አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.56K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
 ሰብአዊ መብትን የሚያከብር መሆኑ፡- አሳልፎ የመስጠት ጥያቄ የቀረበለት አገር የቀረበለትን ጥያቄ በመቀበል ወይም በመከልከል ለሚሰጠው ውሳኔ የሚያገናዝባቸው ልዩ ልዩ መነሻዎች እንደሚኖሩ የሚጠበቅ ሲሆን በተለይ ተላልፎ የሚሰጠው ሰው የሰብአዊ መብት ጥሰት በተለይም ተላልፎ ከተሰጠ በኋላ ለአካላዊ ድብደባና ወ.ዘ.ተ ቅጣቶች የማይጋለጥ መሆኑን፣ በፍርድ ሂደትም ቢሆን ሊጠበቁለት የሚገቡ መሰረታዊ የሂደት መብቶች የሚጠበቁለት መሆኑን ማረጋገጥ የሚጠበቅበት ይሆናል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ተፈላጊው ሰው የተፈለገበት መነሻ ዘሩን፣ ሀይማኖቱን፣ ዜግነቱን፣ ብሔሩን፣ የፖለቲካ አስተያየቱን ወይም ማሕበረሰባዊ መደቡን መሰረት ያደረገ ከሆነ ጥያቄው ውድቅ እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡ ስለሆነም የትብብር ጥያቄ በእነዚህ ላይ ተመስርቶ ያልቀረበ መሆኑን ማረጋገጥ አስፈላጊ ነው፡፡
 የተጠያቂውን አገር ሕግ ያገናዘበ መሆን፡- አሳልፎ የመስጠት ጉዳይ በዋናነት የሚወሰነው ትብብር በተጠየቀው አገር ሕግ እና ለጉዳዩ ተፈጻሚነት ባላቸው ስምምነቶች መሰረት ነው፡፡ በተለይ ግን አንዳንዶቹ ጉዳዮች ብዙውን ጊዜ የሚወሰኑት ትብብር በተጠየቀው አገር ሕግ መሰረት በመሆኑ የተጠያቂው አገር ሕግ በእነዚህ ጉዳዮች ላይ የሚደነግገውን ማወቅ ለውጤታማ ተላልፎ የመሰጠት ሂደት በጣም አስፈላጊና መሰረታዊ ነው፡፡ ይልቁንም ትብብር ጠያቂው አገርና ትብብር በተጠየቀው አገር የሚከተሉት የሕግ ሥርዓት (Legal System) የተለያየ ከሆነ የሕግ አሰራራቸው ይበልጥ የመራራቅ ዝንባሌ የሚኖረው በመሆኑ ከዚህ አንጻር የአገሩን ሕግ መገንዘብ አስፈላጊነቱ ከፍተኛ ነው፡፡ በተጠያቂው አገር ሕግ ውስጥ መገናዘብ ከሚገባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል ከአሳልፎ መስጠት ጉዳይ አንጻር መገናዘባቸው ይበልጥ አስፈላጊ የሆነው የሚከተሉት ናቸው፡-
• አሳልፎ የመስጠት ጥያቄ ሊከለከል የሚችልባቸው መነሻዎችን ማወቅ፤
• ተፈላጊው ሰው ተላልፎ እስኪሰጥ ድረስ በእስር ሊቆይ ስለሚችልበት ሁኔታ ወይም እንዳይጠፋ ሆኖ ስለሚቆይበት ሁኔታ ማወቅ፤
• አሳልፎ የመስጠት ጥያቄው ከሚቀርብበት ጊዜ ጀምሮ ተላልፎ እንዲሰጥ በመፍቀድ ወይም በመከልከል ውሳኔ እስከሚሰጥበት ጊዜ ድረስ ያለው ቆይታ ወይም ጊዜ ምን ያህል እንደሆነ ማወቅ፤
ለውጤታማ የአሳልፎ መስጠት ጥያቄና ሂደት አስፈላጊና መሰረታዊ ጉዳዮች ናቸው፡፡

 የገደብ መርሕን (rule of specialty) ማክበር፡- የገደብ መርሕ የሚባለው የተፈለገው ሰው በተላልፎ ይሰጠኝ ጥያቄ በግልጽ ተጠቅሶ ከተመለከተው የወንጀል ጉዳይ ውጭ በሌላ ወንጀል በትብብር ጠያቂ አገር እንዳይጠየቅና እንዳይከሰሰ እንዲሁም ያለ አሳልፋ ሰጭዋ አገር ፍቃድ ለሌላ ሦሥተኛ አገር ተላልፎ እንዳይሰጥ የሚከለከል መርሕ ሲሆን ለዚህም ትብብር ጠያቂው አገር በምታቀርበው የአሳልፎ ይሰጠኝ ጥያቄ ውስጥ ይህን መርሕ እንደምታከብር ማረጋገጫ መስጠት ይኖርባታል፡፡ ከዚህ ባሻገር የአሳልፎ ይሰጠኝ ጥያቄው በውስጡ ከሚይዘው የተላልፎ ይሰጠኙን የተመለከተ ዝርዝር ባሻገር እንደአስፈላጊነቱ መሟላት ያለባቸውን የፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ ወይም ፍርድ ወ.ዘ.ተ. ሰነዶች፣ ከጥያቄው ጋር አብሮ ማቅረብ ይገባል፡፡

