አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
LEGAL AND CORPORATE AFFAIR HEAD

 Back to results

 Login To Apply

Job Description:

Purpose of the job

The legal and corporate affairs head is responsible for developing and leading corporate legal strategy to promote and protect the company’s interests. The legal head is also responsible for providing accurate and timely counsel to the company in a variety of legal topics (labor law, partnership, corporate, etc.) and for promoting, implementing, and maintaining an organizational culture that encourages ethical business conduct and compliance with the law, the legal and regulatory requirements of the country and the Group’s code of conduct.

Main duties & responsibilities

Advising the Board of Directors and other members of the executive management of the impact on the activities and proposed activities of the company of proposed local, state, and federal laws and regulations and judicial and administrative decisions.

Assessing the merits of major court cases filed against the company and approves, with the advice of the appropriate function head, settlement of such court where warranted.

Providing accurate and timely counsel to the company in a variety of legal topics (commercial law, mergers, and acquisitions, corporate, etc.)

Providing legal consulting in policy development and training about prevention.

Developing and leading corporate legal strategy to promote and protect the company’s interest

Overseeing the delivery of legal service and resources to accomplish corporate goals strategies and priorities.

Participating in the formulation of general management policy as a member of the executive management team.

Managing other members of the legal section.

Overseeing the development or implementation of compliance-related policies and procedures throughout the company.

Overseeing the performance of the retention lawyers and related legal proceedings.

Representing the company in pursuing any legal proceeding.

Ensuring that the legal affairs of the firm are securely maintained for the required time period

Maintaining current knowledge of alteration in legislation

Ensuring that the company carries its commercial activities in full compliance with all national and international laws, regulations, and directives as well as internal (Group) policies, Codes, and guidelines.

Developing and supervision control system with a view to prevent or address a violation of laws, regulations, and guidelines.   

Overseeing the periodic review of contracts, policies, and other legal documents of the company to ensure compliance with regulatory and group standards.

Overseeing the periodic review of national, regional, and international laws, procedures, and guides as well as reports with an eye to the hidden risk of non-compliance

Directing the communication of compliance-related issues with employees across all divisions of the organization and address all concerns they may have about legal, ethical, or compliance matters.

Defining and developing the approach for the mandatory compliance training in collaboration with the training teams.

Overseeing the preparation publication and distribution of authorized commercial partners to achieve clarity o commercial compliance requirements.

Job Requirements:

Broad and thorough knowledge of the compliance and ethics profession, theories, and standards.

Expert knowledge of professional compliance and investigation standards; and ability to apply policy and legal concepts to issues.

Commitment to the highest ethical and professional standards.

Excellent written and oral communication skills.

Ability to communicate complex information to all levels of management and administration in a clear and concise manner both written and verbal.

Ability to work independently and within a team environment.

Ability to share information and build consensus across stakeholders.

Ability to supervise support and professional analyses functions for compliance and ethics programs.

Ability to establish trust and credibility with stakeholders and senior management.
Knowledge of the Group’s ethics and compliance policies, procedures, and programs.

Expected Education and Experience

BA Degree in law or related fields.

12 years of experience of which at least 5 years in a managerial post in the areas of corporate law

How To Apply:

Qualified candidates should submit your application only through aklilu.abate@castel-afrique.com

Posted:08.11.2021

Deadline:08.17.2021

Job Category: Legal

Employment: Full time

Location:BGI Ethiopia
Attorney at Bunna Bank S.C
Never Miss a Job Update Again. Click Here to Subscribe

Company: Bunna Bank S.C

Location: Ethiopia
Job type: Full-Time

Job category: Legal Jobs in Ethiopia

Job Description

Job Title: Attorney

• Required No.: 1
• Duty Station: Addis Ababa
• Terms of Employment: Permanent

Qualifications/Skills

• Minimum Requirement: LLB Degree and 3 years of relevant working experience


Method of Application

Submit Your Application, CV and Copies of testimonials with original documents to:

Bunna Bank S.C. Human Resource Management Directorate located in Arat Killo area at Haile Michael Admasu Building 2nd floor in front of Dabir Building, Addis Ababa
• Telephone: 0111-264195

Closing Date : 13 August. 2021
ባንኮች ቤት፣ መሬት፣ ህንፃ ሌሎችም ነገሮችን በመያዣነት ተጠቅመው ብድር እንዳይሰጡ ታገዱ።

በኢትዮጵያ ያሉ ሁሉም ባንኮች መሬት፣ ቤት፣ ህንፃ ሆነ ማንኛውም ነገር በመያዣነት ተጠቅመው ለጊዜው ምንም አይነት ብድር እንዳይሰጡ መታገዳቸው ተሰምቷል።

ገበያውን የሚያናጋ ነገር በመፈጠሩ ቶሎ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገልጿል።

የገንዘብ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ አሻጥር እየተሰራ መሆኑ አውቂያለሁ ብሏል።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ለጊዜው ማንኛውንም ህንፃ፣ ቤት ፣ መሬት በመያዣነት ተጠቅመው ብድር እንዳለቁ ለባንኮች መመሪያ ማስተላለፉ ታውቋል።

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ የሆኑት ዶክተር እዮብ ተካልኝ የገበያውን መናጋት ለማስተካከል አስፈላጊው እርምጃ ተወስዷል ብለዋል።

ዶ/ር እዮብ ኢኮኖሚያዊ አሻጥር ሆን ተብሎ እየተሰራ መሆኑ አንስተው የገበያውን መናጋት ለማስተካከል ቶሎ እርምጃ መወሰድ አለበት ፤ ይሄ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም ምክንያቱም አደጋው ብዙ ነው ሲሉ ተናግረዋል።

