሆን አባሉ ራሱ ወይም ሌላ ሰው የማኅበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊሆን ይችላል ፤ ዋናው ሥራ አስኪያጁም አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ያለው ሥልጣን እና ተጠያቂነት ይኖረዋል ፡፡ እንዲሁም ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የሚኖረው ሲሆን፣ የማኅበሩ አባል የአንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አባላት ጠቅላላ ጉባዔ ያለውን ሥልጣን ይኖረዋል፤ አባሉ በጠቅላላ ጉባዔ ሥልጣኑ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ቃለ-ጉባዔ ስብሰባው በተደረገ ከሦስት ሳምንታት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በጽሑፍ ተዘጋጅተው የማህበሩ ማህደር ውስጥ መቀመጥ ይኖርባቸዋል፤ በማኅበሩ ምሥረታ ጊዜ በተሰጠ መግለጫ ውስጥ የተካተቱትን ነገሮች የሚለውጥ ማንኛውም ውሳኔ ውሳኔው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በንግድ መዝገብ ውስጥ መግባት አለበት እንዲሁም የአባሉ ውሳኔዎች የዚህን አንቀጽ ድንጋጌዎች ያላሟሉ ቢሆኑ እንኳን በሕግ ፊት የጸኑ ናቸው፤ ሆኖም ጉድለቱ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚያደርሰው ጉዳት አባሉና ማኅበሩ በአንድነት እና በተናጠል ተጠያቂ ይሆናሉ ፡፡
6. የማህበሩ መፍረስ
ማህበሩ እንደአግባብነታቸው በንግድ ሕጉ ጠቅላላ ክፍል የተመለከቱት ለማህበራት መፍረሻ ምክንያቶች በሚያገጥሙበት ጊዜ ሊፈርስ የሚችል ሲሆን የፈረሰው ማህበር አባል ያለበትን ዕዳ በሙሉ የከፈለ ከሆነ የማኅበሩ ሀብት ሳይጣራና ባለበት ሁኔታ በጠቅላላው ለአባሉ ይተላለፋል ፤ ምክንያቱም ማህበራት ሲፈርሱ ኦዲት የሚደረጉት በሁለት ምክንያች ሲሆን አንደኛው የማህበራትን አባላት መበት ለመጠበቀ ነው፣ ሁለተኛው ደግሞ የሶስተኛ ወገኖችን መብት ለመጠበቅ ነው፡፡ በባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ግን አባሉ አንድ ስለሆነ የአባላጥ ጥቅም የሚባለ ነገር የማይነሳ ሲሆን፣ ሶስተኛ ወገኖችን ጥቅም ለማስጠበቅ የሚለው ነጥብ ደግሞ እዳ እንደሌለበት መረጋገጥ እንዳለበት ህጉ ያስቀምጣል፣ ሆኖም በማናቸውም ምክንያት ማኅበሩ ከፈረሰ በኋላ ገንዘብ ጠያቂዎች የቀረቡ እንደሆነ አባሉ በግሉ ተጠያቂ ይሆናል፡፡ አባሉን ተጠያቂ ለማድረግ የሚቀርብ ክስ ገንዘብ ጠያቂው የማኅበሩን መፍረስ ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፤ የማኅበሩ ሀብት ለአባሉ ከተላለፈ ከአሥር ዓመት በኋላ ምንም ዓይነት ክስ ሊቀርብ አይችልም ፡፡ ማህበሩ በሚፈርስበት ጊዜ አባሉ አባሉ በራሱ ምርጫ መደበኛውን የሒሳብ ማጣራት ሂደት ለመከተል ይችላል ፡፡
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
4. የማህበሩ አመሰራረት
እንደሌሎች ማህበሮች ሁሉ ባለ አንድ አባል ኃለፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር የሚቋቋመው በመመስረቻ ጽሑፍ ሲሆን በንግድ መዝገብ ውስጥ እንደተመገዘበ የህግ ሰውነት የሚያገኝ ሲሆን ፣ ማህበሩን ለመመስረት ዝቅተኛ ዋና ገንዘቡ ከብር 15,000 (አሥራ አምስት ሺ) ማነስ የለበትም ፡፡ ከላይ እንደተመለከተው ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚመሰረተው አንድ ሰው በግሉ በሚሰጠው መግለጫ መሠረት ሲሆን አባሉ የሚሰጠው መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት መደረግና መግልጫውም በንግድ መዝገብ ውስጥ መግባት ያለበት ሲሆን መግለጫው የሚከተሉትን ነገሮች ማሳየት አለበት ማኅበሩ አንድ አባል ብቻ ያለው መሆኑን፤ የአባሉን ስም፤ዜግነትና አድራሻ፤ አባሉ የሞተ፣ የጠፋ ወይም በፍርድ የተከለከለ እንደሆነ ስለ ወራሾቹ ወይም ስለ አባሉ ሆኖ ሕጋዊ ተግባራትን እንዲፈጽም የታጨው የንብረት ጠባቂ ሰው ስም፤ ዕጩ ንብረት ጠባቂው ፍቃደኛ ሆኖ ኃላፊነቱን የተቀበለ መሆኑን፤ የማኅበሩን ስም፤ዋና መሥሪያ ቤት፤ ካሉትም ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶቹን፤ የማኅበሩን የንግድ ዓላማ፤ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ መጠንና፤ይኼው በሙሉ የተከፈለ መሆኑን የሚያሳይ መግለጫ፤ በዓይነት የተከፈለ መዋጮ ካለ ግምቱን፤ የሥራ አስኪያጁን ስምና ሥልጣን፤ ካለ ኦዲተሩን፤ ማኅበሩ የሚቆይበትን ጊዜ፤ ማኅበሩ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት የሚያስታውቅበተን መንገድና ጊዜ እና ሌሎች በሕግ ወይም በአባሉ እንዲካተቱ የተወሰኑ ጉዳዮችን ፡፡