አሳልፎ መስጠትን በተመለከተ ከላይ የተነሱት ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ ሂደት ውስጥ በተለይ ከፍተኛ ሚና ያላቸው አካላት እንደአገሩ ሁኔታ ልዩነት ቢኖርም ማዕከላዊ ባለስልጣን ሆኖ የሚሰራ የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወይም ፍትሕ ሚኒስቴር፣ የፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስና ማረሚያ ቤቶች ሚና ተጠቃሽ ነው፡፡ አሳልፎ የመስጠት ጉዳይን በተመለከተ የመወሰን ስልጣን እንደአገሩ ሁኔታ በአስፈጻሚው አካል ወይም በፍርድ ቤት ሊወሰን የሚችል ሲሆን አገራችንን በተመለከተ የአሳልፎ መስጠት ጉዳዮችን ጨምሮ በወንጀል ጉዳዮች ዓለም ዓቀፍ ትብብርን የማድረግ ስልጣን በአዋጅ ቁጥር 943/2008 መሰረት ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተሰጠ ነው፡፡ ሆኖም ጉዳዮቹን ከመወሰን አንጻር ተፈጻሚነት ያለው ሕግ የተሟላና በበቂ ሁኔታ ግልጽ እንዲሆን ማድረግ አስፈላጊ ነው፤ ለዚህም ወደፊት እንደሚጸድቅ የሚጠበቀው የወንጀል ስነ ስርአትና የማስረጃ ሕግ በረቂቁ የያዘው ጉዳይ ወሳኝነት የሚኖረው ይሆናል፡፡

በአገራችን ሁኔታ የአሳልፎ መስጠት ጥያቄ ሊቀርብ የሚገባው በአዋጁ መሰረት ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሲሆን አገራችን ለሌሎች አገራት የምታቀርበው የአሳልፎ መስጠት ጥያቄ የሚቀርበውም በዚሁ አካል አማካኝነት ነው፡፡ ይሁን እንጂ የአሳልፎ መስጠት ትብብር ስኬታማ እንዲሆን የሌሎች ባለድርሻ አካላት ማለትም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የኢሚግሬሽን፣ ፍርድ ቤቶች፣ የብሔራዊ ኢንተርፖል፣ የፖሊስና ማረሚያ ቤት ተቋማት ሚና እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡
የኢፌዲሪ ጠቅላ አቃቤ ህግ
https://t.me/NegereFej
Negere Feg
#ነገረ #ፈጅ
የሀገራት አለምአቀፍ ግንኙነት መርሆች
---------------------

ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የፌስቡክ ገጽ ተከታታዮቻችን እንዴት ናችሁ ለዛሬ የሀገራት አለማቀፍ ግንኙነት መርሆዎች ምንድን ናቸው በሚለው ላይ አንድ ጥንቅር ወደ እናንተ ልናደርስ ወደናል ከወዲሁ መልካም ንባብ ተመኝን፡፡

1. የሀገራት ግንኙነትና የሚመራበት ህግ ማዕቀፍ

የአለም ሀገራት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ግንኙነት ይፈጥራሉ፡፡ በተለይ በአሁኑ ወቅት የአለም ሀገራት የጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር በጋራ የሚሰሩበት ወቅት ላይ እንገኛለን፡፡ የሀገራት ግንኙነት በኢኮኖሚ፣ ንድግ፣ በፖለቲካ ወይም በፀጥታ ዘርፍ በትብብር መስራት ላይ የተመሰረተ ሊሆን ይችላል፡፡

በሀገራት መካከል የሚደረግ ማናቸውም ግንኙነት የሚገዛው በአለምአቀፍ ህግ መሰረት ነው፡፡አለምአቀፍ ህግ ደግሞ የራሱ የሆኑ መርሆዎች፣ መብቶችና የሀገራት ግዴታዎች ያሉት ሰፊ ማእቀፍ ነው፡፡ አለምአቀፍ ህግ በተለያዩ የአለምአቀፍ ግንኙነት ዘርፎች ገዢ የሆኑ ድንጋጌዎችና ደንቦች አሉት፡፡የአለም አቀፍ ህግ ምንጭ በዋናነት የሀገራት የፅሁፍ ስምምነት (ሁለትዮሽም ሆነ ባለብዙ)፣ የዳበረና የታወቀ ልማድ፣ ጠቅላላ መርሆች እና እነዚህን የሚያረጋግጡ አለምአቀፍ ፍርዶችና የታወቁ ምሁራን ፅሁፎች ናቸው፡፡

2. የሀገራት ግንኙነት መርሆች ምንድን ናቸው?

