አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
November 2, 2021
4_5767119666585537235.pdf
685.6 KB
November 3, 2021
Attorney

Goh Betoch Bank S.C

Addis Ababa

JOB DETAILS: Attorney Job Requirement • Educational Level and work Experience: LLB in Law and 3 years’ of related work experience Place of Work: Head Office Education Requirement: No Requirements Work Hours: 8 Experience in Months: 36

Job application procedure
Application Deadline: November 06, 2021.
• Interested and qualified applicants fulfilling the above criteria can apply in person at Head Office Abedruf Plaza located around Bole Ruanda –Japan Embassy. Goh Betoch Bank S.C Human Capital Management Department Addis Ababa

ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/lawsocieties/
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
November 3, 2021
Attorney I

Berhan Bank S.C

Addis Ababa

Job Description - Place of Work:- Head Office - Salary as per the Bank's Scale Job Requirements - LLB in Law - Two years relevant experience having Banking experience is more advantageous How to Apply - Qualified applicants are invited to submit their application letter, curriculum vitae and copy of non-returnable supporting documents only through mail to Berhan Bank S.C Human Resource Operations and Development Department P.O.BOX 387 CODE 1110.

Berhan Bank S.C

ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/lawsocieties/
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
November 3, 2021
Forwarded from አለሕግAleHig ️
proclamation no. 1249.pdf
1.2 MB
November 4, 2021
November 4, 2021
November 4, 2021
November 6, 2021
November 6, 2021
ተከሳሽ የመከራከር መብቱን እንደተወው የሚቆጠረው መጥሪያው በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ በተዘረጋው ሥርዓትና ቅደም ተከተል መሰረት ደርሶት ክርክር ያለው መሆኑን እያወቀ ሳይቀርብ ሲቀር ብቻ ነው፡፡ ፍርድ ቤቱ በሕጉ የተዘረጋውን ስርዓት ተከትሎ አማራጭ የመጥሪያ አደራረስ ሥርዓት ከፈጸመ መጥሪያው ለተከሳሹ እንደደረሰ እንደሚቆጠርና ወደ ክርክሩ እንዲገባ የሚፈቀደው ላለመቅረቡ በቂና ሕጋዊ ምክንያት ካለው ብቻ ነው፡፡ ስለሆነም የተከሳሽ የመከራከርና የመሰማት መብት እንዲጠበቅ በሥነ ሥርዓት ሕጉ በተዘረጋው ሥርዓት መሰረት መጥሪያው በሚገባ ሊደርስ እና ሊረጋገጥ ይገባል፡፡
ክርክሩ በሌለበት እንዲቀጥል የተወሰነበት ተከሳሽ በቀጣይ ቀነ ቀጠሮ ቀርቦ በቂ በሆነ ምክንያት በመጀመሪው ቀነ ቀጠሮ ያለመቅረቡን ካስረዳ መከላከያውን አቅርቦ የመከራከር መብት ያለው ስለመሆኑ የፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 72 ይደነግጋል፡፡ እንዲሁም ክርክሩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን ቀርቦ መልስ ሳይሰጥ ወይም መከራከሪያውን ሳያሰማ በሌለበት እንዲታይ ትዕዛዝ ወይም ውሳኔ መሰጠቱን ካወቀ አንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተከሳሽ መጥሪያው በሚገባ ያልደረው መሆኑን ወይም በቂ ምክንያት በማቅረብ ትዕዛዙ ወይም ውሳኔው እንዲነሳለት በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 78 መሰረት መጠየቅ ይችላል፡፡ በዚሁ ድንጋጌ መሰረትም ፍርድ ቤቱ ተከሳሽ ያቀረበውን አቤቱታ አግባብ መሆኑን ከተረዳ ለከሳሽ አቤቱታው እንዲደርሰው በማድረግ ትዕዛዙን ወይም ውሳኔውን በማንሳት ክርክሩን እንደገና ስምቶ ይወስናል፡፡
በአጠቃላይ መጥሪያው ለተከሳሽ በቀጥታ ለራሱ መስጠት፤ ይህ ካልተቻለ ደግሞ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህጉ ከቁጥር 96 እስከ 110 ላይ የተመለከቱትን የመጥሪያ አሰጣጥ ዘዴዎች በመጠቀም መጥሪያው ለተከሳሽ መድረስ አለበት፡፡ የከሳሽ መጥሪያ ለተከሳሽ አለማድረስም ሆነ ተከሳሽ መጥሪያ ደርሶት ፍርድ ቤት አለመቅረብ የራሱ የሆነ ዉጤት እንዳለዉ ልንገነዘብ ይገባል፡፡

ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/lawsocieties/
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
November 6, 2021
November 7, 2021
Attorney II
Awash Bank

Addis Ababa
Full–time

Job Title: Attorney II Company: Awash Bank Location: Addis Ababa Deadline: November 14, 2021 Term of Employment : Permanent for all Positions Skills Requirement : Knowledge of computer operation is mandatory Salary & Benefits : As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package Qualification & Experience • LL. B Degree in Law plus a minimum of Four (4) years of relevant banking experience. Job Summary The Job holder is responsible for representing the Bank before judicial & quasi judicial tribunals, rendering advises and drafting contracts and other legal documents, preparation of cases (pleading, defenses and petition), handling & processing foreclosure cases. How to Apply Interested applicants, who fulfill the above requirement, are invited to apply only via Online Job Application System; https://jobs.awashbank.com. within 7 consecutive days from the first date of this announcement on the website. N.B √ Incomplete applications will not be considered. Awash Bank Deputy Chief – Human Capital Management Officer Office P.O. Box 12638
https://t.me/lawsocieties
November 8, 2021
November 9, 2021
November 10, 2021
Forwarded from ሕግ ቤት
November 12, 2021