ሌላው የምስረታው አካል የሆነው ጉዳይ እጩ ንብረት ጠባቂን በተመለከተ ነው፡፡ የማህበሩ አባል ወይም መስራች አንድ ሰው በመሆኑ ግለሰቡ በተለያዩ ምክንያቶች ስራውን መስራት ባይችል በህግ በግልፅ የተመለከተ አባሉን ተtክቶ የሚሰራ ሰው ከሌለ የንብረት ብክነትና መሰል ችግሮች ሊከሰቱ ስለሚችሉ በሶስተኛ ወገኖች ላይ ጉዳት ያስከትላል፡፡ ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ ማህበር በአንድ ሰው የሚመሰረት በመሆኑ አመራሩን በተመለከተ ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት ከላይ ተመልክተናል፡፡ ስለሆነም አባሉ በሌለ ጊዜ፣ ቢሞት፣ ቢጠፋ ወዘተ ለማህበሩ ሀላፊነት የሚወስድ ወይም የማህበሩን ንብረት የሚጠብቅ አካል ያስፈልጋል፡፡ ስለሆነም በህጉ ዕጩ ንብረት ጠባቂ የሚባል አካል ወይም ሰው እንዲኖር አስገዳጅ ድንጋጌ የገባ ሲሆን ዕጩ ንብረት ጠባቂው ዕጩነቱን የተቀበለ መሆኑን ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካላረጋገጠ በስተቀር፤ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሊመሠረት አይችልም እንዲሁም አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ለተለያዩ ባለ አንድ አባል ኃላፊነታቸው የተወሰነ የግል ማኅበራት የንብረት ጠባቂ ሆኖ መመረጥ አይችልም ፡፡
የንግድ ስራዎች በግለሰብ ነጋዴነት ከሚሰሩ ይልቅ በማህበርነት መሰራታቸው ለነጋዴውም ለሶስተኛ ወገኖችም የተሻለ ጥበቃ ስለሚሰጥ ግለሰብ ነጋዴዎች ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ ማህበር መለወጥ ስለሚችሉበት ሁኔታም በህጉ ተመልክቷል፡፡ በዚሁ መሰረት ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራውን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፤ ሆኖም ግን ግለሰብ ነጋዴው ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ከመመሥረቱ በፊት ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ይሆናል ፡፡
5. የማህበሩ አመራር (Governance)
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ እንዲኖረው ሕጉ የሚያስገድድ ሲሆን አባሉ ራሱ ወይም ሌላ ሰው የማኅበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊሆን ይችላል ፤ ዋናው ሥራ አስኪያጁም አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ያለው ሥልጣን እና ተጠያቂነት ይኖረዋል ፡፡ እንዲሁም ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የሚኖረው ሲሆን፣ የማኅበሩ አባል የአንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አባላት ጠቅላላ ጉባዔ ያለውን ሥልጣን ይኖረዋል፤ አባሉ በጠቅላላ ጉባዔ ሥልጣኑ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ቃለ-ጉባዔ ስብሰባው በተደረገ ከሦስት ሳምንታት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በጽሑፍ ተዘጋጅተው የማህበሩ ማህደር ውስጥ መቀመጥ ይኖርባቸዋል፤ በማኅበሩ ምሥረታ ጊዜ በተሰጠ መግለጫ ውስጥ የተካተቱትን ነገሮች የሚለውጥ ማንኛውም ውሳኔ ውሳኔው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በንግድ መዝገብ ውስጥ መግባት አለበት እንዲሁም የአባሉ ውሳኔዎች የዚህን አንቀጽ ድንጋጌዎች ያላሟሉ ቢሆኑ እንኳን በሕግ ፊት የጸኑ ናቸው፤ ሆኖም ጉድለቱ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚያደርሰው ጉዳት አባሉና ማኅበሩ በአንድነት እና በተናጠል ተጠያቂ ይሆናሉ ፡፡
