አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
በተጨማሪ አለም አቀፍ ድርጅቶች ያለመከሰስ ከለላ እንዳላቸው ከተለያዩ አለም አቀፍ ስምምነቶች መረዳት ይቻላል፡፡ያለመከሰስ ከለላ ከሚሰጣቸው አለም አቀፍ ድርጅቶች መካከል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት(የተ.መ.ድ) እና እንደ አለም አቀፍ የጤና ድርጅት ( World Health Organization)፣አለም አቀፍ የገንዘብ ፈንድ (International Monetary Fund)፣የአለም ባንክ (World Bank) የመሳሰሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ልዩ ተወካዮች (UN specialized agencies) ተጠቃሽ ሲሆኑ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ያለመከሰስ ከለላ በአባል ሀገራቱ ውስጥ ሊጠበቅለት እንደሚገባ በድርጀቱ ቻርተር አንቀፅ 105 ስር ሰፍሮ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም በ1946 የተባበሩት መንግስታት ልዩ መብት እና ከለላ ኮንቬንሽን (Convention on the Privileges and Immunities of the United Nations 1946) ለድርጅቱ ከለላ እንደሚሰጠው ተደንግጎ ይገኛል፡፡

ያለመከሰስ ከለላ ያላቸው አካላት እነ ማን ናቸው?
የውጪ ሀገር መንግስታት፣ተወካዮቻቸው ማለትም ዲፕሎማቶች፣ቆንስላዎች እና ልዩ መልክተኞች እንዲሁም አለም አቀፍ ድርጅቶች እና ሰራተኞቻቸው በተለያዩ አለም አቀፍ ህጎችን እና ስምምነቶች መሰረት ያለመከሰስ ከለላ መብት አላቸው፡፡
በቬና የዲፒሎማቲክ ግንኙነት ኮንቬንሽን (1961 Vienna convection on diplomatic relation) በሀገራት የጋራ የዲፕሎማቲክ ግንኙነት ስምምነት ላይ መሰረት በማድረግ ለዲፕሎማቲክ መልዕክተኞች እና ለቤተሰባቸው አባላት ያለመከሰስ ከለላን ይሰጣል፡፡

በተባበሩት መንግስታት ልዩ መብት እና ከለላ ኮንቬንሽን (Convention on the Privileges and Immunities of the United Nations) እንደተደነገገው ለተቋሙ ስራ ወሳኝ ሚና ላላቸው ማለትም 1. የአባል ሀገራት ተወካዮች( representatives of Member States)በኮንቬንሽኑ አንቀፅ 3 ክፍል 11፣የተ.መ.ድ ሀላፊዎች( United Nations officials) በአንቀፅ 5 ክፍል 18 እና በተልዕኮ ላይ ላሉ የተ.መ.ድ ባለሞያዎች( experts on missions for the United Nations)በኮንቬንሽኑ አንቀፅ 6 ክፍል 22 መሰረት ከለላ እንደሚሰጥ ያስቀምጣል፡፡በተጨማሪ የተ.መ.ድ ዋና ፀሐፊ ከለላ የሚሰጣቸውን የተ.መ.ድ ሀላፊዎች ዝርዝር እና የይለፍ ወረቀት( laissez-passer) የሚሰጣቸውን ሀላፊዎች ለአባል ሀገራቱ እንደሚያሳውቅ ኮንቬንሽኑ ያስቀምጣል፡፡እንዲሁም ዋና ፀሐፊው እና ረዳት ፀሐፊው ሙሉ ያከመከሰስ ከለላ ያላቸው ሲሆን ከለላ የተሰጣቸውን አካላት ያለመከሰስ ከለላ ማንሳት( waive the immunity )ለዋና ፀሐፊው የተሰጠ ስልጣን ነው(አንቀፅ 6 ክፍል 23) ፡፡ የ1948ቱ የልዩ ኤጀንሲዎች ልዩ መብት እና ከለላ ኮንቬንሽን (Convention on the Privileges and Immunities of the Specialized Agencies ) ተመሳሳይ ድንጋጌዎችን አካቶ ይገኛል፡፡