እንያንዳንዱ ሀገር ትልቅም ሆነ ትንሽ፣ ደሀም ሆነ ባለፀጋ እኩል መብትና ግዴታ አለው፡፡ በተጨማሪም የሉዓላዊ ስልጣን ባለቤትና የሚያስተዳድረው ግዛት አንድነት የማይደፈር፣ በሀገሩ ያሉ ሰዎችና ንብረት ላይ ሙሉ ስልጣን ያለው ነው፡፡ ከዚህም አንፃር የሚከተሉት የታወቁና የተጠበቁ የአለምአቀፍ ህግ ግንኙነት መርሆች ናቸው፡- ሁሉም ሀገራት እኩል መሆናቸው፣ ሀገራት ሉዓላዊ ስልጣን ያላቸው መሆናቸው፣ አለምአቀፍ ግንኙነቶችን በቅን ልቦና ማድረግ፣ በአንድ ሀገር የውስጥ ጉዳይ ማንም ጣልቃ መግባት አለመቻሉ፣ በአለምአቀፍ ግንኙነት ራስን በመከላከል ካልሆነ በቀር ሀይልን አለመጠቀም፣ አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ መፍታት የሚሉት ይገኙበታል፡፡

ሀገራት ግንኙነታቸውን እና በተለያዩ ጉዳዮች ያሉ ትብብራቸውን ለማሳለጥ በሁለትዮሽ ግንኙነትም ይሁን በባለብዙ ዘርፍ ግንኙነት በጋራ እየሆኑ አለምአቀፍ እና አህጉራዊ ድርጅቶችን መስርተው በጋራ ለመስራት ጥረት ያደርጋሉ፡፡ የማናቸውም ሀገራት ግንኙነት ከላይ በተመለከቱት አጠቃላይ የአለምአቀፍ ህጎች እና መርሆች የሚገዙ ናቸው፡፡ ማናቸውም ሀገር የሌላው ሀገር ሉአላዊነት፣ የግዛት አንድነት፣ የፖለቲካ ነፃነት፣ እኩልነት ማክበርና እና በውስጥ ጉዳይ ከመግባት መቆጠብ አለባቸው፡፡ አንድ ሀገር ከሌላ ሀገር ጋር ግንኙነቱ የሻከረ እንደሆነ ወይም አለመግባባት የተፈጠረ እንደሆነ ይህን ለማስተካከል ሰላማዊ በሆነ መንገድ በቀጥታ ወይም ሶስተኛ ወገንን ጨምሮ መነጋገርና ችግሮችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት ከመጣር በዘለለ በሌላ ሀገር ጉዳይ ጣልቃ መግባት አይችሉም፡፡

በሌላ አገላለፅ በአንድ ሀገር ውስጥ አንድን ወገን መደገፍ ሌላውን መቃወም ወይም አንድ መንግስት ይህን አድርግ ይህን አታድርግ በማለት ኢኮኖሚያዊ ወይም ፖለቲካዊ ጫና ወይም ማእቀብ በመንግስት ላይ ማድረግ በአንድ ሀገር የውስጥ ጉዳይ በቀጥታ ጣልቃ መግባት ማለት ነው፡፡ አንድ ሀገር በሌላ ሀገር ውስጥ ጉዳይ ላይ በራሱም ሆነ ሌሎች ሀገራት ጫና እንዲያደርጉበት፣ እንዲያገሉት ወይም ግንኙነት እንዳያደርጉ ማድረግ ግልፅ የሆነ በውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የመግባት እርምጃ እና የአለም አቀፍ ህግ ጥሰት ነው፡፡ ነገር ግን ሀገራት ከእነዚህ መርሆች ውጭ የተለያዩ ምክንያቶችን መነሻ በማድረግ በሌላ ሀገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ሲገቡ እና የተለያዩ ጫናዎችን ሲፈጥሩ ይስተዋላል፡፡ በተለይም ግብዣ ሳይቀርብና ፈቃድ ሳይሰጥ በአንድ ሀገር የውስጥ አስተዳደር ጉዳይ በመግባት እንዲህ አድረጉ ወይም እንደዚህ አታድርጉ በማለት በውስጥ ጉዳይ ውሳኔ አሰጣጥ ላይ ጫና ለመፍጠር የሚደረግ ጥረት አለምአቀፍ ህግን የጣሰ ተግባር ነው፡፡