ሚኒስትር ዴኤታው የፀጥታ ተቋም፣ የብሄራዊ ባንክ የተናበበ ስራ መስራት መጀመራቸውን አስረድተዋል።

"የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ መመሪያ ይልካል ፤ የቤት ብድር ምናምን እያሉ የሚወሰዱ ገንዘቦች ለጥቁር ገበያው እንደሚውሉ ስለሚታወቅ ባንኮች በእንደዚህ ያሉ ነገሮች ላይ conscious ሆነው እንዲሰሩ መመሪያ እየተላከላቸው ነው ፤ ሰውም ባንኮችም conscious መሆን አለባቸው" ሲሉ አክለዋል።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የባንክ ሱፐርቪዥን ዳይሬክተር አቶ ፍሬዘር አያሌው በበኩላቸው ሌላ አዲስ መመሪያ እስኪሰጥ ድረስ ባንኮች ፦
- መሬት
- ህንፃ
- ቤት ሌሎች ነገሮች አሲይዘው ማበደር እንደማይችሉ አረጋግጠዋል።

የመረጃው ባለቤት : ሸገር ኤፍ ኤም 102.1
https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
SCHOLARSHIP ANNOUNCEMENT
Yehualashet Tamiru Financial Scholarship in Memorial of Gas he Yohannes Heroui

Available to Current Undergraduate Law Students
2014/2015 Academic Year

Gashe Yohannes Heroui (1940-2011) was a teacher, judge, and legal scholar. He is widely considered by many of his colleagues and seasoned lawyers who knew or worked with him as one of the greatest Ethiopian jurists with immeasurable integrity. He was extremely generous, selfless, greatly liked and respected by all those who knew him in his personal life us well. This financial scholarship is, therefore, in memory of his commitment and achievements to the Ethiopian legal system.
This financial scholarship is available only for law students who are currently pursuing their undergraduate program in any university. The principal aim of this scholarship program is to offer financial support to current undergraduate law students and to encourage qualified students to continue their studies.

The application letter, a maximum of two pages, should specifically discuss three evaluation criteria: financial need, academic achievements, and career goals. Additional information on recent research projects, off-campus and on-campus activities and accomplishments, and educational plans that would aid the Financer in reaching his decision can also be included.
If you are interested, submit your application to Yehualashet Tamiru at yehuala5779@gmail.com. Please include 'Yehualashet Tamiru Scholarship' in the subject line of the email. Applications should be submitted not later than September 13th, 2021.
Shortlisted ten candidates will be announced on December 13th 2021, and the last five candidates who will ultimately benefit from this financial scholarship, ETB 300-500 per month for the next academic year, will be announced by the end of December.

If your application is denied, I may not be able to provide any case-by-case feedback. I am very hopeful this is understandable given the expected number of applications.

Good luck on your application and thank you for your interest!
via Abyssinia law.com
#Share us your twitter account here and we will follow you‼️
#UnityForEthiopia
#Twitter
Write on group @ALE_lawsocieties
Lawyer

Digital Equb Financial Technologies PLC

80 views


Position: Lawyer

Job Time: Full-Time

Job Type: Permanent

Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia

Salary: Competitive, Negotiable

Posted date: 22 hours ago

Application Deadline: Aug, 15/2021 (2 days left)

The main purpose of the job

To supervise the provision of legal support to managers and staff so that the organization meets its legal obligations, and to protect its interests

Main responsibilities

Prepare legal documents according to business requirements

Assist in the preparation of all legal documents required by managers and staff to ensure that these are accurate and legally sound

Provide legal advice to managers and staff on the interpretation of statutes and legal documents to ensure that the actions they take are legally sound

Represent the organization at courts and tribunals on routine matters to ensure that the organization’s interests are safeguarded

Draft, review, and amend legal documents drafted by, or sent to, the organization

Monitor the progress of legal transactions to ensure that the correct actions are taken at the appropriate times

Instruct counsel where necessary

Maintain an awareness of developments in all legal fields relevant to the organization

Required Number: 1 (One)

Job Requirement

Knowledge, skills, and experience required

BSc degree with at least 4 years supervisory experience in business firms

Considerable experience of advocacy

Good supervisory and legal matters handling experience

Good negotiating and interpersonal skills

Excellent presentation skills

Excellent knowledge of the organization’s work and functions

Accuracy and an eye for detail

Salary: Competitive, Negotiable

How to apply

Interested and qualified applicants send your resume and credentials through company email jobs@digitalequb.com inserting the position you are applying for on the subject line.

https://t.me/lawsocieties
https://www.facebook.com/lawsocieties/
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
📌📌አዲስ ለተቀላቀላችሁን‼️👇👇