6. የማህበሩ መፍረስ
ማህበሩ እንደአግባብነታቸው በንግድ ሕጉ ጠቅላላ ክፍል የተመለከቱት ለማህበራት መፍረሻ ምክንያቶች በሚያገጥሙበት ጊዜ ሊፈርስ የሚችል ሲሆን የፈረሰው ማህበር አባል ያለበትን ዕዳ በሙሉ የከፈለ ከሆነ የማኅበሩ ሀብት ሳይጣራና ባለበት ሁኔታ በጠቅላላው ለአባሉ ይተላለፋል ፤ ምክንያቱም ማህበራት ሲፈርሱ ኦዲት የሚደረጉት በሁለት ምክንያች ሲሆን አንደኛው የማህበራትን አባላት መበት ለመጠበቀ ነው፣ ሁለተኛው ደግሞ የሶስተኛ ወገኖችን መብት ለመጠበቅ ነው፡፡ በባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ግን አባሉ አንድ ስለሆነ የአባላጥ ጥቅም የሚባለ ነገር የማይነሳ ሲሆን፣ ሶስተኛ ወገኖችን ጥቅም ለማስጠበቅ የሚለው ነጥብ ደግሞ እዳ እንደሌለበት መረጋገጥ እንዳለበት ህጉ ያስቀምጣል፣ ሆኖም በማናቸውም ምክንያት ማኅበሩ ከፈረሰ በኋላ ገንዘብ ጠያቂዎች የቀረቡ እንደሆነ አባሉ በግሉ ተጠያቂ ይሆናል፡፡ አባሉን ተጠያቂ ለማድረግ የሚቀርብ ክስ ገንዘብ ጠያቂው የማኅበሩን መፍረስ ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፤ የማኅበሩ ሀብት ለአባሉ ከተላለፈ ከአሥር ዓመት በኋላ ምንም ዓይነት ክስ ሊቀርብ አይችልም ፡፡ ማህበሩ በሚፈርስበት ጊዜ አባሉ አባሉ በራሱ ምርጫ መደበኛውን የሒሳብ ማጣራት ሂደት ለመከተል ይችላል ፡፡
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Terms of Reference /ToR/ to Legal Service Officer
Ethiopian Charities and Societies Forum (ECSF)
Addis Ababa
Job Description ABOUT THE ECSF The Ethiopian Civil Society Organizations Forum (ECSF has been established as a non-partisan, independent, inclusive and voluntary national platform with a focus on the common concerns and challenges of the Civil Society sector in Ethiopia. The Forum's operational scope is at federal and regional levels with a focus on legal, institutional and operational issues and processes that commonly concerned the civil society sector in Ethiopia. The various Networks and Consortia of Civil Society organizations (named as 'Civil Society Organizations' in the recently ratified Proclamation No. 1113/2019) operating at Federal and Regional level thus came together and established the) ECSF in May 2013. Vision ECSF envisions seeing a strong and vibrant civil society sector for sustainable development. Mission ECSF aspires to ensure the existence of enabling environment for civil society organizations sector through strong representation, constructive dialogue and partnership using consortiums and other legal establishments as platform for action. ABOUT THE PROJECT • Title of the project: Request for Applications (RFA) 1/2020 to improve citizen engagement in the legal and judicial reforms in Ethiopia • Implementing partner: Ethiopian Civil Society Organization's Forum /ECSF/ • Funding Partner: Feteh (Justice) Activity • Objectives of the project: Overall Objective: The project