ወደ ኢትዮጵያ የህግ ማዕቀፍ ስንመለስ የፌደራል ፍርድ ቤቶችን ስልጣን በሚወስነው አዋጅ ቁጥር 1234/13 አንቀፅ 4/6/ እና 5/1/ሠ ዓለም አቀፍ የዲፕሎማቲክ ሕጎችና ልምዶች እንዲሁም ኢትዮጵያ አባል የሆነችባቸው ሌሎች ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እንደተጠበቁ ሆነው፤ የውጭ ሀገር አምባሳደሮች፣ቆንስላዎች፣የዓለም አቀፍ ድርጅቶች፣የውጭ መንግሥታት ወኪሎች ተጠያቂ በሆኑባቸው ወይም/እና ልዩ መብትና ጥበቃ ያላቸው በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ የውጭ ሀገር ሰዎች ተከራካሪ በሆኑበት ጉዳዮች የፌደራል ፍርድ ቤቶች የወንጀል እና የፍትሀ ብሄር የዳኝነት ስልጣን እንዳላቸው ይደነግጋል፡፡በልላ በኩል የወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ህግ ቁጥር 39/4 በአለም ዓቀፍ ህግ ዲፕሎማቲክ ከለላን መሰረት ተከሳሹ የማይከሰስ እንደሆነ ወይም በህግ መብቱ የተሰጠው እንደሆነ የፖሊስ የምርመራ መዘገብን ለመዝጋት አንድ ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡
በኢፌድሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 9/4 መሰረት ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው ዓለም ዓቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ህግ አካል ናቸው፡፡ ኢትዮጵያ የ1946 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ልዩ መብት እና ከለላ ኮንቬንሽንን(Convention on the Privileges and Immunities of the United Nations) በ1947 እና የቬና ዲፕሎማቲክ ግንኙነት ኮንቬንሽን ( 1961 Vienna convection on diplomatic relation) በ1974 ተቀብላ ያፀደቀች በመሆኑ እንዲሁም የተ.መ.ድ አባል ሀገር በመሆኗ የውጪ ሀገር መንግስታት ወኪል ዲፕሎማቶች እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና የተወሰኑ ሀላፊዎቸን መከሰስ ከለላ ለማክበር ግዴታ ገብታለች፡፡በመሆኑም የኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች የፍርድ ስልጣን ከእነዚህ አለም አቀፍ ስምምነቶች ጋር በተጣጣመ መልኩ መሆን ያለበት እና ያለመከሰስ ከለላን ያከበረ መሆን ይኖርበታል ማለት ነው፡፡
ያለመከሰስ ከለላ ያላቸው አካላት ያለባቸው ግዴታ
ያለመከሰስ ከለላ ያላቸው አካላት ከሚሰጣቸው ልዩ መብት እና ጥበቃ ጎን ለጎን የተቀባይ ሀገርን ህግ እና ደንቦች የማክበር ግዴታ እንዳለባቸው በአለም አቀፍ ህጎች ሰፍሮ ይገኛል፡፡ ለምሳሌ በ1961 የዲፕሎማቲክ ግንኙነት ኮንቬንሽን አንቀፅ 41 ላይ እንደ ተደነገገው ልዩ መብት እና ጥበቃ ያላቸው ሰዎች የተቀባይን ሀገር ህግ የማክበር እንዲሁም በሀገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ያለመግባት ግዴታ እንዳለባቸው ያስቀምጣል፡፡

እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአለምን ሰላምና ደህንነት የማስጠበቅ አላማውን ለማሳካት በሚሰራው ስራም ሆነ የእርዳታ ተግባር በማንኛውም ሀገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እንደማይገባ የቻርተሩ አንቀፅ 2/7(United Nations not to intervene in matters which are essentially within the domestic jurisdiction of any state) ይገልፃል፡፡ ይህም ድርጅቱ የሀገራትን ሉዓላዊነት የማክበር ግዴታ እንዳለበት ያሳያል፡፡

ያለመከሰስ ከለላ ያላቸው አካላት ላይ ሊወሰድ የሚችል እርምጃ
የውጪ ሀገር መንግስታት እና የአለም ዓቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች ያለመከሰስ ከለላን ያለግባብ በመጠቀም የሀገሪቱን ህግ ቢጥሱ እንዲሁም በሀገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ቢገቡ ሀገሪቱ ልትወስድ የምትችለው እርምጃ በአለም አቀፍ ስምምነቶች እንዲሁም ልማዳዊ ህጎች ተካቶ ይገኛል፡፡

የውጪ መንግስታትን በተመለከተ በሀገር ውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት የዲፕሎማቲክ ግንኙነት እስከ ማቋረጥ የሚደርስ እርምጃ ሊያስወስድ የሚችል ሲሆን የሀገር እና የድርጅት ተወካዮች ላይ ደግሞ ሁለት አይነት እርምጃዎች ሊወሰዱ ይችላሉ፡፡የመጀመሪያው የህግ መተላለፉን የፈፀመው አካል ያለመከሰስ ከለላ እንዲነሳ(waiver of immunity) እና በህግ ተጠያቂ እንዲሆን ላኪ ሀገርን መጠየቅ ሲሆን ሁለተኛ እርምጃ ደግሞ ተወካዩን የማይፈለግ ሰው( persona non grata) በማለት ከሀገር ማስወጣት ናቸው፡፡ ተቀባይ ሀገር ተወካዩን በማንኛውም ሰዓት ውሳኔዋን ሳታብራራ ከሀገር እንዲወጣ ማድረግ ትችላለች/The receiving State may at any time and without having to explain its decision, notify the sending State that the head of the mission or any
member of the diplomatic staff of the mission is persona non grata or that any other member of the staff of the mission is not acceptable/የቬና ዲፒሎማቲክ ግንኙነት ኮንቬንሽን አንቀፅ 9፡፡ ይሁንና ከሀገር የሚወጣበትን ምክንያታዊ የጊዜ ገደብ መስጠት ይኖርባታል፡፡ በአብዝነኛው አለም አቀፍ ልምዶች የሚያሳዩት የጊዜ ገደብ 48 እስከ 72 ሰዓታት ሲሆን 10 ቀናንት የሰጡ ሀገሮችም ታይተዋል፡፡
ፍትህ ሚኒስቴር
ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/lawsocieties/
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
እራሱን በገንዘብ ለመሸጥ ጨረታ ያቀረበው ግለሰብ በፖሊስ ተያዘ

በሀገረ ናይጀሪያ ባለፉት እሁድና ቅዳሜ እራሱን ለመሸጥ በማህበራዊ ሚዲያ ሲቀሰቅስ የነበረው ግለሰብ በፖሊስ መያዙ ተሰምቷል፡፡

የሀገሪቱ እስላማዊ ፖሊስ ለቢቢሲ እንዳስታወቀው ከሆነ የ26 አመት እድሜ ያለው አልዩ ኢድሪስ የተባለ ግለሰብ፤ ማህበራዊ ሚዲያን ተጠቅሞ እኔን መግዛት የሚችልና የሚፈልግ ካለ እራሴን ለመሸጥ ዝግጁ ነኝ እያለ ሲቀሰቅስ ነው የያዝነው ብሏል፡፡

ግለሰቡ እራሱን ለመሸጥ ያቀረበው ገንዘብ ደግሞ 20 ሚሊዮን ናይራ ወይም 49 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ነው፡፡

እንደግለሰቡ አባባል ከሆነ ደግሞ እራሱን ለመሸጥ የወሰነው በከባድ ድህነት ውስጥ እንደሚኖር ከገለጸ በኋላ አማራጮችን ብዙ ፈለኩ ነገር ግን ለጊዜው የመጣልኝ ሃሳብ ይሄው ብቻ ነበር ብሏል፡፡

በምትኩ ደግሞ የጠየኩትን ገንዘብ ከፍሎ እኔን ለሚገዛኝ ሰው ሰራተኛው በመሆን አገለግለዋለሁ ሲል ይናገራል ግለሰቡ፡፡

ምናልባት እኔ ለራሴ የገመትኩትን ወይም የጠየኩትን 20 ሚሊዮን ናይራ ዋጋ ከፍሎ የሚገዛኝ ሰው ካገኘሁ፤ 10 ሚሊዮን ናይራ የሚሆነውን ለወላጆቼ እሰጣለሁ፤ 5 ሚሊዮን ናይራ ለመንግስት ግብር እከፍላለሁ፤ 2 ሚሊዮን ናይራ የሚሆነውን ደግሞ እኔን ሊገዛኝ የሚችለውን ሰው ላገናኘኝ ደላላ ወይም ማንኛም ሰው እሰጣለሁ፤ የተቀረውን ግን ለራሴ የኪስ ገንዘብ አደረርገዋለሁ የሚል እቅድ እንደነበረውም ለጋዜጠኞች አንድ በአንድ አስረድቷል፡፡

ነገር ግን የሀገሪቱ እስላማዊ ፖሊስ አንድ ሰብዓዊ ፍጡር እራሱን በገንዘብ ለክቶ ወይም መዝኖ መሸጥም ይሁን መግዛት ፈጽሞ የተከለከለ በመሆኑ ግለሰቡ እንዲያዝ ተደርጓል ብሏል፡፡

ጂብሪል መሐመድ
ጥቅምት 17 ቀን 2014 ዓ.ም
Via Ethiopia legal brief
ALE (Alternative Legal Education) All in one, for all.🔴አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/lawsocieties/
መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው። ግዴታዎችንና መብቶችን ይወቁ።
Position: Legal Associates Programe

Job Time: Full-Time

Job Type: Contract

Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia

Salary: US 57,000.00

Posted date: 18 hours ago

Application Deadline: Nov, 29/2021 (31 days left)

Purpose of Job

Under the direct supervision of The Legal Counsel, the Legal Associates will be expected to proffer professional legal advice, undertake legal research, conduct comparative legal analysis, draft legal documents and provide legal support to ongoing projects and programs within the AUC, other Organs, Specialised Agencies and Institutions of the African Union.

 

Reports to: The Legal Counsel

Directorate/Department: Office of the Legal Counsel

Division: Legal Associates Program (LAP)

Number of Direct Reports: 0

Number of Indirect Reports: 0

Number of Positions: 7

Job Grade: (LEGAL ASSOCIATES PROGRAM)

Contract  Type: The appointment shall be for one year NON-RENEWABLE. 

 

Main Functions

Under the overall supervision of the Legal Counsel and direct supervision of the Senior Legal Officers and Legal Officers of the OLC, the Legal Associate job level involves the following: 

Proffer professional legal advice, 

Undertake legal research, in various fields of law and analyze outcomes within the rules of the Union

Conduct comparative legal analysis, 

Draft legal documents and provide legal support to ongoing projects and programs within the AUC and other Organs, Specialized Agencies and Institutions of the African Union, as required;

Any other duty assigned by the supervisor.

Specific Responsibilities

Under the overall supervision of the Legal Counsel and direct supervision of the Senior Legal Officers and Legal Officers of the OLC, the Legal Associate responsibilities involve the following: 

Conduct research in many fields of law and analyze the outcome within the rules of the Union;

Assist in reviewing legal documents, reports, regulations, policies and procedures of the Union;

Review contracts for goods and services, Memoranda of Understanding, and other agreements relating to AU programs and activities;

Draft legal advice and interpretation of AU Staff Regulations and Rules, the Code of Conduct, and other administrative policies and procedures;

Continuously monitor compliance with statutory obligations and advise accordingly;

Assist in the drafting of legal texts in particular treaties, protocols, cooperation agreements and Rules of Procedure;

Assist in the production of reports, plans, as well as reference documents on legal and procedural issues; and

Any other duty assigned by the supervisor.

Academic Requirements and Relevant Experience

Applicants wishing to apply for the Legal Associates Programme MUST meet the following requirements:

Be a national Member State of the African Union.

Have already obtained a Master’s Degree in Law from any recognized University. Preference will be given to applicants with expertise in International Maritime Law; Law of the Sea, International Trade Law and International Criminal Law, international justice mechanisms, reparation and other remedies for victims of human rights violations.

Have a minimum of one (1) year of relevant legal experience.

Be between the ages of 25 and 30.

Admission to practice law in any Member State of the African Union will be an added advantage.

Proficiency in Portuguese, Arabic, Spanish or French (both oral and written) is required. Advanced knowledge/fluency (both oral and written) in the second language (English or French) is highly desirable. 
 

Required Skills

Applicants wishing to apply for the Legal Associates Programme must satisfactorily demonstrate a strong passion for Africa’s development. In addition, each applicant must have the following competencies:

Knowledge of the African Union’s legal framework, policies and procedures.

Demonstrate passion about African integration as part of the vision and mission of the African Union

Exhibit sufficient professional independence and maturity. 
Ability to perform duties in an objective manner, with the discretion and sensitivity required for operating in a multi-cultural setting.

Ability to conduct research in many fields of law and analyze the outcome within the rules of the Union

Demonstrate strong legal knowledge with an ability to carry out extensive research and draft legal documents with limited supervision.

Capacity to analyze legal cases and provide concrete solutions with limited supervision.

Ability to work as part of a team and contribute productively to the overall work of the Office of the Legal Counsel.

Possess strong communication skills and the ability to present information in a clear and concise manner.

Strong sense of accountability and compliance.

Very good learning orientation, drive for results.

Strong adaptability, ability to manage risk, sense of integrity, respect for diversity.

Leadership Competencies

Strategic Insight...

Developing Others...

Change Management...

Managing Risk...

Core Competencies

Teamwork and Collaboration...

Accountability awareness and Compliance...

Learning Orientation...

Communicating with Influence...

Functional Competencies

Analytical thinking and problem-solving...

Job Knowledge and information sharing...

Drive for Results...

Continuous improvement focus...
ENURE OF APPOINTMENT:

The appointment shall be for one year NON-RENEWABLE. 

GENDER MAINSTREAMING:

The AU Commission is an equal opportunity employer and qualified women are strongly encouraged to apply.

LANGUAGES:

Proficiency in one of the AU working languages (Arabic, English, French, Portuguese, and Spanish) and fluency in another AU language is an added advantage

REMUNERATION:

The salary attached to the position is an annual lump sum of US$ 57,000.00
🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/lawsocieties/
የፌዴራልና የክልል መንግሥታት የህግ አስፈፃሚዎች የግንኙነት መድረክ እየተካሄደ ነው

On Oct 29, 2021  

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የመንግሥታት ግንኙነት ስርዓትን ለመወሰን የተቋቋመው የፌዴራልና የክልል መንግሥታት የህግ አስፈፃሚዎች የግንኙነት መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው::

መድረኩ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሚመራ ሲሆን የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የሁሉም ክልሎች ርእሳነ መስተዳድሮች፣ የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ከንቲባዎች እና ሌሎች የፌዴራልና የክልል የበላይ አመራሮች ተገኝተዋል።

የግንኙነት መድረኩ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ በዝርዝር ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን ያስተላልፋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የአብክመ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።

የፌዴራልና የክልል መንግሥታት የህግ አስፈፃሚዎች የግንኘነት መድረክ የኢፌዴሪ የመንግሥታት ግንኙነት ስርአትን ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1231/2013 መሰረት የተቋቋመ ነው።
https://t.me/casemanagers
Legal Associates Program 
Date – 2021-10-29 12:40:09
Job Type – Full Time
Job Location – Ethiopia
Salary – Scale/Negotiable
Job Deadline (10-12 Days)

Job Category: Administrative

Job Type: Full-Time

Deadline of this Job:&nbsp12 November 2021

Duty Station:&nbspAddis Ababa

Posted: 28-10-2021

Vacancy title:
Legal Associates Program

[ Type: FULL TIME , Industry: Nonprofit, and NGO , Category: Management ]

Jobs at:

African Union Commission – AUC

Deadline of this Job:
12 November 2021  

Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa

Summary
Date Posted: Friday, October 29, 2021 , Base Salary: Not Disclosed

JOB DETAILS:
Legal Associates Program
Location: Ethiopia, Ethiopia
Organization: African Union Commission – AUC

AU Values
• Respect for Diversity and Team Wor
• Think Africa Above all
• Transparency and Accountability
• Integrity and Impartiality
• Efficiency and Professionalism
• Information and Knowledge Sharing

Organization Information
Reports to: The Legal Counsel
Directorate/Department: Office of the Legal Counsel
Division: Legal Associates Program (LAP)
Number of Direct Reports: 0
Number of Indirect Reports: 0
Number of Positions: 7
Job Grade: (LEGAL ASSOCIATES PROGRAM)
Contract Type: The appointment shall be for one year NON-RENEWABLE.
Location: Addis Ababa, Ethiopia

Purpose of Job
Under the direct supervision of The Legal Counsel, the Legal Associates will be expected to proffer professional legal advice, undertake legal research, conduct comparative legal analysis, draft legal documents and provide legal support to ongoing projects and programs within the AUC, other Organs, Specialised Agencies and Institutions of the African Union.

Main Functions
Under the overall supervision of the Legal Counsel and direct supervision of the Senior Legal Officers and Legal Officers of the OLC, the Legal Associate job level involves the following:
• Proffer professional legal advice,
• Undertake legal research, in various fields of law and analyze outcome within the rules of the Union
• Conduct comparative legal analysis,
• Draft legal documents and provide legal support to ongoing projects and programs within the AUC and other Organs, Specialized Agencies and Institutions of the African Union, as required;
• Any other duty assigned by the supervisor.

Specific Responsibilities
Under the overall supervision of the Legal Counsel and direct supervision of the Senior Legal Officers and Legal Officers of the OLC, the Legal Associate responsibilities involves the following:
• Conduct research in many fields of law and analyze the outcome within the rules of the Union;
• Assist in reviewing legal documents, reports, regulations, policies and procedures of the Union;
• Review contracts for goods and services, Memoranda of Understanding, and other agreements relating to AU programs and activities;
• Draft legal advice and interpretation of AU Staff Regulations and Rules, the Code of Conduct, and other administrative policies and procedures;
• Continuously monitor compliance with statutory obligations and advise accordingly;
• Assist in the drafting of legal texts in particular treaties, protocols, cooperation agreements and Rules of Procedure;
• Assist in the production of reports, plans, as well as reference documents on legal and procedural issues; and
• Any other duty assigned by the supervisor.

Academic Requirements and Relevant Experience
Applicants wishing to apply for the Legal Associates Programme MUST meet the following requirements:
• Be a national of a Member State of the African Union.
• Have already obtained a Master’s Degree in Law from any recognised University. Preference will be given to applicants with expertise in International Maritime Law; Law of the Sea, International Trade Law and International Criminal Law, international justice mechanisms, reparation and other remedies for victims of human rights violations.
• Have a minimum of one (1) year relevant legal experience.
• Be between the ages of 25 and 30.
• Admission to practice law in any Member State of the African Union will be an added advantage.
• Proficiency in Portuguese, Arabic, Spanish or French (both oral and written) is required. Advanced knowledge/fluency (both oral and written) in the second language (English or French) is highly desirable.

Required Skills
Applicants wishing to apply for the Legal Associates Programme must satisfactorily demonstrate a strong passion for Africa’s development. In addition, each applicant must have the following competencies:
• Knowledge of the African Union’s legal framework, policies and procedures.
• Demonstrate passion about African integration as part of the vision and mission of the African Union
• Exhibit sufficient professional independence and maturity.
• Ability to perform duties in an objective manner, with the discretion and sensitivity required for operating in a multi-cultural setting.
• Ability to conduct research in many fields of law and analyze the outcome within the rules of the Union
• Demonstrate strong legal knowledge with an ability to carry out extensive research and draft legal documents with limited supervision.
• Capacity to analyze legal cases and provide concrete solutions with limited supervision.
• Ability to work as part of a team and contribute productively to the overall work of the Office of the Legal Counsel.
• Possess strong communication skills and the ability to present information in a clear and concise manner.
• Strong sense of accountability and compliance.
• Very good learning orientation, drive for results.
• Strong adaptability, ability to manage risk, sense of integrity, respect for diversity.

Leadership Competencies
• Strategic Insight.
• Developing Others.
• Change Management.
• Managing Risk.

Core Competencies
• Teamwork and Collaboration.
• Accountability awareness and Compliance.
• Learning Orientation.
• Communicating with Influence.

Functional Competencies
• Analytical thinking and problem solving.
• Job Knowledge and information sharing.
• Drive for Results.
• Continuous improvement focus.

ENURE OF APPOINTMENT:
The appointment shall be for one year NON-RENEWABLE.

GENDER MAINSTREAMING:
The AU Commission is an equal opportunity employer and qualified women are strongly encouraged to apply.

LANGUAGES:
Proficiency in one of the AU working languages (Arabic, English, French, Portuguese, and Spanish) and fluency in another AU language is an added advantage

REMUNERATION:
The salary attached to the position is an annual lump sum of US$ 57,000 .00.

Applications must be made not later than 12 November 2021.
Requisition ID: 745

Education Requirement: No Requirements

Job Experience: No Requirements

Work Hours: 8

Job application procedure
Apply at: https://career2.successfactors.eu/careers 
🔴
🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/lawsocieties/
አዲሱን የገቢ ግብር ደንብ ማሻሻያ በነጋሪ መተግበሪያ አካተናል፤ ማሻሻያውን ከመተግበሪያው ይመልከቱ፤
ደንብ ቁጥር 410/2009 - ስለፌደራል የገቢ ግብር የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የገቢ ግብር ደንብ

http://negari.abyssinialaw.com/laws?id=162
ATTORNEY I
Berhan International Bank S.C
Job Requirement

LLB in Law, Two years relevant experience, having  Banking experience is more advantageous.

Place of Work: Head Office

How to Apply

Deadline: November 5, 2021

Qualified applicants are invited to submit their application letter, curriculum vitae and copy of non-returnable supporting documents only through mail within 5(Five) consecutive days to Berhan Bank S.C Human Resource Operations and Development Department P.O.BOX 387 code 1110.

For further information: – Telephone 011 618 57 32 or 011 618 57 22
Expiration date:November 5, 2021

Location:Ethiopia
Never trust the west and their media outlets: Learn from Gaddafi's life!!!!

Muammar Gaddafi loved Barrack Obama like a son.

When Obama became the president of the United States 🇺🇸, Gaddafi was one of the first African leaders who congratulated him and praised him.

Gaddafi probably believed his prophecy has come to pass, because he wrote in his Green Book 📗 published in 1975 that, “Black people will rule the world”.

Gaddafi also offered his support to Blacks in America in 1985, he assured them he will support them to have their own independent state and economy. When Minister Louis Farrakhan met Gaddafi in the 1980s, he offered his financial assistance to help sustain some Black communities economically in America, Gaddafi gave out about $5 million dollars with 0% interest to help support some Black people in America.

Gaddafi stood by South Africans during their fight against Apartheid regime in South Africa 🇿🇦 —he supported them militarily, morally and financially! He supported every single Black liberation movements in Africa 🌍 and in the Diaspora!

Muammar Gaddafi upholds the legacy of the father of Pan-Africanism and the first Prime Minister of Ghana 🇬🇭, Dr. Kwame Nkrumah's dream of a United States Of Africa. Gaddafi single-handedly funded African Union in order protect Africa from the influences of the colonialists.

Gaddafi helped put up Africa's first telecommunication satellite 🛰📡 to enable Africans have easy access to the internet and to avoid paying over $500 million dollars to Europe 🇪🇺 annually!

Gaddafi enjoyed comradeship with many Black leaders like Robert Mugabe of Zimbabwe 🇿🇼, Nelson Mandela of South Africa 🇿🇦, Thomas Sankara of Burkina Faso 🇧🇫, Idi Amin Dada of Uganda 🇺🇬, Sani Abacha of Nigeria 🇳🇬 etc —in the Diaspora, he was a good friend of legendary boxer 🥊 Muhammed Ali, he adored Malcolm X and Martin Luther King Jr etc

*Gaddafi accused the United Nations during 2009 summit, for not doing proper investigation nor prosecuting those who were involved in the assassination of Martin Luther King Jr.

During the United Nations (UN) Summit in 2009, Gaddafi once again formerly congratulated Obama and praised him and even called him son.

We true Libyans can not measure nor count the blessings, love and opportunities Gaddafi showered on us, we didn't kill him, we loved him and still do —the western media 📺📰 told damnable lies about Gaddafi and Libya in 2011.

Our voices were not heard, we were not given the chance to tell our own stories, those who killed brother leader controls the media, and nowadays he who controls the media controls the world. Yes Gaddafi wasn't perfect, but he was not a bad person as the western rogue dictators portrayed him!

There was no Arabs, Blacks or White in Gaddafi's Libya, we all lived together as one, even slavery was punishable by death in Libya. Those who are trading captured African migrants in open slave markets today are not Libyans, they are illegal settlers and terrorists mercenaries whom the NATO brought into Libya to toppled Gaddafi's regime! They want to claim Libya for themselves!

Gaddafi personally loved Obama, perhaps due to his friendship and love for revolutionary African leaders whom he shared comradeship with, and due to the fact that other POTUS considered Gaddafi an enemy of the United States, he believed Obama would be different since he is Black. Little did brother leader knew Obama would team up with NATO to destroy Libya and get him killed.

“I would like to seize this opportunity to congratulate our son, Obama, because this is the first time that he is attending the UN General Assembly in this capacity as the president of the United States 🇺🇸, and we greet him because he also represents the hosting country of this gathering”. Gaddafi to Obama in 2009.

But to Obama, Hillary Clinton and the western cabals, including their ostensible media outlets... Gaddafi was a wicked horrible dictator and mad dog of the desert. These people are the real dictators, hypocrites and the biggest liars on the planet!
If Gaddafi was the problem as the western dictators claimed, why did Libya crumbled and became a failed state after they assassinated Gaddafi?

Now Libya's gold reserves are gone, billions of dollars is missing in Libya's foreign reserves and the same people who invaded Libya are now scrambling for Libyan oil 🛢

GADDAFI WAS THE PROBLEM??
Via Desalegn Kebede
🔴🔴 @lawsocieties
Contact us: @LawsocietiesBot
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/lawsocieties/
የጭነት፣ ማሽነሪዎች እና መሰል ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 03/2011
#AddisAbaba
ከትላንት ጥቅምት 22 ጀምሮ በአዲስ አበባ የጭነት፣ ማሽነሪዎች እና መሰል ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ የሰዓት ገደብ ክልከላ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል።

የጭነት፣ ማሽነሪዎች እና መሰል ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት መመለሱን ተከትሎ ለአፈፃፀም ይረዳ ዘንድ መመሪያ 03/2011 በመጫን አቅም ልክ መጠን ከባድና ቀላል ተሽከርካዎች በማለት የሰዓት ገደብ ክልከላውን ለይቶ አስቀምጧል፡፡

በመመሪያው መሰረት ማንኛውም የጭነት፣ የማሽነሪዎች እና መሰል ተሽከርካሪዎች ከማለዳ 12፡30 እስከ ረፋዱ 4፡00 ሰዓት እንዲሁም ከቀኑ 10፡00 እስከ ምሽቱ 2፡00 ሰዓት ወደ ከተማ ውስጥ መግባትም ሆነ በከተማ ውስጥ መንቀሳቀስ እንዲሁም ጭነት መጫንና ማራገፍ አይችሉም።

በመመሪያው ክፍል ሁለት ስለሰዓት ገደብ እና ስለፈቃ በሚያትተው ጽሁፍ መሰረት ማናቸውም ቀላል የጭነት ተሽከርካሪዎች ማለትም ከ25 እስከ 35 ኩንታል (ከ2.5 እስከ 3.5 ቶን) የመጫን አቅም ያላቸው ተሽከርካሪዎች ከጠዋቱ 12፡30 እስከ ረፋዱ 4፡00 እንዲሁም ከቀኑ 10፡00 እስከ ምሽቱ 2፡00 እንቅስቃሴ የሚገደቡ ይሆናል፡፡

ይህ ማለት ከሰዓት ክልከላው ውጭ ያለው ጊዜ ከረፋዱ 4፡00 እስከ ከቀኑ 10፡00 ድረስ መንቀሳቀስ የሚችሉ ይሆናል፡፡

በተጓዳኙ ከባድ ተሽከርካሪዎች ማለትም ከ35 ኩንታል (ከ3.5 ቶን) በላይ የመጫን አቅም ያላቸው ተሽከርካሪዎች ደግሞ ከማለዳው 12፡30 እስከ ምሽቱ 2፡00 ሰዓት ወደ ከተማ መግባትም ሆነ በከተማ ውስጥ መንቀሳቀስ እንዲሁም ጭነት መጫንና ማራገፍ እንደማይቻሉ በመመሪያው ተቀምጧል፡፡

የጭነት፣ ማሽነሪዎች እና መሰል ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 03/2011 በሰኔ 2011 ዓ.ም ፀድቆ ተግባራዊ መደረጉ የሚታወስ ነው፡፡

#AATB
via tikvahethiopia

ቅጣትን በተመለከተ ፦

" የሰዓት ክልከላውን የሚጥሱ አካላት ከ5 መቶ እስ 6 ሺህ በገንዘብ እና ከ1 ወር እስከ 3 ወር መንጃ ፈቃድ በማገድ ያስቀጣል " - አአትቢ

የጭነት፣ ማሽነሪዎችና መሰል ተሸከርካሪዎች እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት መመለሱን ተከትሎ ክልከላውን በሚጥሱ አካላት ላይ ከ5 መቶ እስ 6 ሺህ በገንዘብ እና ከ1 ወር እስከ 3 ወር የመንጃ ፈቃድ እገዳ ያስጥላል።

አሽከርካሪዎች በተለይ የከባድ ጭነት፣ ማሽነሪዎችና መሰል ተሽከርካሪዎችን የሚነዱ በሙሉ መረጃውን በማወቅ መመሪያውን እንዲያከንሩ ተብሏል።

የህግ አስከባሪዎችም መመሪያውን በሚጥሱ አካላት ላይ በተቀመጠው የቅጣት ወሰን መሰረት እንዲፈፀም ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።

* ቅጣትን በተመለከተ ከላይ በዝርዝር ይመልከቱ።

ምንጭ፦ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ
አዲሱን የፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 አተገባበር የሚያስተባብር ኮሚቴ በፍትሕ ሚኒስትሩ ተሰይሞ ሥራ ጀመረ
***********
የጥብቅና አገልግሎት ተጠቃሚዎች (ደንበኞች) እና የጠበቆችን መብት በተሻለ ሁኔታ ለማስከበር፣ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት በአንድ አገር የፍትሕ ሥርዓት ዉስጥ ያለዉን የጎላ ሚና እና የሚያስፈልገዉን የሙያ ነጻነት ከግምት ዉስጥ በማስገባት እንዲሁም አገራችን የደረሰችበትን የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና ፖሊቲካዊ ዕድገት ታሳቢ ያደረገ የመንግስትና የባለሙያዉን ተዋፅኦ ያማከለ የጋራ አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋትን ዓላማ ያደረገ አዲስ የፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ፀድቆ ከሐምሌ 29 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተፈጻሚ ሆኗል፡፡

በዚሁ አዋጅ አንቀጽ 57 ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት ፈቃድ የተሰጣቸዉ ሁሉንም የፌዴራል ጠበቆች እና የጥብቅና ድርጅቶች በአባልነት ያቀፈ የኢትዮጵያ ጠበቆች ማህበር የተቋቋመ ሲሆን በዚሁ አዋጅ አንቀጽ 57 ንዑስ አንቀጽ 4 መሰረት ደግሞ ማንኛዉም ፈቃድ የወሰደ ጠበቃና የጥብቅና ድርጅት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የማህበሩ አባል እንደሚሆን ሕጉ በአስገዳጅ ሁኔታ አስቀምጧል፡፡ በዚህም መሰረት ማህበሩ የጥብቅና ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ሥራን በጋራ ለመምራት ይችል ዘንድ ጠቅላላ ጉባኤ በመጥራት አመራሮቹን መምረጥና የተለያዩ አሰራሮችና አደረጃቶችን ቀርጾ ወደ ሥራ መግባት ይጠበቅበታል፣

ፍትሕ ሚኒስቴር አዋጁ ከፀናበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠር 6 ወር ጊዜ ዉስጥ የመጀመሪያዉን የማህበሩን ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ የመጥራት እና ማህበሩ በአግባቡ ተደራጅቶ ሥራ እስከሚጀምር ድረስ ለመነሻ የሚሆን በጀት የመመደብ፣ ጽ/ቤት የማዘጋጀት እና በሰለጠነ የሰዉ ሃይል ማደረጀትን ጨምሮ የተለያዩ ግብዓቶችን የማሟላት እንዲሁም ማህበሩን ሥራ ለማስጀመር የሚያስችሉ የተለያዩ አደረጃጀቶችና ኮሚቴዎችን አቋቁሞ የሽግግር ሥራዉን የማሳለጥ ኃላፊነት ተሰጦታል፡፡
ስለሆነም ሚኒስቴር መ/ቤቱ በሕግ የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት በሽግግር ወቅት ያለዉን የአዲሱን አዋጅ አፈጻጸም የሚከታተል ቀደም ሲል ሥራ ላይ ከነበሩ የተለያዩ የሕግ ባለሙያ አደረጃጀቶች የተወከሉ ጠበቆችን በዋናነት ያካተተ አስተባባሪ ኮሚቴ ጥቅምት 19 ቀን 2014 ዓ.ም በፍትሕ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ተሰይሞ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡

የመንግስት ሕግና ፍትሕ አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ እና የአስተባባሪ ኮሚቴዉ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ አለምአንተ አግደዉ እንደገለጹት ኮሚቴዉ የሽግግር ጊዜ ሥራዎችን የማስተባበር፣ በሂደቱ ዉስጥ የእያንዳንዱን ጠበቃ ተሳትፎ የማረጋገጥ፣ ለዚሁ ሥራ የሚሆን በጀትና ግብዓት የማሟላት ሥራዎችን በአጭር ጊዜ በማከናወን ማህበሩ ሥራዉን የሚጀምርበትን ሁኔታ የማመቻቸትና አዋጁ የወጣበትን ዓላማ ለማሳካት እንደሚሰራ ገልጸዋል፡፡

በሌላ በኩል ማህበሩ ኃላፊነቱን ተረክቦ ሥራ እስከሚጀምር ድረስ በአዲሱ የፌዴራል ጥብቅና አገልግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር1249/2013 አንቀጽ 98(2)፣ አንቀጽ 98፣ አንቀጽ 100 እና አንቀጽ 101 መሠረት የፍትሕ ሚኒስቴር ቀደም ሲል የተዘረጉ አሰራሮችና አደረጃጀቶችን በመጠቀም ነገር ግን አዲሱን አዋጅ እና ከአዲሱ አዋጅ ጋር የማይቃረኑ በቀድሞዉ አዋጅ መሰረት የወጡ ደንቦችና መመሪያዎችን መሰረት በማድረግ የጥብቅና ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ሥራዉን ሲያከናዉን እንደሚቆይ ሚኒስትር ድኤታዉ ገልፀዋል፡፡

በመጨረሻም የአዲሱ አዋጅ ተግባራዊነት ለጥብቅና አገልግሎት ተጠቃሚዎች ፣ ለጠበቆች ለራሳቸዉ እና አጠቃላይ ለፍትሕ ሥርዓቱ ዉጤታማነት ካለዉ ፋይዳ አንጻር እያንዳንዱ ጠበቃ በሽግግር ወቅት በሚከናወኑ ሥራዎችና ሁነቶች ላይ በንቃት እንዲሳተፍ፤ የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ እና አጋር አካላትም ተገቢዉን ድጋፍና ትብብር እንዲያደርጉ አቶ ዓለምአንተ አግደዉ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
(Source: Ministry of Justice)
Breaking: #Ethiopia's Council of Ministers has declared nationwide state of emergency, party affiliated FanaBC reports. Minister of Justice Gedion Timoteos is currently briefing local media on the details, FanaBC said.
#BREAKING

በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ።

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጇል።

የፍትህ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዴዎን ጢሞቴዎስ አሁን መግለጫ እየሰጡ ነው።
#AGOA

ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ተጠቃሚ ከነበረችበት የአሜሪካ የንግድ ችሮታ (AGOA) ማስወጣታቸውን ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ለሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ማሳወቃቸውን ኋይት ሃውስን ዋቢ አድርጎ አል ዓይን ዘግቧል።

ኢትዮጵያ ከንግድ ችሮታው እንዲትወጣ ፕሬዝዳንቱ ደብዳቤ የጻፉት ከሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ጋር ተያይዞ መሆኑንም ኋይት ሃውስ አስታውቋል።

አሜሪካ ፤ ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር ጥልቅ ውይይቶች ተደርገው እንደነበር ገልጻለች።

ጆ ባይደን ከኢትዮጵያ በተጨማሪም ጊኒ እና ማሊም ከአሜሪካ የንግድ ችሮታ (አጉአ) እንዲወጡ ደብዳቤ መጻፋቸውንም ኋይት ሃውስ አስታውቋል።

ሀገራቱ ይህ የተወሰነባቸው #የአሜሪካን_ፍላጎቶች ማሟላት ባለመቻላቸው መሆኑንም አሜሪካ ገልጻለች።
tikvahethiopia
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ፤ መንግስት በሽብር የጠረጠረውን ማንኛውንም ሰው በቁጥጥር ስር እንደሚያደርግ አስታወቀ

አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በ48 ሰዓታት ውስጥ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚቀርብ የተገለጸ ሲሆን ተፈጻሚ የሚሆነው ግን ከዛሬ ጀምሮ ነው፡፡ዝርዝሩን ለማንበብ፡-https://am.al-ain.com/article/government-says-any-individual-suspected-of-terror-should-be-arrested-without-arrest-warrant