❤️ እነዚህ የትዊተር አካውንቶች እያኪያሄድን ባለነው ዘመቻ ጥሩ ትዊት የሚያደርጉ ናቸው።🟩🟨🟥


መጀመሪያ አካውንቶቹን ተከተሉ። ወይም follow አርጉ።

በመቀጠል፣ ትዊት የሚያረጉትን ከስር ከስር ላይክና (like) ሪትዊት (retweet) ያርጉ፣ ሲችሉም ኮት ትዊት (quote tweet) ያድርጉ።

http://twitter.com/mikiasmelak?s=09


Unity for Ethiopia | Official
https://twitter.com/unityforethio


Ethiopia First
https://twitter.com/eth_first1


Seyoum H Assefa
https://twitter.com/tagelleraseh


M.Sara
https://twitter.com/MSara79648223


Gashaw Gebere
https://twitter.com/amggebre


Ethiopian American Civic Council
https://twitter.com/EACC_EAN

Mikias Melak Birhanie
http://twitter.com/mikiasmelak?s=09


#AddisAbaba

የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ የመሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶችን ላልተወሰነ ጊዜ እንዲታገዱ ውሳኔ አስተላለፈ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከአርብ ነሐሴ 7/2013 ዓ/ም ጀምሮ ለመሬት አስተዳደር ተቋማት፣ ለመሠረተ ልማት ቅንጅት እና ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን እንዲሁም ለአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች ባስተላለፈው ሰርኩላር ፣ የመሬት እና የመሬት ነክ አገልግሎቶች ላልተወሰነ ጊዜ ሙሉ በሙሉ እንዳይሰጡ ውሳኔ አስተላልፏል ።

ካቢኔው ዕግዱን ያስተላለፈው በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ትኩረታቸውን በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በማድረግ ሲሆን አንዳንድ ስግብግብ ግለሰቦች ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታውን እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም በአቋራጭ ለመክበር በመሬት እና መሬት ነክ አገልግሎቶች ላይ ትኩረት በማድረግ በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ በመገንዘቡ ነው ተብሏል።

በዚህም ምክንያት ማንኛውም መሬት እና የመሬት ነክ አገልግሎት ላልተወሰነ ጊዜ የታገደ ሲሆን በስድስቱም የመሬት ነክ ተቋማት ፣ በአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች እና የመሠረተ ልማት ቅንጅት እና ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን የመሬት አገልግሎቶችን እንዳይሰጡ ወሳኔ ተላልፏል።

መረጃው የአ/አ ከተማ ፕሬስ ሴክሬተሪያት ነው።
Legal and Corporate Affairs Director at BGI Ethiopia

Company: BGI Ethiopia

Location: Ethiopia

State: Ethiopia

Job type: Full-Time

Job category: Legal Jobs in Ethiopia

Job Description

Purpose of the job

The legal and corporate affairs head is responsible for developing and leading corporate legal strategy to promote and protect the company’s interests. The legal head is also responsible for providing accurate and timely counsel to the company in a variety of legal topics (labor law, partnership, corporate, etc.) and for promoting, implementing, and maintaining an organizational culture that encourages ethical business conduct and compliance with the law, the legal and regulatory requirements of the country and the Group’s code of conduct.

Main duties & responsibilities

Advising the Board of Directors and other members of the executive management of the impact on the activities and proposed activities of the company of proposed local, state, and federal laws and regulations and judicial and administrative decisions.

Assessing the merits of major court cases filed against the company and approves, with the advice of the appropriate function head, settlement of such court where warranted.

Providing accurate and timely counsel to the company in a variety of legal topics (commercial law, mergers, and acquisitions, corporate, etc.)

Providing legal consulting in policy development and training about prevention.

Developing and leading corporate legal strategy to promote and protect the company’s interest

Overseeing the delivery of legal service and resources to accomplish corporate goals strategies and priorities.

Participating in the formulation of general management policy as a member of the executive management team.

Managing other members of the legal section.

Overseeing the development or implementation of compliance-related policies and procedures throughout the company.

Overseeing the performance of the retention lawyers and related legal proceedings.

Representing the company in pursuing any legal proceeding.

Ensuring that the legal affairs of the firm are securely maintained for the required time period

Maintaining current knowledge of alteration in legislation

Ensuring that the company carries its commercial activities in full compliance with all national and international laws, regulations, and directives as well as internal (Group) policies, Codes, and guidelines.

Developing and supervision control system with a view to prevent or address a violation of laws, regulations, and guidelines.

Overseeing the periodic review of contracts, policies, and other legal documents of the company to ensure compliance with regulatory and group standards.

Overseeing the periodic review of national, regional, and international laws, procedures, and guides as well as reports with an eye to the hidden risk of non-compliance

Directing the communication of compliance-related issues with employees across all divisions of the organization and address all concerns they may have about legal, ethical, or compliance matters.

 Defining and developing the approach for the mandatory compliance training in collaboration with the training teams.

Overseeing the preparation publication and distribution of authorized commercial partners to achieve clarity o commercial compliance requirements.

Job Requirements

Broad and thorough knowledge of the compliance and ethics profession, theories, and standards.

Expert knowledge of professional compliance and investigation standards; and ability to apply policy and legal concepts to issues.

Commitment to the highest ethical and professional standards.

Excellent written and oral communication skills.

Ability to communicate complex information to all levels of management and administration in a clear and concise manner both written and verbal.

 Ability to work independently and within a team environment.

Ability to share information and build consensus across stakeholders.

Ability to supervise support and professional analyses functions for compliance and ethics programs.
Ability to establish trust and credibility with stakeholders and senior management.

Knowledge of the Group’s ethics and compliance policies, procedures, and programs.

Expected Education and Experience

BA Degree in law or related fields.