is aimed to enhance the ability of civil society organizations (CSOs) engagement in the legal and judicial reforms process. • Reports to: Program Manger JOB SUMMARY Under the supervision of the Program Manager, the Legal Services Officer (LSO) will coordinate the work of the ECSF legal works and facilitate project specific activities. He/she will play a leading role in both long-term strategic planning processes as well as in short-term project planning. The LSO will provide key legal expertise, including by analyzing and promoting media laws which are in conformity with the both international and national litigation, research and writing, training, policy development and standard-setting, campaigning and monitoring new developments. The LSO will be directly responsible for the implementation of one or more projects. Major Duties and Responsibilities Organizational Aspects: • Advise the executives and employees on changes to the laws affecting ECSF. • Review and advise management on legal implications of internal policies and procedures. Review and provide legal advice on Memorandum of Understanding [MOUs], Contract management, and tender documents preparations. • Review internal policies and ensure that they are in compliance with all statutory or legal requirements in Ethiopia. • Be actively engaged in the (i) strengthening networks of CSOs representing women, youth and/or PWD, (ii) Monitoring draft legislation for compliance with the rights of women, youth & PWD, (iii) Developing comprehensive report on overview of the proclamations/regulations enacted during the project's term, (iv) developing MoU for the key activities executed with other stakeholders, • Take active role in the facilitation of discussion forums/events/forum/workshop in cooperation and consultation with relevant organs, such as Federal Attorney General Office, ACSO, HoPR, DI, relevant CSOs etc • Review ongoing cases and advice management accordingly. Oversee lawsuits, possibly acting as chief litigator. • Communicate with relevant departments to ensure that where legal risks have been identified, appropriate courses of action have been taken. • Provide legal protection and risk management advice to management especially on contract management. • Provide and interpret legal information, conduct training and disseminate appropriate legal requirements to staff. • Review progress of outstanding litigation issues.