በሌላ በኩል ሀገራት በፈቃዳቸው ያቋቋሙት እና አባል የሆኑበት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋነኛ አላማዎች ወይም ተግባራት መካከል አለምአቀፍ ሰላምና ፀጥታ ማስጠበቅ፣ የሀገራትን ወዳጅነት በሉአላዊ እኩልነት ላይ ተመስርቶ ማራመድ፣ የኢኮኖሚ ማህበራዊና ባህላዊ ችግሮችን ለመፍታትና ሰብአዊ መብቶችን ለማስከበር በትብብር መስራት ይገኙበታል፡፡ ከዚህ አንፃር በአንድ ሀገር ያሉ ሁነቶች አለምአቀፍ ሰላምና ጸጥታን የሚመለከቱ ከሆኑ ወይም በሁለት ሀገራት መካከል ያለ ግንኙነት አለምአቀፍ ሰላምና ፀጥታን የሚያደፈርስ ከሆነ ጉዳዩን በመመልከት ህጋዊ የሆነ መፍትሄ የመስጠት ሀላፊነት ይኖረዋል፡፡ አባል ሀገራትም በዚህ ማእቀፍ ውስጥ ለመስራት ይችላሉ፡፡

የሀገራት ግንኙነት ሊመራ የሚገባው በዚህ ማዕቀፍ ቢሆንም በአንድ ሀገር ውስጥ ሊከሰት የሚችለው ችግር አለምአቀፍ ሰላምና ፀጥታን የሚመለከቱ ጉዳዮች ባልሆነ ጊዜ የሀገራትን ግንኙነት መርሆችን ተከትሎ መንቀሳቀስ ላይ የወጥነት ችግር እና መርህን መሰረት አለማድረግ እንደ ችግር ይታያል፡፡ አለምአቀፍ ሰላምና ፀጥታን የሚመለከት ችግር ባጋጠመ ጊዜ የግጭቶች አካሄድ አለምአቀፍ ህግን ያከበረ እንዲሆን እና ወደ ጎረቤት ሀገሮች ግጭቶች እና ችግሮች ተስፋፍተው አካባቢያዊ ሰላምና ፀጥታን የሚያደፈርስ እንዳይሆን የመከታተልና የመደገፍ ስራ እንደ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ያሉ ተቋማት ሊሰሩ ይችላሉ፡፡ ከዚህም አንፃር ቢሆን የተባበሩት መንግስታት በጉዳዩ የሚመለከተው በአንድ ሀገር የውስጥ ጉዳይ ሳይሆን ሀገራት የገቡትን አለምአቀፍ ግዴታ ከማክበራቸው አንፃር እና የሀገራት እርምጃ ከአለም አቀፍ ሰላምና ፀጥታ መጠበቅ ላይ ከሚኖረው ተፅእኖ አንፃር ብቻ ሊሆን ይገባል፡፡

በሌላ በኩል የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የሚያጋጥሙ ቢሆን የአንድ ሀገር የውስጥ ጉዳይ እና አለምአቀፍ ግዴታን የመወጣት ጉዳይ ነው፡፡ የሰብአዊ መብት ጥሰት ከፍ ያለ እና ስርአታዊ (systemic) መልክ ያለው ሲሆን የተባበሩት መንግስታት ችግሩን ለመቅረፍ ድጋፍና ትብብር እንዲያደርግ የሚጋብዝ ከሚሆን ውጪ አለምአቀፍ ሰላምና ፀጥታን የሚያናጋ እስካልሆነ ድረስ በስልጣኑ ስር የሚወድቅ ጉዳይ አይሆንም፡፡ በተመሳሳይ የሰብአዊ እርዳታ በምግብም ሆነ መጠለያ በስፋት ማስፈለጉ የአንድ ሀገር የውስጥ ጉዳይ ቢሆንም አለምአቀፍ ህብረተሰቡ ድጋፍ የማድረግ ሰብአዊ ግዴታ አለበት፡፡ ከዚህ አንፃርም የተባበሩት መንግስታት ድጋፍ ከማድረግ ባለፈ አንድን ሀገር ይህን አድርግ ይህን አታድርግ ለማስባል የሚበቃ አይደለም፡፡ ወደእዚህ ደረጃ ከፍ ሊል የሚችለው ችግሩ አለምአቀፍ የሰላምና ፀጥታ ችግር ወደ መሆን ደርሷል ወይም ሊደርስ ይችላል የሚባል ሲሆን ብቻ ነው፡፡