12 years of experience of which at least 5 years in a managerial post in the areas of corporate law

Method of Application

Submit your CV and Application to  aklilu.abate@castel-afrique.com
Use the title of the position as the subject of the email

Closing Date : 17 August. 2021
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት በኢትዮጵያ ህግ
--------------------

ትርጉም
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ከአማራጭ የሙግት መፈቻ ዘዴዎች አንዱ ሲሆን ተክራካሪ ወገኖች አለመግባባታቸውን በፍርድ ቤት በኩል ወይም ፍርድ ቤት በሚመርጣቸው አስማሚዎች ወይም አስታራቂዎች አማካኝነት ወደ ፍርድ ቤት የመጣን ጉዳይ በስምምነት እንዲፈታ የሚደረግበት ሂደት ነው፡፡ይህ ሂደት ከሌሎች አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ማለትም ከግልግል ዳኝነት ወይም እርቅ የሚለየው የማስማማት ሂደቱ የሚከናወነው በፍርድ ቤቶች መመሪያ እና ስነ ስርዓት እንዲሁም ፍርድ ቤቶች በሚመድቡት በማስማማት ሞያ በሰለጠነ የህግ ባለሞያ አማካኝነት እና ፍርድ ቤቶች በሚያዘጋጁት ቦታ መሆኑ ነው፡፡በሌሎች አማራጭ የሙግት መፈቻ ዘዴዎች ተከራካሪ ወገኖች ገዳያቸውን እራሳቸው በመረጡት አደራዳሪ ወይም አስራራቂ እና እራሳቸው በፈለጉት ቦታ እና በመረጡት ህግ መፍታት የሚችሉ ሲሆን በፍርድ ቤት መር ማስማማት ወቅት ግን ይህ ተግባራዊ አይሆንም፡፡ይልቁንም ሂደቱ ሊከተል ስለሚገባው ስነ ስርዓት እና አጠቃላይ ህግ የሚወሰነው በተከራካሪዎች ፍላጎት ሳይሆን በፍርድ ቤቶች ትዕዘዝ ነው፡፡

አስፈላጊነት እና ጥቅም

የፍርድ ቤት መር አስማሚነት እስፈላጊነት በዋናነት ህግ በሚፈቅዳቸው ጉዳዮች ላይ ተከራካሪዎች ጉዳያቸውን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ እና በአነስተኛ ወጪ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ማስቻል ነው፡፡ ይህም መደበኛው የፍትህ ሂደት ከሚወስደው ባጠረ ጊዜ ጉዳዮች እንዲጠናቀቁ በማስቻል የፍርድ ቤቶችን የስራ ጫና እና የባለጉዳዮችን እንግልት ለመቀነስ ያስችላል፡፡በአብዛህኛው የአለማችን ክፍል የሚከናወን የፍርድ ቤት መር አስማሚነትን ስንመለከት የፍቺ፣የሞግዚትነት፣በስራ ቦታ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን እንዲሁም ከንግድ ጋር በተያያዘ የሚኖሩ ግጭቶችን ለመፍታት በስራ ላይ ይውላል፡፡ ይህም በባህላዊ እና በሀይማዎታዊ ስርዓቶች ለሚከናወኑ የማስማማት ልማዶች ህጋዊ እውቅና በመስጠት በፍትህ ስርዓት ውስጥ እንደያልፉ በማድረግ የፍትህ ስርዓቱን ለማገዝ ያስችላል፡፡

የፍርድ ቤት መር አስማሚነት የሚኖረውን ጥቅም ከሁለት ማዕዘን ማየት ይቻላል፡፡ይህም ከፍርድ ቤቶች(የፍትህ ስርዓት) እንዲሁም ከባለጉዳዮች አንፃር መመልከት ይቻላል፡፡ከፍርድ ቤቶች አንፃር የሚኖረውን ጥቅም ስንመለከት ተለይተው የተወሰኑ ጉዳዮችን በማስማሚያ ማዕከላት መጨረስ የፍርድ ቤቶችን የስራ ጫና በመቀነስ የተቀላጠፈ ፍትህ እንዲኖር ያግዛል፡፡ በሌላ በኩል ለተገልጋዮች የሚኖረውን ጥቅም ስናይ ተከራካሪዎች አለመግባባታቸውን በሰላማዊ መንገድ ለዘላቂው እንዲፈቱ፣ወጪ እና ጊዜ እንዲቆጥቡ ያስችላቸዋል፡፡በተለይም ስምምነቱ በፍርድ ቤት የሚፀድቅ እና የመፈፀም በመሆኑ በሂደት ላይ እምነት እንዲኖራቸው ያደርጋል፡፡ይህም የተገልጋዮችን እርካታ የመጨመር ሚና ይኖረዋል፡፡

የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሂደት

በኢትዮጵያ የፍርድ ቤት መር አስማሚነት እራሱን ችሎ በህግ በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ከመደንገጉ በፊት ፍርድ ቤቶች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ባለጉዳዮች አለመግባባታቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ሲያነሳሱ እና ሲያበረታቱ መመልከት የተለመደ ነው፡፡ለምሳሌ በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 82/2 መሰረት የፍቺ ጥያቄ ያቀረቡ ባልና ሚስት ከፍርድ ቤት ውጪ ራሳቸው በሚመርጧቸው ሽማግሌዎች አማካይነት ጉዳያቸውን በእርቅ እንዲጨርሱ ሊጠይቃቸው እንደሚችል ይደነግጋል፡፡ባልና ሚስቱ ጉዳያቸውን በሽማግሌ አማካይነት በዕርቅ ለመጨረስ ያልተስማሙ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ከሶስት ወር ያልበለጠ የማሰላሰያ ጊዜ ሊሰጣቸው እንደሚችል ያስቀምጣል፡፡ ይህም የሚያመለክተው የእርቅ ሂደቱ በተጋቢዎቹ ነጻ ፍቃድ ላይ በመመስረት የሚከናወን መሆኑን ነው፡፡በተጨማሪ በግል አቤቱታ በሚስቀጡ ቀለል ያሉ ወንጀሎች ላይ ክስ ተመስርቶ እንደሆነ የግል ተበዳይ እና ተከሳሽ በእርቅ እንዲስማሙ እና ክሳቸውን እንዲያነሱ ፍርድ ቤቶች ሲያግባቡ እንመለከታለን፡፡ ይህም በወንጀል ህግ አንቀፅ 212 እና በወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ህግ ቁጥር 254 ላይ በመመስረት የሚከናወን የፍርድ ቤቶች ተግባር ነው፡፡

በሌላ በኩል በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 እንቀጽ 55 ስር እንደተደነገገው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ጉዳዮች ውስጥ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚያወጣው መመሪያ የሚወሰኑ በዋናነት የፍትሀ ብሄር ጉዳዮች በፍርድ ቤቶች በሚቋቋም የፍርድ ቤት መር አስማሚነት በኩል እንዲያልፉ ይደረጋል፡፡ተከራካሪዎች በፍ/ቤት መር አስማሚነት በኩል ጉዳያቸውን በስምምነት ካልጨረሱ ይህንኑ የሚገልፅ በአስማሚዎች የተፈረመ ደብደቤ ለፍርድ ቤት በማቅረብ የፍርድ ሂደቱ እንዲቀጥል ይደረጋል፡፡

እንዲሁም በአንደኛው ተከራካሪ ወገን ያለመቅረብ ምክንያት የመስማማት ሂደቱ ካልተሳካ አስማሚው ይህንኑ ለፍርድ ቤቱ ሪፖርት ያደርጋል፡፡በድርድሩ ያልተገኘው ወገን ተገቢውን ክፍያ በመክፈል ወደ መደበኛው የፍርድ ሂደት መመለስ ይችላል፡፡

በፍርድ ቤት መር ማስማማት ተከራካሪ ወገኖች የተስማሙ እንደሆነ የስምምነቱ ሁኔታዎች በአስማሚው በግልፅ ተለይተው ከቀረቡ እና ተከራካሪዎች ከፈረሙበት በኃላ አስማሚው ይህን ሰነድ ለፍርድ ቤት ቀርቦ እንዲፀድቅ ያደርጋል፡፡ሰነዱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ስምምነቱ ለህግ እና ለሞራል ተቃራኒ አለመሆኑ ከተረጋገጠ በኃላ እንዲጸድቅ ያደርጋል፡፡የፀደቀው የስምምነት ሰነድ እንደማንኛውም የፍርድ ቤት ውሳኔ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡እንዲሁም በፍርድ ቤት መር አስማሚነትም ይሁን በሌላ አማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴ ግራ ቀኙ ከተስማሙ በደንቡ መሰረት ወጪዎች ተቀንሰው የከፈሉት የዳኝነት ክፍያ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡

የአስማሚዎች ሚና

በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሂደት ዋና የአስማሚዎች ሚና የሚሆነው ተከራካሪ ወገኖች ውይይት እንደያደርጉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት፣ጭብጦችን እንዲለዩ መርዳት፣የመግባቢያ ነጥቦችን መፈለግ እና የመፍትሄ አማራጮችን ማቅረብ ነው፡፡ በመሆኑም አስማሚዎች አስገዳጅ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን የላቸውም ማለት ነው፡፡ይልቁንም ተከራካሪዎች የተስማሙ እንደሆነ የስምምነት ሰነድ በማስፈረም በፍርድ ቤት በማቅረብ ስምምነቱ እንዲፀድቅ እና እንዲፈፀም ያደርጋሉ፡፡

የአስማሚነት መርሆች

እኩልነት እና የባለጉዳዮች ሙሉ ፍላጎት የፍርድ ቤት መር ማስማመት የሚመራባቸው መርሆች ናቸው፡፡በመሆኑም ማንኛውም ሂደት በእኩልነት እና በባለጉዳዮቸ ሙሉ ፍላጎት ላይ ተመስርቶ መከናወን አለበት፡፡ሌላው መርህ ሚስጥራዊ ሲሆን በፍርድ ቤት አስማሚነት በኩል የሚደረግ ማናቸውም የሃሳብ ልውውጦች ሚስጥራዊነት የተጠበቀ ነው፡፡ እንዲሁም በማስማማት ሂደቱ ተከራካሪ ወገኖች የሚሰጡት የእምነት ቃሎች ወይም ማንኛውም ንግግሮች ለፍርድ ቤት በማስረጃነት አይቀርቡም፡፡ለዚሁም አስማሚው ማረጋጫ ይሰጣል፡፡

ስለአስማሚዎች እና ስለ ክፍያ

በአዋጁ መሰረት በአስማሚነት መስራት የሚችሉት የአስማሚነት ስልጠና ወስደው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚያወጣውን ምዘና ያለፉ ቢያንስ በህግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው እና ከአምስት ዓመት ያላነሰ ጊዜ በህግ ሙያ ያገለገሉ የህግ ባለሞያዎች ናቸው፡፡ ይህም የሚያመለክተው በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ሂደት የሚሳተፉ አስማሚዎች በቂ የአስማሚነት ክህሎት ያላቸው እና ባለጉዳዮችን ወደ ስምምነት ለማምጣት የሚችሉ መሆን እንዳለባቸው ነው፡፡በመሆኑም ፍርድ ቤቱ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት ብቁ አስማሚዎችን ሊቀጥር
ይችላል፡፡በተጨማሪም ከህግ ሙያ ውጪ በሆነ ሌላ ሙያ ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ኤክስፐርቶች ከሙያቸው ጋር በተያያዘ በማስማማት ሂደቱ ሊካተቱ እንደሚችሉ አዋጁ ያስቀምጣል፡፡

በፍርድ ቤት መር ማስማማት ሂደት ውስጥ የሚያልፉ ባለጉዳዮች ለፍርድ ቤት መር አስማሚነት ተገቢውን ክፍያ ይፈፅማሉ፡፡የማስማማት ስራ የሰሩ አስማሚዎችም ለሰጡት የማስማማት አገልግሎት ተገቢው ክፍያ ይከፈላቸዋው፡፡ክፍያውን በሚመለከት ዝርዝር መመሪያ በጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሚወጣ በአዋጁ ተደንግጎ ይገኛል፡፡

የፍርድ ቤት መር ማስማማት በፌደራል ፍርድ ቤቶች ያለው ክንውን
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት በኢትዮጵያ አዲስ ተግባር ሲሆን በአሁኑ ወቅት በተመረጡ አምስት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች በሙከራ ላይ ይገኛል፡፡አገልግሎቱ በተወረጡ ጉዳዮች ላይ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን እነዚሀም በፍቺ፣በሞግዚትነት እና አሳዳሪነት፣በስራ ክርክር እና ከንግድ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ ነው፡፡የኢትዮጵያ የእርቅ እና የግልግል ዳኝነት ማዕከል ያዘጋጀው ስትራቴጂክ ሰነድ እንደሚያመለክተው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀጣዮቹ ጥቂት አመታት ውስጥ በሁሉም የፌደራል ፍርድ ቤቶች የማስማማት አገልግሎቱን የማስጀመር እቅድ ይዟል፡፡አገልግሎቱ በስፋት መሰጠት ሲጀምር ለሰፊው ህብረተሰብ ተደራሽ በመሆን የፍትህ ስርዓቱን ለማቀላጠፍ ይረዳል፡፡ ስለሆነው ማህበረሰቡ ስለአገልግሎቱ መኖር በማወቅ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ይችላል፡፡
ምንጭ የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
@lawsocieties @lawsocieties
HR and Legal Advisor

Job Description:

Job brief

We are looking for a skilled HR and legal Officer who will recruit, support and develop talent through developing policies and managing procedures. Responsible for administrative tasks and you’ll contribute to making the company a better place to work.

Expected to have knowledge of various HR functions. We want to see a committed and approachable individual and be impressed with your character and skills.

The goal will be to provide excellent assistance and support to employees and managers.

Responsibilities

Support the development and implementation of HR initiatives and systems

Provide counseling on policies and procedures

Be actively involved in recruitment by preparing job descriptions, posting ads and managing the hiring process

Create and implement effective onboarding plans

Develop training and development programs

Assist in performance management processes

Support the management of disciplinary and grievance issues

Maintain employee records according to policy and legal requirements

Review employment and working conditions to ensure legal compliance

For the legal activities

Advise the executives and employees on changes to the laws affecting the company.

Investigate if the company or a staff member does not comply with the law.

Oversee lawsuits, possibly acting as chief litigator.

Ensure the company fills out and submits all its legal paperwork.


Job Requirements:

Requirements


Degree in Law and BA in business administration, social studies or relevant field; further training will be a plus

Proven experience as HR officer, administration or other HR position

Knowledge of HR functions (pay & benefits, recruitment, training & development etc.)

Understanding of labor laws and disciplinary procedures

Proficient in MS Office; knowledge of HRMS is a plus

Outstanding organizational and time-management abilities

Excellent communication and interpersonal skills

Problem-solving and decision-making aptitude

Strong ethics and reliability

For the Legal activities

To carry out his legal role, to fulfill several subsidiary responsibilities:

Know how to recruit, train, manage and retain legal issues.

Manage the legal cases to get the most services for the least money.

Be conscious of the needs of the company's owners.

Stay informed about what's going on at the company.

Understand the business and the industry.

Stay proactive. 

Female is preferable

How To Apply:

Apply through Ethiojobs.net or in-person Welo sefer  KADKO building 

Posted: 08.16.2021

Deadline: 09.16.2021

Job Category:

Admin, Secretarial and Clerical Employment:

Full time Location:

Addis Abeba, Addis Ababa
East Steel PLC
https://ethiopiaconstruction.com/company/east-steel-plc/
Senior Attorney, Litigation

at Dashen Bank S.CLocation Addis Ababa, EthiopiaDate Posted August 16, 2021Category Banking
Insurance
Legal

Description

Job Summary

The Senior Attorney, Litigation is responsible for representing the Bank before judicial & quasi-judicial tribunals, preparation and handling of cases (pleading, defenses and petition).

Job Requirements

Job Requirements

Academic & Professional Qualification

Bachelor’s Degree in Law from a reputable university.

Additional certification in law, banking, finance or similar fields is an added advantage

Experience

At least one (5) years experience

Required Technical Competency

Good understanding of court practice, litigation/dispute resolution with good knowledge in commercial law.

 Legal writing skills including ability to develop proposals, concept papers, position papers, legal memos and briefs as well as write reports.

Experience in the litigation process- from institution of proceedings to settlement.

Case management- ability to create appropriate litigation strategies, prioritize actions, ensure proper use of time and resources etc.

Applying Instructions

1. Interested and qualified applicants should apply through 

2.   Applicants should fill all the details on the vacancy application form and make sure you submit after completing all the questions

3.   Finally, please scan and attach all relevant credentials i.e. Uploading relevant credentials that verifies educational qualification, work experience licenses, certifications …. etc which are stated on the application form /CV shall be attached in PDF format (*mandatory) via (http://ethiojobs.net).

Applicants who do not have ethiojobs account need to register using personal email account,

CV‘s shall not be more than 3 pages and saved in PDF format (mandatory).
እርሶ ዳኛ ቢሆኑ ምን ይወስናሉ?

አመልካች፡- ወ/ሮ ሀና ጌታቸው (ስማቸው ተቀይሯል) ቀርባለች
ተጠሪ፡- አየለ ደሣለኝ (ስማቸው ተቀይሯል) ቀርቧል፡፡

ክርክሩ ጦፏል፤ የቀረበው ጉዳይ የጋብቻ ውልን የሚመለከት ነው፡፡ ወ/ሮ ሀና ጌታቸው እና አቶ አየለ ደሳለኝ አብሮ የመኖር ጊዜያችን እዚህ ላይ እንቋጭ በማለት ጋብቻቸው በፍቺ ከፈረሰ በኋላ የቀጠለውን የንብረት ክፍፍል በተመለከተ አመልካች ጥያቄያቸውን ለአንድ የወረዳ ፍ/ቤት አቅርበዋል ተጠሪም አቶ አየለም በመሃከላችን የጋብቻ ውል አለ በዚህም መሠረት አመልካችን ያገባኋት በአመት 120,000 /አንድ መቶ ሃያ ሺ/ ብር ልከፍላት ልብስ ከገዛው ከደሞዟ ሊታሰብ የሕክምና ወጪ ልሸፍን እንጂ በእኩል ባለመብት እንድትሆን አልተስማማሁም በማለት የቀድሞ ባለቤታቸው ንብረት ለመካፈል ያቀረቡትን ጥያቄ ተቃውመዋል፡፡

ጉዳዩ የቀረበለት የወረዳው ፍ/ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ተመልክቶ የጋብቻ ውሉ ሕጋዊ አይደለም በማለት አመልካች ያቀረቡትን ጥያቄ ተቀብሎ ንብረቶቹን የግራ ቀኙን የጋራ ስለሆኑ እኩል ይካፈሉ በማለት ወስኗል በዚህም ወ/ሮ ሀና በለስ የቀናቸው ይመስላል፤ ነገር ግን አሁንም ክርክሩ ከረር እያለ ሄደ የቀድሞ ባል አቶ አየለ ይህማ አይደረግም በማለት በውሣኔው ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አቀረቡ በዚህ ሂደትም እድል ከሳቸው ጋር አልነበረችም ይባስ ብሎ ይግባኙ የቀረበለት ፍ/ቤት የወረዳ ፍ/ቤት ውሣኔ ስህተት የለውም በማለት የይግባኝ ቅሬታውን ውድቅ አድርጎታል፡፡

አሁንም አቶ አየለ ተስፋ አልቆረጡም ሂደቱን በአልሸነፍ ባይነት ቀጠሉ ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሁለተኛ ይግባኝ አቀረቡ ፍ/ቤቱ ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ ግራ ቀኙ የንብረት ግንኙነታቸውን በተመለከተ አቶ አየለ ለቀድሞ ባለቤታቸው ለ/ወሮ ሀና በወር ከሚያገኙት ገቢ ውስጥ በዓመት ብር 120,000 (አንድ መቶ ሃያ ሺ) ሊከፍላት ከዚህ ውጪ ሌላ ንብረት ግንኙነት እንደማይኖር መስማማታቸው ሕጉን አይቃረንም በማለት ከመጋባታቸው በፊት አቶ አየለ የሠራውን ሆነ ወ/ሮ ሀና ከገባች ወዲህ ታድሷል የተባለውን ቤት እንድትካፈል መወሰኑ ተገቢ አይደለም በማለት የሥር ፍ/ቤትን ውሣኔ ሽሮ አመልካች ቤቱን ልትካፈል አይገባም በማለት ወስኗል በዚህ ጊዜ እድል ፊቷን ወደ አቶ አየለ አዙራለች ነገር ግን ሂደቱ ቀጥሏል…
እርስዎ ቀጣዩ የሰበር ችሎት ውሳኔ ምን ሊሆን ይችላል ብለው ያስባሉ? እንወያይ ሀሳብ አስተያየትዎን ያካፍሉን; እኛም ቀጣዩን የሰበር ውሳኔ ከእናንተ ሀሳብ አስተያየት በኋላ ይዘን የምንቀርብ ይሆናል በቀጣይ እስክንገናኝ ሰላም፡፡
የኢፌደሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ
Forwarded from Meskerem Weyenishet
ከጋብቻ በፊትም ይሁን ከጋብቻ በኃላ ተጋቢዎች የነበሯቸው ንብረቶች የግል መሆኗቸው እስካልተረጋገጠ ድረስ የጋራ ነው ተብለው እንደሚገመቱ የቤተሰብ ህጉ ያስቀምጣል።በሌላ ሁኔታ ተጋቢዎች ንብረትን በተመለከተ የሚኖራቸው ግኑኝነት መስማማት እንደሚችሉ የሚገልፅ ሲሆን ስምምነታቸው የቤተሰብ ህጉ መሰረታዊ መርህ የተከተለና በፍርድ ቤት ቀርቦ መፅደቅ ያለበት ስለመሆኑ አንቀፅ 80 /1/ እና/2/ያሳያሉ። ስምምነታቸው በፍርድ ቤት ቀርቦ ሊፀድቅ ከተፈለገባቸው ምክነያቶች ዋነኛው ስምምነቱ የቤተሰብ ህጉ መሰረታዊ መርህ የተከተለ መሆን አለመሆንና ስምምነቱ የልጆችን መብት የማይነካ መሆኑ ለማረጋገጥ ነው።rule of equal partition አንዱ የቤተሰብ ህጉ መርህ መሆኑ በተጋቢዎች መሀከል የነበረ ንብረት የግል መሆኑ አንደኛው ተጋቢ እስካላረጋገጠ ድረስ የጋራ ነው ተብሎ መገመቱ እና ተጋቢዎች የጋራ ንብረታቸው እኩል የመካፈል መብት ከሚሉት ሁለት ድንጋጌዎች/መርሆች/መገንዘብ ይቻላል።በመሆኑም አሁን በያዝነው ጉዳይ በተጋቢዎቹ መሀከል ስምምነት ነበረ ቢባልም እንኳን ስምምነቱ የቤተሰብ ህጉ መርህ ያልተከተለ በመሆኑ ተቀባይነት ስለሌለው ንብረቱ ለተጋቢዎቹ እኩል እንዲካፈሉት መደረጉ አግባብ ነው ባይ ነኝ።...እጄ ላይ የቤተሰብ ህጉ ባለመኖሩ ሁሉንም ሀሳቤ በህግ/በአንቀፅ ስላላስደገፍኩኝ ይቅርታ!
ከላይ ለቀረበው ኬዝ የተሰጡ የተለያዩ አስተያየቶች‼️

Dessalegn Menuta:
ውሉ ህጋዊ አይደለም በተጨማሪም የጋብቻ አላማ ቢዝነስ ለመሥራት ሣይሆን ዘር መተካት መረዳዳት መተባበር ነው በንብረት ክፍፍልም በተመለከተ አመልካች ያፈራችውን ንብረት እኩል የመካፈል መብት ስላላት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ይፀናል

Dessalegn Menuta:
ውሉ ህጋዊ አይደለም በተጨማሪም የጋብቻ አላማ ቢዝነስ ለመሥራት ሣይሆን ዘር መተካት መረዳዳት መተባበር ነው በንብረት ክፍፍልም በተመለከተ አመልካች ያፈራችውን ንብረት እኩል የመካፈል መብት ስላላት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ይፀናል

LSA . wlkte . desa:
የወረዳ ፍ/ቤት የሰጠውን ውሳኔ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ካልቀየረው በቀር ይግባኝ ሊባልበት አይገባም። ስለዚህ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሊፀና አይገባም።


A B:
ene le w/ro hana yihun bay negn gabicha liyu wul nw mlt balina mist ketegabu behuala yemiyaferut nbret yegara nw mikniyatum be beteseb higu begilts endetedenegegew tegabiwoch kegabicha befit yaferuachew nibretochin begilts yegile nachew bilew kalasmezegebu beker yegera tedergew yigemetalu yihim yemiyasayew higu kegabicha befit lalew yegil nibret yemisetewun kelela nw kegabicha behuala yaferut nibret beyegilachew endimezegeb befeleg noro higu begilts yaskemit nbr higu endewum yemiyaskemitew kegabicha behuala yemiyaferut nibret yegara nw kalhone ehe sew w/ro hanan siyageba lik ende setegna adari hisab awutitolat nw malet nw yihim malet sizerezirew bewor yihin yakil bikeflat be amet 120,000 bilo waga awotalat yihe hone mlt dmo wro hana agebach sayihon teshetech be amet 120,000 lemekfel tesmamto gezat malt nw silezi yewkililu teklay fird bet yewosenew wusane tegebi yalhonena higawi meseret yelelew nw bay negn betekarani yesir fird bet yewosenew wusane tikikil negn bay negn

LSA . wlkte . desa:
የወረዳ ፍርድ ቤት የወሰነውን ውሳኔ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ በይግባኝ ካፀደቀው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ሊመለከተው አይችልም። ይግባኝ አንድ ጊዜ ብቻ ነው የሚቻለው። ስለዚህ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ስረ ነገር ስልጣን ሳይኖረው የወሰነው ውሳኔ ሊሻር ይገባል።


awlex:
realy from the given fact the agreement on property is seems like contract of employment so for strong reason the agreement is not valid according to the RFC code. there fore the the law presume the property is commen propriety of the spouse so long as there is valid individual property agreement.


mifta sule Gutago:
ከኢ/ፌ/ዴ/ሪ/ ጠቅላይ አቃቤ ህግ መነሸ በማድረግ ለሁልባራግ ወረደ ማህበረሰብ የንቃተ ህግ ትምህርት ለማስተማር በሁልባራግ ወረደ ዐ/ህግ ፅ/ቤት በህግ ጥናት ማርቀቅና ማስረፅ ዳይሮክትሬት የተሰረጫ።
“Ethiopia has the largest number of livestock more than any other country in Africa, according to the latest livestock census statistics conducted on the African continent it has 60.39 million cattle while Tanzania in the 2nd position has an estimated total of 33.9million cattle”

Is it not amazing there is no herdsmen/farmers crisis in Ethiopia or Tanzania unlike in Nigeria?

Copied
#lawsocieties