Ethiopian Charities and Societies Forum (ECSF)
Addis Ababa
Job Description ABOUT THE ECSF The Ethiopian Civil Society Organizations Forum (ECSF has been established as a non-partisan, independent, inclusive and voluntary national platform with a focus on the common concerns and challenges of the Civil Society sector in Ethiopia. The Forum's operational scope is at federal and regional levels with a focus on legal, institutional and operational issues and processes that commonly concerned the civil society sector in Ethiopia. The various Networks and Consortia of Civil Society organizations (named as 'Civil Society Organizations' in the recently ratified Proclamation No. 1113/2019) operating at Federal and Regional level thus came together and established the) ECSF in May 2013. Vision ECSF envisions seeing a strong and vibrant civil society sector for sustainable development. Mission ECSF aspires to ensure the existence of enabling environment for civil society organizations sector through strong representation, constructive dialogue and partnership using consortiums and other legal establishments as platform for action. ABOUT THE PROJECT • Title of the project: Request for Applications (RFA) 1/2020 to improve citizen engagement in the legal and judicial reforms in Ethiopia • Implementing partner: Ethiopian Civil Society Organization's Forum /ECSF/ • Funding Partner: Feteh (Justice) Activity • Objectives of the project: Overall Objective: The project is aimed to enhance the ability of civil society organizations (CSOs) engagement in the legal and judicial reforms process. • Reports to: Program Manger JOB SUMMARY Under the supervision of the Program Manager, the Legal Services Officer (LSO) will coordinate the work of the ECSF legal works and facilitate project specific activities. He/she will play a leading role in both long-term strategic planning processes as well as in short-term project planning. The LSO will provide key legal expertise, including by analyzing and promoting media laws which are in conformity with the both international and national litigation, research and writing, training, policy development and standard-setting, campaigning and monitoring new developments. The LSO will be directly responsible for the implementation of one or more projects. Major Duties and Responsibilities Organizational Aspects: • Advise the executives and employees on changes to the laws affecting ECSF. • Review and advise management on legal implications of internal policies and procedures. Review and provide legal advice on Memorandum of Understanding [MOUs], Contract management, and tender documents preparations. • Review internal policies and ensure that they are in compliance with all statutory or legal requirements in Ethiopia. • Be actively engaged in the (i) strengthening networks of CSOs representing women, youth and/or PWD, (ii) Monitoring draft legislation for compliance with the rights of women, youth & PWD, (iii) Developing comprehensive report on overview of the proclamations/regulations enacted during the project's term, (iv) developing MoU for the key activities executed with other stakeholders, • Take active role in the facilitation of discussion forums/events/forum/workshop in cooperation and consultation with relevant organs, such as Federal Attorney General Office, ACSO, HoPR, DI, relevant CSOs etc • Review ongoing cases and advice management accordingly. Oversee lawsuits, possibly acting as chief litigator. • Communicate with relevant departments to ensure that where legal risks have been identified, appropriate courses of action have been taken. • Provide legal protection and risk management advice to management especially on contract management. • Provide and interpret legal information, conduct training and disseminate appropriate legal requirements to staff. • Review progress of outstanding litigation issues.
• Formulate legal compliance check-lists for all the countries to be used for the purpose of ensuring that all information required is provided accordingly. • Continuously monitor compliance with statutory obligations in the countries and advise the ECSF management accordingly.
• Prepare monthly and quarterly reports for the department for executive management meetings.
• Other tasks may be assigned as necessary according to organizational needs. Project Aspects:
• Support implementation of project activities as directed by the program Manager, based on approved work plan(s), budgeting, and other relevant framework;
• Provide input into the annual work plan drafting process;
• Contribute to regular programmatic reports to donors including monthly and quarterly performance reports;
• Contribute regularly to monitoring & evaluation data collection;
• Maintain crucial project documents which track project progress, file all project documents in an appropriate database, ensure that all documents are accurate and have been accepted by supervisor; • Identify any potential issues or risks that could affect the progression of the project, communicate these items with supervisor, and work to identify potential solutions;
• Closely monitor the project schedule, monitoring deadlines for each project task, raise potential delays with the Project Manager;
• Maintain and develop productive working relationships with partner organizations;
• Other duties as assigned. Job Requirements Profile, Required Qualifications and Skills
• First degree in Law (LLB), Master's degree is a plus.
• 3 -5 years of experience in providing legal services to civil society organizations in Ethiopia. Experience with international NGOs is a plus.