በመሆኑም ሀገራት በአለምአቀፍ ግንኙነታቸው አንዱ የሌላውን እኩልነት እና ሉአላዊነት ማክበር፣ በቅን ልቦና ግንኙነቶችን ማድረግ፣ በሌሎች ሀገሮች የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ አለመግባትና ጫና አለማድረግ ያስፈልጋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት በበኩሉ የስልጣንና ሀላፊነት ወሰኑን በሚገባ በመጠበቅ አለምአቀፍ ሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ማተኮር እና የአባል ሀገራትን እኩልነት እና ሉአላዊነት ማክበርና ማስከበር ይጠበቅበታል፡፡ በተጨማሪም ሀገራት አለምአቀፍ ግዴታቸውን ለመወጣት የሚያደርጉትን ጥረት የመደገፍ እና ሰብአዊ ድጋፍ የማድረግ አለምአቀፍ ግዴታውን በተቻለ መጠን ለመወጣት ጥረት ማድረግ ይኖርበታል፡፡
ውድ አንባቢያን ለዛሬ ያዘጋጀንላችሁን የጹሁፍ ጥንቅር በዚሁ አበቃን በቀጣይ በሌላ ፕሮግራም እስክንገናኝ ሰላም፡፡
ጠ.አቃቤ ህግ #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Forwarded from Bayissa Lemessa
How are you my fellow friends and lawyers, I call you for your help. Do you have any knowledge that succession ( ውርስ) have period of limitation. I am confronting with some which say since the period of limitation for the succession is lapsed the claim for the succession should have be dismissed. I lack any legal provision either to support or opposite the argument provided to me
አሸብር_አውዴ_ከ_ደቡብ_ብሔሮች_ብሔረሰቦችና_ሕዝቦች_ብሔራዎ_ክልላዊ_መንግስት_የወላይጋ_ምድብ_ዓቃቤ_ሕግ.pdf
719.5 KB
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰበር ሰሚ ችሎት ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት በመዝገብ ቁጥር 189472 “ክስ ወደ ሌላ ሥፍራ ይዛወርልኝ (Change of venue)” ላይ የቀረበን የሰበር አቤቱታ መርምሮ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ የውሳኔ ግልባጩን ለግንዛቤ እንዲሆናችሁ እንዲህ አካፈልናችሁ፡፡
ሰበር‼️ መልካም ዜና! ኑሮ ውድነት ላስጨነቀው!
ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና ሩዝ ከቀረጥና ታክስ ነጻ እንዲሆኑ ተወሰነ!
የዋጋ ንረት በህብረተሰቡ ላይ የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስ ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና ሩዝ ከቀረጥና ታክስ ነጻ እንዲሆኑ መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ወሳኝ በሆኑ ሸቀጦች ላይ ቀረጥና ታክስ ማሻሻያ መደረጉን ተናግረዋል።
በመግለጫቸውም ፖስታ እና ማካሮኒ የጉምሩክ ቀረጡ እንዳለ ሆኖ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንደተነሳላቸውም ነው የተናገሩት።

ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና የሩዝ ምርቶች ከውጭም ሆነ ከሃገር ውስጥ ግዥ ሲፈጸም ከማንኛውም ቀረጥ ነጻ እንዲሆኑ ተወስኗልም ብለዋል በመግለጫቸው።
ከዚህ ባለፈም በዶሮ እንቁላል ላይ የነበረው ተጨማሪ እሴት ታክስ ፍላጎት እና አቅርቦት እስከሚጣጣም ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ ሆኖ ለገበያ እንዲቀርብ ተወስኗልም ነው ያሉት።
ይህም ከዛሬ ጀምሮ ለሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች እና አስፈጻሚ አካላት መመሪያ መተላለፉን አንስተዋል።
ሚኒስትር ዲኤታው በመግለጫቸው የፍራንኮ ቫሉታ ፈቃድ በመራዘሙ ምርት ማስገባት የጀመሩ መቀጠል እንደሚችሉም ጠቁመዋል።
ፋና BC.
#Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Junior Attorney
#nile_insurance_sc
#legal_services
#law
#attorney
Addis Ababa

LLB Degree in Law or related field of study

Minimum Years Of Experience: #0_years

Deadline: September 11, 2021

How To Apply:
In person at Nile Insurance SC Head Office, located at Gotera area, around Nation and Nationalities square, to Human Resource Management Division 3rd floor. For additional information contact Tel. 0114426000
Nile Insurance Vacancy 2021 | Junior Attorney - Fresh Graduates

 Nile Insurance Company S.C. -Ethiopia

 Addis Ababa, Ethiopia

 Sep 04, 2021

Full Time Fresh Graduate Jobs in Ethiopia Insurance Jobs in Ethiopia Legal Jobs in Ethiopia

JOB DESCRIPTION

Job Requirements

LLB in Law required

Experience

Zero years experience
Duty Station : Addis Ababa

How to Apply

Registration shall be at Head Office from Monday, September 6th /2021 to Saturday, September 11th /2021.

Types of Employment permanent after successful probation period.

Salary and benefit as per the salary scale and attractive benefit scheme of the company.

For Additional information
Nile Insurance Company S.C.

Head Office, Gotera (around nation and nationalities square)

Human Resource Management Division (3rd Floor)

Tel. No 0114-42-60-00
Addis Ababa
Legal Expert at Dashen Brewery Share Company

Company: Dashen Brewery Share Company

Location: Ethiopia

State: Addis Ababa Jobs

Job type: Full-Time

Job category: Legal Jobs in Ethiopia

Job Description

Dashen Breweries is a major player in the rapidly developing Ethiopian Brewery market. Our Vision is to be Ethiopia’s Number One Brewing Company and our Purpose is to “Delight Consumers, Enrich Communities and Enhance Ethiopian’s Progress”.

Our flagship Brands, Dashen and Bale’ageru are renowned for their great taste and quality. In addition to our Brewery in Gondar, we have a new leading edge Brewery at Debre Birhan, the first of its kind in Africa. Given the continued growth and future expansion of Dashen Breweries, the following opportunity exist.

Job Summary: –

handles a range of legal issues related to all Ethiopia laws including commercial, civil, public, international, administrative, tax laws and other instruments governing the company’s activities and operations in consultation with his/her immediate supervisor.

Key Responsibilities

In consultation with his/her supervisor

Provide legal opinions/advice on a wide range of legal issues, involving, inter alia, issues relating to the company’s policies and rules, labor law, commercial law and tax laws in consultation with his/her supervisor.

Prepare or review legal documents inter alia, contracts, agreements, Memorandum of Understanding, Non-Disclosure agreements and similar documents

Undertake extensive review/research of laws, legal documents, instruments, or other material that are applicable on Dashen and prepare studies, briefs, reports and correspondence

Represent Dashen before court of law, arbitration, and any tribunals or administrative proceedings,

Prepare and/or assist in the preparation of company policies and regulations.

Ensure commercial registration, business license, COC and other legal requirements of the company valid in renewed on time

Update the newly issued laws, regulations and rules that apply on Dashen; and prepare legal review

Prepares periodic performance report and submit to his/her immediate supervisor.

Perform any other related duties assigned by his/her immediate supervisor.

Job Requirements

Required Qualification & Experience

LLB degree or LLM

At least 4 years of experience for LLB or two years of experience for LLM

Key competency & Behavioral Skill

Professionalism

Ability to balance priorities and provide timely services that meet requirements.

Legal analyses skill

Research

Drafting skill


Method of Application

Submit your CV, copies of relevant documents and Application to  jobs@dashenbeer.et
Use the title of the position as the subject of the email

Closing Date : 12 September. 2021
#Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
Oromia Insurance Vacancy 2021 |

#Assistant #Attorney I

Job Requirements

Education: LLB Degree from recognized University or College

Experience: Not required

GPA  : 2.50  and above for Female and 2.75 for Male

only graduates of 2012 E.C and after are required to apply.

Work place  :  Head Office/Finfinne

HOW TO APPLY

Proficiency in Amharic & English languages is required and knowledge of Afan Oromo is advantageous;

Please mention the position you apply for in your application letter;

Interested applicants fulfilling the above minimum REQUIREMENTSs should send application letter with non-returnable CV and copies of credentials in person or mail box to the address given below up to September 14,2021  and note that only shortlisted applicants will be contacted.

OROMIA INSURANCE COMPANY S.C.

Human Resource and Facility Management Dep’t

P.O. Box 10090

Addis Ababa, Ethiopia

Address: Africa Avenue (Bole Road) around Olympia

Oromia International Bank Building, 6th Floor

Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
አቶ_አህመድ_አብዱራህማን_ከ_ኢልይስ_ዲተርጀንት_ኢንዱስትሪ_ኩባንያ_የሰ_መ_ቁ_193292.pdf
805.2 KB
ሰበር ችሎቱ የውጭ ሃገር ሰዎች (ኩባንያ) የንግድ ምልክት ጥበቃ ላይ የህግ ትርጉም ሰጠ

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎ በአመልካች አቶ አህመድ አብዱራህማን እና በተጠሪ ኢልይስ ዲተርጀንት ኢንዱስትሪ ኩባንያ መካከል በሰ/መ/ቁ/ 193292 የንግድ ምልክትን አስመልቶ የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ሐምሌ 29 ቀን 2013 ዓ/ም በዋለው ችሎት የህግ ትርጉም ሰጥቷል፡፡

ፌ/ጠ/ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
Legal Officer Job at Pave logistics and trading Plc -
Pave Logistics And Trading Plc
Job Category: Legal

Job Type: Full-Time

Deadline of this Job: 10 September 2021

Duty Station: Addis Ababa

Posted: 07-09-2021

Requirements

Job Status

No of Jobs: 1

Start Publishing: 07-09-2021

Stop Publishing (Put date of 2030): 07-09-2065



Pave Logistics And Trading Plc

  

Job Description

Vacancy title:
Legal Officer

[ Type: FULL TIME , Industry: Trade , Category: Legal ]

Jobs at:

Pave logistics and trading Plc

Deadline of this Job:
10 September 2021  

Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa

Summary
Date Posted: Tuesday, September 07, 2021 , Base Salary: Not Disclosed


JOB DETAILS:
Job Type: Full Time
Location: Churchill Road in front of Tikur Anbesa high school, Tracon Tower, 2nd floor, Office. No. 303. @ Human Capital Department Addis Ababa
Category: Legal
Job Overview
Salary Offer: As per Company Scale
Experience Level: Senior
Total Years Experience: 2-3
Job Requirement
BA Degree in Law (LLB)
2-3 years of relevant experience
no.2
Duty Station: Addis Ababa.


Work Hours: 8

Experience in Months: 24

Level of Education: Bachelor Degree

 

Job application procedure
Interested and qualified applicants shall submit their CV, application letter, non-returnable copies of relevant document in person to our office Churchill Road in front of Tikur Anbesa high school, Tracon Tower, 2nd floor, Office. No. 303. @ Human Capital Department, or you can attach your CV, Document and Application letter to HumanCapital@pave-logistics.com 
For further information, please call +251-966-21-49-68
N.B:- Applicants who don’t accurately fulfill for the above mentioned requirement will not be selected to the next process
Legal Expert

at Dashen Brewery Share Company
 Location Addis Ababa, Ethiopia Date Posted September 9, 2021
Category Legal
Job Type Full-time

Description

Dashen Breweries is a major player in the rapidly developing Ethiopian Brewery market. Our Vision is to be Ethiopia’s Number One Brewing Company and our Purpose is to “Delight Consumers, Enrich Communities and Enhance Ethiopian’s Progress”.

Our flagship Brands, Dashen and Bale’ageru are renowned for their great taste and quality. In addition to our Brewery in Gondar, we have a new leading edge Brewery at Debre Birhan, the first of its kind in Africa. Given the continued growth and future expansion of Dashen Breweries, the following opportunity exist.

Job Summary: -

handles a range of legal issues related to all Ethiopia laws including commercial, civil, public, international, administrative, tax laws and other instruments governing the company’s activities and operations in consultation with his/her immediate supervisor.

Key Responsibilities

In consultation with his/her supervisor

Provide legal opinions/advice on a wide range of legal issues, involving, inter alia, issues relating to the company’s policies and rules, labor law, commercial law and tax laws in consultation with his/her supervisor.

Prepare or review legal documents inter alia, contracts, agreements, Memorandum of Understanding, Non-Disclosure agreements and similar documents

Undertake extensive review/research of laws, legal documents, instruments, or other material that are applicable on Dashen and prepare studies, briefs, reports and correspondence

Represent Dashen before court of law, arbitration, and any tribunals or administrative proceedings,

Prepare and/or assist in the preparation of company policies and regulations.

Ensure commercial registration, business license, COC and other legal requirements of the company valid in renewed on time

Update the newly issued laws, regulations and rules that apply on Dashen; and prepare legal review

Prepares periodic performance report and submit to his/her immediate supervisor.

Perform any other related duties assigned by his/her immediate supervisor.

Job Requirements

Required Qualification & Experience

LLB degree or LLM

At least 42years of experience in the field of law

Key competency & Behavioral Skill

Professionalism

Ability to balance priorities and provide timely services that meet requirements.

Legal analyses skill

Research

Drafting skill

 

Applying Instructions

Interested applicants who met the MINIMUM requirements should send their application and CV to the following address until September 12, 2021 Only shortlisted applicants shall be contacted.

Dashen Brewery Share Company,

Gondar and Debrebrehan Plants

& Addsis Ababa Dashen Brewery Head Office building

E-mail to: jobs@dashenbeer.et

Please mention the Title of the position you applied for on the subject line of your email. 
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም አዲስ ዓመት





አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመትአዲስዓመት

አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመትአዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
መልካም አዲስዓመትአዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት

ዓመት
አዲስዓመት
መልካምአዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመት አዲስዓመት
አዲስዓመትአዲስዓመት

መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን ከዳሪ
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
አዲስ አመት
ያሰባችሁት የሚሳካ ምርጡ በአልና አመት እንዲሆንልዎ እመኛለሁ ሀገራችንን
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
ለመላው ኢትዮያዊያን እና የቻናላችን ቤተሰቦች በሙሉ አንኳን ለ2014 ዓም በሰላም አደረሳችሁ ። ባለፈው ዓመት በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የተፈጠሩትን አገራዊ ችግሮች በሙሉ ተወግደው የመሣሪያና የወሬ ጦርኘቶች ተወግደው ሁላችንም በአዲሱ ዓመት እውነተኛ ልቦና ተሰጥቶን በጥሩ አስተሳሰብ በስራ የምንታደስበት ዓመት እንዲሆንልን እንዲሁም 2014 ዓ ም የሰላም የፍቅር የደስታ የመተሳሰብና የእውነተኞች ዘመን እንዲሆንልን @lawsocieties ከልብ ይመኛል።
Lawyer Job at Garad Pvt. Ltd
Job Category: Legal

Job Type: Full-Time

Deadline of this Job: 23 September 2021

Duty Station: Addis Ababa

Posted: 14-09-2021

Requirements

Job Status

No of Jobs: 1

Start Publishing: 14-09-2021

Stop Publishing (Put date of 2030): 14-09-2065


Garad Pvt.Ltd


Job Description

Vacancy title:
Lawyer

[ Type: FULL TIME , Industry: Professional Services , Category: Legal ]

Jobs at:

Garad Pvt. Ltd

Deadline of this Job:
23 September 2021  

Duty Station:
Within Ethiopia , Addis Ababa , Horn of Africa

Summary
Date Posted: Tuesday, September 14, 2021 , Base Salary: Not Disclosed


JOB DETAILS:
Job Requirement
• Qualification required: Law degree (LLB)
• Experience required: 4 years or above

Work Hours: 8

Experience in Months: 48

Level of Education: Bachelor Degree

 

Job application procedure
Interested applicants who meet the above requirement should send their “CV”, copies of educational qualifications, credentials and other supporting documents within ten days from the first date of this announcement, using the address given below:
• GARAD Pvt. Ltd. Company P.O. Box 40040 ADDIS ABABA
• N.B Please note that only short listed applicants will be contacted.
Legal Protection Officer


Title: Legal Protection Officer

Location:  Jigjiga, Ethiopia

Employment Category:  H2

Reporting To: Resilience and Durable Solution Manager

Start of Contract & Duration:  One Year

Posting date: September 14, 2021

 

INTRODUCTION

The Danish Refugee Council (DRC), an international non-governmental organization (NGO), has been providing relief and development services in the Horn of Africa since 1997. DRC promotes and supports solutions to the problems faced by refugees, internally displaced people (IDPs), and migrants. The organization has offices across the region, and has been operational in Ethiopia since 2009.  With funding from bilateral and multilateral donors, DRC is currently implementing a range of activities across Ethiopia and Djibouti, including WASH and shelter provision, child and youth protection, Gender based violence response, awareness-raising of migration risks, protection monitoring of migration routes, and livelihoods support for returning migrants or those at-risk of migration. 

OVERALL PURPOSE OF THE ROLE: 

The Danish Refugee Council (DRC), in partnership with Mercy Corps, is planning to implement a 44-month action entitled Strengthened Socio-Economic Development and Better Employment Opportunities for Refugees and Host Communities in the Jigjiga Area. In line with the Government of Ethiopia’s commitments to the Comprehensive Refugee Response Framework (CRRF), the action will aim to improve employment and livelihood opportunities for up to 54,000 members of the refugee and host community in the Fafan zone of the Somali region. As part of the action, DRC will seek to support decent jobs and the rights of refugees engaged in formal employment. Furthermore, DRC will collaborate with Jigjiga University to extend the provision of legal aid services to both refugees and host community members. DRC, therefore, is seeking a highly qualified, enthusiastic and action-oriented individual for the position of Legal Protection Officer to support with the implementation of the action’s legal components. Applicants are expected to have a demonstrated legal background combined with experience in project implementation. DRC highly encourages female applicants.

 

RESPONSIBILITIES

Technical Responsibilities

Support the Legal Protection Specialist in collaboration and coordination with Jigjiga University’s legal aid clinic to provide services to refugee and host communities. This entails regular field work in refugee and host communities.

Provide beneficiaries who require more detailed information on legal matters and related issues with counselling services and technical assistance as well as facilitate referrals and possible legal advice;

Ensure case management tool implemented and project documents and databases are properly kept and updated;

Assist Jigjiga University to extend basic legal advice to small and medium businesses.

Train local authorities and selected refugee and host community groups to provide information on and make referrals to legal aid services.

Contribute to enhancing customary dispute resolution techniques for and between refugee and host communities, including conflict management, mediation, negotiation and reconciliation.

Ensure all components of the action adhere to protection standards and principles as well DRC guidelines and accountability standards.

Implementation

Lead the daily implementation of legal components of the action. This entails ensuring weekly and monthly work, financial and procurement plans are in place and closely followed.

Work closely with the action’s MEAL team to monitor project achievements. When activities are identified as behind schedule or are facing technical or logistical challenges, work with the Legal Protection specialist to identify and implement corrective actions.

 Contribute to regular reviews of achievements and spending for the action and contribute to all project reporting related to legal activities.  

Job Requirements:

Experience and Technical Competencies: (include years of experience)