• Demonstrate knowledge of and experience with laws dealing with civil societies in Ethiopia.
• Experience working on USAID-funded programs, preferred
• In-depth knowledge of regulatory laws (both national and International).
• Excellent communication, negotiation and diplomatic skills.
• Excellent command of English.
• Proficiency in Word, Power point, Outlook and Excel
• Real interest to work in civil society environment.
• Demonstrated ability to draft memos, analysis and manuals in Amharic and English;
• Experience working on research, analysis or content work in the law or related field
. • Demonstrated professional experience and knowledge in election administration preferred;
How to Apply
Interested applicants can submit their CV and Application letter within 7 working days to the Ethiopian Civil Society Organizations Forum /ECSF/ Office in Addis Ababa: Bole Sub-City, Around 22 Mazoriya, 100 mt from Awraris Hotel to the West, Next to Oasis Apartment Hotel; P. O. Box: 1270 code 100; E-mail: , , Website: . For any further information about this announcement, call @ 0912852814 or 0912375041
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
• Prepare monthly and quarterly reports for the department for executive management meetings.
• Other tasks may be assigned as necessary according to organizational needs. Project Aspects:
• Support implementation of project activities as directed by the program Manager, based on approved work plan(s), budgeting, and other relevant framework;
• Provide input into the annual work plan drafting process;
• Contribute to regular programmatic reports to donors including monthly and quarterly performance reports;
• Contribute regularly to monitoring & evaluation data collection;
• Maintain crucial project documents which track project progress, file all project documents in an appropriate database, ensure that all documents are accurate and have been accepted by supervisor; • Identify any potential issues or risks that could affect the progression of the project, communicate these items with supervisor, and work to identify potential solutions;
• Closely monitor the project schedule, monitoring deadlines for each project task, raise potential delays with the Project Manager;
• Maintain and develop productive working relationships with partner organizations;
• Other duties as assigned. Job Requirements Profile, Required Qualifications and Skills
• First degree in Law (LLB), Master's degree is a plus.
• 3 -5 years of experience in providing legal services to civil society organizations in Ethiopia. Experience with international NGOs is a plus.
• Demonstrate knowledge of and experience with laws dealing with civil societies in Ethiopia.
• Experience working on USAID-funded programs, preferred
• In-depth knowledge of regulatory laws (both national and International).
• Excellent communication, negotiation and diplomatic skills.
• Excellent command of English.
• Proficiency in Word, Power point, Outlook and Excel
• Real interest to work in civil society environment.
• Demonstrated ability to draft memos, analysis and manuals in Amharic and English;
• Experience working on research, analysis or content work in the law or related field
. • Demonstrated professional experience and knowledge in election administration preferred;
How to Apply
Interested applicants can submit their CV and Application letter within 7 working days to the Ethiopian Civil Society Organizations Forum /ECSF/ Office in Addis Ababa: Bole Sub-City, Around 22 Mazoriya, 100 mt from Awraris Hotel to the West, Next to Oasis Apartment Hotel; P. O. Box: 1270 code 100; E-mail: , , Website: . For any further information about this announcement, call @ 0912852814 or 0912375041
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ክፍት የስራ ማስታወቂያ ለህግ ባለሞያዎች
ከሰኞ ህዳር 20 ጀምሮ ለተከታታይ ሰባት የስራ ቀናት ማስረጃችሁን በተጠቀሰው አድራሻ በማስገባት መወዳደር ትችላላችሁ
#risetothetop #bottledwater #topwater #betop #Ethiopia #topforareason #jobopportunity #vacancies #addisababa
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ከሰኞ ህዳር 20 ጀምሮ ለተከታታይ ሰባት የስራ ቀናት ማስረጃችሁን በተጠቀሰው አድራሻ በማስገባት መወዳደር ትችላላችሁ
#risetothetop #bottledwater #topwater #betop #Ethiopia #topforareason #jobopportunity #vacancies #addisababa
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties